Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘የእግዚአብሔር ቁጣ’

ዋው! | አስደናቂ መብረቅ በዋሽንግተን ሐውልት | ኢትዮጵያን / አክሱምን አትንኳት

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 6, 2020

በአክሱም ኃውልት አምሳያ ተሠርቶ በዋሽንግተን ከተማ የቆመው ታሪካዊ ሐውልት ትናንትና አስደናቂ መብረቅ ጎበኘው።

ከዚህ ጋር በተያያዘ ባለፈው ጥቅምት ወር ላይ ይህን ቪዲዮ በተዘጋው ቻነሌ በኩል አቅርቤ ነበር። ቀጥሎ በድጋሚ አቀርበዋለሁ። በጥሞና እንከታተለው!

ረሳነው? | የአክሱም ሐውልት በመብረቅ የተመታበት ምስጢር

82 ዓመታት በፊት የተሰረቀው የአክሱም ሐውልት፡ ሐሙስ፡ ጥቅምት18 ቀን1930 .ም እ..አ ጥቅምት 28 ቀን 1937 ፡ በፋሺስቱ የኢጣሊያ መሪ በቤኒቶ ሙሶሊኒ ተመርቆ ሮም ከተማ ላይ በይፋ ተተከለ። ሐውልቱ የቀድሞው የአፍሪቃ ሚንስቴር ዋና ሕንፃ፡ በኋላም ላይ የተባበሩት መንግስታት የምግብ እና እርሻ ድርጅት (FAO) ዋና መሥሪያ ቤት ከሆነው ህንፃ ፊት ለፊት እንዲቆም ተደረገ፤ (ልብ እንበል፤ ድርቅና ረሃብ ከኢትዮጵያ ጋር በተያያዘ እንዲታወቁ ፀረኢትዮጵያ ሤራውን ጠነሰሱ)

  • + የሮም ኦሎምፒክስ 10. September 1960ቅዳሜ, ጳጉሜ 5 / 1952 .(እንቁጣጣሽ ዋዜማ)

.11 ያረፈበትን ሸሚዝ ለብሶ የነበረው ጀግናው ኢትዮጵያዊ አበበ ቢቂላ ልክ የአክሱም ሐውልት ጋር ሲደርስ ጫማውን አውልቆ ጣለ፤ የኦሎምፒክ ማራቶንን አሸነፈ፤ ፋሺስቶችን አዋረዳቸው። ኢትዮጵያን የያዘ አሸናፊ ነው!

  • . 11 September 11 New York / አዲስ ዮርክ ፥ አዲስ ዓመት ፥ አደ/ዲይ/ስ አበባ ፥ አበበ ቢቂላ ፥ አበባ በቀለ።

  • + አክሱም/Axum ፥ ኒው ዮርክ/New YorkማክሰኞSeptember 11 / 2001 – መስከረም 1 / 1994 .ም ፥ እንቍጣጣሽ

ሰማይ ጠቀስ ፎቆች ሁሉ በአክሱም የአወቃቀር ንድፍ ነው የሚሠሩት። በኒው ዮርክ ከተማ ተሠርተው የነበሩት መንትያዎቹ የአለም ንግድ ማዕከል ሕንፃዎች በመሀመዳውያኑ የሽብር ጥቃት ፈራረሱ። አክሱም በሳባውያን የግማሽ ጨረቃ አምላክ አልማቃህላይ + ነጎድጓድ / መብረቅበሌላ ጊዜ እመለስበታለሁ።

  • + የአክሱም ሐውልት በሮማ January 2001ጥር 1993 .

ኢጣልያ በዲያብሎሳዊ ቅጥፈትና በፈርኦናዊ ትዕቢት ሐውልቱ ይበላሻል፣ በመንገድ ላይ ሊፈራርስ ስለሚችል አልመልስም አለች።

  • + July 18, 2001ረቡዕ, ሐምሌ 11 / 1993 .

የአክሱምን ሐውልት ለማስመለስ ኢትዮጵያ ጩኸቷን አሰማች፤ በኋላም ላይ በሮማው የተባበሩት መንግስታት የምግብ እና እርሻ ድርጅት(FAO) ዋና መሥሪያ ቤት በሆነው ህንፃ ረሃብን የተመለከተ ስብሰባ ላይ ተግኘትው የነበሩት ጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊ ኢጣሊያ ሐውልቱን ለኢትዮጵያ በፍጥነት እንድትመልስ ጥሪ አቀረቡ።

  • + ሮማ 27 May 2002ሰኞ, ግንቦት 19 / 1994 .ም ፥ የቅዱስ ገብርኤል ዕለት

የአክሱም ሐውልት በመብረቅ ተመታ።

  • + July 19, 2002ዓርብ, ሐምሌ 12 1994 .

የኢጣልያ መንግስት የአክሱምን ሐውልት ለመመለስ ተስማማ፤ “ኡ!! ሌላ ጣጣ ሳይመጣብን ኧረ ቶሎ ውሰዱልን!” አለ፡ በድንጋጤ፡ የወቅቱ የኢጣልያ ጠቅላይ ሚንስትር ሲልቪዮ ቤርሉስኮኒ።

  • + ማክሰኞ, April 19, 2005ሚያዝያ 11 / 1997 .

የአክሱም ሐውልት ወደ ኢትዮጵያ ተመለሰ።

በነገራችን ላይ፡ ጉግልገብታችሁ በአማርኛው የአክሱም ሐውልት(በሁሉም ዎች)ጻፉ፤ 16ሺህአክሱምበሚለው ደግሞ 294ሺህ የፍለጋ ውጤቶች ብቻ ይገኛሉ፤ አዎ! ስለ አክሱም እና ስለ አክሱም ሐውልትዋው! በላቲኑ ግን The Obelisk of Axum” 107ሺህ ወይንም በ ”Axum3ሚሊየን የፍለጋ ውጤቶች ይወጣሉአስገራሚ ነገር ነው!

_____________________________

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ግብጽ ላይ ፍርድን አደርጋለሁ | የጎርፍ ዶፍ እያወረደ ባለው ደመና የኢትዮጵያ ካርታ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 17, 2020

በአባይ ጉዳይ ፀረኢትዮጵያ የሆነ ሤራ በመጠንሰስ ላይ ያሉት ግብጽ እና እስራኤል፡ እስከ አሁን የ21 ሰዎችን ህይወት በወሰደውና Dragon Storm / ዘንዶ” በተሰኘውበከባድ አውሎ ንፋስ ባስከተለ መጽሐፍ ቅዱሳዊ የዝናብ ማዕበል እየታመሱ ነው።

ልክ በራያ ኦሮሞዎች የሚመራው ህዋሃት የኢትዮጵያውያን ጠላት ከሆኑት ኦሮሞ ሙስሊሞች ጋር ዛሬም ዲያብሎሳዊ “የስትራቴጂ ጥምረት ፈጥርያለሁ” እንደሚለው እስራኤልም “አይሁዶችን ወደ ባሕር እንወረውራችዋለን!” ከሚሉት ከታሪካዊ አረብ ሙስሊም ጠላቶቿ ጋር ተመሳሳይ ጥምረት ለመፍጠር ወስናለች። በዚህም ከእነርሱና ውሀችንን ለጠላት አሳልፈው በመስጠት ላይ ካሉት ከሃዲ የሃገራችን መሪዎች ጋር አብራ በድጋሚ ትቀጣለች።

_________________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ረሳነው? | የአክሱም ሐውልት በመብረቅ የተመታበት ምስጢር

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 25, 2019

82 ዓመታት በፊት የተሰረቀው የአክሱም ሐውልት ሐሙስ ጥቅምት18 ቀን1930 ...ጥቅምት 28 ቀን 1937 ፡ በፋሺስቱ የኢጣሊያ መሪ በቤኒቶ ሙሶሊኒ ተመርቆ ሮም ከተማ ላይ በይፋ ተተከለ። ሐውልቱ የቀድሞው የአፍሪቃ ሚንስቴር ዋና ሕንፃ፡ በኋላም ላይ የተባበሩት መንግስታት የምግብ እና እርሻ ድርጅት (FAO) ዋና መሥሪያ ቤት ከሆነው ህንፃ ፊት ለፊት እንዲቆም ተደረገ፤ (ልብ እንበል፤ ድርቅና ረሃብ ከኢትዮጵያ ጋር በተያያዘ እንዲታወቁ ፀረኢትዮጵያ ሤራውን ጠነሰሱ)

  • + የሮም ኦሎምፒክስ 10. September 1960ቅዳሜ, ጳጉሜ 5 / 1952 .(እንቁጣጣሽ ዋዜማ)

.11 ያረፈበትን ሸሚዝ ለብሶ የነበረው ጀግናው ኢትዮጵያዊ አበበ ቢቂላ ልክ የአክሱም ሐውልት ጋር ሲደርስ ጫማውን አውልቆ ጣለ፤ የኦሎምፒክ ማራቶንን አሸነፈ፤ ፋሺስቶችን አዋረዳቸው። ኢትዮጵያን የያዘ አሸናፊ ነው!

  • . 11 September 11 New York / አዲስ ዮርክ ፥ አዲስ ዓመት ፥ አደ/ዲይ/ስ አበባ ፥ አበበ ቢቂላ ፥ አበባ በቀለ።

  • + አክሱም/Axum ፥ ኒው ዮርክ/New York፥ ማክሰኞ September 11 / 2001 – መስከረም 1 / 1994 .ም ፥ እንቍጣጣሽ

ሰማይ ጠቀስ ፎቆች ሁሉ በአክሱም የአወቃቀር ንድፍ ነው የሚሠሩት። በኒው ዮርክ ከተማ ተሠርተው የነበሩት መንትያዎቹ የአለም ንግድ ማዕከል ሕንፃዎች በመሀመዳውያኑ የሽብር ጥቃት ፈራረሱ። አክሱም በሳባውያን የግማሽ ጨረቃ አምላክ አልማቃህ” + ላይ + ነጎድጓድ / መብረቅበሌላ ጊዜ እመለስበታለሁ።

  • + የአክሱም ሐውልት በሮማ January 2001ጥር 1993 .

ኢጣልያ በዲያብሎሳዊ ቅጥፈትና በፈርኦናዊ ትዕቢት ሐውልቱ ይበላሻል፣ በመንገድ ላይ ሊፈራርስ ስለሚችል አልመልስም አለች።

  • + July 18, 2001ረቡዕ, ሐምሌ 11 / 1993 .

የአክሱምን ሐውልት ለማስመለስ ኢትዮጵያ ጩኸቷን አሰማች፤ በኋላም ላይ በሮማው የተባበሩት መንግስታት የምግብ እና እርሻ ድርጅት(FAO) ዋና መሥሪያ ቤት በሆነው ህንፃ ረሃብን የተመለከተ ስብሰባ ላይ ተግኘትው የነበሩት ጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊ ኢጣሊያ ሐውልቱን ለኢትዮጵያ በፍጥነት እንድትመልስ ጥሪ አቀረቡ።

  • + ሮማ 27 May 2002ሰኞ, ግንቦት 19 / 1994 .ም ፥ የቅዱስ ገብርኤል ዕለት

የአክሱም ሐውልት በመብረቅ ተመታ።

  • + July 19, 2002ዓርብ, ሐምሌ 12 1994 .

የኢጣልያ መንግስት የአክሱምን ሐውልት ለመመለስ ተስማማ፤ “ኡ!! ሌላ ጣጣ ሳይመጣብን ኧረ ቶሎ ውሰዱልን!” አለ፡ በድንጋጤ፡ የወቅቱ የኢጣልያ ጠቅላይ ሚንስትር ሲልቪዮ ቤርሉስኮኒ።

  • + ማክሰኞ, April 19, 2005ሚያዝያ 11 / 1997 .

የአክሱም ሐውልት ወደ ኢትዮጵያ ተመለሰ።

በነገራችን ላይ፡ ጉግልገብታችሁ በአማርኛው የአክሱም ሐውልት(በሁሉም ዎች)ጻፉ፤ 16ሺህአክሱምበሚለው ደግሞ 294ሺህ የፍለጋ ውጤቶች ብቻ ይገኛሉ፤ አዎ! ስለ አክሱም እና ስለ አክሱም ሐውልትዋው! በላቲኑ ግን The Obelisk of Axum” 107ሺህ ወይንም በ ”Axum3ሚሊየን የፍለጋ ውጤቶች ይወጣሉአስገራሚ ነገር ነው!

______________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , | 1 Comment »

ሳዑዲ አሁን ደግሞ የአርክቲክን በረዶ ለበሰች ፤ ኢማሞቿም ሱሪ መልበስ ጀምረዋል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 14, 2018

መለኮታዊ ምልክቶች የፍጻሜ ዘመን ምልክቶች

በጥቂት ሳምንታት ውስጥ ጎርፉና በረዶ በሳዑዲ በረሃ ተፈራረቁ፤ በቅርቡ እሳት ይከተላል።

______

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , | Leave a Comment »

ኃይለኛ አውሎ ነፋስ፣ መብረቅና ጎርፍ በ መካ | እግዚአብሔር የጅጅጋ ገዳይ ሃጂዎችን ያስጠነቅቃል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 20, 2018

ታጋሹ፣ መሐሪውና ፈራጁ እግዚአብሔር አምላካችን ዝም አይልም፤ አባቶቻችንን በጅጅጋ ላረዱት መሀመዳውያን፡ እሳቱን ከማውረዱ በፊት ሌላ ማስጠንቀቂያ እየሰጣቸው ነው። በበረሀማዋ መካ (ዝናብ እዚያ አልተለመደም) የተሰባሰቡት ሃጂዎች ያልተጠበቀ አውሎ ነፋስ እና ሃይለኛ ዝናብ ባመጣባቸው መዓት ሲወራጩ ይታያሉ።

የሳውዲ አረቢያ የአየር ሁኔታ ተመራማሪዎች እንደገለጹት ከሆነ በመጭዎቹ ሰዓታት “ቅዱስ” በሚሏት ከተማቸው ውስጥ የጎርፍ መጥለቅለቅ አደጋ ሊከሰት እንደሚችል አሳውቀዋል።

ከሦስት ዓመታት በፊት እንዲሁ መጥቶባቸው የነበረው የመብረቅ፣ ዝናብ እና አውሎ ነፋስ ኦርኬስትራ ለብዙ ሃጂዎች ሞት ምክኒያት ሆኖ ነበር።

እግረ መንገዳችንን፡ ሃጂዎቹ ጥቁሩ ድንጋይ ዙሪያ እንዴት እንደሚንቀሳቀሱ ልብ እንበል፦

በተቃራኒ ሰዓት አቅጣጫ ነው የሚዞሩት። ልክ መጸዳጃ ቤት ውስጥ ውሃ ተለቆባቸውና ተሸከርክረው ቱቦው ውስጥ የሚገቡ ይመስላሉ። ይህ ልክ ወደ ጥቁሩ ሉል እንደሚሄድ ሁሉ ሞትን ያመለክታል። ብርሃናማ ሉሎች በሰዓት አቅጣጫ ይንቀሳቀሳሉ እና ዳግም መወለድን ይወክላሉ። በተቃራኒ ሰዓት አቅጣጫ መንቀሳቀስ ግን የሰይጣን ምሳሌ ነው።

[የማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ ፳፬፥፴፯]

የኖኅ ዘመን እንደ ነበረ የሰው ልጅ መምጣት እንዲሁ ይሆናልና።”

በኖኅ ዘመን[ኦሪት ዘፍጥረት ምዕራፍ ፮፡ ፭ ፥ ፲፩፡ ፩፪]

እግዚአብሔርም የሰው ክፉት በምድር ላይ እንደ በዛ፥ የልቡ አሳብ ምኞትም ሁልጊዜ ፈጽሞ ክፉ እንደ ሆነ አየ።

ምድርም በእግዚአብሔር ፊት ተበላሸች፤ ምድርም ግፍን ተሞላች። እግዚአብሔርም ምድርን አየ፥ እነሆም ተበላሸች፤ ሥጋን የለበሰ ሁሉ በምድር ላይ መንገዱን አበላሽቶ ነበርና-“

[የሉቃስ ወንጌል ምዕራፍ ፲፯፡ ፳፰፥፴]

እንዲሁ በሎጥ ዘመን እንደ ሆነ፤ ይበሉ ይጠጡም ይገዙም ይሸጡም ይተክሉም ቤትም ይሠሩ ነበር፤

ሎጥ ከሰዶም በወጣበት ቀን ግን ከሰማይ እሳትና ዲን ዘነበ ሁሉንም አጠፋ።የሰው ልጅ በሚገለጥበት ቀን እንዲሁ ይሆናል።

ሎጥ ዘመን[የይሁዳ መልእክት ምዕራፍ ፩፥ ፯]

እንዲሁም እንደ እነርሱ ዝሙትን ያደረጉና ሌላን ሥጋ የተከተሉ ሰዶምና ገሞራ በዙሪያቸውም የነበሩ ከተማዎች በዘላለም እሳት እየተቀጡ ምሳሌ ሆነዋል።”

______

Posted in Conspiracies, Curiosity, Faith | Tagged: , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: