ፕሬዚደንት ትራምፕ የምርጫ ስብሰባ ላይ የተገኙት አሜሪካውያን ይህን ያሉት፡ ፕሬዚደንቱ የኢልሃን ኦማርን ፀረ–አሜሪካ አቋም ካወሱ በኋላ ነበር
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 18, 2019
ፕሬዚደንት ትራምፕ የምርጫ ስብሰባ ላይ የተገኙት አሜሪካውያን ይህን ያሉት፡ ፕሬዚደንቱ የኢልሃን ኦማርን ፀረ–አሜሪካ አቋም ካወሱ በኋላ ነበር
Posted in Curiosity, Ethiopia, Infos | Tagged: ሙስሊሞች, ባራክ ኦባማ, ተቃውሞ, አሜሪካ, ኮሙኒስቶች, የአሚሪካ ምክር ቤት, ፀረ-ክርስቶስ, ፕሬዚደንት ትራምፕ, Ilhan Omar, President Trump | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 18, 2019
የዚህች ቅሌታም አባት የ አልሸባብ አባል የነበረ ብሎም በጦር እና ጥቃት ወንጀሎች የሚፈለግ ወንጀለኛ ነው። በኦባማ ፈቃድ ያው እስካሁን በአሜሪካ ይኖራል። በጣም ይገርማል።
ሌብነትና ማጭበርበር የሶማሌዎች ባሕል ነውና ኢልሃን ኦማርም ወንድሟን አግብታ ዛሬ ወደ ምንታንቋሽሻት አሜሪካ እንዲመጣ አድርጋዋለች። ይህች ሴት ከሦስት ዓመታት በፊት በሚነሶታ ግዛት በተካሄደው ምርጫ የዘመቻ ገንዘብ በመስረቋ ባለፈው ወር ላይ አምስት መቶ ዶላር መቀጮ እንድትከፍል በፍርድ ቢት ታዝዛ ነበር። አቤት ቅሌት! እንግዲህ አሜሪካ እነዚህን አታላይ እባቦች ወደ ሃገሯ የምታስገባው መቅሰፍቱን መቀበል ግድ ሆኖባት ካልሆነ በቀር ሌላ ምክኒያት ሊኖር አይችልም። በጣም አስገራሚ ጊዜ ነው!
Posted in Conspiracies, Ethiopia, Infos | Tagged: ሙስሊሞች, ባራክ ኦባማ, ተቃውሞ, አሜሪካ, ኮሙኒስቶች, የአሚሪካ ምክር ቤት, ፀረ-ክርስቶስ, ፕሬዚደንት ትራምፕ, Ilhan Omar, President Trump | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 16, 2019
ይህን ዜና ሳይ፡ “እንዴ ፕሬዚደንት ትራምፕ አዲስ ኢትዮጵያን ይከታተላሉ እንዴ? አማርኛ ይችላሉ እንዴ?” አሰኘኝ!
የጥቁር ሕዝቦችን የመብት ትግል እንቅስቃሴ ያወደመው ወስላታው ኦባማ የመለመላቸው አራት ዱርየ ሴቶች በመቅለብለብ ላይ ናቸው። እነዚህ አራት የአሜሪካ ተዋካዮች ምክር ቤት ዓባላት፤ ሶማሊቷ ኢልሃን ኦማር፣ አሌክሳንድርያ ኮርቴዝ፣ ራሺዳ ትላይብ እና አያና ፕሪስሊ ናቸው። እነዚህ አራት ሴቶች (2 ሙስሊሞች ፣ 2 ኮሙኒስቶች) አሜሪካን ለማጥፋት በባራክ ሁሴን ኦባማ ቀስቃሽነት የተጠራውን ኤሊዛቤላዊ ቡድንን መስርተዋል።
አንዳንዶች እነዚህን አራት ሴቶች አሜሪካን የሚጠሉ ኮሙኒስቶች ናቸው ይሏቸዋል፤ ነገር ግን ከኮሙኒስትነትም አልፈው እስላማዊ ናቸው፤ የክርስቶስ ተቃዋሚ መንፈስ ያደረባቸው ጋለሞታዎች ናቸው።
እነዚህ ምስጋና–ቢስ “ሴቶች” አሁን በጣም የሚያሳፍሩ ነገሮችን በመቀበጣጠር ላይ ናቸው። በመጭው ዓመት በሚደረገው የፕሬዚደንት ምርጫ ላይ ፕሬዚደንት ትራምፕን ለመርታት የዲሞክራቲክ ፓርቲው ምንም ዓይነት ዕድል የለውም። እነዚህ አራት “ሴቶች” በባራክ ኦባማ እየተዘጋጁ ያሉት ግን ለ2024 ዓ.ም የአሜሪካ ምርጫ ነው።
ከዚህ ቀደም እንዳወሳሁት ሶማሊቷ ኢልሃን ኦማር በኢትዮጵያ ላይ እየደረሰው ባለው ግፍ ሳቢያ ለአሜሪካ የተላከች መቅሰፍት ናት፤ ሰለዚህ በ 2024 ዓ.ም ላይ የመጀመሪያዋ ሴት ፕሬዚደንት ሆና ብትሾም አይግረመን፤ ነገሮች ከምናስባቸው በላይ ናቸው።
ፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ ከጥቂት ቀናት በፊት ለእነዚህ ሴቶች “አሜሪካን የማትወዱና፣ እዚህ በመኖራችሁ የሚከፋችሁ ከሆነ፤ አሜሪካን በመልቀቅ ወደ መጣችሁበት ብልሹ ሃገራት መመለስ ትችላላችሁ” ማለታቸው ትክክል ናቸው። ሃገር–ወዳድ መሪ ማለት እንዲህ ነው። የሩሲያው ፕሬዚደንት ፑቲንም ለቼችኒያ ተገንጣዮች “ይህች ሃገር ሩሲያ ናት፣ ቋንቋችን ሩሲያኛ ነው፤ የማትቀበሉ ከሆነ ሩሲያን ለቃችሁ ውጡ” ብለዋቸው ነበር። እኔም የኢትዮጵያ መሪ ብሆን ኖሮ እንድነ ጀዋር ኢትዮጵያዊነትን የማይቀበሉትን ወሮበሎች ሁሉ፡ “ኢትዮጵያን ልቀቁ!” እላቸው ነበር፤ ደግሞም ከብዙ መስዋዕት በኋላ በቅርቡ ይህ መምጣቱ የማይቀር ነው።
Posted in Conspiracies, Curiosity, Ethiopia | Tagged: Alexandria Ocasio-Cortez, Ayanna Pressley, ሙስሊሞች, ባራክ ኦባማ, ተቃውሞ, አሜሪካ, ኮሙኒስቶች, የአሚሪካ ምክር ቤት, ፀረ-ክርስቶስ, ፕሬዚደንት ትራምፕ, Ilhan Omar, President Trump, Rashida Tlaib | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 12, 2019
ሚነሶታን ወክላ አሜሪካ ምክር ቤት ውስጥ የገባችው ወስላታዋ ትውልደ–ሶማሊት ግብረ–ስዶማውያን መብታቸው ተነፈገ፤ ለምን ኤምባሲዎች የግብረ–ሰዶማዊያኑን ሰንድቀ ዓላማ ማውለብለብ አልቻሉም ብላ በፕሬዚደንት ትራምፕ ላይ የተለመደውን የኮብራ መርዝ ረጨች። ቅሌታም!
ያው፤ የግብረ–ሰዶማዊያን አምላክ = አላህ
Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: ሙስሊሞች, ሚነሶታ, ሰንደቅ ዓላማ, ሰዶማውያን, ሶማሌዎች, ተቃውሞ, ኢትዮጵያ, ኤምባሲዎች, የአሚሪካ ምክር ቤት, የዲያብሎስ ልጆች, ፀረ-ክርስቲያን ሤራ, ፕሬዚደንት ትራምፕ | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 1, 2019
የኢየሱስ ክርስቶስ ስም በአሜሪካ ምክር ቤት ውስጥ በፍጹም መነሳት የለበትም አለች። ለምን? እንግዲህ አብዛኛው ሰው ክርስቲያን በሆነባት አሜሪካ ደፍራ ተቃውሞዋን ያሰማችው የስልጣን ዕድሉ የተሰጣት ሙስሊሟ ብቻ ነች፤ አይሁዶች፣ ኢ–ዓማኒያን፣ ቡድሂስቶች ወይም ሂንዱዎች አልተቃወሙም።
ያው እንግዲህ፦ የሙስሊሞች ቁጥር 0.6% በሆነባት አሜሪካ፡ የእነ ባራክ ሁሴን ኦባማና ክሊንተን ከሃዲ ፓርቲ መሀመዳውያን ሰርገው እንዲገቡ እርዳታውን እየሰጧቸው ነው። እነዚህ የክርስቶስ ተቃዋሚዎች ከ መስከረም አንዱ ጥቃት በፊት ይህን ያህል ደፍረው መንገድ ላይ እንኳን መናገር አይችሉም ነበር፤ አሁን ግን እባቦቹ የአሜሪካን መውደቂያ የሚያበስረውን የልብ ትርታ ማዳመጥ ስለቻሉ የልብ ልብ ብሏቸዋል፤ ግዚያቸውም አጭር ስለሆነ ተቅበጥብጠዋል።
አስታውሳለሁ፤ ከ18 ዓመታት በፊት፡ በኢትዮጵያ አዲስ ዓመት ዕለት፡ መሀመዳውያኑ ኒው ዮርክን ባጠቁ በማግስቱ፡ ይሸፋፈኑ የነበሩት ሴቶቻቸው መጋረጃዎቻቸውን ቤታቸው ጥለው ወንዶቻቸውም ጺሞቻቸውን ተላጭተው በአደባባይ በመውጣት ሙስሊም እንዳልሆኑ ለማሳየት ሞክረው ነበር። መካን በኑክሌር ቦምብ ያጠፏታል በሚል ስጋት ተርበድብደው ነበርና፤ ግን ሲያዩት አሜሪካውያኑ በሳውዲ ፈንታ አፍጋኒስታንን አጠቁ፤ እስካሁንም ድረስ እዚያው ይገኛሉ። ይህ ለሙስሊሞችን እንደገና አደፋፈራቸው፤ ሴቶቹ መጋረጃዎቻቸውን በብዛት መልበስ፣ ወንዶቹም ጺሞቻቸውን እንደገና ማሳደግ ጀመሩ፤ በዚህም የስደት ሂጂራውን፣ ሰርጎ ገብነቱን፣ ሽብሩንና ግድያውን በይበልጥ አስፋፉት።
Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith | Tagged: ሙስሊሞች, ተቃውሞ, አሜሪካ, ኢየሱስ ክርስቶስ, ክርስትና, የአሚሪካ ምክር ቤት, ፀረ-ኢትዮጵያ ሤራ, ፀረ-ክርስትና, ፀረ-ክርስቶስ | Leave a Comment »