Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • March 2023
    M T W T F S S
     12345
    6789101112
    13141516171819
    20212223242526
    2728293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘የሞት ፍርድ’

እስላማዊቷ ግብጽ 88 ክርስቲያኖችን የገደሉትን 8 ሙስሊሞች በስቅላት ቀጣች

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 26, 2020

ከሦት ዓመታት በፊት በካይሮ፣ በእስክንድርያ እና በታንታ በኮፕቶች ዓብያተ ክርስቲያናት ላይ በፈጸሙት አስከፊ ጥቃት 88 ክርስቲያን ወገኖቻችን መገደላቸው ይታወሳል።

ይህን ዜና አስመልክቶ ወስላታው ድርጅት አምነስቲ ኢንተርናሺናል የተለመደውን ተቃውሞ አሰምቷል

በነገራችን ላይ፡ የቀደሞው የግብጽ ፕሬዚደንት የግብጽን ፍርድ ቤት የሞት ፍርድ በማምለጥ ልክ በዚሁ ዕለት ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል።

ለመሆኑ በሃገራችንን አንድ ሺህ የሚጠጉ ተዋሕዶ ክርስቲያኖችን የገደሉት ወንጀለኞችስ መቼ ነው ለፍርድ የሚቀርቡት? እስላማዊቷ ግብጽ ክርስቲያናዊቷን ኢትዮጵያ እያሳፈረቻት/ እያዋረደቻት አይደለምን?

_________________________________

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , | Leave a Comment »

የ፬ ልጆች እናቷ ክርስቲያን እህታችን ፓኪስታንን ለቅቃ ወደ ካናዳ አመራች

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 8, 2019

እናትዬ እንኳን ከጅቦች መንጋጋ ነፃ ወጣሽ፤ ጀግና ክርስቲያን ማለት አንቺ ነሽ።

የጅጅጋ፣ የጅማ፣ የቡራዮ፣ የለገጣፎ፣ የከሜሴ፣ የሱልልታ እናቶችም እንዲሁ ከዋቄዮ አላህ ጅቦች መንጋጋ በቅርቡ ነፃ ይወጣሉ፣ እግዚአብሔር አምላክ በጠላቱ ላይ እሳት ያወርድበታል!!!

ታያላችሁ፤ በሃገራችን ክርስቲያኖች ያለማቋረጥ ሲታረዱና ዓብያተክርስቲያናቱ ሲቃጠሉ የዓለም መንግስታትና ሜዲያቸው ፀጥ ብለዋል፤ ምክኒያቱም ከራሳቸው የሆኑት ሥልጣን ላይ ናቸው ስለዚህ መዋረድ የለባቸውምና ነው። የኢትዮጵያ አምላክ እግዚአብሔር ግን ዝም አይልም!

ከስድስት ወር በፊት የቀረበ ቪዲዮ፦

የዚህች ምስኪን ክርስቲያን እህታችንን አስገራሚ ታሪክ ትምህርት ይሁነን።

አስያ ቢቢ ትባላለች፡ ከ 8 ዓመታት በፊት ከሙስሊም ጎረቤቶቿ ጋር የመጠጥ ውሃ ለመቅዳት ወደ አንድ ኩሬ ወረደች፤ እዚያም ክርስቲያኗ አስያ ቢቢ ለሙስሊሟ ውሃ ስታቀብላት፤ ሙስሊሟ “ክክርስቲያን እጅ ያገኘሁትን ውሃ አልጠጣም፡ ኩፋሯ በክርስቲያ እጅ አደፍርሰዋለች” በማለት ሙስሊም ጓደኞቿን ሰብስባ ትጮኽባታላች፤ ከዚያም ጉዳዩ ለፖሊስ ይቀርብና የአራት ልጆች እናቷ ክርስቲያኗ አስያ ቢቢ ትታሠራለች። ክርስቲያን በመሆኗ እና የእስልምናን አምላክ ባለመቀበሏ ለ8 ዓመታት ያህል ብርሃንን ሳታይ ታፍና በቆየችበት እስር ቤትም የሞት ፍርድ ይሰጣታል፤ አሁን ከ8 ዓመታት በኋላ፡ በአንዳንድ የክርስቲያኑ ዓለም የሰባዕዊ መብት ተሟጋች ድርጅቶችና ግለሰቦች ግፊት የፓኪስታን ከፍተኛ ፍርድ ቤት የሞት ፍርዱ እንዲሻርላትና እንድትፈታም ትዕዛዝ አስተላለፈ።

ታዲያ አሁን የዚህችን ጀግና ክርስቲያን መፈታት ዜና ፓኪስታናውያን መንገድ ላይ ወጥተው ደስታቸውን በመግለጽ ፋንታ፤ አሁን ሙስሊሞቹ “ክርስቲያኑ አስያ ቢቢ ትገደል፡ የለቀቋት ዳኞችም ይገደሉ!“ በማለት በፓኪስታን ከተሞች አደባባዮችና መንገዶች ላይ የተለመደውን ረብሻና ብጥብጥ በመፍጠር ላይ ናቸው።

ዓለም የእኛ፣ የእኛና የእኛ ብቻ ነች!” የሚሉት እነዚህ አረመኔዎች የእስልምና ውጤት ናቸው፤ የእስልምና አምላክ እና ነብይ ምሕረት የሚባል ነገር አያውቁምይሰቀል! ይገደል! ብቻ እንጂ።

ዓለማችንን ከእነዚህ አስቀያሚ የዲያብሎስ ልጆች ጋር መጋራታችን የሚያሳዝን ነው! ወስላታው የም ዕራቡ ዓለም እንደ እስያ ቢቢ ለመሳሰሉት ተበዳይ ክርስቲያኖች ጥገኝነት እንደመስጠት በብዙ ሚሊየን ለሚቆጠሩ በዳይ መሀመዳውያን በሩን ከፍተውላቸዋል። ግብዝ ዓለም!

________________

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

‘Living in Straight Terror’: Asia Bibi’s Family Seeks Asylum in West as Mobs Demand Her Death

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 2, 2018

The family of Asia Bibi, a Christian mother acquitted of blasphemy in Pakistan Wednesday after nearly a decade on death row, is “living in straight terror” and seeking a Western country to grant expedited asylum in the face of violent protests calling for her death, the chairman of a charity aiding Christians in the country told Breitbart News on Thursday.

Asia Bibi has suffered enough, she just needs a country willing to rub away any bureaucracy,” Wilson Chowdhry, the head of the British Pakistani Christian Association (BPCA), explained, adding that Bibi herself is “totally terrified,” and her family – her husband, three adult children, and two dependent children – are currently beginning the asylum process.

Embassies take days and sometimes months to process asylum requests, however, and Chowdhry noted that, given the amount of animosity against Bibi, she may not have that much time before someone attempts to kill her.

To prevent a mob killing, Chowdhry told Breitbart News, the family is requesting that a Western country “remove protocol and just accept them for asylum in the next two days.” He notes that, given the thousands-strong protests demanding her death in Pakistan, her case is an exceptional one with little need to prove she is in danger because of her religion.

The BPCA has launched a petition demanding asylum for Bibi and her family.

The family wishes to go to the West, he added, because outside of the region, Christian persecution is sadly all too common, and her decade-long struggle for freedom is internationally known. Near Pakistan, nations like Afghanistan, India, China, and Iran have extensive histories of persecuting Christians.

Bibi, a Roman Catholic, was arrested in 2009 after a dispute with Muslim colleagues, who accused her of tainting a cup of water by drinking from it as a Christian. The prosecution against Bibi alleged that she responded to abuse from her colleagues by insulting Islam’s Muhammad, a crime carrying the death penalty in Pakistan. She was found guilty and sentenced to hanging in 2010 and remained on death row until Wednesday.

On Wednesday, Pakistan’s Supreme Court acquitted Bibi, asserting the witnesses who testified to her blasphemy had lied and, by using Islam to defame others, had committed their own crime of blasphemy. Chowdhry told Breitbart News that Bibi remains in prison while the bureaucratic process to formalize her release occurs.

In response to the ruling, thousands of Islamists, most of the radical Tehreek-e-Labaik Pakistan Party (TLP), took to the streets of Islamabad and other major cities demanding her death and the death of the three judges who freed her. Many schools across the country shut down amid roadblocks and violence in the streets:

Experts on religious persecution who spoke to Breitbart News agreed that, in this climate, Asia Bibi’s life remains in imminent danger.

I definitely agree that Asia Bibi is not safe in Pakistan, nor her family … nor any of the Christians in Pakistan (or those brave Supreme Court Justices) at this point!” Faith McDonnell, international religious liberty director for the Institute on Religion and Democracy, told Breitbart News. “Yes, Asia, her husband, and their children should definitely leave the country, and the U.S. SHOULD offer asylum. This is the perfect example of who SHOULD get asylum! An extremely credible fear of persecution, since the Islamist jihadists have sworn to kill her.”

Now that Asia is free, it’s up to other nations, especially in the West, to offer her and her family asylum. In this current environment, she wouldn’t last a week in Pakistan,” Most Rev. Joseph D’Souza, founder of Dignity Freedom Network, a group that advocates for marginalized groups in South Asia, told Breitbart News. “Her safety has now become an international humanitarian issue, and the world must respond to it.”

In the greater scheme of things, Asia Bibi’s case is a reminder that the West must press for reciprocal religious tolerance in its foreign policy,” he continued. “How is it possible for Muslim sheiks from the Middle East and Asia to travel freely to the United States and practice and propagate their faith, yet Christians back in their home countries cannot even meet in public?”

The Associated Press reported that France and Spain have offered Bibi asylum, while some reports named Canada as a potential new home for her. Some human right advocates in India have begun pressuring their country to allow her in, as well. As of press time, reports have not yet mentioned the United States as a final destination at press time.

Source

______

Posted in Faith, Life | Tagged: , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

በእስልምና ምሕረት የለም | የ፬ ልጆች እናቷ ክርስቲያን እህታችን ከእሥር ቤት በመወጣቷ ሙስሊሞች አበዱ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 1, 2018

የዚህች ምስኪን ክርስቲያን እህታችንን አስገራሚ ታሪክ ትምህርት ይሁነን።

አስያ ቢቢ ትባላለች፡ ከ 8 ዓመታት በፊት ከሙስሊም ጎረቤቶቿ ጋር የመጠጥ ውሃ ለመቅዳት ወደ አንድ ኩሬ ወረደች፤ እዚያም ክርስቲያኗ አስያ ቢቢ ለሙስሊሟ ውሃ ስታቀብላት፤ ሙስሊሟ “ክክርስቲያን እጅ ያገኘሁትን ውሃ አልጠጣም፡ ኩፋሯ በክርስቲያ እጅ አደፍርሰዋለች” በማለት ሙስሊም ጓደኞቿን ሰብስባ ትጮኽባታላች፤ ከዚያም ጉዳዩ ለፖሊስ ይቀርብና የአምስት ልጆች እናቷ ክርስቲያኗ አስያ ቢቢ ትታሠራለች። ክርስቲያን በመሆኗ እና የእስልምናን አምላክ ባለመቀበሏ ለ8 ዓመታት ያህል ብርሃንን ሳታይ ታፍና በቆየችበት እስር ቤትም የሞት ፍርድ ይሰጣታል፤ አሁን ከ8 ዓመታት በኋላ፡ በአንዳንድ የክርስቲያኑ ዓለም የሰባዕዊ መብት ተሟጋች ድርጅቶችና ግለሰቦች ግፊት የፓኪስታን ከፍተኛ ፍርድ ቤት የሞት ፍርዱ እንዲሻርላትና እንድትፈታም ትዕዛዝ አስተላለፈ።

ታዲያ አሁን የዚህችን ጀግና ክርስቲያን መፈታት ዜና ፓኪስታናውያን መንገድ ላይ ወጥተው ደስታቸውን በመግለጽ ፋንታ፤ አሁን ሙስሊሞቹ “ክርስቲያኑ አስያ ቢቢ ትገደል፡ የለቀቋት ዳኞችም ይገደሉ!“ በማለት በፓኪስታን ከተሞች አደባባዮችና መንገዶች ላይ የተለመደውን ረብሻና ብጥብጥ በመፍጠር ላይ ናቸው።

ዓለም የእኛ፣ የእኛና የእኛ ብቻ ነች!” የሚሉት እነዚህ አረመኔዎች የእስልምና ውጤት ናቸው፤ የእስልምና አምላክ እና ነብይ ምሕረት የሚባል ነገር አያውቁምይሰቀል! ይገደል! ብቻ እንጂ።

ዓለማችንን ከእነዚህ አስቀያሚ የዲያብሎስ ልጆች ጋር መጋራታችን የሚያሳዝን ነው! ወስላታው የም ዕራቡ ዓለም እንደ እስያ ቢቢ ለመሳሰሉት ተበዳይ ክርስቲያኖች ጥገኝነት እንደመስጠት በብዙ ሚሊየን ለሚቆጠሩ በዳይ መሀመዳውያን በሩን ከፍተውላቸዋል። ግብዝ ዓለም!

______

Posted in Ethiopia, Faith, Life | Tagged: , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ቴክሳስ | ሴት ልጁ ክርስቲያን ስላገባች ባሏን እና ጓደኛዋን የገደለው ሙስሊም የሞት ፍርድ ተሰጠው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 30, 2018

ከአረቧ ዮርዳኖስ አገር ወደ ዩኤስ አሜሪካ የመጣው አንድ ሙስሊም ስደተኛ ሴት ልጁ ክርስትናን በመቀበሏና ከአንድ ክርስቲያን ጋርም በመጋባ ቤተሰቧን አዋርዳለች” በማለት ነበር የተገደሉት። እብዱ አብደላ ያው በእስልምና የተለመደውን የክብር ግድያበሴት ልጁ ኢራናዊት ጓደኛ እና በባሏ ላይ በመፈጸሙ አሁን የሂውስተን፡ ቴክሳስ ከፍተኛ ፍርድ ቤት የሞት ፍርድ ሰጥቶታል።

60 ዓመ መሀውድ አውድ ኢርሳን፣ ሴት ልጁን ጨምሮ ባጠቃላይ አምስት ሰዎችን ለመግደል አቅዶ ነበር ልጁ ለምን ክርስትናን ተቀብለች፡ ክርስቲያን ወንድም ለምን አገባች በማለት።

ሪፖርቶች እንደገለጹት ሙስሊሙ 28 ዓመቱንና የልጁን ክርስቲያን ባል ኮቲ ቢቨርስን እና የልጁ የቅርብ ጓደኛዋን ገላሬ ባገርዛዴህን፡ 30 በአሰቃቂ መልክ ገድሏቸዋል።

የሙስሊሙ ተከሳሽ ሴት ልጅ ቀደም ሲል ከከርስቲያኑ ጋር በመፋቀሯ አባቷ የመኝታ ቤቷ ውስጥ ለሣምንታት በማሠር እንደቀጣት፣ ምንም ዓይነት ግኑኝነት ከውጩ ዓለም ጋር እንዳይኖራት ሞባይሏን እና ላፕቶፗን እንደነጠቃት ለፍርድ ቤቱ አውስታለች።

እንደ ሂዩስተን የሕዝብ ሚዲያ ዘገባ ከሆነ ኢራናዊቷ የሴት ልጁ የቅርብ ጓደኛ፡ አባትየው ልጁን ለክርስቶስ እንዲተዋት፣ ክርስቲያንም እንድታገባ በማበረታቷ ነበር የተገደለቸው። አባትየው ኢራናዊቷን ከገደላት 10 ራት በኋላ ነበር የልጁን ባልም የገደለው።

የሂውስተን ክሮኒክል ጋዜጣ እንደገለጸው ሙስሊሙ ግድያውን የፈጸመው የእርሱን ክብር ለማጽዳትእንደሆነ፤ በብስጭትም ዳኞችን እና አቃቤ ሕግን እነዚህ ሽይጣኖች ናቸው፤ ህይወቴን ይፈልጋሉ፣ እራሴን መከላከል አለብኝ” እያለ ሲቀበጣጥር ተሰምቷል። በርካታ የፍርድ ቤት ዳኞችም ለደህንነታቸው ያላቸውን ስጋት ገልፀው ነበር።

ሙስሊሙ፡ ቀደም ሲል፡ የሌላዋን ሴት ልጁን ባል መግደሉንና፡ “እራሴን ለመከላከለ ነው የገደልኩት” በማለቱ ለፍርድ ሳይቀርብ መቅረቱም በተጨማሪ ተዘግቧል።

ትክክለኛ ፍርድ! ሰይፍ የሚያነሡ ሁሉ በሰይፍ ይጠፋሉ!

እነዚህ ውዳቂዎች ሁሌ “ክብራችን፣ ክብራችን፣ ክብራችን!” ይላሉግን፡ ያልነበራቸውን ክብር “ለማስመለስ” የእግዚአብሔርን ፍጡር ይገድላሉ።

እስኪ የእስልምናን እባባዊነት እንታዘብ፦

አንድ ሙስሊም ወንድ ሴት አይሁድ እና ክርስቲያን ማግባት ይፈቀድላታል፤ አንዲት ሴት ሙስሊም ግን አይሁድ ወይም ክርስቲያን ወንድን ማግባት አይፈቀድላትም። የዲያብሎስ ተንኮል ይታየናልን? ወዮላችሁ ከሙስሊም ወንድ ጋር የምትጋቡ ክርስቲያኖች!

[የሉቃስ ወንጌል ምዕራፍ ፱፥፶፬፡፶፮]

ደቀ መዛሙርቱም ያዕቆብና ዮሐንስ አይተው። ጌታ ሆይ፥ ኤልያስ ደግሞ እንዳደረገ እሳት ከሰማይ ወርዶ ያጥፋቸው እንል ዘንድ ትወዳለህን? አሉት።

እርሱ ግን ዘወር ብሎ ገሠጻቸውና። ምን ዓይነት መንፈስ እንደ ሆነላችሁ አታውቁም፤

የሰው ልጅ የሰውን ነፍስ ሊያድን እንጂ ሊያጠፋ አልመጣም አለ። ወደ ሌላ መንደርም ሄዱ።

______

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: