Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘የቀሳውስት ሞት’

ካቶሊኮች መሰከሩ | ጣልያን የዋቄዮ-አላህ ጣዖት አምልኮን በመፍቀዷ የኮሮና መቅሰፍት መጣባት

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 29, 2020

👉 ፓቻማማ + አቴቴ + ሺቫ

ይህ የጣልያን አሳዛኝ ሁኔታ የሚያስተምረን ነገር ቢኖር ከተመሳሳይ መቅሰፍት ለመዳን መስቀል አደባባይ ላይ የተተከሉትን የኢሬቻ ዛፎች ዛሬውኑ ቁረጡ። አዲስ አበባ፣ ደብረዘይት፣ ናዝሬት መላዋ ኢትዮጵያ ከዋቄዮ አላህ፣ ከኢሬቻ ቃልቻ ቆሽሻ መንፈስ በፍጥነት መጽዳት እንዳለባቸውና መመለክና መፈራት ያለበት ብቸኛ አምላክ እግዚአብሔር አምላክ መሆኑን ነው። በመሰቀልደመራ ወቅት በመስቀል አደባባይ ሲፈረግጥ የነበረው በሬ እኮ እንደ አንድ ምልክት ሊሆነን በተገባ ነበር።

ዋቄዮአላህ የፈጠራቸው ሴት አማልክት በአፍሪቃ /በኦሮሞዎቹ አቴቴ፣ በደቡብ አሜሪካ አማዞናስ ዙሪያ ፓቻማማበህንድ ሺቫ ከእነ ሦስት ልጆቿ/ቹ፤ ሳትቫ፣ ራጃስ፣ ታማስ። ሁሉም የአልላት፣ አልኡዛ እና አልማናት አቻዎች መሆናቸው ነው።

የጨረቃው አምላክ አላህከፀሐይዋ አምላክ ጋር ተጋብቶ ያስገኛቸው ልጆች በአንድነትም “የአላህ (ሴት) ልጆች” የተባሉ ሦስት አማልክት ስምም፦

👉 አልላት

👉 አልኡዛ

👉 አልመናት

ነበር፡፡

👉 ..አ ጥቅምት 4 ቀን 2019 .. – ጣዖት አምልኮ ሥነስርዓት በቫቲካን

ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንሲስኮ እና ሌሎች ቀሳውስት በቫቲካን የአትክልት ስፍራዎች ላይ ያካሄዱት የዛፍ ተከላ ሥነስርዓት።

***በዓላቱ – መስከረም/ጥቅምት ላይ ተከታትለው ይውላሉ***

(ኢሬቻ + ሺቫ(ሙሩጋን) + ዱርጋ (ሴት የዛፍ አምላክ) + ፓቻማማ + ሃሎዊን)

በአምልኮ ሥነ ሥርዓቱ ላይ ከአማዞን የመጡ ሰዎች ሁለት ከእንጨት የተሠሩ እርጉዝ ሴቶች ሐውልቶች(ፓቻማማ)ጳጳሱ ፊት ተንበርክከው ሲያመልኩ ይታያሉ።

በዛፍ ተከላ ሥነ ስርዓት ላይ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንሲስ የጣዖቷን ፓቻማም ሐውልት ባረኳት

👉 ካርዲናል በርክ ጳጳስ ፍራንሲስኮን ወቀሱ፦

ታዋቂው የአሜሪካ ካርዲናልና የቫቲካን ከፍተኛ ዳኛ ሬይመንድ በርክ፦ የደቡብ አሜሪካው የአማዞን ሲኖድ ያመጣት ጣዖት ፓቻማማ፣ እና የዛፍ ተከላ ሥነስርዓቱ አጋንንታዊ ኃይልን በቫቲካን አስገብተውብናል፤ ከፓቻማማ ጋር ሰይጣን ቤተ ክርስቲያን ገባ፤ ብቸኛዋ ወላዲተ አማልክ ድንግል ማርያም ናት። ከዚህች ጣዖት ጋር የመጣው የሰይጣን መንፈስ ከቫቲካን ይወገድ ዘንድ በክርስቶስ ስም መጸለይ ያስፈልጋል፤ የቅዱስ ጴጥሮስ ባሲሊካ ከእነዚህ የክፋት ኃይሎች መጽዳት አለበት።ሲሉ ብሶታቸውን ገና ኮሮና ከመታወቋ በፊት አሰሙ።

👉 የእስልምና ጣዖት አምልኮ በቫቲካን

ሮማን ካቶሊኮች እ..አ በ1960ዎቹ በ ሁለተኛው የቫቲካን ጉባኤ ላይ ለአንድ ዓለም ሃይማኖት ምስረታ መሰረቱን ከጣሉበት ዕለት አንስቶ በተቻላቸው መጠን “ክርእስላም”/ “Chrislam” የተሰኘ የእነርሱን ክርስትና እና እስልምናን ያጣመረ አዲስ ሉሲፈራዊ ሃይማኖት ለመመስረት እየታገሉ ነው።

👉 ይህ በቫቲካን ታይቶ አይታወቅም፦

አንድ የቱርክ ኢማም ንግግር አድርግ ተብሎ ሲጋበዝ፤ ክርስቲያኖችን እና አይሁዶችን የሚረግመውንና አልፋቲሃየተሰኘውን የእስልምና ፀሎትክፍል “ እንደ እባብ እየነዘረ ለቀቀው።

👉 ሁለተኛው የፊሊፒንስ ካቶሊክ ቄስ፦

ጣዖታቱ ፓቻማማ” + “አቴቴ” + “ዮጋ” + “ሃሪ ፖተር” + “አላህቤተ ክርስቲያን ውስጥ በመግባታቸው ሰይጣን ዛሬ ብዙ ክርስቲያኖችን በአጋንንቱ ሊበክላቸውና ሊለክፋቸው በቅቷል።

እግዚአብሔር አምላክህ እኔ ነኝ ከእኔ በቀር ሌሎች አማልክት አይሁኑልህ፡፡[ዘጸ ፳፥፪፡፫፟]

የሚለውን ትዕዛዝ በመሻራችን ነው ኮሮናየመጣችብን።

ቸሩ እግዚአብሔር ኢትዮጵያን ከዋቄዮአላህ መንፈስ እና ከታዘዘው መቅሰፍት ሁሉ ይጠብቅልን! ለዘለዓለሙ አሜን!

👉 ገነ ማስተዋሌ ነው፦

ቪዲዮው ልክ የ2200 ደቂቃዎች እርዝመት አለው። ፳፪ / 22 ማክሰኞ ይውላል– ኡራኤል

በዚህ ዕለት ምን ይከሰት ይሆን?

___________________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith, Health, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

በኢትዮጵያ ያገለገሉ የመጀመሪያው የካቶሊክ ኤጲስ-ቆጶስ በኮሮና ሞቱ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 28, 2020

ጣልያናዊው ኢጴስቆጶስ “አቡነ አንጄሎ ሞረሺ” ይባሉ ነበር። በደቡብ ኢትዮጵያ በዲላ እና ጋምቤላ ያገለገሉ ሲሆን ወደ ጣልያን ከተመለሱ በኋላ ነበር በኮሮና ቫይረስ የተያዙት። ነፍሳቸውን ይማርላቸው!

የሚያሳዝን ነው፤ እስከ አሁን በአጠቃላይ ፷/ 60 የካቶሊክ ቀሳውስት በኮሮና ሞተዋል፤ ግን ለምን ጣልያን? ለምን ካቶሊኮች፣ ለምን ፕሮቴስታንትና ሙስሊም በሆኑት ሃገራት? እንግዲህ እስከ አሁን በይብለጥ እየተጠቁ ያሉት እንደ ግብጽ፣ ኢራን፣ ሳዊዲ አረቢያና ቱርክ የመሳሰሉት ሙስሊም ሃገራት፣ እንደ ጣልያን፣ ስፔይን፣ ፈረንሳይ፣ ጀርመን፣ ብሪታኒያ እና ዩ.ኤስ አሜሪካ የመሳሰሉት የካቶሊክ እና ፕሮቴስታንት ሃገራት ናቸው።

ግብዝነት እንዳሆንብን እና በይበልጥ እንዳይፈታተነን መጠንቀቅ ቢኖርብንም፤ አሁን ባለው መጠይቅ ያለብን በአውሮፓ እንኳን ለምን ኦርቶዶክስ ክርስቲያን በሆኑት ግሪክ፣ ቆጵሮስ ሩሲያ፣ ጆርጅያ፣ አርሜኒያ፣ ቡልጋርያ፣ ሩማኒያ ወይም ሰርቢያ እስካሁን የኮሮና ሰለባ የሆነ ሰው የለም። ለምን? እንዴት?

ለወገኔ እንደ ማጽናኛ የምለው በተቀደሱት የኢትዮጵያ ተራራዎች እንደ አዲስ አበባ ከባሕር ከሁለት ሺህ ሜትር በላይ ከፍታ ባላቸው ቦታዎች ኮሮና ቫይረስ ድርሽ የማለት አቅም ያለው አይመስለኝም። በተጨማሪ በእነዚህ ቦታዎች ወባ አለመኖሩ የሚጠቁመን ነገር አለ።

_______________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith, Health, Life | Tagged: , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: