[መጽሐፈ ምሳሌ ምዕራፍ ፲፪፥፲፫፡፲፬]
“ክፉ ሰው በከንፈሩ ኃጢአት ይጠመዳል፤ ጻድቅ ግን ከመከራ ያመልጣል። የሰው ነፍስ ከአፉ ፍሬ መልካም ነገርን ትጠግባለች፥ ሰውም እንደ እጁ ሥራ ዋጋውን ይቀበላል።”
አዎ! ሶማሌዎች ለኢትዮጵያ ጠላቶች እንደ መቀሰፈት ሆነው የሚላኩ ባዮሎጂዊ መሳሪያዎች ናቸው
ዋውው! ኦባማና እስማኤላውያኑ አጋሮቹ ፡ ልክ እንደ እነ ዶ/ር አህመድ፡ ይህችንም ሴት መልምሏታል በዬ ሰሞኑን ጽፌ ነበር፤ አልተሳሳትኩም፤ አሁን ድራማ እየሠሩ ነው፤ አስባበትም ሆና ሳታስብበት ይህን የተናገረቸው፤ ተቅበልብላለች፤ ግን እሰዬው እንኳንም አፏን ከፈተች፤ ለማ ገገማ እና ዶ/ር አመድም አፋቸውን ሳይወዱ እየከፈቱ ነው፤ ሁሉም ነገር ፍጥነቱ የሚያስገርም ነው፤ እርስበርስ አባላቸው አምላካችን ሆይ፤ አፋቸውን እንዲህ ሰፋ አድርገህ ክፈትልን። እግዚአብሔርን እያመሰገንን ይህን እውነታዊ ድራም እንከታተል…
ባለፈው ዓመት ልክ በዚህ “ሴቶች ቀን” ነበር ጀግኖቹ እህቶቻችን በኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ አርጀንቲና የበረረቱ፤ በዚህ ዕለት ነበር የቀድሞው የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚንስትር የኢትዮጵያን መንግስት ለመምረጥ ወደ አዲስ አበባ በርረው የነበሩት፤ በበነገታው ከሥልጣን ተሰናበቱ፤ ዘንድሮም እንዲሁ የኢትዮጵያው የውጭ ጉዳይ ሚንስትር ተነሱ…ሙሊት ሶማሊትም የኢትዮጵያን ምድር ረግጣ በተመለሰች ማግስት ያው ያስቀበጣጥራታል…
አጋጣሚ? አይመስለኝም፤ እግዚአብሔርም የራሱ የሆነ ልዩ አየር መንገድ አለው፤ በዚህም ኃይለኛ ምልክቶችን እያሳያነ ነው!
____________