Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘የሞራል ፖሊስ’

Iran Abolishes Controversial Morality Police Amid Huge Anti-Hijab Unrest

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 4, 2022

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 😇 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 😇 መርቆርዮስ 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

💭 የአረመኔው ግራኝ አህመድ ሞግዚት ኢራን በከፍተኛ የፀረ-ሂጃብ አለመረጋጋት ውስጥ አወዛጋቢ የሆነውን የሞራል ፖሊስን አስወገደች። እንዲህ ነው ሥራ፣ ይህ ነው ጀግንነት! ፍትሕ ሲያሸንፍ ያስደስተናል!

‘ሐበሻ’ ግን በሚሊየኖች ተገድሎ እንኳን ዛሬም አልጋው ላይ ተጋድሞ ቡናውን እየጠጣ ማማረር፣ መሳቅ፣ መጨፈር ፥ ሃገሩን፣ ሃይማኖቱን፣ ቋንቋውን፣ አባቶቹን፣ እናቶቹን፣ ወንድሞቹንና እኅቶቹን እያጣ እንኳን ሙሉ በሙሉ ፊቱን ወደ ፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝ ማዞር አቅቶታል …ልፍስፍስ ትውልድ!

💭 Iran to disband morality police amid ongoing protests, says attorney general

Iran’s morality police, which is tasked with enforcing the country’s Islamic dress code, is being disbanded, the country’s attorney general says.

Mohammad Jafar Montazeri’s comments, yet to be confirmed by other agencies, were made at an event on Sunday.

Iran has seen months of protests over the death of a young woman in custody.

Mahsa Amini had been detained by the morality police for allegedly breaking strict rules on head coverings.

Mr Montazeri was at a religious conference when he was asked if the morality police was being disbanded.

“The morality police had nothing to do with the judiciary and have been shut down from where they were set up,” he said.

Control of the force lies with the interior ministry and not with the judiciary.

On Saturday, Mr Montazeri also told the Iranian parliament the law that requires women to wear hijabs would be looked at.

Even if the morality police is shut down this does not mean the decades-old law will be changed.

Women-led protests, labelled “riots” by the authorities, have swept Iran since 22-year-old Amini died in custody on 16 September, three days after her arrest by the morality police in Tehran.

Her death was the catalyst for the unrest but it also follows discontent over poverty, unemployment, inequality, injustice and corruption.

‘A revolution is what we have’

If confirmed, the scrapping of the morality police would be a concession but there are no guarantees it would be enough to halt the protests, which have seen demonstrators burn their head coverings.

“Just because the government has decided to dismantle morality police it doesn’t mean the protests are ending,” one Iranian woman told the BBC World Service’s Newshour programme.

“Even the government saying the hijab is a personal choice is not enough. People know Iran has no future with this government in power. We will see more people from different factions of Iranian society, moderate and traditional, coming out in support of women to get more of their rights back.”

Another woman said: “We, the protesters, don’t care about no hijab no more. We’ve been going out without it for the past 70 days.

“A revolution is what we have. Hijab was the start of it and we don’t want anything, anything less, but death for the dictator and a regime change.”

Iran has had various forms of “morality police” since the 1979 Islamic Revolution, but the latest version – known formally as the Gasht-e Ershad – is currently the main agency tasked enforcing Iran’s Islamic code of conduct.

They began their patrols in 2006 to enforce the dress code which also requires women to wear long clothes and forbids shorts, ripped jeans and other clothes deemed immodest.

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Iran: The Mullah Regime Carries Out Brutal Massacre: 450 Protesters Killed

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 22, 2022

😈 Barbaric acts to silence people in Iran. Security forces of the Islamic Republic of Iran firing live rounds against protesters at a train station in Tehran. Around 450 people have been killed. Bodies in the streets. People chanting in public places infuriates the regime.

The unrepentant Ayatollahs have jailed over 15,000 protesters, and it is believed that their executions have been ordered.

💭 My Note: Daring to touch The Biblical Ark of The Covenant will result in death at the hands of The Almighty God Egziabher.

On 28th November 2020 Muslim soldiers of Ethiopia, Eritrea and Somalia, armed and supported by Iran, UAE, Turkey, Saudi Arabia, China, Russia, Ukraine, USA, and Europe, went on the rampage in Axum, a Holy City in Ethiopia’s northern Tigray region, whose main church is believed by Ethiopian Orthodox Christians to hold The Biblical Ark of Covenant. Over the course of 24 hours, the Muslim soldiers went door to door summarily shooting unarmed young men and boys.

Some of the victims were as young as 13. The soldiers forbade residents from burying slain relatives and neighbors so the bodies lay rotting in the streets for days. Witnesses later described hearing hyenas come at night to feed on the dead.

💭 Iran Players Stay Silent For Anthem in Apparent Support For Protests

😈 አውሬው የኢራን እስላማዊ አገዛዝ አሰቃቂ ግድያ ፈጽሟል፤ ብዙ ተቃዋሚዎች ተገድለዋል

ኢራን ውስጥ ዜጐችን ዝም ለማሰኘት አረመኔያዊ ድርጊት እየተፈጸመ ነው። የኢራን እስላማዊ ሪፐብሊክ የጸጥታ ሃይሎች ቴህራን በሚገኘው የባቡር ጣቢያ ተቃዋሚዎች ላይ ቀጥታ ተኩስ ከፍተዋል። ወደ ፬፻፶/ 450 የሚጠጉ ሰዎች ተገድለዋል። በጎዳናዎች ላይ የሞቱ አካላት ይታያሉ። በአደባባይ የሚጮሁ ሰዎች አገዛዙን አስቆጥተውታል።

ንስሃ ያልገቡትና የግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ሞግዚቶች የሆኑት አረመኔዎቹ አያቶላዎች ከአስራ አምስት ሺህ የሚበልጡ ተቃዋሚዎችን ወደ እስር ቤት አስገብተዋል፤ እንዲረሸኑም ታዝዟል ተብሎ ይታመናል። ግራኝም እኮ በአገራችን ይህንና ከዚህ የከፋ ግፍና ወንጀል ነው እየፈጸመ ያለው። የዛሬው ሐበሻ ግን ለብዙ ወራት በማመጽ ላይ እንዳሉት ጀግኖቹ ኢራናውያን ዓይነት ወኔ እና ጥንካሬ የለውም። ይህ ልፍስፍስ ትውልድ ሩቡን ያህል እንኳን የለውም! በሐበሻ አያቶላዎች በእነ ኢሳያስ አፈወርቂ፣ ደብረ ጽዮን እና ግራኝ አህመድ ዳግማዊ ዝም ብሎ ይረገጣል፣ ይጨፈጨፋል። “ታላቁ ሩጫ” በተሰኘው የሩጫ መድረክ ላይ ጋላ-ኦሮሞዎቹ እና ኦሮማራዎቹ በብዙ ሺሆች ወጥተው ከፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝ ጋር ዛሬም መስለለፋቸውን አረጋግጠዋል። እንግዲህ የሚመጣባቸውን መዓት ሁሉ እንዲህ በሩጫ ይወጡት እንደሆነ እናያለን።

❖ ጽላተ ሙሴን /የቃል ኪዳኑን ታቦት ለመንካት መድፈር በልዑል እግዚአብሔር እጅ ሞትን ያስከትላል።

እ.ኤ.አ. ህዳር 28 ቀን 2020 በኢራን ፣ በተባበሩት አረብ ኤምሬቶች ፣ በቱርክ ፣ በሳዑዲ አረቢያ ፣ በቻይና ፣ በሩሲያ ፣ በዩክሬን ፣ በአሜሪካ እና በአውሮፓ እርዳታ የታጠቁ እና የሚደገፉ የኢትዮጵያ ፣ የኤርትራ እና የሶማሊያ ሙስሊም ወታደሮች በቅድስት ከተማ አክሱም ላይ ዘምተው ሺህ የሚሆኑ የጽላተ ሙሴ ጠባቂዎችን ለሰማትነት አብቅተዋቸዋል። በ፳፬/24 ሰአታት ውስጥ የሙስሊም ወታደሮቹ ከቤት ወደ ቤት እየሄዱ ያልታጠቁ ወጣቶችን እና ወንዶች ልጆችን በጥይት እየመቱ ገድለዋቸዋል።

ከተጎጂዎቹ መካከል አንዳንዶቹ ዕድሜያቸው ፲፫/13 ዓመት የሆኑ ናቸው። ነዋሪዎች የተገደሉትን ዘመዶቻቸውን እና ጎረቤቶቻቸውን እንዳይቀብሩ ሙስሊሞቹ ወታደሮች በመከልከላቸው አስከሬኑ በጎዳና ላይ ለቀናት በስብሶ ቆይቷል። የሟቾችን ሬሳ ለመመገብ ጅቦች በሌሊት እንደሚመጡ መስማታቸውን የዓይን እማኞች ገልጸው ነበር።

ዛሬም በእነ ዶ/ር ደብረ ጽዮን ‘ፈቃድ’ መሀመዳውያኑ የዋቄዮ-አላህ ጭፍሮች ይህን ዲያብሎሳዊ ተግባራቸውን ለመፈጸም ጥሩ አጋጣሚ አግኝተዋል። ወዮላቸው! ወዮላቸው!

💭 በዛሬው ሕልሜ አረመኔዎቹን ግራኝ አብዮት አህመድን + ኢሳያስ አፈወርቂን እንዲሁም ጭፍሮቻቸውን አሳድዶ ሊደፋቸው የተዘጋጀ የማይቻል ኃይል እየመጣ መሆኑ ታይቶኛል። አቤት እነዚህ እርኩሶች የሚጠብቃቸው እሳት!

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Islamic Republic of Iran’s First Supreme Leader Ayatollah Khomeini’s Ancestral Home on Fire

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 18, 2022

🔥 የእስልምና መርዝ ቋቅ ያላቸው ጀግኖቹ ኢራናውያን ተቃዋሚዎች የኢራን እስላማዊ ሪፐብሊክ የመጀመሪያው አባትና ጠቅላይ መሪ የአያቶላ ኮሜኒይን የትውልድ ቤት በእሳት አጋዩት

😲 ዋው! ጀግንነት ማለት ይህ ነው፤ ለፍትሕ መታገል ማለት እንዲህ ነው። ሐብሻ ለአንድ ቀን ይጮኽና ይተኛል፤ ኢራናውያኑ ያው ለወራት አምባገነኖቹን እርጉም ሙላዎችን በማንቀጥቀጥ ላይ ናቸው። ጀግኖች! ሐበሻው ትምህርት ይውሰድ። ሐበሾች ወንድ ሁኑ እንጂ፤ ከኢራን ሙላዎች ድሮን እየተቀበለ ብዙ ግፍ በጽዮናውያን ላይ የሠራውንና ዛሬም አክሱም ጽዮንን ለማጋየት ያለመውን 👹 የአያቶላ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊን ቤት አጋዩት እንጂ። ይህ አውሬ እኮ 🔥 የሞት ፍርድ ተፈርዶበታል!

አክሱም ጽዮናዊቷን ኢትዮጵያን የደፈሩትና ለፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝ መሳሪያ ያቀበሉ፣ የዲፕሎማሲና የገንዘብ ድጋፍ የሚያደርጉት የሚከተሉት ሃገራት ከፍተኛ ቀውስ እየገጠማቸው ነው። ሁሉም አንድ በአንድ መንደዳቸው አይቀርም፤

  • ቱርክ
  • ኢራን
  • ሳውዲ አረቢያ
  • የተባበሩት አረብ ኤሚራቶች
  • ፓኪስታን
  • አልጀሪያ
  • ግብጽ
  • ሱዳን
  • ሶማሊያ
  • ኬኒያ
  • ቻድ
  • ዩ ኤስ አሜሪካ
  • አውሮፓ
  • ሩሲያ
  • ዩክሬይን
  • እስራኤል
  • ቻይና

🔥 Iranians seen setting fire to ancestral home of Islamic Republic founder Khomeini

In video footage, jubilant protesters march alongside the building as it’s engulfed by flames; hundreds protest against regime at boy’s funeral.

Protesters in Iran have set on fire the ancestral home of the Islamic Republic’s founder Ayatollah Ruhollah Khomeini, two months into the anti-regime protest movement, images showed on Friday.

The house in the city of Khomein in the western Markazi province was shown ablaze late Thursday with crowds of jubilant protesters marching past, according to images posted on social media, verified by AFP.

“This year is the year of blood,” some were heard chanting, according to a report by the Dubai-based Arab news outlet Al Arabiya, adding that current Supreme Leader Ali Khamenei “will be toppled.”

Khomeini is said to have been born at the house in the town of Khomein — from where his surname derives — at the turn of the century.

He became a cleric deeply critical of the US-backed shah Mohammed Reza Pahlavi, moved into exile but then returned in triumph from France in 1979 to lead the Islamic Revolution.

Khomeini died in 1989 but remains the subject of adulation by the clerical leadership under successor Ayatollah Ali Khamenei.

The house was eventually turned into a museum commemorating Khomeini. It was not immediately clear what damage it sustained.

The protests sparked by the death of Mahsa Amini, who was arrested by the morality police, pose the biggest challenge from the street to Iran’s leaders since the 1979 revolution.

They were fuelled by anger over the obligatory headscarf for women originally imposed by Khomeini but have turned into a movement calling for an end to the Islamic Republic itself.

Images of Khomeini have on occasion been torched or defaced by protesters, in taboo-breaking acts against a figure whose death is still marked each June with a holiday for mourning.

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

80,000 Rally in Berlin in Support of Iran Protests | We Don’t See This Kind of Solidarity With Ethiopian Christians

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 23, 2022

💭 ለአርመኔው ኦሮሞ አገዛዝ ድጋፍ የምታደርገውን ኢራንን ለመቃወም በበርሊን 80,000 ሰልፈኞች ወጡ | ከኢትዮጵያውያን ክርስቲያኖች ጋር ግን ይህን የመሰለ አንድነት አናይም

💭 80-000 rally in Berlin in support of Iran protests

Thousands of people took part in demonstrations in Europe and the U.S. Saturday to show solidarity with protesters in Iran who are calling for an end to Iran’s authoritarian regime.

In Berlin, Germany 80,000 people showed up to show solidarity with the Mahsa Amini protests in Iran.

👉 The Ukraine war shows us:

😈 United by their Illuminist-Luciferian-Masonic-Satanist agendas The following Edomite-Ishmaelite entities and bodies are helping the genocidal fascist Oromo regime of evil Abby Ahmed Ali:

  • ☆ The United Nations
  • ☆ The European Union
  • ☆ The African Union
  • ☆ The United States, Canada & Cuba
  • ☆ Russia
  • ☆ Ukraine
  • ☆ China
  • ☆ Israel
  • ☆ Arab States
  • ☆ Southern Ethiopians
  • ☆ Amharas
  • ☆ Eritrea
  • ☆ Djibouti
  • ☆ Kenya
  • ☆ Sudan
  • ☆ Somalia
  • ☆ Egypt
  • ☆ Iran
  • ☆ Pakistan
  • ☆ India
  • ☆ Azerbaijan
  • ☆ Amnesty International
  • ☆ Human Rights Watch
  • ☆ World Food Program (2020 Nobel Peace Laureate)
  • ☆ The Nobel Prize Committee
  • ☆ The Atheists and Animists
  • ☆ The Muslims
  • ☆ The Protestants
  • ☆ The Sodomites
  • ☆ TPLF

💭 Even those nations that are one another enemies, like: ‘Israel vs Iran’, ‘Russia + China vs Ukraine + The West’, ‘Egypt + Sudan vs Iran + Turkey’, ‘India vs Pakistan’ have now become friends – as they are all united in the anti-Christian, anti-Zionist-Ethiopia-Conspiracy. This has never ever happened before it is a very curios phenomenon – a strange unique appearance in world history.

✞ With the Zionist Tigray-Ethiopians are:

  • ❖ The Almighty Egziabher God & His Saints
  • ❖ St. Mary of Zion
  • ❖ The Ark of The Covenant

💭 Due to the leftist and atheistic nature of the TPLF, because of its tiresome, imported and Satan-influenced ideological games of: „Unitarianism vs Multiculturalism“, the Supernatural Force that always stood/stands with the Northern Ethiopian Christians is blocked – and These Celestial Powers are not yet being ‘activated’. Even the the above Edomite and Ishmaelite entities and bodies who in the beginning tried to help them have gradually abandoned them.

✞✞✞[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፪፥፲]✞✞✞

“ልትቀበለው ያለህን መከራ አትፍራ። እነሆ፥ እንድትፈተኑ ዲያብሎስ ከእናንተ አንዳንዶቻችሁን በወኅኒ ሊያገባችሁ አለው፥ አሥር ቀንም መከራን ትቀበላላችሁ። እስከሞት ድረስ የታመንህ ሁን የሕይወትንም አክሊል እሰጥሃለሁ።”

✞✞✞[Revelation 2:10]✞✞✞

“Do not be afraid of what you are about to suffer. I tell you, the devil will put some of you in prison to test you, and you will suffer persecution for ten days. Be faithful, even to the point of death, and I will give you life as your victor’s crown.”

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Iran: Islamic State TV Hacked : Showing Burning Ayatollah Image | ኢራን፡ የእስላማዊው መንግስት ቲቪ ተጠልፏል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 9, 2022

💭 ኢራን፡ የእስላማዊው መንግስት ቲቪ ተጠልፏል፤ የሚቃጠለውን የአያቶላ ካሜኔይን ምስል ያሳያል።

👹 ግራኝና ዘር ማንዘሩም እንዲህ በእሳት መጠረግ አለባቸው!

ለፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝ የሞራልድጋፍ የሚያደርገውና ትርኪሚርኪ ድሮኖቹንም የሚያቀብለው እስላማዊው የኢራን አገዛዝ ለአለፉት አራት ሳምንታት ከፍተኛ ውጥረት ላይ ነው። በተለይ እስልምናና ዲያብሎሳዊ ሕግጋቶቹ ቋቅ ያላቸው የኢራን ሴቶች ጀግኖች ናቸው፤ ያው ለአራት ሳምንታት ያህል ኒቃ፣ ሂጃብ ቅብርጥሴ የተሰኙትን ድንኳኖቻቸውን በማቃጠል ላይ ይገኛሉ። እስካሁን ሁለት መቶ የሚሆኑ ኢራናውያን ተሰውተዋል።

ከማውቃቸው ኢራናውያን ጋር በዚህ ጉዳይ ስነጋገርና የኢትዮጵያንም ሁኔታ ሳነጻጽረው የእኛዎቹ ወጣቶች ምን ያህል ደካሞች፣ ለፍትህ የማይቆሙ፣ ግድየለሾችና አንድነትን‘ (Solidarity) የማያውቁ ሰነፎች መሆናቸውን እረዳለሁ። ኢራናውያኑ ብሔረሰብና ጎሳ ሳይለዩ (ይህን አመጽ ያስቀሰቀሰችው የኩርድ ጎሳ ኢራናዊት ነች) ነው በጋራ በመቆም ላይ ያሉት፤ የዓለም አቀፉ ማሕበረሰብና መሪዎቹም ከፍተኛ ድጋፍ በማድረግ ላይ ይገኛሉ።

በተለይ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ወገኖቻችን ለምንድን ነው ‘አንድነትን’ (Solidarity) የማሳየት ባህል ያላዳብርነው? በዚህ ረገድ የቤተ ክርስቲያን አገልጋዮች፣ ሰባኪያንና መምህራን ምን እየሠሩ ነው፣ ክርስቲያናዊ አንድነትን የማያስተምሩበት ምክኒያት ምንድን ነው? ወጣቱን እንዲያንቀላፋ ያደረጉትና ያሠሩት እነርሱ ናቸው። በተጨማሪም ሕዝበ ክርስቲያኑ ከአህዛብ ጋር ቡና እየጠጣ ተደበላልቆ መኖሩ ለዚህ አሳሳቢ ጉዳይ ምክኒያቶች ናቸው።

አንድም የኢትዮጵያ ሜዲያ፣ አንድም ሰባኪ ይህን ጉዳይ አስመልክቶ መረጃ ወይም ዘገባ ሲያቀርብ አላየሁም/አልሰማሁም። ይህ በድጋሚ አንድነትን‘ (Solidarity) የማሳየት ባህል ያለማዳበራችን ውጤት ነው።

ከአስር ዓመታት ጀምሮ በመላው ዓለም በክርስቲያኖች ላይ ስለሚደርሰው በደል ስጠቁም ቆይቻለሁ። በተለይ እስላም በሆኑ ሃገራት፣ በተለይ በኮፕት ክርስቲያን ወገኖቻችን ላይ ስለሚደርሰው ግፍና በደል ቤተ ክህነት ድረስ በመሄድ፤ ባካችሁ አባቶች፣ ወደኛ ከመምጣቱ በፊት በሌላው ዓለም በክርስቲያኖች ለሚደርሰው ክትትል ትኩረት ስጡት፣ ለግብጽ ወገኖቻችን አንድነትን አሳዩአቸው፤ የሚሊየን ክርስቲያን ሰላማዊ ሰልፍ ጥሩ፣ የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን አር አያ ትሁን፣ ኢትዮጵያ የሚገኙት ጠላቶቿም ይፍሯት!” ለማለት ደፍሬ ነበር። የሚሰማ አልነብረም። ከዚያ በሊቢያ ወንድሞቻችን በሰማዕትነት ተሰው፤ ዛሬ ስቃዮና ሰቆቃው የዕለት ተለት ጉዳይ ሆነ፤ በስንፍናችን ምክኒያት እንኳን አለም አቀፋዊው ማሕበረሰብ የኦርቶዶክስ ሃገራት እንኳን የእኛ ጉዳይ አያሳስባቸውም፤ ረስተውናል! ይህ አያስገርምም፤ ማሕተብ ያሠረው ቃኤላዊ ከክርስቶስ ተቃዋሚዎች ጋር አብሮ ማሕተብ ያሠርውን አቤልን የሚጨፈጭና የሚያስጨፈጭፍ መሆኑ ሲሰሙ በእጅጉ ነው የተረበሹትና እኛንም የናቁን። እስካሁን፤ ተስፋችን የነበረችው ኢትዮጵያ እንዴት ይህን ያህል? በማለት ላይ ናቸው። እንግዲህ ከማይመስል ጋር ሕብረት በመፍጠራችን ከፊሉ ሕዝባችን አህዛብ ሆኗል፤ ትውልዱ እንደ አህዛብ ነው እየኖረ ያለውና ነው።

👹 እስልምና የክርስቶስ ተቃዋሚው አምልኮ ነው! “ተቻችለን እንኑር” በሚል አደገኛና የተሳሳተ አካሄድ ከመሀመዳውያኑ ጋር በጣም ተቀራርቦና ተቀላቅሎ ለዘመናት መኖራችን ብዙ ዋጋ እያስከፈለን ነው። ከእነ ሊባኖስ መማር ነበረብን። ለብ ለብነት/ሁሉን አቃፊነት ብዙ መዘዝ አምጥቶብናል[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፫፥፲፭]”በራድ ወይም ትኩስ እንዳይደለህ ሥራህን አውቃለሁ። በራድ ወይም ትኩስ ብትሆንስ መልካም በሆነ ነበር።”

👹 የዲያብሎስ መንግስታዊ ሕግ የ “መቀላቀል” ሕግ ሲሆን የእግዚአብሔር መንግስታዊ ሕግ ደግሞ የ “መለየት” ሕግ ነው። ምኒልክም የዛሬዋን የአብዛኛውን የዚህ ከንቱ ትውልድ ኢትዮጵያ የመሰረቷት በመቀላቀል ሕግ ነው።

❖ አትቊም

መቆም ትልቅ አደጋ አለው፤ ስንቆም ጥፋት ይደርስብናል፡፡ አሳዳጅ የበዛበት ዓለም ላይ ነን፡፡ ድህነት፣ ድንቁርና፣ በሽታ፣ የሰላም እጦት፣ ሥጋ፣ ዓለም፣ ሰይጣን… ያባርሩናል፡፡ ሊደርሱብን፣ ሊይዙን ይሹናል፡፡ ከቆምን ይደርሱብናል፡፡ ደም ዝውውሩን ካቆመ ከፍተኛ አደጋ ይመጣል፡፡ መተንፈስ ከቆመ እገሌ ተብሎ በስም መጠራት ይቀርና ሬሣው ተብሎ ይጠራል፡፡ በመንፈሳዊ ሕይወትም መቆም ትልቅ ጥፋትን ያመጣል፡፡ ስለዚህ መላእክቱ ለሎጥ፡- “በዚህም ዙሪያ ሁሉ አትቁም” አሉት [ዘፍ. ፲፱፥፲፯]።

ቀጥሎ ቦምብ ከሚፈነዳበት አካባቢ ከአጥማጆቹ ብቻ ሳይሆን ከአካባቢውም ጭምር መሸሽ ይገባል፡፡ ማን እንዳጠመደው ለመመራመር ጊዜው አይደለም፡፡ የጊዜው ተግባር ማምለጥ ብቻ ነው፡፡ አጥፊ ሰዎች ብቻ ሳይሆን አጥፊ አካባቢዎችም አሉ፡፡ ከማይገቡ ስፍራዎች መራቅ አንዱ የቅድስና አካል ነው፡፡ ስንቆም የማይቆመው ርኲሰት ይደርስብናል፡፡ ፈርዖን የእስራኤልን ሕዝብ ከለቀቀ በኋላ አሳደደ፡፡ ዓለምም ከተለየናት በኋላ ትፈልገናለች፡፡ ስለዚህ መላእክቱ ሎጥን፡- “በዚህም ዙሪያ ሁሉ አትቁም” አሉት [ዘፍ. ፲፱፥፲፯]።

❖ ሸሽተህ አምልጥ

መላእክቱ ለሎጥ ያስተላለፉት ሌላው የሕይወት መመሪያ፡- “እንዳትጠፋም ወደ ተራራው ሸሽተህ አምልጥ” የሚል ነው[ዘፍ. ፲፱፥፲፯]፡፡ ስለ መሸሽ ብቻ አልነገሩትም፣ ወዴት መሸሽ እንዳለበትም አመልክተውታል፡፡ ወደ ተራራ!!

የተለያዩ የተፈጥሮ አደጋዎች በተለይ የመሬት መንቀጥቀጥ ሊከሰት ሲል ከሰዎች ቀድመው እንስሳት ያውቃሉ፡፡ በሱናሚ አደጋ ወቅት የተፈጸመ አንድ ታሪክ እናስታውስ፡- በኢንዶኔዥያ የባሕር ዳርቻ ባለ የመዝናኛ ስፍራ የዝሆኖች ትርኢት በማሳየት የሚተዳደር አንድ ሰው ዝሆኖቹን እንደ ወትሮው ለማዘዝ ቢሞክር ባልተለመደ ሁኔታ እምቢ አሉት፡፡ እንዲያውም ይባስ ብለው እየጮኹ ባቅራቢያው ወደሚገኘው ተራራ መሮጥ ጀመሩ፡፡ በሁኔታው የተደናገጠው ባለቤቱ ተከትሏቸው ወደ ተራራው ይሮጣል፡፡ ልክ ተራራው ላይ እንደ ደረሱ የሱናሚ አደጋ ይከሰታል፡፡ አካባቢውም እንዳልነበረ ሆነ፡፡ ያም ሰው ዝሆኖቹን ይዞ ሲመለስ ሁሉም ነገር ወደ አለመኖር ተቀይሮ ያገኘዋል፡፡ ቤተሰቡን ጨምሮ ብዙ ወገኖቹን አጣ፡፡ ዝሆኖቹን ተከትሎ ወደ ተራራው በማምለጡ የራሱን ሕይወት አተረፈ፡፡ መላእክቱም ሎጥን፡- “እንዳትጠፋም ወደ ተራራው ሸሽተህ አምልጥ” አሉት [ዘፍ. ፲፱፥፲፯]።

በተራራው ላይ የመረጣትን ከተማ ጥፋትም ያያል፡፡ ተራራው ከፍ ያለ በመሆኑ ሁሉን ያሳያል፡፡ ሰማያዊቷ ኢየሩሳሌም እንኳ በተራራ ተመስላለች [ዕብ. ፲፪፥፳፪]፡፡ እግዚአብሔር ለእኛም ያዘጋጀልን ተራራ አለ፡፡ እርሱም ቀራንዮ ወይም የክርስቶስ ሞት ነው፡፡ ከክርስቶስ ሞት በቀርም ከዘላለም ጥፋት የምንድንበት ምንም ማምለጫ የለም [የሐዋ. ፬&፲፪፤ ዮሐ. ፲፬&፮]፡፡

ሎጥ ስለ ደከመ ወደ ተራራው ሳይሆን በቅርብ ወዳለችው ኋላ ዞዓር ወደተባለችው ከተማ ለመሸሽ መላእክቱን ጠየቀ፡፡ ከተማይቱም ለጥፋት የተቀጠረች ብትሆንም ሎጥ ወደ እርስዋ ሸሽቷልና ከጥፋት ዳነች [ዘፍ.፲፱÷፲፰፡፳፪]፡፡ የእግዚአብሔርን ጥሪ ተቀብለን ስንወጣ የምናመልጥባት ስፍራ ጭምር ትድናለች፡፡ የሚጠፉትን የምናድነው በመደባለቅ ሳይሆን ጥሪውን ተቀብለን ለእግዚአብሔር በመለየት ነው፡፡

ሎጥ ሌሊቱን አልተኛም፣ የማምለጫ ሌሊት ሆነለት፡፡ እርሱ ያሰበው እንግዶቹን አብልቶ፣ አጠጥቶ፣ መኝታውን ለቆ ሲያሳርፋቸው ነበር፡፡ ያቺ ሌሊት ግን መልካም የመሥሪያ ሳይሆን የበጎነት ዋጋ የሚከፈልባት ሌሊት ሆነች፡፡ ይህች ሌሊት ለመልካሞቹ ሁሉ የተቀጠረች ሌሊት ናት፡፡ ይህችን ዓለም ትተን ስንወጣ በሰማይ የምንሸለምበት ሌሊት አለች፡፡ ሎጥን በሌሊት ለማውጣት የተደረገው ተልእኮ ዛሬም ጭምር የታገቱትን ለማስመለጥ የሚመረጥ ሰዓት ሆኗል፡፡ ሎጥ ወደ ዞዓር ሲደርስ ፀሐይ ወጣች፡፡ ቃሉ እንዲህ ይላል፡- “እግዚአብሔርም በሰዶምና በገሞራ ላይ ከእግዚአብሔር ዘንድ ከሰማይ እሳትና ዲን አዘነበ፡፡ እነዚያንም ከተሞች በዙሪያቸው ያለውንም ሁሉ ከተሞቹም የሚኖሩትን ሁሉ የምድሩንም ቡቃያ ሁሉ ገለበጠ፡፡ የሎጥም ሚስት ወደ ኋላዋ ተመለከተች፡፡ የጨው ሐውልትም ሆነች” ይላል [ዘፍ. ፲፱÷፳፫፡፳፮]፡፡

  • 👉 በዚህኛው ቪዲዮ በተጨማሪ፤ የኢራን ዝርያ ያላት የሲ.ኤን.ኤኗ ጋዜጠኛ ክርስቲያን አማንፑር የምትለን ነገር አለ
  • 👉 የለንደኑ ጀግና ክርስቲያን ቦብም ለኢራናውያኑ እንዴት አንድነትን ‘(Solidarity) ማሳየተ እንዳለብን ይጠቁመናል።

💭 The unexpected and rare interruption on state television happened around 6 p.m. on the news. In the middle of a report, a photo of Iran’s supreme leader burning, suddenly appeared, with a target on his head

The hack was claimed by a group calling itself “Adalat Ali”, which means “Ali’s justice”. The group is protesting the police crackdown during the weeks-long protests that followed Amini’s death. On Saturday, three more protesters were shot dead. In Sanandaj, for example, a man was shot dead in his car when he honked in support of the protesters. A photo has been shared on social media of a woman lying unconscious on the ground after being shot in the neck in Mashrad. At least 200 people have been killed since the protests began, according to human rights groups.

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Iran’s Anti-Islamic Revolution: Brave Iranian Women Publicly Burn Hijabs & Cut off Their Hair

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 21, 2022

🔥 የኢራን ፀረ እስልምና ☪ አብዮት፤ ተቃውሞ በማሰማት ላይ ያሉት ጀግኖቹ የኢራን ሴቶች በአደባባይ ሂጃብ ያቃጥላሉ፣ ፀጉራቸውን ይቆርጣሉ 🙎‍♀️

💭 ኢራን ከተባበሩት አረብ ኤምሬትስ፣ ቱርክ እና ቻይና ጋር በመሆን ለኢትዮጵያን ፋሽስታዊ እና ዘር አጥፊ የኦሮሞ አገዛዝ ሰውአልባ አውሮፕላኖችን ታቀርብለታለች። የቃል ኪዳኑ ታቦት ግን ሥራውን እየሠራ ነው።

አንዷ እኅታችን አላግባብ ተገደለች!” ብለው ቁጣቸውን ደፍረው ባደባባይ በመግለጽ ላይ ባሉት ኢራናውያን እና ኩርዶች ቀናሁ። ያውም ይህን ለብዙ ቀናት የቆየውን ከፍተኛ አመጽ በቆራጥነት በመምራት ላይ ያሉት ሴቶች መሆናቸው በጣም ድንቅ ነው። አይ “የኢትዮጵያ ወንድ”! ለመሆኑ የትኛዋ ሴት ታገባህ ይሆን? በእኔ በኩል ከኢራናውያን ጋር በተለይ ከሴቶቹ ጋር በጣም ነው የምግባባው። እስኪ ሔርሜላ አረጋዊን ተመልከቱ፤ በአክሱም ጽዮን ጭፍጨፋ ማግስት በሜዲያ ወጥታ ስለተጨፈጨፉት ክርስቲያን ወገኖቻችን ስትናገር በጣም ውብ እና ማራኪ ነበረች፤ አሁን ነፍሷን ሽጣ ከፋሺስቱ ኦሮሞ የጽዮናውያን ጨፍጫፊ ጎን ተሰልፋ ሳያት በጣም ነው የደበረችኝና ያስጠላችኝ። መንፈስ ቅዱስ ርቋታልና! ምናለ ከኢራን ሴቶች ብትማር?! መቼስ፤ ወዮላት! ወዮላት!

ዛሬ ስንት አሰቃቂ ግፍና በደል ለተፈጸመባቸው የሰሜን ኢትዮጵያ እናቶች፣ ሕፃናት፣ አረጋውያን፣ ቀሳውስትና ካህናት ፍትህ ቁጣውን በቆራጥነት ለመግለጽና፣ “ሞት ለፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝ!” እያለ የወጣ አንድም “ኢትዮጵያዊ ነኝ” ባይ ዛሬም ባለመኖሩ ከባድ ሃዘንና ሃፍረት ይሰማኛል። ከትንሽ እስከ ትልቁ፣ ካልተማረው እስከ ተማረው፣ የዛሬው ትውልድ ምን ዓይነት ግድየለሽ፣ ወኔ ቢስና ልፍስፍስ መጭው ትውልድ የሚወቅሰው/ የሚረግመው መሆኑን ከዚህ መማር ይቻላል። ይህን ፋሺስት የኦሮሞ አገዛዝ ማስወገድና እነ ግራኝንም ለፍርድ አቅርቦ መስቀል የእያንዳንዱ “ኢትዮጵያዊ ነኝ” ባይ ግብዝ ግዴታ መሆን ነበረበት።

☪ Iranian Women Burn Headscarves in Anti-Hijab Protests

Female protesters have been at the forefront of escalating protests in Iran

Women in Iran have been burning hijabs (headscarves) in protest of the death in custody of a woman who was detained by morality police for breaking hijab laws.

Protests broke out in western Iran on Saturday at the funeral of the young woman, Mahsa Amini, who died in hospital on Friday after spending three days in a coma.

Demonstrations have continued for five successive nights, and reached several towns and cities.

A large volume of people were seen cheering as women set their hijabs alight in defiant acts of protest in Tehran’s Sari.

Videos posted on social media showed protesters shouting anti-government slogans after gathering in Saqez, hometown of Mahsa. They came from nearby cities in Iran’s Kurdistan province to mourn the 22-year-old.

“Death to the dictator” – a reference to Supreme Leader Ayatollah Ali Khamenei, chanted the crowd, while some women took off their headscarves.

Police were seen firing tear gas and one man was shown on a video with an injury to the head that someone could be heard saying was caused by birdshot. Reuters could not authenticate the videos.

Protests spread to the provincial capital, Sanandaj and continued late into the night. Social media videos showed crowds chanting “Saqez is not alone, it’s supported by Sanandaj”. Marchers were seen confronting riot police amid the sound of sporadic gunfire. Other posted videos showed youths setting fire to tyres and throwing rocks at riot police across clouds of tear gas.

In recent months, rights activists have urged women to publicly remove their veils, a gesture that would risk their arrest for defying the Islamic dress code as the country’s hardline rulers crack down on “immoral behaviour”.

Videos posted on social media have shown cases of what appeared to be heavy-handed action by morality police units against women who had removed their hijab.

💭 My Note: Iran alongside the UAE, Turkey and China deliver drones the fascist and genocidal Oromo regime of Ethiopia.

Well, ✞The Ark of The Covenant is Transmitting a signal on a path to the EAST and to the WEST. Japan, China, Europe, America, Russia, Ukraine, Turkey, Iran and Arabia, STOP supporting the fascist Oromo regime of evil Abiy Ahmed Ali in Ethiopia. This brutal regime has massacred and starved to death over a million Ethiopian Christians of Tigray in under two years.

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Woman Who Died after Arrest By Iran’s Morality Police over ‘Improper’ Hijab Buried amid Chants of ‘Death to The Dictator’

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 17, 2022

💭 በኢራን የሞራል ፖሊስ ‘ ሂጃቧን አላግባብ ለብሳለች’ በሚል ውንጀላ ተይዛ የሞተችዋ ኩርዷ ሴት ተቀበረች፤ አመጽ በኢራን ተቀስቅሷል፤ ተቃዋሚዎች ‘ሞት ለአያቶላ! ሞት ለአምባገነኑ!’ እያሉ የኢራን ከተሞችን መንገዶች በማጥለቅለቅ ላይ ናቸው።

ነፍሷን ይማርላት! እስልምና ይህ ነው፣ እስልምና ከዲያብሎስ ነው። እንግዲህ ሳውዲ፣ ኤሚራቶች፣ ኢራን እና ቱርክ ናቸው የቆሻሻው ኦሮሞ አገዛዝ ወዳጆች፣ ከእነዚህ የሰይጣን ጭፍሮች ጋር ነው አረመኔው ጋላ-ኦሮሞ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ጥብቅ ግኑኝነት እያደርገ ያለው።

በጣም ብዙ ኢራናውያን እና በኢራን፣ ቱርክ፣ ሶርያና ኢራቂ የሚኖሩት የኩርድ ብሔር ተወላጆች እስልምናን እየተው ወደ ክርስቶስ ብርሃን በመምጣት ላይ ናቸው። የእስልምናን ሰይጣናዊነት ለረጅም ጊዚ አዩት እኮ!

“አንዷ እኅታችን ተገደለች!” ብለው ቁጣቸውን ደፍረው ባደባባይ በመግለጽ ላይ ባሉት ኢራናውያን እና ኩርዶች ቀናሁ። ስንት አሰቃቂ ግፍና በደል ለተፈጸመባቸው የሰሜን ኢትዮጵያ እናቶች፣ ሕፃናት፣ አረጋውያን፣ ቀሳውስትና ካህናት ፍትህ ቁጣውን በቆራጥነት ለመግለጽና፣ “ሞት ለፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝ!” እያለ የወጣ አንድም “ኢትዮጵያዊ ነኝ” ባይ ዛሬም ባለመኖሩ ከባድ ሃዘንና ሃፍረት ይሰማኛል። ከትንሽ እስከ ትልቁ፣ ካልተማረው እስከ ተማረው፣ የዛሬው ትውልድ ምን ዓይነት ግድየለሽ፣ ወኔ ቢስና ልፍስፍስ መጭው ትውልድ የሚወቅሰው/ የሚረግመው መሆኑን ከዚህ መማር ይቻላል። ይህን ፋሺስት የኦሮሞ አገዛዝ ማስወገድና እነ ግራኝንም ለፍርድ አቅርቦ መስቀል የእያንዳንዱ “ኢትዮጵያዊ ነኝ” ባይ ግብዝ ግዴታ መሆን ነበረበት።

✞ R.I.P ✞

💭 Protests broke out in western Iran on Saturday at the funeral of a young woman who died after being detained by morality police enforcing strict hijab rules, as security forces used tear gas to disperse demonstrators.

Kurdish woman Mahsa Amini, 22, died after being violently arrested in Iran for violating the hijab rules of Iran.

A flood of reactions both inside and outside of Iran have followed the death of Mahsa Amini by the country’s religious police, aka guidance patrol.

Afghan social media users are sharing pictures of Mahsa, and in their comments, they are drawing comparisons between the Taliban and the Iranian morality police, a religious police force with a similar aim and track record.

Anti-government protests have been going on in Iran since yesterday. Protests in and around the hospital, on Arjantin Square in Tehran, at night from houses’ roofs, and in the cemetery have been reported by the local media.

“Death to the dictator” is chanted by the demonstrators in the videos that have been made public. In response to this “barbaric” murder, Iranian and Afghan artists have reacted, and both domestic and foreign political figures have denounced it.

Former Iranian parliament vice-speaker Ali Motahari stated to the Iranian Jamaran in response to the beating of Mahsa Amini, “Incidents like the case of Mahsa Amini portray us to the world like the Taliban.”

Among those who reacted to the Kurdish-Iranian woman’s death are two Afghan poets. Afghan poet Waheed Baktash wrote that “There is a corrupt and repressive government in our neighborhood that never stops killing its citizens.”

Kawa Jibran, intellectual, activist, poet, and writer of Afghanistan also condemned the actions of the Iranian morality police, writing, “The sick thought is an active killer when it enters society; it is a full-fledged monster that feeds on human blood under any pretense.”

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: