Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘የኅዘን ሥርዓት’

ቁሱቋም ማርያም | በፋሺስቱ የኦሮሞ አገዛዝ የተገደሉት የወላይታ ብሔር ወጣቶች

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 15, 2021

💭 ያው የፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝ ገና የሥልጣኑን ወንበር እንደተረከበ ነበር ኦሮሞ ያልሆኑትን ኢትዮጵያውያን አንድ በአንድ መጨፍጨፍ የጀመረው። እኛ በወቅቱ፤ “የግራኝን እባባዊ ዓይን ተመልከቱ! በጣም አደገኛ ሰው ነው ወዘተ” በማለት ቻነሎቻችን እስኪዘጉ ድረስ በተደጋጋሚ ስናስጠነቅቅ ነበር። ጭፍጨፋውን ከአንድ ኦሮሞ ካልሆነ ብሔር ወደሌላው ብሔር በሂደትና በማታለያ ስልት እየተሸጋገረ እየፈጸመ ዛሬ ወደ ትግራይ እና አማራ ክልሎች የተሸጋገረው።

አውሬው የበሻሻ ዲቃላ የግራኝ አብዮት አህመድ አሊ የባሌ ንግግር እንደ አንድ ትልቅ የዘርማጥፋት ጥሪ ተደርጎ በማስረጃነት መቅረብ ይኖርበታል። ከ እነ ለማ መገርሳ፣ ጃዋር እና ሽመልስ አብዲስ “ነፍጠኛን ሰባበረነዋል፣ የክርስቲያኑን አንገት በሜንጫ ነው የምንቆርጠው ወዘተ” ንግግር የከፋውና ዛሬ በደንብ ሲተገበር እያየነው ያለነው ይህን ነው፤፦

ኦሮሞ እስኪነቃ ነው እንጂ፣ እስኪነሳ ነው እንጂ ሲነሳ ሚዳቋ አትበላንም፤ እኛ ዝሆን ነን፤ እንሰብራለን፤ እንበላለን፤ እንገዛለን።” ሃሳብ አለን፤ ድርጅት አለን፤ ከአለም ጋር ግንኙነት አለን፤ ህዝባችን በስራ ያውቀናል፤ እኛም ህዝባችንን እናውቃለን፤ ሽማግሌዎቻችንን እናውቃለን፤ ተያይዘን መላውን አፍሪካን ለመለወጥ፣ ይሄ ዘመን የእኛ ስለሆነ፣ ይህን ዘመን የሰጠን አላህ በመሆኑ አሳልፈን ሰጥተን ዳግም ወደ ባርነት ለመመለስ አንፈልግም፤ ያ ደግሞ ተመልሶ አይመጣም። እጃችሁ የገባውን ነገር ጠብቁ፤ ቆጥቡ፤ አጠንክሩ፤ ጉድለት (ስህተት) ካለ ምከሩ። ያለበለዚያ ይህን ከጅ ካወጣን አጥር ውስጥ ተቀምጠው እንደሚያለቅሱት ዓይነት ለቅሶ ስለሚሆን፣ ከዚህ በኋላ ለኦሮሞ ለቅሶ የማይሆንለት ስለሆነ፣ ያገኘነውን ይዘን፣ የቀረውን ሞልተን፣ ወደ ፊት መሄድ እንድንችል”

በግልጽ ብሎናል።

💭 አረመኔው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ወደ ስልጣን መምጣቱን ተከትሎ በፋሺስቱ የኦሮሞ አገዛዝ የተካሄዱ ጭፍጨፋዎች፣ ግድያዎች፣ እገታቸው፣ ማፈናቀሎች፣ ቃጠሎዎችና ዝርፊያዎች፦

. ቡራዮ ላይ አራት መቶ የጋሞና የሌሎች ብሔር ተወላጆች ተጨፈጨፉ

. በዶዶላ የሰው ልጅ አካል ተቆራረጠ

. በአርባ ጉጉና በብኖ በደሌ የሰው ሬሳ ተጎተተ

. በሶማሌ ክልል ክርስቲያኖች ታረዱ

. በሲዳማ ዞን የሀይማኖት አባቶች ቤንዚን ተርከፍክፎ ተቃጠሉ

. በለገጣፎ በሰበታና በሰንዳፋ የንጹሃን ቤት በላያቸው ላይ ፈረሰ

. ፵፩/41 ዓብያተ ክርስቲያናት በኦሮሚያ ተቃጠሉ

. በርካታ መስጂድ ተቃጠለ

. ወለጋ ላይ 22 ባንክ ተዘረፈ

. ኦነግ በአጣዬ በካራ ቆሬና በኬሚሴ ንጹሃንን ጨፈጨፈ

፲፩. የአፋር አርሶ አደሮች በኡጋንዳ ታጣቂዎች ተረሸኑ

፲፪. /1 ሚሊዮን የጌድዮ ህዝብ ተፈናቀለ

፲፫. የአማራና የትግራይ ተወላጆች ከመስርያ ቤት እየተለቀሙተ ተባረሩ።

፲፬፣ ኢንጂነር ስመኘው በቀለ ተገደለየአብን, የአማራ ወጣት እና የአማራ ተማሪ ማህበር አባላትና አመራሮች በግፍ በጅምላ ታሰሩ

፲፭. በአዲስ አበባ የወላይታ ተወላጆች በኦሮሞ ፖሊስ ተረሸኑ

፲፮. በቤንሻንጉል ክልል ንጹሃን በቀስት ተገደሉ

፲፯. ጎንደር ላይ ህጻናት ታግተው ተረሸኑ

፲፰. ፵፭/45 ሺህ የአማራ ተማሪዎች ከዩኒቨርሲቲ ተባረሩ

፲፱. አሳምነው ጽጌና ሰዓረ መኮንን ጨምሮ በርካታ የአማራና የትግራይ መሪዎች በኦነጉ አብይ ተረሸኑ

. በሐረርጌ የ ሁለት ወር አራስ ታረደች

፳፩. ወለጋ ላይ ፭/5 ተዋሕዶ ክርስቲያኖች በኦሮሞዎች ተገድለው ሬሳቸው ተቃጠለ

፳፪. ፹፮/86 ንጹሃን በአንድ ቀን ተጨፈጨፉ

፳፫. ፲፯ ሴት ተማሪዎች ከደምቢዶሎ ዩኒቨርሲቲ ታግተው እስከ አሁን ቁጥሩን እርግጠኛ መሆን ባይቻልም በርካታ ተማሪዎች በአሰቃቂ ሁኔታ መገደላቸው ተሰምቷል

፪፬. ሻሸመኔ ላይ ሰው ተዘቅዝቆ ተሰቀለ

፳፭. የኦሮምያ ፖሊስ አዲስ አበባ ገብቶ ቤተክርስትያን በማፍረስ ሁለት ወጣቶች ገድሎ ፲፭/15 ወጣቶችን አቁስሏል

ይሄ ሁሉ የሆነው ራሱን ብልጽግና ብሎ በሚጠራው የኦሮሞው አውሬ ስብስብ ፓርቲ ነው። ይህ ከብዙ ግፎች በጥቂቱ ተጨፍልቆ የተጠቀሰ ነው።

ልብ በሉ ይህ ሁሉ ግፍና መከራ ተፈጽሞ አንድም ወንጀለኛ አልተያዘም፣ ለአንዱም ወንጀል ይቅርታ አልተጠየቀም፣ የሃዘን ቀን አልታወጀም። አረመኔው አብዮት አህመድ አሊ ኢትዮጵያን ያጠፋላቸውና እስላማዊቷን ኦሮሞ ኤሚራትን ይመስርትላቸው ዘንድ የተቀጠረ ጸረ-ጽዮን፣ ጸረ ኢትዮጵያና ጸረ ኦሮቶዶክስ አውሬ ነው።

👉 ይህ ከሦስት ዓመታት በፊት ልክ በዚህ ወቅት የቀረበ መረጃ ነው፤

✞✞✞አዲስ አበባ መስከረም ፱፡ ፪ሺ፲፩ ዓ.ም✞✞✞

የቁስቋም ቅድስት ማርያም ቤተክርስቲያን አውደ ምህረት፤ ጸሎተ ፍትሃት በፋሺስቱ የኦሮሞ አገዛዝ ለተሰውት የወላይታ ብሔረሰብ ወንድሞቻችን።

በመስከረም ወር ላይ የኦሮሞ ሙስሊሞችን እንቅስቃሴ ለመቃወም በሰላማዊ መልክ በአደባባይ ወጥተው ከነበሩት ብዙ ወገኖቻችን መካከል ሁለት ወጣቶች መገደላቸው የሚታወስ ነው። ከዚህ ጋር በተያያዘ በ መስከረም ፱፡ ፪ሺ፲፩ ዓ.ም በታሪካዊው ቁስቋም ማርያም ቤተክርስቲያን አውደ ምህረት ላይ የወጣቶቹን ጸሎተ ፍትሀት እና ጸሎት በማከናወን አስፈላጊ የሆነውን ክብርም ተሰጥቷቸው ነበር።

የኀዘን ሥርዓቱ ላይም ብዙዎች ነጭ ለብሰው ይታያሉ።

በቁስቋም ማርያም ውሎዬ ይህን መሰሉ ታሪካዊ ነገር ይገጥመኛል ብዬ አላስብኩም ነበር፤ ቀደም ሲል ስለ ቀብር ሥርዓቱ ምንም የማውቀው ነገር አልነበረምና። ይህን እታዘብ ዘንድ መንፈስ ቅዱስ ነው ወደዚህች ቅድስት ቦታ የመራኝ። ከቤተ ክርስቲያኗ ስወጣ፤ አንድ የኦሮምኛ ቋንቋ ተናጋሪ የሆነ ሰው ወደ እኔ መጥቶ፤ “ለምንድን ነው ቪዲዮ ስትቀርጽ የነበረው?” ብሎ ሲጠይቀኝ፤ “እርስዎ ማን ነዎት?!” በማለት ሰውዬውን ዝም አሰኝቼው እንደነበር አስታውሳለሁ።

የሰማዕታቱ በረከታቸው ይደርብን!❖

_____________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

በኢትዮጵያ ጠላቶች የተገደሉት ወጣቶች የቀብር ሥርዓት በቁስቋም ማርያም

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 11, 2018

በመስከረም ወር ላይ የኦሮሞ ሙስሊሞችን እንቅስቃሴ ለመቃወም በሰላማዊ መልክ በአደባባይ ወጥተው ከነበሩት ብዙ ወገኖቻችን መካከል ሁለት ወጣቶች መገደላቸው የሚታወስ ነው። ከዚህ ጋር በተያያዘ በ መስከረም ፱፡ ፪ሺ፲፩ ዓ.ም በታሪካዊው ቁስቋም ማርያም ቤተክርስቲያን አውደ ምህረት ላይ የወጣቶቹን ጸሎተ ፍትሀት እና ጸሎት በማከናወን አስፈላጊ የሆነውን ክብርም ተሰጥቷቸው ነበር።

የኀዘን ሥርዓቱ ላይም ብዙዎች ነጭ ለብሰው ይታያሉ።

በቁስቋም ማርያም ውሎዬ ይህን መሰሉ ታሪካዊ ነገር ይገጥመኛል ብዬ አላስብኩም ነበር፤ ቀደም ሲል ስለ ቀብር ሥርዓቱ ምንም የማውቀው ነገር አልነበረምና። ይህን እታዘብ ዘንድ መንፈስ ቅዱስ ነው ወደዚህች ቅድስት ቦታ የመራኝ

በረከታቸው ይደርብን!

______

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: