Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘የቃልኪዳኑ ታቦት’

King Charles III Faces Pressure to Return Sacred Tabot—Which Symbolically Represents The Ark of The Covenant to Ethiopia

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 1, 2022

👉 ገብርኤል 😇 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

💭 አዲሱ ‘ንጉሥ ቻርለስ ሳልሳዊ’ የቃል ኪዳኑን ታቦት (ጽላተ ሙሴን) የሚወክለውን የተቀደሰውን ታቦት ወደ ኢትዮጵያ እንዲመለስ ግፊት ተደረገበት።

በቀጥታ በንጉሣዊው ሥልጣን ሥር የሚገኘው ዌስትሚኒስተር አቤይ፣ በአሁኑ ጊዜ ቅዱሱን ጽላት ለመመለስ ፈቃደኛ አልሆነም።

💭 ጊዜውን በደንብ እንዋጅ፤ ይህ በአጋጣሚ አይደለም፤ ንግሥቲቱም የተቀበረችው እዚሁ ጽላታችን አጠገብ ነው፤ ለማንኛውም ሁሉም ተደናግጠዋል!

የንግሥት ኤልሳቤጥ ዳግማዊ ሞት፣ አዲስንጉሥ አዲስ የ፳፻፲፭ አመት የጽዮንና የጽዮናውያን ጠላቶች ተርበድብደዋል፣ በሃገራችን አረመኔዎቹ ጋልኦሮሞዎችና እኵዩ ኢሳያስ አፈቆርኪ የሉሲፈራውያኑ ወኪሎች ንጹሐን ወገኖቼ ከአዲ ደዕሮ እስከ ወለጋ በመጨፍጨፍና በማስቃየት ላይ ናቸው። (ወዮላችሁ እናንተ አረመኔዎች፤ ሕዝባችንን ቶሎ ልቀቁ!)

ያው እንግዲህ፤ ከኢትዮጵያ እስከ ፍሎሪዳ አሜሪካ፣ ከብሪታኒያ እስከ ኢራን፤ በመላው ዓለም ጽላተ ሙሴ ድንቅ ሥራውን እየሠራ ነው። ሞኞቹና ግትሮቹ የሕወሓት ደጋፊዎች የደምና መቅኔ ተምሳሊት የሆኑትን ሁለት ቀለማት(ፀረሥላሴ/Antitrinitarian፣ ሁለትዮሽ/Dualistic)) በመልበስ ፈንታ፣ የሉሲፈር/ቻይና ባንዲራን በማውለብለብ ፈንታ ነጭ ለብሰው፣ የቃልኪዳኑን ታቦት ተሸክመውና የጽዮን ሦስት ቀለማት (Trinity/ሥላሴ)ያረፉበትን የንጉሠ ነገሥት አፄ ዮሐንስ ሰንደቅን እያውለበለቡ በምዕራባውያን ከተሞች ጎዳናዎች ላይ ለሰልፍ መውጣቱን ቢያዘወትሩ፣ እንዲሁም በጦር ሜዳው ሆነ በሌሎች ቦታዎች “ድል” በተቀዳጁ ቁጥር ለእግዚአብሔር፣ ለጽዮን ማርያም፣ ለቅዱሳኑ እና ለጽላተ ሙሴ ምስጋናቸውን ቢያሳዩ ኖሮ የሕዝባችን የስቃይና ሰቆቃ ጊዜ ባጠረልን እንዲሁም የጽዮን ጠላቶችም በሳምንት ውስጥ በተጠራረጉ ነበር።

እጅግ በጣም ከሚያሳዝኑኝ ጉዳዮች መካከል አንዱ ይህን መጠቆም የሚችል አባት፣ ልሂቅና ባለሥልጣን አለመኖሩ ነው። ከሌላውስ ምንም ነገር አልጠብቅም፤ ግን በተለይ ከትግራይ የወጡ መንፈሳውያን አባቶች ይህ ትልቅ መለሎታዊ ምስጢር በግልጽ ሊታያቸው በቻለ ነበር። አልማር ስላልን፣ ልባችንም ስለደነደና የተመረጡትም እየሳቱ ስለሆኑ ወጥቶ እውነቱን በድፍረት ሊናገር የሚችል አባት እናገኝ ዘንድ አልተፈቀደልንም። በዚህ እጅግ በጣም አዝናለሁ!

ሆኖም ግን ኃያሉ የቃልኪዳኑ ታቦት ድንቅ ሥራውን መሥራቱን ይቀጥላል። ታቦተ ጽዮን፤ ፈጠነም ዘገየም፡ በአክሱም ጽዮን ላይ የዘመቱትን ሉሲፈራውያን ሁሉ ከእነ ጭፍሮቻቸው፣ ንብረቶቻቸውና ምልክቶቻቸው አንድ በአንድ ይጠራርጋቸዋል። ፻/100%!

✞✞✞[፪ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች ምዕራፍ ፲፬፥፭፡፮]✞✞✞

“የጦር ዕቃችን ሥጋዊ አይደለምና፥ ምሽግን ለመስበር ግን በእግዚአብሔር ፊት ብርቱ ነው፤ የሰውንም አሳብ በእግዚአብሔርም እውቀት ላይ የሚነሣውን ከፍ ያለውን ነገር ሁሉ እናፈርሳለን ለክርስቶስም ለመታዘዝ አእምሮን ሁሉ እንማርካለን፥ መታዘዛችሁም በተፈጸመች ጊዜ አለመታዘዝን ሁሉ ልንበቀል ተዘጋጅተናል።”

👉 From The Art Newspaper, 30 September 2022

+ 💭 Queen Elizabeth II in Ethiopia February 1965

💭 Westminster Abbey, which is directly under the monarch’s jurisdiction, currently refuses to return the Holy Tablet

George Carey, a former Archbishop of Canterbury, has told The Art Newspaper that he is “astonished and saddened” that Westminster Abbey is refusing to return a sacred Tabot to Ethiopia. For the Ethiopian Orthodox Church, a Tabot is a holy tablet that symbolically represents the Ark of the Covenant.

London’s Westminster Abbey is what is known as a Royal Peculiar, which puts it directly under the monarch’s jurisdiction. This means that returning the Tabot might well require the blessing of the monarch, the supreme governor of the Church of England.

In July 2018 The Art Newspaper revealed that the Ethiopian government was calling for the restitution of the abbey’s Tabot. Although King Charles III will now be dealing with a myriad of pressing issues, he is known to be sympathetic towards the Eastern Churches. More than 150 years after its acquisition, an appeal to the new king for the return of the Tabot might finally prove successful.

Westminster Abbey’s Tabot was looted at the battle of Maqdala (Magdala) in 1868, when British troops attacked the forces of emperor Tewodros. The Tabot was then acquired by Captain George Arbuthnot of the Royal Artillery.

Arbuthnot donated the Tabot to the abbey. Two years later a new altar was commissioned for the Henry VII Lady Chapel. The dean inserted the Tabot into the back of the altar, where it remained visible, along with two other sacred objects: fragments from the high altar of Canterbury Cathedral and the leading Greek Orthodox church in Damascus.

The Ethiopian Church has a strict belief that Tabot should not be seen, other than by priests. In 2010 the abbey therefore added a covering so that its Tabot is no longer visible behind the altar. Today a ghost-like rectangle where the front of the tablet could once be viewed can just be made out.

An abbey spokesperson said last month that “there are no current plans [for its return], but the future of the Tabot is kept under review”.

Carey, who served as archbishop from 1991 to 2002, told us just before the Queen’s death that he is disturbed that the Church of England “has not returned a sacred object belonging to another faith and country”.

💭 British Museum considers loan of ‘invisible’ objects back to Ethiopia

The British Museum holds 11 Tabot, the largest collection in the UK. To reflect the prohibition on them being seen, they are kept in an underground store that even the museum’s staff cannot enter.

The pressure group Returning Heritage last month submitted a Freedom of Information request to the British Museum, asking for details of claims for the Tabot since 1990. The group argues that the museum would legally be able to deaccession, under an exemption which allows it to dispose of objects that are “unfit to be retained”. Since the Tabot cannot be seen, the pressure group argues that there is no point in them remaining in the museum’s collection—and they should be returned to Ethiopia.

Since the summer of 2021, as part of its efforts to bridge cultures, The Scheherazade Foundation has been campaigning behind the scenes for the British Museum to repatriate eleven highly sacred Ethiopian altar tablets looted by British forces at the Battle of Maqdala in 1868. So sacred are these ‘Tabot’ to the Ethiopian Orthodox Church, that in some 150 years the Museum has never put them on display nor allowed them to be studied, copied or even photographed. They therefore have no value to the Museum and should be returned to their rightful owners – a point made to the Museum Trustees in a letter sent by the Scheherazade Foundation last September and backed up by an opinion by Samantha Knights QC. Among the signatories to the Foundation letter were the former Archbishop of Canterbury Lord Carey, Lord Foster of the Liberal Democrats, and former Labour minister Lord Boateng. The British Museum answered that letter only last month, refusing to engage in any way with the comprehensive legal arguments that the Foundation had put forward for the Tabot’s return. Yesterday in the House of Lords, Lord Carey tabled an oral question on the matter, sparking a lively debate in which Lords Foster and Boateng, along with the Bishop of Worcester and Lord Bassam of the Labour Party also intervened to support the Foundation’s position. Here is the relevant clip from the debate.

✞✞✞[2 Corinthians 10:4-6]✞✞✞

“The weapons we fight with are not the weapons of the world. On the contrary, they have divine power to demolish strongholds. We demolish arguments and every pretension that sets itself up against the knowledge of God, and we take captive every thought to make it obedient to Christ. And having in a readiness to revenge all disobedience, when your obedience is fulfilled.”

______________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

The Ark of The Covenant: Hurricane in FlorIDA – ADI rolf = ADI Daero-Massacre

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 30, 2022

❖❖❖ R.I.P ለሁሉም ነፍሳቸውን ይማርላቸው ❖❖❖

😇 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

በላቲኑ ፊደላት “ፍሎሪዳ” ተገልብጦ ሲነበብ “አዲ ሮልፍ” ይሰጠናል። “አዲ ዳእሮ” ን ጠቆመን። የተጓደሉት ሦስት ፊደላት ደግሞ ‘ELF’ ጀብሃን ሠርተዋል። ጀብሃ አረቦች የፈጠሩት የሻዕቢያ እናት ነው። የዛሬው ሻዕቢያ በአረቦች የሚደገፈውና የክርስቲያኖች ጠላቱ ጀብሃ ነው። በተለይ በሶሪያና ኢራቅ ይደገፍ ነበር፤ ሶሪያንና ኢራቅን አየናቸው፤ አይደል?! በተረፈ ሁለቱ ቃላት “አዶልፍ”ን ሰርተውልናል። ጥቁሩ አዶልፍ ሂትለር = ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ። ስለዚህ በቅርቡ አረመኔዎቹ ኢሳያስ አፈወርቂ እና ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ በእሳት ተጠርገው በኤርታ አሌ እሳተ ገሞራ በኩል ወደ ዘላለማዊው ገሃነም እሳት ይወርዳሉ!

💭 Florida (FL) – ADI rolf = ADI Daero (E) – ADOLF + ELF (Eritrean Liberation Front ‘Jebha’)

Eritrean war planes bombed ADI Dearo. ELF is a Jihadist group created by Arabs. USA + Canada + Europe + Israel + Russia + Ukraine + China supported UAE + Iran + Turkey drones massacring Orthodox Christians in Tigray, Ethiopia.

The DAY after the ADI Daero (The region of Ethiopia where The Ark of The Covenant is preserved) Massacre – this tragedy in Florida – ADI rolf = ADI Daero

💭 Catastrophic Destruction Leaving Hundreds Dead In Florida Hurricane Aftermath. Hurricane Ian ravaged the area and collapsed part of the Sanibel Causeway

💭 The Conspiracy of Silence: The world and its media outlets are of course silent on this story: Ethiopia: Christians Carpet Bombed by The Nobel Peace Laureate & His Foreign Mercenaries – over 50 children massacred.

💭 Residents in the Northern Ethiopian city of Adi Daero, in Tigray scream in agony while searching for their families in the ash and trying to rescue people trapped under a rubble. A mother is heard shouting loudly “my son, my son, I lost him…”

The unEthiopian fascist Oromo regime’s and Eritrean air forces bombarded many towns in Tigray including Shire, Adi Daero and Mekelle.

Adi Daero Massacre, in Tigray Ethiopia, 27 September 2022

This barbaric act was carried out on 27 September 2022 – on the very day Christians celebrated the annual Christian festival of the Meskel (which means “CROSS” in Ethiopic), marking the finding of the “True Cross” on which Jesus Christ was crucified. The festival is one of the major religious celebrations of the Orthodox Church in Ethiopia.

✞✞✞[2 Corinthians 10:4-6]✞✞✞

“The weapons we fight with are not the weapons of the world. On the contrary, they have divine power to demolish strongholds. We demolish arguments and every pretension that sets itself up against the knowledge of God, and we take captive every thought to make it obedient to Christ. And having in a readiness to revenge all disobedience, when your obedience is fulfilled.”

✞✞✞[፪ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች ምዕራፍ ፲፬፥፭፡፮]✞✞✞

“የጦር ዕቃችን ሥጋዊ አይደለምና፥ ምሽግን ለመስበር ግን በእግዚአብሔር ፊት ብርቱ ነው፤

የሰውንም አሳብ በእግዚአብሔርም እውቀት ላይ የሚነሣውን ከፍ ያለውን ነገር ሁሉ እናፈርሳለን ለክርስቶስም ለመታዘዝ አእምሮን ሁሉ እንማርካለን፥ መታዘዛችሁም በተፈጸመች ጊዜ አለመታዘዝን ሁሉ ልንበቀል ተዘጋጅተናል።”

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

በዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ኢትዮጵያ የበላይነቱን የተቀዳጀችበት ምስጢር አክሱማዊቷ ትግራይ ኢትዮጵያን የምትመራ ሞተር ስለሆነች ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 22, 2022

🏃‍ በውድድሩ ታሪክም በሰንጠረዡ አናት በመቀመጥ ኢትዮጵያ ብቸኛዋ የአፍሪካ አገር ነች

Axumite Ethiopia Beats Babylon America / አክሱማዊት ኢትዮጵያ ባቢሎን አሜሪካን ቀጣቻት

💭 ማን ለማን እንደሚሮጥና ምን እንዳመጣ እንታዘብ፤

👉 ‘ዳንኤል’ ለኤርትራ (የአባቷ ስም)

👉 ‘ተፈሪ’ ለእስራኤል

💭 እኅቶቻችን የሚሮጡት እስራኤል ዘ-ነፍስ ለሆነችው ለጽዮናዊቷ ኢትዮጵያ እንጂ በፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝ ለጊዜው ለታገተችው ኢትዮጵያ ዘ-ስጋ አይደለም። ለመፍረድ የምትቸኩሉ ተጠንቀቁ! እዚህ ላይ ትልቅ መለኮታዊ ምስጢር አለ። የቃል ኪዳኑ ታቦት ሥራውን እየሠራ ነው፣ ማንም ምንም ሊያደርገው አይችልም!

የውድድሩን ውጤት አስመልክቶ በጽዮናውያኑ ሴታማነት ቀንታ (ከምኒልክ ጊዜ አንስቶ እስከ ዛሬው ዕለት ድረስ በጽዮናውያኑ ላይ የሚካሄዱት የዘር ማጥፋት ጦርነቶች ሁሉ መንስዔያቸው ቅናትነው) እየተቃጠለች ያለችው ኢትዮጵያ ዘስጋ‘(የሜዲያውን ትኩረት አልባነት እንመልከት) እንዲሁም የተለያዩ ሃገራት ሜዲያዎችን ተከታትዬ ነበር፤ ሁሉም ተገርመዋል! ተደናግጠዋል! ብዙዎቹ ይህን በሁላችንም ዘንድ ያልተጠበቀውንና በጣም አስገራሚ የሆነውን ክስተት የሚያበሥረውን ዜና ደብቀውታል! ይህ ሁሉ ጀነሳይድ የሚካሄድባትና በሚሊየን የሚቆጠሩ ሰዎች ለረሃብ የተጋረጡባት ሃገር እንዴት በታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ ለምን አንደኛ ለመሆን በቃች? ብለው እራሳቸውን እየጠየቁና እያቁነጠነጡ ነው።

የሉሲፈረን/ቻይናን ባንዲራ በምዕራባውያኑ ከተሞች አደባባዮች ላይ ማውለቡ ምንም ነገር አላመጣም፣ ሊያመጣም አይችልም። ቀደም ሲልም፤ “ጽላተ ሙሴን ተሽክመንና ጽዩናዊ በሆነው ነጭ በነጭ አለባበስ አሸብርቀን ለሰልፍ እንውጣ፤ ብዙም ድምጽ ሳናሰማ እንዲያውም ጸጥ ብለን እንደ አክሱም ምሕላ የዓለም ከተማዎችን ጎዳናዎች እናጥለቅልቃቸው፣ ዓለም ይህን እንጂ ቋቅ! የሚያሰኘውን የቻይናን ባንዲራ አይፈራውም ለጉዳያችን ትኩራት አይሰጠውም” በማለት አውስተን ነበር። ይህ የዛሬው የእኅቶቻችን ድል ግን ዓለምን ስውር በሆነ መንገድ በማንቀጥቀጥ ላይ እንደሚገኝ እንታዘበው።

ጽላተ ሙሴን የተሸከመ፣ የጽዮን ቀለማትን የያዘና ጽዮናዊቷን ኢትዮጵያን የጠራ በመጨረሻ አሸናፊ ነውና ድልበድል ይቀናዋል። አክሱም ጽዮን በባዕዳውያኑ እምብዛም ያልተገዛቸው ይህን አጥብቃ በመያዟ ነበር፣ እነ ታላቁ አበበ ቢቂላ(በሮም ኦሎምፒኮች ልክ ሮም ከተማ አደባባይ ላይ ቆሞ የነበረው የአክሱም ኃውልት ላይ ሲደርስ ጫማውን አሽቅንጥሮ በመጣል በባዶ እግሩ ድል የተቀዳጀ ጀግና)፣ ማርሽ ቀያሪውና ሞስኮን ያርበደበደው ምሩጽ ይፍጠር እንዲሁም የዋቄዮአላህአቴቴ መንፈስ ያልበከላት ድንቋ ደራርቱ ቱሉ ድል የተቀዳጁት እኮ ኢትዮጵያ ዘስጋን ሳይሆን ጽዮናዊቷን ኢትዮጵያን በመውደዳቸውና የጽዮንን ቀለማትም በፍቅር ከፍ ከፍ ለማድረግ በመፈለጋቸው ነበር። ያውም በኋላ ላይ በሰንደቁ ላይ የተለጠፈው የሉሲፈር ኮከብ ወደኋላ እየጎተታቸው እንኳን። መለኮታዊ ኃይል ከበስተጀርባው እንዳለ ሆኖ ስለተሰማኝ አሁን ደግሜ ደጋግሜ በመደነቅ ነው የማየው የትናንት ወዲያው 800 ሜትር ውድድር፤ ጽዮናዊቷ እኅታችን ፍሬወይኒ እንደ ሮኬት የተተኮሰችው የጽዮን እርዳታ፣ የጽላተ ሙሴ ኃይል ስላለ ነው።

👉 በውድድሩ እንዳትሳተፍ የታገደችው ሩሲያ ከዛሬዋ ኢትዮጵያ ጎን የቆመችው “ኢትዮጵያ” ለሚለው ስም ክብርና ፍርሃትስላላት ነው። በሩሲያው የሥነ ጽሑፍ ዓለም እንደ አምላክ በሚቆጠረው በአሌክሳንደር ሰርጊየቪች ፑሽኪን ከኢትዮጵያ ጋር በደም፣ በታሪክና በሃይማኖት የተሳሰረችው የሩሲያ/ሶቬየት ሕብረት መሪ አንዴም እንኳን ኢትዮጵያን ጎብኝቶ አያውቅም፤ ለዚህም የምጠረጥረው መለኮታዊ ፍራቻ ስላላቸው ነው።

💭 Russia’s Transport of Ethiopia’s Mysterious “Ark of Gabriel” from Saudi Arabia to Antarctica

💭 ሚስጢራዊ የኢትዮጵያ “ታቦተ ገብርኤል” ከሳውዲ አረቢያ ወደ አንታርክቲካ ሩሲያ መጓጓ

🏃‍ በሰርቢያ ቤልግሬድ የቤት ውስጥ ሩጫ ውድድር

ውድድሩ የተካሄደባት የቤልግራድ ከተማ የኦርቶዶክስ ሰርቢያ ዋና ከተማ ናት። እ.አ.አ በአፕሪል 11/1999 – ሚያዝያ ፫/፲፱፻፺፩/1991ዓ.ም እሑድ በኦርቶዶክስ የትንሳኤ በዓል ዕለት የያኔው የአሜሪካ ፕሬዚደንት ቢል ክሊንተን ዋና ከተማዋን ቤዖግራድን በከፋ መልክ በቦምብ ማስደብደቡን አንረሳም፤ እዚህ ያንብቡ።

ከሃያ ዓመታት በፊት በኦርቶዶክስ ክርስቲያኗ ሰርቢያ (የቀድሞዋ ዩጎዝላቪያ) የጀመረው የሉሲፈራውያኑ የቀለም አብዮትጥንታውያን እና ኦርቶዶክስ ክርስቲያን በሆኑት ሕዝቦች ዘንድ እንዲቀጣጠል ነው እየተደረገ ያለው። ከኦርቶዶክስ ሰርቢያ ወደ ኦርቶዶክስ ጆርጂያ፣ ዩክሬይን እና ሩሲያ እንዲቀጥል ተደርጓል።

አዎ! የሳጥናኤል ግብ ኢትዮጵያ ነው። ዲያብሎስ ተዋሕዶ ክርስትናን እና ሰንደቅ ዓላማችን በጣም ይጠላቸዋል፣ ይፈራቸዋል። ይህን በሃገራችን እያየን አይደለም?! የክርስቶስ ተቃዋሚዋ ቱርክ እንኳን የኩርድ ሕዝብን በመጨፍጨፍ ላይ ያለቸው ኩርዶች የኢትዮጵያን ቀለማት በመያዛቸው ነው።

👉 የኢትዮጵያን ቀለማት በመረጠችው ቦሊቪያ በአ’ማራ ዜጎች ላይ የዘር ጭፍጨፋ እየተካሄደ ነው።

ቦሊቪያ የሉሲፈራውያኑ ኮከብ ያላረፈበትን ቀለማችንን ስለመረጠች ጥንታውያኑ አማራ ነዋሪዎቿ የኢትዮጵያን ሕዝቦች ስቃይ በመጋራት ላይ ናቸው።

በጥንታዊው ክርስትና፣ በጥንታውያን ሕዝቦች እና በኢትዮጵያ የማርያም መቀነት ቀለማት ላይ የሚካሄድ የቀለም አብዮት

💭 የሩሲያው መሪ ጥምቀትን በኦርቶዶክሷ ሰርቢያ ሲያከብሩ፡ የኛዎቹ ደግሞ የኢትዮጵያን በር ለአረቦች ከፈቱ

ኦርቶዶክሱ ፕሬዚደንት ፑቲን ለጉብኝት እህት አገር ወደ ሆነችው ወደ ሰርቢያ አምርተዋል። በሚሊየን የሚቆጠሩ ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች በዝነኛው የቅዱስ ሳቫ (የሰርቢያ ቅዱስ) ቤተክርስቲያን የሞቀ አቀባበል አድርገውላቸዋል።

በሉሲፈራዊያኑ የቱርክ፣ የናዚዎች እና፡ በቅርቡም፡ የኔቶ ሠራዊት፡ በታሪኳ ብዙ ጥቃት የደረሰባት ኦርቶዶክስ ሰርቢያ፡ መጀመሪያ በእርሷ እርዳታ ኃያል ለመሆን የበቃችውን ዩጎዛላቪያን በታትነው አደከሟት፤ ከዚያም፡ በቅርቡ፡ የክርስትና ስልጣኔዋ ታሪካዊ ቦታ የሆነችውን ኮሶቮን ገንጥለው ወሰዱባት።

💭 ..በአፕሪል 11/1999ሚያዝያ ፫/፲፱፻፺፩/1991.ም እሑድ በኦርቶዶክስ ትንሳኤ በዓል ዕለትየያኔው የአሜሪካ ፕሬዚደንት ቢል ክሊንተን ዋና ከተማዋን ቤዖግራድን በከፋ መልክ በቦምብ ማስደብደቡን አንረሳም፤ እዚህ ያንብቡ

War on Christians: FOUR Orthodox Churches Burn — All on Orthodox Easter

የአድዋ ድል ከእግዚአብሔር የተገኘ ድል ነው

የነፈስ አዳኞቹ ዘመቻ

ቅዱስ ጸበላችን የጽላተ ጽዮን ተዓምር ነው

The Crimea: Luciferian Conspiracy Against Orthodox Christians

Axumite Tigray is the Motor that Runs Ethiopia

Ethiopia topped the table with four gold medals, three silver and two bronze. United States finished second with three golds, seven silver and nine bronze, with third spot going to Belgium with two gold medals.

😇 በእውነት ይህ የእግዚአብሔር ሥራ ነው፣ ዓለም ሁሉ ሊመስክርበት የሚገደድበት የቃልኪዳኑ ታቦት ተዓምር ነውና ነው።

❖❖❖ [ትንቢተ ኢሳይያስ ምዕራፍ ፵፥፳፱] ❖❖❖

ለደካማ ኃይልን ይሰጣል፥ ጕልበት ለሌለውም ብርታትን ይጨምራል።”

❖❖❖[፩ኛ የጴጥሮስ መልእክት ምዕራፍ ፭፥፲]❖❖❖

በክርስቶስ ኢየሱስ ወደ ዘላለም ክብሩ የጠራችሁ የጸጋ ሁሉ አምላክ ለጥቂት ጊዜ መከራን ከተቀበላችሁ በኋላ ራሱ ፍጹማን ያደርጋችኋል ያጸናችሁምል ያበረታችሁማል።”

😈 አሁን ፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝን ከኢትዮጵያ ምድር ጠራርገን ማስወጣት አለብን! 🏃‍ ግራኝ፤ መጣንልህ!

🏃‍ በኢትዮጵያ የበላይነት የተጠናቀቀው ፲፰/18ኛው የዓለም የቤት ውስጥ አትሌቲክስ ሻምፒዮና 🏃‍

በአክሱማውያኑ ጽዮናውያን የተመራችው ኢትዮጵያ የመጀመሪያውን ደረጃ ይዛ አጠናቃለች።

በቤት ውስጥ የዓለም ሻምፒዮናው ኢትዮጵያ የበላይነትን ይዛ ያጠናቀቀችው በአራት ወርቅ፣ በሦስት ብር እና በሁለት ነሐስ በድምሩ ዘጠኝ ሜዳሊያዎችን በማግኘት ነው።

በውድድሩ ከ2008 እስከ 2018 በነበሩት ተከታታይ ውድድሮች ሰንጠረዥ በአንደኝነት ስትመራው የነበረችው አሜሪካ ስትሆን፣ ዘንድሮ ይህንን የበላይነት በኢትዮጵያ ተነጥቃለች።

በውድድሩ ታሪክም በሰንጠረዡ አናት በመቀመጥ ኢትዮጵያ ብቸኛዋ የአፍሪካ አገር ነች።

በዘንድሮ የቤት ውስጥ የዓለም ሻምፒዮና አሜሪካ፣ ቤልጂየም፣ ሲዊትዘርላንድ እና ስዊዲን ኢትዮጵያን ተከትለው በውድድሩ ሰንጠረዥ ከሁለት እስከ አምስተኛ ያለውን ደረጃ ይዘዋል።

የኢትዮጵያ የዘወትር ተፎካካሪ የሆነችው ኬንያ 1 ብር እና 1 ነሐስ በማግኘት በረጃ ሰንጠረዡ ውስጥ መካተት ከቻሉት 29 አገራት በ22ኛ ደረጃ ላይ ተቀምጣለች።

ሌላኛው አፍሪካዊት አገር ኡጋንዳ ደግሞ አንድ ነሐስ ማግኘት ችላለች።

680 አትሌቶች [308ቱ ሴቶች] የተወደደሩበት የዘንድሮ 18ኛው የዓለም ቤት ውስጥ አትሌቲክስ ሻምፒዮና 136 አገራት ተሳትፈውበታል።

ከተለያዩ አገራት የተወጣጡ ስድተኞችን የያዘው ቡድንም የውድድሩ ተሳታፊ ነበር።

ኢትዮጵያ ለውድድሩ ከ800 እስከ 3 ሺህ ሜትር ሩጫ ላይ የሚሳተፉ 5 ወንድ እና 9 ሴት አትሌቶችን የላከች ሲሆን በወንዶች 2 ወርቅ እና 1 ብር ስታገኝ የተቀረው 6 ሜዳሊያ በሴቶች የተመዘገበ ነው።

ጉዳፍ ጸጋዬ እና ሳሙኤል ተፈራ በ1 ሺህ 500 ሜትር ለሀገራቸው ወርቅ ያመጡ ሲሆን፤ ሰለሞን ባረጋ እና ለምለም ሃይሉ ደግሞ በ3 ሺህ ሜትር ሩጫ የወርቅ ሜዳሊያውን አጥልቀዋል። ሳሙኤል ተፈራ በርቀቱ የውድድሩን ክበረወሰን አሻሽሏል።

ሰለሞን ባረጋ 1ኛ በወጣበት 3ሺህ ሜትር ለሜቻ ግርማ 2ኛ መሆን የብር ሜዳሊያ አግኝቷል። የተቀረውን የብር ሜዳሊያ ደግሞ ፍሬወይኒ ሃይሉ በ800 ሜትር እና አክሱማይት እምባዬ በ1 ሺህ 500 ሜትር ያስመዘገቡበት ነው።

ሒሩት መሸሻ በ1 ሺህ አምስት መቶ ሜትር እና እጅግአየሁ ታዬ 3 ሺህ ሜትር የነሐስ ሜዳሊያ አግኝተዋል። በሶስት ሺህ ሜትር የሴቶች አትሌቲክስ ውድድር ከ1ኛ እስከ 3ኛ ያለው ደረጃ ኢትዮጵያውያኑ የተቆጠጠሩት ሲሆን አንደኛ የወጣችው ለምለም ሃይሉ በርቀቱ የውድድሩን ሪከርድ ሰብራለች።

💭 ኢትዮጵያ በ፲፰/18ኛው የዓለም ቤት ውስጥ አትሌቲክስ ሻምፒዮና

🏃‍ የተሳታፊዎች ብዛት: ፲፬/14 [/5 ወንድ እና ፱/9 ሴት]

  • የተወዳደሩባቸው ርቀቶች: 8001 ሺህ 500 እና 3 ሺህ ሜትር
  • የሜዳሊያ ብዛት: 9 [4 ወርቅ፣ 3 ብርና 2 ነሃስ]
  • የሜዳሊያ ብዛት በጾታ: 6 በሴቶች [2 ወርቅ፣ 2 ብር እና 2 ነሐስ] 3 በወንዶች [2 ወርቅ፣ 1 ብር]

የሜዳሊያ ብዛት በርቀት: 2 ወርቅ በ3 ሺህ ሜትር፣ 2 ወርቅ በ1 ሺህ 500 ሜትር፣ 1 ብር በ800 ሜትር፣ 1 ብር በ1 ሺህ 500 እና 1 ብር በ3000 ሜትር እንዲሁም 1 ነሃስ፣ በ1 ሺህ 500 ሜትር እና 1 ነሃስ በ3000 ሜትር

🏃‍ ሜዳሊያ ያስገኙ አትሌቶች

🥇 ወርቅ

  • ሰለሞን ባረጋ: 3,000 ሜትር
  • ለምለም ሃይሉ: 3,000 ሜትር
  • ጉዳፍ ጸጋዬ: 1 ሺህ 500 ሜትር
  • ሳሙኤል ተፈራ: 1 ሺህ 500 ሜትር

🥈 ብር

  • ለሜቻ ግርማ: 3,000 ሜትር
  • ፍሬወይኒ ሃይሉ: 800 ሜትር
  • አክሱማይት እምባዬ: 1 ሺህ 500 ሜትር

🥉 ነሐስ

  • ሂሩት መሸሻ: በ1 ሺህ 500 ሜትር
  • እጅግአየሁ ታዬ: በ3,000 ሜትር

_________________

Posted in Ethiopia, Faith, Sports - ስፖርት, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ፀረ-ጽዮን ሰንሰለት፤ 👉 ኦባማ + አፈወርቂ + ደብረ ጽዮን + አብዮት አህመድ + ፋርማጆ + ጃዋር + ሙስጠፌ + ኢልሃን ኦማር + ኳታር + ሚነሶታ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 5, 2022

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 😇 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

😈 የጂሃድ ባቡር The Jihad Train 😈

ቴዲ ፀጋዬ ሙስጠፌ የተባለውን መሀመዳዊ ግብረሰዶማዊ አስመልክቶ ግሩም አድርጎ ጠቆም እንዳደረገን፤ ሁሉም ነገር የሚሸከረከረው በሃይማኖት/እምነት ዙሪያ ነው። ዓላማቸው፤ ጽዮን ማርያም/አክሱም ጽዮን እንደሆነች እኛ በአቅማችን ለሃያ ዓመታት ስንወተውት ስናስጠነቅቅ ቆይተናል። ይህን አስመልክቶ ረዘም ያለ ደብዳቤ ለጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊ ልከን ነበር። ጥቆማውንም ተቀብለውት ስለነበር ኢትዮጵያ ከቱርክና ከአረቦች ጋር ያላትን ግኑኝነት ማላላት ጀምራ ነበር። ያኔ ኢትዮጵያ ትክክለኛ የሆን እርምጃ በመውሰድ ከኳታር ጋር ያላትን የዲፕሎማሲ ግኑኝነት ማቋረጧንና አልጀዚራየተሰኘው የዋሐቢእስልምና ጂሃድ ቱልቱላ ከአዲስ አበባ መባረሩንም እናስታውሳለን። ለዚህም ነው ኤዶማውያኑ ም ዕራባውያንና ምስራቃውያኑ እስማኤላውያን አዲስ አበባ ላይ ተቀምጠው ኢትዮጵያን ይመሩ ዘንድ ሰሜናውያን እየተዋጓቸው ያሉት። ከደብረ ብርሃን እንደመለሷቸው አየን አይደል!አገራችንን ማን ማስተዳደር እንዳለበት ባዕዳውያኑ እንዲወስኑ መደረጋቸው ምን ያህል የዘቀጠ ትውልድ እንድፈራ ነው የሚጠቁመን። ደግሞ እኮ የማይገባቸውን የጽዮንን ሰንደቅ እያውለበለቡ፤ ኩሩዎች ነን፣ ቅኝ ሳንገዛ ባባቶቻችን ደም! ቅብርጥሴ” እያሉ የአባቶቻቸውን ምድር አክሱም ጽዮንን ያስወርራሉ።

ነፍሳቸውን ይማርላቸውና አቶ መለስንም በኦባማ + አላሙዲንና (ጓዳ በነበረው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ + ደመቀ መኮንን ሀሰን)+ የግብጹ ፕሬዚደንት መሀመድ ሙርሲ አማካኝነት ከተገደሉ በኋላ ደቡባዊው ኢትዮጵያ ዘስጋ አቶ ኃይለ ማርያም ደሳለኝ ልክ ስልጣን ላይ ሲወጡ ያደረጉት ከኳታር ጋር ግኑኝነት መመስረትና አልጀዚራንም ወደ አዲስ አበባ እንዲመለስ ማድረግ ነበር።

ቪዲዮው ላይ እንደሚታየው ለኢትዮጵያ የተዘጋጀውና በባራክ ሁሴን ኦባማ እና ሶማሊአሜሪካዊቷ ጂሃዳዊት ኢልሃን ኦማር የሚመራው የሚነሶታው ስኳድ አባላት እስላማዊቷን የኦሮሚያ ኤሚራትን ይመሰርቱ ዘንድ ከአራት ዓመታት በፊት ስልጣን ላይ እንዲወጡ ያደረጓቸውን ግራኝ አብዮት አህመድ አሊን + ለማ መገርሳን + ጃዋር መሀመድን ስልጣን ላይ እንደወጡ በኦባማ እና ኢልሃን ኦማር (ኳታር ናት የምትደጉማት) አማካኝነት በማግስቱ ሚነሶታ ላይ እንዲሁም በዶሃ ኳታር ላይ እንዲሰባሰቡ ተደርገዋል።

ጎን ለጎን ግራኝ ደግሞ ግራኝ ፎርማጆ + ኢሳያስ አፈወርቂ ጥምረት ፈጥረውና እንደ ደብረ ጽዮንንም(የሚቆጣጠሩት ተቃዋሚ/ Controlled Opposition) በአክሱም ጽዮን ላይ ለሚካሄደው ጂሃዳዊ የዘር ማጥፋት ዘመቻ ኤሚራቶችን (የሚቆጣጠሩት ተቃዋሚ/ Controlled Opposition) ሶማሌዎችን + ቤን አሚሮችን + በአህዛብ መንፈስ ሥር የወደቁትን የጎንደር አማራዎችን እንዲሁም ከተቻለ የሱዳን + የደቡብ ሱዳን ተዋጊዎችን ማሰለፍ ዕቅዳቸው ነበር።

ለአጭር ጊዜ የሚቆይ ‘ድል’ ያፈራውን ይህን ዕቅዳቸውንም ምስጋና ለከሃዲ አማራዎች በሚገባ አሳክተውታል። ያለምንም ቅድመ ሁኔታ፣ ከተልካሻ ምክኒያት፣ ሰበባሰበብና ማመንታት ተቆጥበውና ከትግራይ ጽዮናውያን ጋር አብረው ቅድስት ምድር አክሱም ጽዮንን በደማቸው የመከላከል ግዴታ የነበረባቸው በቅድሚያ አማራዎች መሆን ነበረባቸውና ነው። ይህን በሕይወት አንዴ ብቻ የሚገኝ መንፈሳዊ ዕድል መጠቀም ነበረባቸው፤ ለራሳቸው እንኳን ሲሉ! መንፈሳዊ ውጊያ እኮ ማለት ይህ ነው!

👉 ይህን ቪዲዮና ጽሑፍ አዘጋጅቼ ስጨረስ “Elephantኤለፋንትየተባለው ሜዲያ በዛሬው ድሕረ ገጹ ይህን ከርዕሴ ጋር የተያያዘ ግሩም ዕይታ አካፍሎናል፤

💭 የኦጋዴን አሸዋዎች በምስራቅ አፍሪካ እየነፈሱ ነው

“ልክ እ.ኤ.አ. በ 1977 ፣ በምስራቅ አፍሪቃ ሁሉም ሁኔታዎች ተሰብስበው እርስ በርስ የሚጋጩ ፍላጎቶችን ወደ አጥፊ ጦርነት ሊለውጡ ይችላሉ።

እ.ኤ.አ. የ፲፻፸፪/1972 ዓ.ም ትግራይ/ሰሜን ወሎ ረሃብ ፥ ወደ ምዕራቡ ዓለም ትኩረት ባመጣው ብሪታናዊው የቢቢሲ ጋዜጠኛ ጆናታን ዲምብልቢ ስም በዓለም አቀፍ መገናኛ ብዙኃን የዲምብልቢ ረሃብ ብሎ ተሰይሞ ነበር ፥ ይህም ለ፶/50 ዓመታት ያህል በመላው ምስራቅ አፍሪቃ ውስጥ በጣም አስፈላጊ የሆነ የፖለቲካ ክስተት እንዲሆን የተደረገውን የረሃቡን መንስኤ ለማየት በቅቼ ነበር። አከራካሪ ነው፤ ግን ያ የረሃብ ክስተት ባይኖር ኤርትራ ከኢትዮጵያ አልተገነጠልንም ይሆናል፣ ሶማሊያ አሁንም የተረጋጋች ትሆናለች፣ ሙሴቬኒ ፕሬዚዳንት አይሆኑም ነበር እና የ፲፻፺፬/1994 ዓ.ም የሩዋንዳ እልቂት አይከሰትም ነበር።”

“እንደ ፲፻፸፯/1977ቱ ኢትዮጵያም ጦርነት ላይ ነች። ሞቃዲሾ እንደገና የአዲስ አበባን አለመመቻቸት/ግራ መጋባት እየተመለከተች የታላቋ ሶማሊያ ህልሞቿን ለማደስ መነሳቷ የጊዜ ጉዳይ ሊሆን ይችላል።”

“ለማመን ያዳግታል፣ ግን በያኔዋ ሶቪየት ሕብረት ቦታ የምትገኘዋ ሩሲያ፣ ከቻይና እና አሜሪካ ጋር በመቀላቀል ውዥንብር ውስጥ የገባውን የአካባቢውን ፖለቲካ በይበልጥ ማበላሸት ትችላለች። እ.ኤ.አ. በ 2022 ፣ ብዙ የAK47s/ከላሽኒኮቭ ጠብመንጃዎች ይፈሳሉ ፣ ግን ሌሎች መሳሪያዎችም ሊኖሩ ይችላሉ።”

💭 The Sands of the Ogaden Are Blowing Across East Africa

“Much like in 1977, all the conditions have come together that could turn conflicting interests into ruinous warfare across the region.”

“The 1972 famine — also named the Dimbleby Famine by the international media after the British journalist Jonathan Dimbleby who brought it to Western attention — caused what I came to see as the most important political event in all of Eastern Africa for 50 years. Without that event, it is arguable that Eritrea may never have split from Ethiopia, Somalia might still be stable, Museveni would not be president and the Rwanda genocide of 1994 would not have happened.”

“Like in 1977, Ethiopia is at war. It might be a matter of time before dreams of Greater Somalia are revived, as Mogadishu once more watches Addis Ababa’s discomfiture.”

“Almost beyond belief, Russia, in the place of the Soviet Union, could very well join China and the USA in messing up the politics of the region, which mess is already in high gear. In 2022, there could well be more AK47s poured in, but there might be other weapons as well. ”

ታዲያ፤ የዋቄዮአላህ ልጆች ለኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን ለመላው ምስራቅ አፍሪቃ መጥፎ ዕድል ይዘው ለመምጣታቸው ከዚህ የበለጠ ማስረጃ አለን? “የኦሮሞ እና ሶማሌ ክልሎች መፈጠራቸው ትልቅ ስህተት ነውስንል የነበረው ለዚህ እኮ ነው። እንኳን በሃገረ ኢትዮጵያ በመላው ምስራቅ አፍሪቃ ኦሮሞዎችና ሶማሌዎች በግለሰብ ደረጃ ካልሆን በጅምላ ሥልጣን ላይ መውጣት የለባቸውምስንልም በ100% እርግጠኝነት ነው። ዓይናችን እያየውን እኮ ነው፤ ባዕዳውያኑም ያው እየጠቆሙን እኮ ነው!

በኦሮሞዎቹ የምኒልክ፣ ጣይቱ፣ ኃይለ ሥላሴ እና መንግስቱ ኃይለ ማርያም አገዛዞች ዘመን እንኳን ያልተፈጠረ ክስተት እኮ ነው በአረመኔዎቹ ኦሮሞዎች በእነ ግራኝ አብዮት አህመድ በኩል ተፈጥሮ እያየነው ያለነው። ተፈጥሯልና።

የሚገርም ነው፤ እዚህ የኤሌፋንት ጽሑፍ ላይ በምስራቅ አፍሪቃ የዩጋንዳው ፕሬዚደንት ሙሴቬኒ ልክ አፄ ኃይለ ሥላሴ የሠሯቸውን ስህተት እየደገሙት ነው” ይለናል። ኦሮሞዎቹ ግን፤ ሰሜናውያንን በተለይ የትግራይ ጽዮናውያንን አስመልክቶ እኮ እነ ግራኝ እያሉን ያሉት፤

“ኦሮሞዎቹ አባቶቻችን እነ ምኒልክ፣ ጣይቱ፣ ኃይለ ሥላሴ፣ መንግስቱ ኃይለ ማርያም በሞኝነት ከሠሯቸው ስህተቶች ዛሬ ተምረናል “ኦሮሞ እስኪነቃ ነው እንጂ፣ እስኪነሳ ነው እንጂ ሲነሳ ሚዳቋ አትበላንም፤ እኛ ዝሆን ነን፤ እንሰብራለን፤ እንበላለን፤ እንገዛለን፣ ሃሳብ አለን፤ ድርጅት አለን፤ ከአለም ጋር ግንኙነት አለን። ስህተቱን አንደግመውም ስለዚህ ጽዮናውያን ጠላቶቻችንን በጥይትና በረሃብ እንጨርሳቸዋለን!”

ብለው እሳቱ ከሰማይ ይውረድባቸውና ሁሉንም ዲያብሎሳዊ የጭካኔ ተግባራቸውን በቅደም ተከተል በሥራ ላይ እያዋሉት ነው።

አዎ! በትግራይ/ኤርትራ ተጋሩ ላይ ዛሬ እየወረደ ያለው ጥላቻወለድ መዓት ከ፻፴/130 ዓመታት በፊት በዲቃላው ምኒልክ የተጠመደው የጊዜ ፈንጅ ውጤት ነው። ይህን ሁሉ ዘመን ተጋሩዎች አቅፈው መኖራቸውና መታገሳቸው፤ ዛሬም ጠላቶቻቸውን በግልጽ እያወቋቸውና እያዩአቸው፤ የታጠቁት የቲዲኤፍ ተዋጊዎች እንኳን ጠላቶቻቸው የገቡበት ድረስ ገብተው በእሳት ለመጥረግ አለመሻታቸውና ከደብረ ብርሃን መመለሳቸው የሚያስገርምም የሚያስቆጣም ነው! የአማራና ኦሮሞ መታወቂያ የያዙ መንጣሪዎችን ወደ አዲስ አበባ አስገብተው ቢሆን ኖሮ ስቃያችን፣ ጉስቁልናችንና መካራችን ገና ዱሮ በተወገዱ ነበር። ሃያ ሺህ የታጠቁ ተጋሩ የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት አባላት እንዴት አስቀድመው አልተደራጁም? እየመጣ ያለውን ለሦስት ዓመት በገሃድ እያዩት ግራኝን እንዴት ሊደፉት አልቻሉም? ምን ነካቸው? እንዴት አንድም ጥይት ሳይተኩሱ ወደ ኦሮሚያ እስር ቤቶች ሊወረወሩ ቻሉ? 😠😠😠

🔥 “ችግር – ምላሽ – መፍትሔ / “Problem – Reaction – Solution”🔥

ችግሩን (ጦርነት + ረሃብ + በሽታ) ፈጥረውብናል፤ ለዓመት ያህል በባንዲራ እያጀቡ ህሉንም ነገር አስተዋውቀዋል፤ አሁን ምላሽ እየሰጡ ነው፤ መፍትሔው፤ “የክርስቶስ ተቃዋሚውን ተቀበሉ፤ ሃይማኖቱን፣ ባሕሉን፣ ቋንቋውን፣ ኤኮኖሚውን፣ ምግቡን፣፣ ክትባቱን ወዘተ

💭 እስላማዊቷን የኦሮሚያ ኤሚራት ለመመስረት የትግራይ ሕዝብ መስዋዕት እንዲከፍል እየተደረገ ነውን? ግራኝ አህመድና ዶ/ር ደብረ ጽዮን ደሙን ለዋቄዮአላህሉሲፈር እያስገበሩት ነውን?

ላለፉት መቶ ሠላሳ ዓመታት እነዚህ መናፍቃን እና የኦሮሙማው ዘንዶ ተልዕኮ ተዋሕዶ ክርስቲያን ሰሜኑን በደረጃ አዳክሞ ማጥፋት እንደሆነ ዛሬ ብዙዎች እየገባቸው መጥቷል የሚል እምነት አለኝ። በተለይ በኤርትራ ተጋሩዎች ላይ የፈጸሙትን ዓይነት ኢትዮጵያን የመንጠቂያ ዘይቤ በትግራይ ተጋሩዎች ላይ በተለይ ባለፉት አሥር ወራት በመጠቀም ላይ ናቸው። የአህዛብ መናፍቃኑ ዋና ሉሲፈራዊ የጥቃት ዓላማ፤ ተጋሩ ኢትዮጵያውያን በሂደት ከኢትዮጵያዊነታቸው፣ ከሰንደቃቸው እና ከግዕዝ ቋንቋቸው እንዲነጠሉ ማድረግ፤ ይህ ከተሳካላቸው ተዋሕዶ ሃይማኖታቸውን በጨረር፣ በኬሚካል፣ በተበከሉ የእርዳታ ምግቦችና በሜዲያ ቅስቀሳዎች በቀላሉ እንዲተው ማድረግ ይቻላል የሚል እምነት አላቸው። በኤርትራም ላለፉት ሰላሳ ዓመታት የታየው ይህ ነው(ከምኒልክ ዲያብሎሳዊ ወንድማማቾችን የመከፋፈል ሤራ እስከ ኃይለ ሥላሴ የእንግሊዝ ተዋጊ አውሮፕላኖች ቦምብ ድብደባ እና ረሃብ እስከ ትግራይ እንዲሁም የአሜሪካ ቃኛው ጣቢያ በኤርትራ፣ የመንገስቱ ኃይለ ማርያም እና ግራኝ አብዮት አህመድ ሤራ ድረስ)። በዛሬዋ ኤርትራ ከመቶ ሰላሳ ዓመታት በፊት የተከሉትን ችግኝ ዛሬ ጎንደር አካባቢ በሰፈሩ መናፍቃን ኦሮማራዎች አማካኝነት ወደ ትግራይ በማስገባት ላይ ናቸው። ጣልያኖች እኮ ያኔ፤ “አንገዛም ባሉት ሀበሾች ዘንድ ለሺህ ዓመት የሚቆይ መርዛማ ችግኝ ተክለናል” ብለው ነበር። ይህን ነው ዛሬ እያየነው ያለነው!

👉 ከዚህም በመነሳት ከዋቄዮአላህሉሲፈር የአህዛብ ባዕድ አምልኮ ጋር በቀጥታ የተያያዙትና ለዚህም ተጠያቂ የሆኑት አራቱ ትውልዶች እነዚህ ናቸው፦

. የሻዕቢያ/ህወሓት/የኢሕአዴግ/ኦነግ/ብልጽግና/ኢዜማ/አብን ትውልድ

. የደርግ መንግስቱ ኃይለ ማርያም ትውልድ

. የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ትውልድ

. የአፄ ምኒልክ/አቴቴ ጣይቱ ትውልድ

ናቸው።

/ 90% በሆነ እርግጠኛነት፤ በእነ ዶ/ር ደብረጽዮን የሚመራውና ዋቄዮአላህሉሲፈርን ለማንገስ በመሥራት ላይ ያለው የሕወሓት አንጃ (የምንሊክ አራተኛ ትውልድ) ይህን የዘር ማጥፋት ጦርነት ከግራኝ ኦሮሞዎች ጋር ሆኖ ጀምሮታል። ይህ ከመቶ ሃምሳ ዓመት በፊት ልክ አፄ ምንሊክ እንደነገሱ የረቀቀና ከ ሃምሳ ዓመታት በፊት ዛሬ በምናየው መልክ በሥራ ላይ መዋል የጀመረ ዕቅድ ነው።

👉 ቅደም ተከተሉ በከፊል፤

ሕወሓት አዲስ አበባን እንዲቆጣጠር ተደርጎ ፬ኛው የምንሊክ አገዛዝ በኢህአዴግ ሥር ተቋቋመ

ሕወሓቶች ከሃያ ሰባት ዓመታት በኋላ ሥልጣኑን ለኦሮሞዎች እንዲያስረክቡ ፈረሙ። የባድሜ እና የዛሬው ጽዮናውያንን የማጥፊያና ማዳከሚያ ጦርነት ዕቅድም የተጠነሰሰው በዚህ ወቅት ነበር። ተፈራርመዋል። ዛሬ ለእነ አቡነ መርቆርዮስ፣ ዮሐንስ ቧ ያለው፣ ዳንኤል ክብረት፣ እስክንድር ነጋ፣ ሄርሜላ አረጋዊ እና ሌሎችም እባቡ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ሰነዱን አሳይቷቸው ይሆን? ይመስለኛል!

ብዙም ሳይቆይ ኦነግ ለስልት ሲባል ከአገዛዙ ለቅቆ እንዲወጣና ወደ ኤርትራ እንዲሄድ ተደረገ (ልብ እንበል፤ ሁሉም ወደ ኬኒያ ሶማሊያ ወይንም ሱዳን ሳይሆን ወደ ጽዮናውያኑ ኤርትራውያን ነው የተላኩት፤ ኦነግ፣ ግንቦት9፣ ፋኖ ወዘተ ጽዮናውያን የኢትዮጵያ ባለቤቶች ስለሆኑ)

ከስህተታቸው የተማሩት እንደ ጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊ ያሉ የ ኢትዮጵያ አቀንቃኞችእንዲገደሉ ተደረገ

ደቡባዊው ኃይለ ማርያም ደሳለኝ ተመረጠ፤ ጊዜው ሲደርስ ሕወሓት ስልጣኑን ሙሉ በሙሉ ለኦሮሞዎች አስረክቦ ወደ መቐለ እንዲመለስ በእነ ፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ (አምባሳደር ያማሞቶ) ታዘዘ። የቀድሞው የናይጄሪያ ፕሬዚደንት ኦሉሴጎን ኦባሳንጆ በኢትዮጵያ የሰፋፊ የእርሻ መሬት ተሰጣቸው። ዳንጎቴ የተባለውም ሙስሊም የናይጄሪያ ባለሃብት በኢትዮጵያ ፋብሪካዎችን እንዲከፍት ተደረገ።

ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ በሰዶማውያኑ ጠቅላይ ሚንስትር እንዲሆን ተደረገ። ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ እና ዶ/ር ደብረ ጽዮን በአክሱምና በናዝሬት ተገናኙ፤ እነ አባዱላ ገመዳ ወደ መቐለ ሄዱ፤ በማግስቱ እነ ጄነራል ሰዓረ፣ ጄነራል አሳምነው፣ ዶ/ር አምባቸውና ሌሎችም የጦርነት ተቀናቃኞች ተገደሉ።

ሙቀታቸውን ለመለካት እንደ አቶ ስዩም መስፍን በተለያዩ ሜዲያዎች እየወጡ ቃለ መጠይቅ እንዲሰጡ ተደረጉ። እነ ዶ/ር ደብረ ጽዮን እና አቶ ጌታቸው ረዳ ለቃለ መጠይቅ በሜዲያዎች የቀርቡበት ጊዜ ይኖራልን? ንግግሮችን አሰምተዋል እንጂ ከጋዜጠኞች ጋር ቃለ ምልልስ ሲያደርጉ አላየሁም። ልክ ዛሬ ግራኝ በጭራሽ ቃለ ምልልስ እንድያደርግ በሲ.አይ.ኤ ሞግዚቶቹ እንደተመከረው።

ጦርነቱ ሊጀር ወራት ሲቀሩት የትግራይን ሕዝብ ሙቀት ለመለካት፤ የግዕዝ ቋንቋ በትምሕርት ቤት በመደበኛነት እንዲሰጥ ታዘዘ፣ ፈንቅል የተባለ እንቅስቃሴ ተጀመረ፣ ምርጫ ተካሄደ።

በአክሱም ጽዮን ላይ ጦርነቱ ተጀመረ፤ ለጦርነቱ የተዘጋጁት የኤሚራቶች ድሮኖች አሰብ እንደሚገኙ ሁሉም ያውቁ ነበር። እንኳንስ እነርሱ እኛም እናውቅ ነበር።

በጦርነቱ መኻል ልክ እንደ ጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊ፤ ትግራይ ለመገንጠል ብትገደድ እንኳን የኢትዮጵያን ስም እንዲሁም ሰንደቋን ይዛ ነው የምትገነጠለው ብለው ያምኑ የነበሩት ጽዮናውያን ተጋሩዎች እነ አቶ ስዩም መስፍን፣ አቦይ ፀሐዬ፣ ሕወሓትን በመቃወም የሚታወቁትና “ፈንቅል” በመባል የሚታወቀውን የተቃውሞ እንቅስቃሴ በሊቀመንበርነት ሲመሩ የነበሩት አቶ የማነ ንጉሥ፣ የትግራይ ቴሌቪዥን ጋዜጠኛ ዳዊት ከበደና ጓደኛው እንዲሁም ሌሎች ተገደሉ።

ከወራት በፊት የፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝ ሰአራዊት ከትግራይ እንዲወጣ ተደረገ/ተገደደ።

አሁን ሁሉም አካላት ቀጣዩንና ዛሬ የምናየውን ልክ ሆሎዶሞር ረሃብበዩክሬን ሕዝቦች ላይ ዬሲፍ ስታሌን የፈጸመውን ዓይነት የረሃብ ዕልቂት (ከሶስት ሚሊየን እስከ አስራ አራት ሚሊየን ዩክራናውያን አልቀዋል። ኡ! !) ለመድገም በትግራይም የኛዎቹ የስታሊን ርዝራዦች ሕዝቡን በረሃብ ለመጨረሽ ጥይትአልባ ጦርነቱን ጀመሩ። በነገራችን ላይ፤ ዮሴፍ ስታሊን ሩሲያዊ ሳይሆን ጆርጃዊ (ካውካስ) ነው፤ ልክ የቱርኩ ፕሬዚደንት ኤርዶጋን የቱርክ ሳይሆን የጆርጂያ ዝርያ እንዳለው። ኦርቶዶክስ ክርስቲያን በሆነችው ጆርጂያ ያለው ቅጥረኛ መንግስት ዛሬ ፀረሩሲያ፣ ፀረአርሜኒያ አቋም ያለውን ከም ዕራባውያኑ ኤዶማውያንና ከምስራቃውያኑ እስማኤላውያን ጎን የቆመ ነው። ልክ እንደ እኛዎቹ አማራዎች።

ከዘንዶው የናይጄሪያ የዮሩባ ነገድ የተገኙትንና የቀጣዩ የኖቤል ሰላም ተሸላሚ ሊያደርጓቸው የሚያስቡትን የሰማኒያ አራት ዓመት አዛውንቱን ኦባሳንጆን ወደ መቐለ እየላኩ የረሃቡን ጊዜ እያረሳሱ በማራዘም ላይ ናቸው።

💭 ታዲያ አሁን እነ ዶ/ር ደብረ ጺዮን የትግራይን ሕዝብ በረሃብ በመቅጣት ላለሙለት ሬፈረንደምና ለሉሲፈር/ቻይና ባንዲራቸው ድጋፍ ይሰጣቸው በማዘጋጀት ላይ ናቸውን? በነገራችን ላይ ዶ/ር ደብረ ጽዮን ኦሉሴጎን ኦባሳንጆን የመሰለ ገጽታ በመያዝ ላይ ናቸው። ሰይጣናዊ ደም የመስጠት ሥነ ስርዓት (Satanic Blood Transfusion) ለማድረግ ይሆን ወደ መቐለ አዘውትረው የሚጓዙት? በዚህ እድሜያቸው እንዴት ብዙ ጊዜ ለመብረር ቻሉ?

😔😔😔 ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😢😢😢

______________

Posted in Ethiopia, Faith, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Was The Ark of The Covenant Stolen From Axum So It Could Be Brought into Battle… in America?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 2, 2022

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል ✞ ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

💭 የቃል ኪዳኑ ታቦት ከአክሱም ተሰርቆ ወደ ጦርነት እንዲገባበአሜሪካ?

ባዕዳውያኑ እንኳን በግልጽ እየጠቆሙን ነው፤ የቃል ኪዳኑ ታቦት ከጽዮናውያን ደም/ዘረመል/ተፈጥሯዊ ማንነትና ምንነት ጋር ብዙዎቻችን በማናያውና ባልተገነዘብነው መልክ የተሳሰረ ነው። ጽላተ ሙሴ እንደ የአሠርቱ ት ዕዛዛትን የያዘ ሳጥን ብቻ ሆኖ መታየት የለበትም። ኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ በምርምርም ሆነ (ደማችንንና መቅኒያችንን ለጥናታዊ ምርመራችው ይረዳቸው ዘንድ በየሆስፒታሉና በዩኒቨርስቲው “እንኩ!” ብለን በቀላሉ/በነፃ እየሰጠናቸው አይደል!) እንደ እስማኤላውያኑ በጂኒያቸው በኩል፤ በአክሱም ጽዮን ዙሪያና ትግራይ ባሉ ገዳማትና ከዚህ የዘር ግንድ በተገኙና በመላው ዓለም በተበተኑ ጽዮናውያን ዘንድ የቃል ኪዳኑ ታቦት ኃይል እንደሚፈልቅ ደርሰውበታል።

አዎ! እኛ ጅሎቹ ነን እንጂ እዚህ ላይ ያልደረስንበት እነርሱ በድብቅ ለእኛ በቀጥታ ሳያሳውቁ የሚያውቁትን አውቀዋልና፤ ወደ ሦስተኛ ዓለም ጦርነት የሚወስደውን ሥራቸውን መሥራት የጀመሩት በቅድሚያ ጽዮናውያን በሚገኙበት ቦታ ሁሉ በማንኛውም መንገድ ማጥቃት ነው። ጦርነት + ረሃብ + በሽታ + የተበከለ ምግብ + ክትባት + ጨረር ወዘተ። ቀስበቀስ እርግጠኛ መሆን እንችላለን ለዚህ ዲያብሎሳዊ ተልዕኳቸው ይረዷቸው ዘንድ ባለፉት አምስት መቶ ዓመታት ፣ በተለይም ላለፉት መቶ ሃምሳ ዓመታት ከእኛው መኻል አውጥተው በደንብ ያዘጋጇቸውን የምንሊክ ትውልድ “አርበኞቻቸውን” ይጠቀማሉ። የዋቄዮአላህ ኦሮሞዎች፣ የጎንደር አማራዎች + የሕወሓት ተጋሩ (ሁሉም ከግራኝ አህመድ ቀዳማዊ ጂሃድ እስከ ዘመነ ምንሊክ የአደዋው ጦርነት ባሉት ጊዚዓት በዲያብሎሳዊ እቅድ ተዳቅለው እንዲመረቱ የተደረጉ የሉሲፈራውያኑ ችግኞች ናቸው። ይህን በተለይ የቃልኪዳኑ ታቦት ጨረር ያረፈባቸው ጽዮናውያን ያውቁታል/ያረጋግጡታል! በዚህ በዘመናችን የዘር ማጥፋት ጦርነት እንኳን እስከ መቶ ሃያ ሺህ የትግራይ ሴቶችን ደፍረው ዲቃላዎቻቸውን ለመፈልፈል እንደዘመቱ እያየነው እየሰማነው ነው። እህ ህ ህ! የእነዚህ የሰይጣን ጭፍሮች ዘር ማንዘራቸው እንደሚጠፋ ግን 100% እርግጠኛ ሆኜ መናገር እደፍራለሁ። ከጉጂ እስከ ቦረና ድረስ ተጉዘን ተገቢውን ቅጣት እንሰጣቸዋለን!

💭 Greater Ethiopia: The Evolution of a Multiethnic Societyበሚለው መጻሃፋቸው በገጽ ፸፰/78 ላይ አሜሪካዊው ተመራማሪ ፕሮፌሰር ዶናልድ ሌቪን እንዲህ ይላሉ፤

የመጀመሪያው የጋላእንቅስቃሴ የተጀመረው በ1520ዎች ሲሆን መጀመሪያ ላይ ባሌን ወረሩ፤ ቀጥለው ዋቢሸበሌን ተሻግረው ዳዋሮን ወረሩ። በ1540ዎቹ እና 50ዎቹ ደግሞ ፋጢጋር እና ሸዋን ወረሩ። በ1567 በሃረር ከፍተኛ ወረራ ወይንም Devastating Raidአካሄዱ። ሌሎቹ የኦሮሞጎሳዎች ደግሞ ወደ ሰሜን በመግፋት አማራን በተለይም አንጎት/ራያ/ እና ቤጌምድርን ወረሩ። በ16ኛው ክፍለዘመን መጨረሻ ላይም ወደ ቤጌምድር፤ ደምቢያን እና ጎጃም ተስፋፉ። ከዚህ በተጨማሪ ሌሎች ጎሳዎቻቸው ወደ ትልቁ ስምጥ ሸለቆ፤ ዋጂ፤ ጊቤ ወንዝ፤ ዳሞት እና ጎጃም ከፍተኛ ወረራ ፈጸሙ ይላሉ።

😈 እንግዲህ ከኦሮሞዎች/ጋላዎች ጋር በተያያዘ የጥፋትና የሞት ሥርዓተ አምልኮ ወደ ኢትዮጵያ የገባውና የዲያብሎስ ዙፋን በምድሪቱ ላይ የተተከለው ንጉሥ ምኒልክ ንጉሠ ነገሥት ዮሐንስን ገድለው ቤተ ክርስቲያንን እና ኢትዮጵያን ለመቆጣጠር ከበቁ በኋላ ነው ማለት ነው። አፄ ምኒልክ በአክሱም ጽዮን ያልተቀቡ ንጉሥ መሆናቸውን ልብ እንበል።

👉 ከዚህም በመነሳት ከኦሮሞ ወረራ እና ከዋቄዮአላህአቴቴ የአህዛብ ባዕድ አምልኮ ጋር በቀጥታ የተያያዙትና ለዚህም ተጠያቂ የሆኑት አራቱ ትውልዶች እነዚህ ናቸው፦

፬ኛ. የሻዕቢያ/ህወሓት/የኢሕአዴግ/ኦነግ/ብልጽግና/አብን ትውልድ

፫ኛ. የደርግ መንግስቱ ኃይለ ማርያም ትውልድ

፪ኛ. የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ትውልድ

፩ኛ. የአፄ ምኒልክ/አቴቴ ጣይቱ ትውልድ

ይህ መረሳት የሌለበትና ዝም ብለን ካለፍነው ሁላችንንም በታሪክ የሚያስጠይቀን ክስተት ነው። “በብሔር ብሔረሰብ እኩልነት ርዕዮተ ዓለም ተረት ተረት” ኦሮሞ ላልሆኑ ነገዶች፣ ጎሳዎች እና ብሔሮች ታሪካዊ ጠላት የሆነውን ኦሮሞ ለማንገሥ የሚሠራ ማንኛውም ዓይነት ሥራ ወደ ሲዖል የሚያስገባ የወንጀልና ግፍ ሥራ ነው የሚሆነው። ከመቶ ዓመታት በፊት ፳፯/27 ጥንታውያን የኢትዮጵያ ነገዶችንና ጎሳዎች ከምድረ ገጽ ያጠፏቸው ኦሮሞዎች/ጋሎች ዛሬ ከደቡብ እና መካከለኛው ኢትዮጵያ ከፍ ብለው ጽዮናውያንን ከምድረ ገጽ ለማጥፋት መነሳሳታቸውን እያየናቸው ነው።

💭 ቪዲዮው ላይ ከሚሰማው፤ ለሚከተሉት ቃላት ትኩረት እንስጣቸው፤

ይህ ሁሉ ምዕመናን የተጨፈጨፉባት ቤተ ክርስያን እዲሁ ተራ ቤተ ክርስቲያን ሳትሆን ታቦተ ጽዮን የምትገኝባት ቤተ ክርስቲያን ልትሆን ትችላለች። ይህን የተቀደሰ ቅርስ የትኛውም ሠራዊት ተሸክሞ ቢዘምት ድል እንደሚያደርግ ዋስትና ይሰጠዋል ፥ ይህን ለእልቂቱ ትክክለኛው ምክንያት ሊሆን ይችላልን? እልቂቱ በክርስቲያኖች ላይ የተወሰደ የበቀል እርምጃ ብቻ ካልሆነ፣ ቦታውም ቁልፍ ከሆነ እና ዓላማው የቃል ኪዳኑን ታቦት በድብቅ ለመውሰድ ከሆነ በ 2020 የመጨረሻ ቀናት ላይ ለምን ይህን ዓይነት ጭፍጨፋ በአክሱም ክርስቲያኖች ላይ ይፈጽማሉ?

“የሆነ ኃይል በእርግጠኝነት በአክሱም ቤተክርስቲያን ውስጥ ወይም በአቅራቢያው የሚገኘውን/የሚኖረውን እያንዳንዱን ክርስቲያን ማጥፋት አስፈላጊ እንደሆነ ተሰምቶት ነበር፣ እና ምናልባት የቃል ኪዳኑን ታቦት በቅርቡ ወደ ጦርነት ለመውሰድ ስለፈለገ ሊሆን ይችላል።”

💭 And this is no ordinary church where the killings wiped everyone out, it may be where the Ark of the Covenant has been kept. Could this holy artefact – which allegedly guarantees victory for whatever army carries it – be the real reason for the massacre? If the massacre wasn’t just retaliation against Christians – if the location was key and the purpose was to secretly obtain the Ark of the Covenant – why do so in the final days of 2020?

Someone definitely felt it was necessary to wipe out every Christian in or near the church in Aksum, and it may have been because they want to take the Ark of the Covenant into battle soon.”

I have to admit, when I first heard that 750 people were massacred in the Church of Our Lady Mary of Zion church complex in Aksum, Ethiopia – my first thoughts were disbelief, and wait a minute, isn’t that where people claim the Ark of the Covenant is kept? The Ethiopian Church has long claimed that the Ark is kept safe underneath their church. Graham Hancock and other researchers concur there is a significant chance the Ethiopians are correct and that the Ark – the one we may know best from the hit 1981 movie “Raiders of the Lost Ark” – has really been kept in Aksum for thousands of years.

In one of my previous books, I wrote many years ago: “The Royal Chronicles of Ethiopia tell us that Prince Menelik was the son of the Queen of Sheba and King Solomon of Israel. Menelik was raised by Solomon after the queen left, and was educated by Temple priests until age 19, when (as the Ethiopian national epic, the Kebra-Nagast tells us) the Queen of Sheba died, and the Ethiopian court sent for Menelik to come to Ethiopia as king. Their story claims that Solomon made Menelik a replica of the Ark, as he would be too far from Jerusalem to worship at the Temple. But Menelik was concerned with the growing apostasy in Israel, and (allegedly) with the help of like-minded priests, switched the replica with the real Ark and took it to what he believed would be a safer location in Ethiopia.” As the Ark has never officially been found, perhaps it was moved to Ethiopia as many claim.

While the following scenario is mostly speculation, there aren’t many reasons that could justify dragging almost a thousand people out of a church a murdering them – but this did happen recently in Aksum, as Wikipedia and many other web sites can confirm. The people there were annihilated so completely that we don’t even know for sure what day the event took place, though an estimated range over three days in late December 2020 has been narrowed down by Belgian analysts as of a few days ago.

And this is no ordinary church where the killings wiped everyone out, it may be where the Ark of the Covenant has been kept. Could this holy artefact – which allegedly guarantees victory for whatever army carries it – be the real reason for the massacre? If the massacre wasn’t just retaliation against Christians – if the location was key and the purpose was to secretly obtain the Ark of the Covenant – why do so in the final days of 2020?

Some believe the Ark is needed to complete the Third Temple in Jerusalem. If this is the motivation for stealing it, perhaps we should be worried about the antichrist coming to power. Though I have no particular reason to assume we are at that point (mid-tribulation) it provides one of the best potential explanations for stealing the Ark.

Yet another reason could be to bring it into a very crucial battle against overwhelming odds. Just like I first learned in the Indiana Jones movies, Adolf Hitler really did believe ancient relics were important, and he really did send teams around the world to gather evidence and artefacts. The Nazis’ Ahnenerbe wasted plenty of time, effort and money from Peru to Tibet and they absolutely looked for the Holy Grail and the Ark of the Covenant. Who else might want such things today?

Hollywood made us wonder what might have happened differently in WWII if Germany had access to something that offered a divine guarantee of victory on the battlefield (the Bible tells us the Jews believed this in 1 Samuel 4:1.) There are some who believe America is at the brink of civil war. Some expect an apocalyptic fight between good and evil. (Personally I hope America’s deep partisan divide is fixed not by civil war but by wise leadership. Time will soon tell if Joe Biden can heal the divide.) And the prospect of war is not limited to America; odds seem even higher that WWIII could start soon near Iran, Syria, Israel, China and Taiwan, and a host of other places. If any war must happen and those in charge believe the Ark will guarantee them victory, this is a possible explanation for recent events in Ethiopia.

The ark being stolen recently could also just be a baseless rumor, and if so it would not be the first time. In November 2014, there were rumors that the Ark had been stolen by commandos after the people guarding it have been gassed into unconsciousness. Unfortunately, this time the rumor has a very real body count behind it. Someone definitely felt it was necessary to wipe out every Christian in or near the church in Aksum, and it may have been because they want to take the Ark of the Covenant into battle soon.

_______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: