Posts Tagged ‘የታገቱ ተማሪዎች’
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 8, 2020
[ወደ ገላትያ ሰዎች ምዕራፍ ፭፥፩]
“በነጻነት ልንኖር ክርስቶስ ነጻነት አወጣን፤ እንግዲህ ጸንታችሁ ቁሙ እንደ ገናም በባርነት ቀንበር አትያዙ።”
“ተራማጆች ሆነናል፣ ሰልጥነናል ፥ መላው ዓለም ወዶናል፣ ደስ ይበለን፤ ከግማሽ በላይ የኢትዮጵያ ባለ ሥልጣናት ሴቶች ናቸው ፥ ሂ! ሃ!!” አሉን ሲኒኮቹና ግብዞቹ ባለጊዜዎቹ። እነዚህ አላጋጮች፣ ጨካኝ የዲያብሎስ የግብር ልጆች ለመሆኑ አባትና እናት አሏቸውን? ሴት ልጆችስ ይኖሯቸው ይሆንን? ምን ዓይነት ጉደኞች ቢሆኑ ነው? ሴቶቹም ወንዶቹም ምን ያህል ቀዝቃዛ–ደም ያላቸው አረመኔዎች እንደሆኑ እያየን ነው? እግዚአብሔር የሰጣቸውን ነፃነት በመንፈግ ህፃናትንና ሴቶችን የሚያግቱትን፣ ዘር እየቆጠሩ ከክልሌ ውጡ እያሉ ንጹሃንን የሚያፈናቅሉትንና የሚገድሉትን፣ የክርስቶስን ልጆች በባርነት ለመግዛት የሚሹትን፣ ቤተ ክርስቲያንን የሚያወድሙትን አርግዘው የወለዱ እናቶች ሁሉ ማህፀናቸው እስከወዲያኛው ይዘጋ! ወልደው አይሳሙ! ይህንን እርጉም ትውልድ ያስረገዙ ወንዶች ሁሉ የዘር ፍሬያቸውን የኢትዮጵያ አምላክ እስከወዲያኛው ያመክነው! ድጋሚ ልጅ አይስጣቸው!
[ኦሪት ዘኍልቍ ምዕራፍ ፲፬፥፲፯፤፲፰]
“አሁንም፥ እባክህ። እግዚአብሔር ታጋሽና ምሕረቱ የበዛ፥ አበሳንና መተላለፍን ይቅር የሚል፥ ኃጢአተኞችንም ከቶ የማያነጻ፥ የአባቶችን ኃጢአት እስከ ሦስትና እስከ አራት ትውልድ ድረስ በልጆች ላይ የሚያመጣ ነው ብለህ እንደ ተናገርህ፥ የጌታ ኃይል ታላቅ ይሁን።”
___________________________
Like this:
Like Loading...
Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: መንግስት, ሴቶች, ሽብር, አብይ አህመድ, አውሬው መንግስት, ኢትዮጵያ, ከንቱ ትውልድ, የሰብዓዊ መብት ጥሰት, የሴቶች ቀን, የታገቱ ተማሪዎች, ደምቢዶሎ | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 6, 2020
ከደምቢዶሎ ከጠፉት ህፃናት ተማሪዎች መካከል አንዷ “አሳቤ አየለ አለም “ ናት። አዎ! በአሁኑ ሰዓት በዚህ አለም አሳባችን ሊያይል የሚገባው በእነዚህ ምስኪን ልጆች ጉዳይ ላይ መሆን ነበረበት፤ ሆኖም የኛዎቹ ወንጀለኞች የመጠረጊያ ሰዓታቸው እስኪደርስ ድረስ ዝምታውን መርጠዋል፣ አለምም ጆሮ ዳባ ብላለች። እግዚአብሔር ግን ዝም አይልም!
በኮሮና ቫይረስ ምክኒያት በመላው ዓለም ከአምስት መቶ ሚሊየን በላይ ተማሪዎች ወደ ትህምርት ቤት መሄድ አልቻሉም። አሜሪካ፣ ብሪታኒያ እና አረቢያ ትምህርት ቤቶችን በመዝጋት ላይ ናቸው።
ለመሆኑ በደምቢዶሎ ዩኒቨርሲቲ ከተሰወሩት እህቶቻችን ጋር አብረው ሲማሩ የነበሩት ኦሮሞ ተማሪዎች ትምህርታቸውን በሰላም ቀጥለዋልን? ጉዳዩን በማስመልከት ወደ ዩኒቨርሲቲው ሄዶ ሊመረምር፣ ሊያጣራና ሊጠይቅ የሚችል አንድም ተቆርቆሬ ሜዲያ ወይም ግለሰብ የለም? ዋ!
____________________________
Like this:
Like Loading...
Posted in Curiosity, Ethiopia, Infos | Tagged: ብሪታኒያ, ትምህርት ቤቶች, አሜሪካ, አረቢያ, ኮሮና, ወረርሽኝ, የታገቱ ተማሪዎች, ደምቢዶሎ, Corona Virus, Kidnapped Ethiopians, School Girls, Schools, UAE, UK, USA | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 6, 2020
ያውም በአድዋ መታሰቢያ በዓል ማግስት። እያየን ነው? እባቡ አብዮት የመስቀል ደመራን በዓል በኢሬቻ፣ የአድዋን ደግሞ በካራማራ ለመተካት ሰውን ቀስ በቀስ በማለማመድ ላይ ይገኛል።
ሞኙ ኢትዮጲያዊ ባለፈው ታሪክ ሂደት ላይ እንዲጠመድና ያለፉት ነገሥታት ስለሠሩት እንዲጨቃጨቅ ይደረጋል፤ እነዚህ የኢትዮጵያ ጠላቶች ግን በጀት ፍጥነት ሃገራችንን በመሸጥ እና በመቋረስ ላይ ይገኛሉ። እነዚህ ታሪክ የሌላቸው ወሮበሎች ታሪክህን በመስረቅ ታሪክ ለመስራት ቆርጠው ተነስተዋል። ወጣቱ ያለቸው አንዲት ሃገ ር ኢትዮጵያ ብቻ ናት፤ ነገር ግን አባቶቹ ያቆዩለትን ይህችን ሃገር ከጥፋት ከማዳንና እራሱንም ከመከላከል ይልቅ እንደተመቸው ድብ የሦስት ወር እንቅልፍን መርጧል፤ ይህን ወጣት ምን እንዳደረጉት፣ በምን በክለው እንዳስተኙት ለማወቅ ከባድ ነው። ዲያስፐራ ባለው ሃገር–ወዳድ ከበስተጀርባ አንድ ኢትዮጵያዊ የጥላ መንግስት (Shadow Government) በይፋ ተመሥርቶ ህዝቡና ኢትዮጵያዊ የሆነው የሠራዊቱ አባል ለአመፅ እስካልተቀሰቀሰ ድረስ እንደምናየው የኢትዮጵያ ልጆች የወሮበሎቹ የጠላት ቅጥረኞች መጫወቻ መሆኑን ይቀጥላሉ።
እስኪ ተመልከቱ ወገኖቼ 20 ልጃገረድ ተማሪዎች ለ80 ቀናት ያህል ታግተዋል፤ የነርሱን ጉዳይ በማስመልከት ተቃውሞ ሰልፍ ለማድረግ የማይገባቸውና ብቃት የሌላቸው፤ ወይንም ህን ተብለው የተመረጡ የግራኝ አህመድ ደጋፊዎች አንድ የዝግጅት ኮሜቴ እንዲያቋቁሙ ተደረጉ፤ በጥቂት ሰዓታት ውስጥ የተቃውሞ ሰልፉ እንዳይካሄድ ተወሰነ፤ ልክ እንደ መስከረም ፬ቱ። በሌላ በኩል ግን ወጣቱ ልክ ሆዱ እንደሞላና እንቅልፍ እንደጠገበ ሰው በአደባባይ ወጥቶ እንዲጨፍርና በዓላትን ጸጥ ብሎ እንዲያከብር ፈቅደውለታል፤ በዚህም አንገብጋቢ የሆኑት ጉዳዮች እንዲረሱና ሁሉም ነገር ኖርማል እንደሆነ ተደርጎ እንዲቆጠር ለማድረግ እየተሞከረ ነው። በአደዋ መታሰቢያ ሆነ በካራማራው በዓላት ላይ የታገቱትን ምናልባትም የተገደሉትን እህቶቻችንን የሚያስታውስ
አንድ መፈክር እንኳን ይዞ የወጣ ሰው የለም። በየጎዳናው እየዞሩ የበዓሉን ተሳታፊዎች ሲጠይቁ የነበሩት “ገለልተኛ” የሚባሉት ሜዲያዎች እንኳን በዓላትን ለማክበር እድሉን ያላገኙትን የታገቱት እህቶቻችን ጉዳይ አስመልክቶ ጥያቄዎችን ሲጠይቁ አልተሰሙም? ይህ ምን ዓይነት ደካማ ትውልድ ቢሆን ነው?
_______________________________
Like this:
Like Loading...
Posted in Ethiopia, Infos, Life | Tagged: ሽብር, በዓል, አብይ አህመድ, ኢትዮጵያ, ኦሮሞዎች, ካራማራ, ዘረኝነት, የታገቱ ተማሪዎች, የክርስቶስ ተቃዋሚ, የወደቀ ትውልድ, ደምቢዶሎ ዩኒቨርሲቲ, ግራኝ አህመድ, ጠላት, ፀረ-ኢትዮጵያ ሤራ, ፋሺዝም | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 24, 2020
ገና ያልተወራልትና ያልተሰማ ብዙ ጉድ እንደሚኖር አንጠራጠረ። ሰዉ በአገሩ እዴት ይህን ያህል ይሰቃያል? እስክ መቼ ነው ኢትዮጵያ የዲያብሎስ መፈንጫ የምትሆነው? ይሄን እርኩስ መንፈስንና መጥፎ ዕድልን ይዞ የመጣውን የወሮበሎች ስብስብ መንግስት በእሳት ሊጠርግ የሚችል አንድ ቆፍጣና አርበኛ እንኳ ይጥፋ? ቤተክሕነትስ ባለፈው ሳምትን መግለጫዋ ላይ ወጣት ሴት ምዕመናኗ እንዲህ እልም ብለው ሲጠፉ ጉዳዩን አስመልክቶ አንድም ቃል ትንፍሽ ያላሉበት ምክኒያት ምንድን ነው? የኢትዮጵያን ስም ለማጠለሸትና ኢትዮጵያውያን በጭካኔ ከአረቦች እንደማይተናነሱ ለማሳየት ሲባል በተዘጋጀው በዚህ ዲያብሎሳዊ አጀንዳ ላይ እንዴት ሁሉም አካል ተባባሪ ሊሆን ቻለ? እንደው ይህ ለቲዲ አፍሮ ኮንሰርት የሚወጣበት ወቅት ነውን? በሃገራችን እየተካሄደ ያለው ነገር ሁሉ እጅግ በጣም አሳዛኝና ደም የሚያፈላ ነው! ይህች እግዚአብሔር የሚያውቃት፣ እኛም የምናውቃት ኢትዮጵያ አይደለችምና እርስታችን ኢትዮጵያን በፍጥነት ከአውሬው መንጋጋ አውጥተን ልናስመልሳት ግድ ነው። እግዚአብሔር ይርዳን!
____________________________
Like this:
Like Loading...
Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: ሴት መድፈር, ሴት ተማሪዎች, ቤተሰብ, አብይ አህመድ, ኢትዮጵያ, ኦሮሞ መንግስት, የታገቱ ተማሪዎች, ደምቢዶሎ ዩኒቨርሲቲ, ግራኝ አህመድ, ጭካኔ, ፀረ-ተዋሕዶ ዘመቻ | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 22, 2020
ፈረንሳዮቹ የወስላታውን ፕሬዚደንታቸውንና የአብዮት አህመድ ሞግዚትን ኢማኑኤል ማክሮንን መኖሪያ ያለማቋረጥ በመክበብና ከፖሊስ ጋር በጽኑ በመፋለም ለጠየቋቸው ጥያቄዎች ሁሉ መልስ እንዲያገኙና ደሞዝም እንዲጨመረላቸው መንግስቱን አስገድደውታል። የኛዎቹ ግን ከአንድ ሳምንት ያልዘለቀ የአደባባይ ጩኸት ካሰሙ በኋላ ወደ መኝታ ቤታቸው ተመልሰው ገብተዋል። በዚህ የተደፋፈረው ገዳይ አብዮት አህመድም የተለያዩ አጀንዳዎችን እየሰጠ የታገቱትን እህቶችና የተገደሉትን ኢትዮጵያውያን ጉዳይ በማስረሳት ዙፋኑ ላይ ተደላድሎ ማላገጡን ቀጥሎበታል። ግንባሩን የሚለው አንድ ጀግና የጠፋበት ልፍስፍስ ትውልድ!
__________________________
Like this:
Like Loading...
Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: አብይ አህመድ, ኢትዮጵያ, ኦሮሞዎች, ዘረኝነት, የተቃውሞ ሰልፍ, የታገቱ ተማሪዎች, የዘር ማጽዳት ዘመቻ, ደምቢዶሎ ዩኒቨርሲቲ, ደሞዝ, ግራኝ አህመድ, ጥቃት, ፈረንሳይ, ፋሺዝም | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 22, 2020
በኢትዮጵያውያን ላይ የተከፈተው ጦርነት ከሁሉም አቅጣጫ ነው፤ ታዲያ እስከ መቼ ነው መለሳለሱ?
አንዳቸው ሰላምና ፍቅር ይሰብካሉ፣ ሌሎቹ ያፈናቅላሉ ይዘርፋሉ፣ ሦስተኞቹ ደግሞ ያግታሉ፣ ይጨፈጭፋሉ፣ ይገድላሉ። እነዚህ ወራሪዎች ለአለፉት አምስት መቶ ዓመታት ያካበቱትን በዓለማችን ብቸኛ የሆነውን የዘር ማጽዳት ጥበብ ዛሬ በመጠቀም ላይ ናቸው። ያውም በዚህ በ21ኛው ክፍለ ዘመን! ለዚህም ተጠያቂዎቹ ከታሪክ ለመማር ፈቃደኞች ያልሆኑት ጅሎቹ “አማራዎችና ትግሬዎች” ናቸው። ያለነሱ ድጋፍ ኦሮሞዎች ይህን ያህል ባልጠገቡ ነበር። መሀመዳውያንና ኦሮሞዎች ወይ ከእግርህ ሥር ወይ አንገትህ ላይ ናቸው።
እነዚህን የዘመናችንን አማሌቃውያን ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ከኢትዮጳያ ምድር ለመጠራርግ ኢትዮጵያዊው ዛሬውኑ ሆ! ብሎ መነሳት አለበት! ሕዝቦቹን ለማዳን ሌላ አማራጭ የለውም።
___________________________
Like this:
Like Loading...
Posted in Ethiopia, Infos | Tagged: አማራ ገበሬዎች, አብይ አህመድ, ኢትዮጵያ, ኦሮሞዎች, ዘረኝነት, የታገቱ ተማሪዎች, የዘር ማጽዳት ዘመቻ, ደምቢዶሎ ዩኒቨርሲቲ, ግራኝ አህመድ, ጥቃት, ፋሺዝም | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 9, 2020
በቀል ለመፈጸም አርባ አምስት አመት ሙሉ ቢለዋ ሲስሉ የከረሙ አውሬዎች እጅ ላይ ነው የወደቁት እነዚህ ወጣት ሴቶች፤ ስለዚህ ሕዝቡ ጊዜ መስጠት የለበትም
አሁን እኛ “ዓይን በዓይን፥ ጥርስ በጥርስ፥ እጅ በእጅ” በማለት(ካሁን በኋላ መሆን አለበት) አጻፋውን ለመመለስ እስኪ ባሕር ዳር አካባቢ 20 ኦሮሞ ሴት ተማሪዎችን እናግታቸው! ያኔ ግራኝ አህመድና ለማ መገርሳ ለሃጫቸውን እያዝረከረኩ ከተደበቁበት የኦዳ ዛፍ ይወጣሉ። እነዚህ ወሮበሎች አዲስ አበባ የተቃውሞ ሰልፍ እንዳይካሄድ ፈርተዋል፤ ስለዚህ ሕዝቡ ያለምንም ቅድመ ዝግጅት ሆ ብሎ ወደተሰረቀው ቤተ መንግስት ዛሬውኑ ማምራት አለበት። ለመስከረም ፬ ታቅዶ የነበረውን ሰልፍ ያጨናገፋችሁ ከሃዲዎች እግዚአብሔር ይይላችሁ! ያኔ ያ ሰልፍ ተካሂዶ ቢሆን ኖሮ እንደዚህ ዓይነት አስከፊ መቀመቅ ውስጥ ባልገባን ነበር።
እነዚህ “ኦሮሞ ነን” የሚሉት ከሃዲዎች ለሃገረ ኢትዮጵያ፣ ሕዝቧና ሃይማኖቷ ያላቸው ጥላቻ ምን ያህል የከፋ እንደሆነ ብዙዎች ገና አልተገነዘቡትም። አካሄዳቸው ሁሉ ኢትዮጵያን ለማጥፋት፣ ስሟን ለማጉደፍና ለማጠልሸት፣ ሕዝቧንም ለማዋረድ ነው። በኢትዮጵያ አየር መንገድ ላይ እየታየ ያለው ድራማ አንዱ የዚህ አካሄዳቸው አካል ነው። በዚህም የአብዮት አህመድ እጅ እንዳለበት 100% እርግጠኛ መሆን ይቻላል። የኮሮና እና የኦሮሞ ቫይረሶች ለዲያብሎሳዊ ዓላማው ጥሩ አጋጣሚ ፈጥረውለታልና።
__________________________________
Like this:
Like Loading...
Posted in Ethiopia, Faith, Infos, Life | Tagged: ሽብር, ቴዎድሮስ ፀጋዬ, አብይ አህመድ, አቻምየለህ ታምሩ, አውሬው መንግስት, ኢትዮጵያ, ኦሮሞ, የሰብዓዊ መብት ጥሰት, የተቃውሞ ሰልፍ, የታገቱ ሴቶች, የታገቱ ተማሪዎች | 1 Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 4, 2020
ይህን የአንበሳ ግልገል ሳይ የደምቢዶሎ እህቶቻችን ናቸው ብልጭ ብለው የታዩኝ።
እህቶቻችን የታገቱት በአላጋጩ እና ተሳላቂው አብዮት አህመድ ነው። 100%። ያው እያያችሁት ነው፤ የም ዕራባውያኑን ርካሽ የስነ–ልቦና ጨዋታ በኢትዮጵያ ሕዝብ ላይ በሙከራ መልክ ለማዋል አማካሪዎቹ እነ ዶ/ር ወዳጄነህ የሰጡትን “አበባ” በማንሳት (ችግኙ አበበ) የታገቱትን ሕፃናትና እናቶች ሰቆቃ ለማረሳሳት፣ የሕዝቡን ቁጣ ለማቀዝቀዝ ሞክሯል። ይህ ጨካኝና አላጋጭ ግለሰብ ለሁለት ወራት ያህል ኢትዮጵያውያን ዝም ማለታቸውን ዝም ብሎ በመታዘብ ከቆየ በኋላ አሁን “አሉታዊውን” “በአዎንታዊ” የመተካት የስነ–ልቦናዊ ሙከራዎች በኢትዮጵያ ሕዝብ ላይ ለማካሄድ በመድፈር ላይ ነው። “ምንም አታመጡም!” ነው ጨዋታው።
“ኢትዮጵያዊ ነኝ” የሚል ሁሉ ያለምንም ቅድመ ዝግጅት ወደ አራት ኪሎ በማምራት ይህ ወራዳ ከምኒሊክ ቤተ መንግሥት እስካልወጣ ድረስ የግቢውን አጥር በቁጣ መነቅነቅ ይኖርበታል።
_______________________________
Like this:
Like Loading...
Posted in Curiosity, Ethiopia, Infos | Tagged: መንግስት, ሽብር, አብይ አህመድ, አንበሳ, አንቱ አንተ, አውሬው መንግስት, ኢትዮጵያ, ዝንጀሮ, የሰብዓዊ መብት ጥሰት, የታገቱ ተማሪዎች, ደምቢዶሎ, ግልገል | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 31, 2020
በዋሽንግተን ዲሲ የተቃውሞ ሰልፍ ላይ ነበር ይህ ክስተት የተፈጠረው። መፈክሮቹ ጥሩዎች ናቸው። ግን በአንዳንዶች ዘንድ ይህን ወራዳ ግለሰብ “አንቱም” “ዶክተረም” ብሎ ለመጥራት የተደረገው ሙከራ ተገቢ አይደለም። እስኪ ይታየን፤ ለአሜሪካ ብልጽግና እና ደህንነት ተግቶ በመሥራት ላይ ያሉትንና በሕዝብ የተመረጡትን ሃገር–ወዳዱን ፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕን “አንተ” ይሏቸዋል፤ ለኢትዮጵያ ውድቀት ተግቶ በመሥራት ላይ ያለውንና ያልተመረጠውን ፀረ–ኢትዮጵያ ግለሰብ ግን “አንቱ”። ምን ዓይነት ቅሌት ነው?! እኔ እንደተረዳሁት፤ ይህን እራስ አፍቃሪ/ ናርሲስት ግለሰብ በ“አንቱ” እና “ዶ/ር” መልክ የሚጠራ ወገን ልክ እንደ ግብዝ ደጋፊዎቹ ነፍሱን ቀስ በቀስ ቆርሶ በመጣልና በማድከም የአብዮትን የሥልጣን እድሜ ለማራዘም ብሎም ሰውየው በሕዝብ ላይ የሚሳለቅበትን ዘመን ለማስቀጠል አስተዋጽኦ እንደሚያበረክት ከወዲሁ ሊያውቀው ይገባል። በአለፉት ሁለት ዓመታት በሃገራችን ሕዝብ ላይ ያን ሁሉ ታይቶና ተሰምቶ የማይታወቅ ሰቃይና መከራ ያመጣውንና የኢትዮጵያ ጠላት ሆኖ በግልጽ የሚሠራውን ይህን ወሮበላ ግለሰብ ማክበርና መፍራት ተገቢ አይደለም፤ ኢትዮጵያዊነትን ማርከስ ነው የሚሆነውና ፥ ጠቅላይ ሚንስተርነቱንም ሕዝብ የሰጠው አይደለምና።
ሌላው አስገራሚ ክስተት፦ ጉግል አስተርጓሚ ገብታችሁ በእንግሊዝኛው “Abiy Ahmed“ ብላችሁ ብትጽፉ በአማርኛው “ዶ/ር አብይ አህመድ” በሚል መልክ ተተርጉሞ ይነበባል። ይህ በአማርኛው ቋንቋ ብቻ እንጂ በሌሎች ቋንቋዎች የለም። ይህን እንግዲህ ለአውሬው የጉግል ተቋም ተቀጥረው የሚሠሩ የአማርኛ ቋንቋ ተናጋሪዎች የሆኑ የገዳይ አብይ ደጋፊዎች ፕሮግራም ያደረጉት መሆኑ ነው። በአፋጣኝ ብታርሙት ይሻላችኋል!
__________________________
Like this:
Like Loading...
Posted in Curiosity, Ethiopia, Infos | Tagged: መንግስት, ሽብር, አብይ አህመድ, አንቱ አንተ, አክብሮት, አውሬው መንግስት, ኢትዮጵያ, ክብር መስጠት, ዋሽንግተን ዲሲ, የሰብዓዊ መብት ጥሰት, የተቃውሞ ሰልፍ, የታገቱ ተማሪዎች | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 30, 2020
“ፖሊሶች” የተባሉትን እነ አብዮት አህመድና ታከለ ኡማ አዝዘዋቸው ነው የሚሆነው።
እስክንድር በትውልድ ከተማው ለስብሰባ የተከራየበትን ሆቴል ግቢ መርገጥ ብሎም ወደ ስታዲየም እንኳን መግባት አልቻለም። እስክንድር ዛሬም የሕሊና እስረኛ ነው።
ከደርግ መንግስት ጊዜ ጀምሮ እንደ ፋሺስቶቹ የአውሬ ባህርይ ያላቸው ኦሮሞ ፖሊሶች የአዲስ አበባ ነዋሪዎችን አላግባብ ሲበድሉ እና ሲያንገላቱ ይታያሉ። የሚያሳዝን ነው፤ በኢትዮጵያ ሃገራችን በጎሳ ወይም ነገድ ደረጃ “ወድቋል፣ በእሳት ይጠረጋል” ተብሎ በእርግጠኝነት ሊነገርለት የሚችለው “ኦሮሞ” የተባለው ጎሣ ወይም ነገድ ነው። ከአማሌቃውያን ጋር የሚያመሳስላቸው ተግባራቸው ከቀን ወደቀን ግልጥልጥ ብሎ እየታየን ነው። ሰለዚህ ነው ደግመን ደጋግመን ‘ከዚህ ጎሣ ነን የምትሎ የተዋሕዶ ልጆች ቶሎ አምልጡ ‘ኦሮሞነታችሁን‘ ካዱ” የምንለው።
________________________
Like this:
Like Loading...
Posted in Conspiracies, Ethiopia, Infos | Tagged: መንግስት, ስታዲየም, ስፖርት, ሽብር, አሸባሪዎች, አውሬነት, አዲስ አበባ, አድሎ, ኢትዮጵያ, እስክንድር ነጋ, እግር ኳስ, ኦሮሞ ፖሊሶች, የታገቱ ተማሪዎች | Leave a Comment »