Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • March 2023
    M T W T F S S
     12345
    6789101112
    13141516171819
    20212223242526
    2728293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘የምዕራብ ውድቀት’

የኦሮሞው ዲያብሎሳዊ እንቅስቃሴ የአሜሪካንን ውድቀት እያስከተለ ነው | ፕሬዚደንት ትራምፕ ይህን ተረድተውታል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 15, 2019

ከ ፲፰ ዓመታት በፊት፡ በኢትዮጵያ አዲስ ዓመት መስከረም ፩ ላይ፡ በአውሮፕላኖች ጥቃት የጀመረው ታሪካዊ የማስጠንቀቂያ ምዕራፍ አሁን በኢትዮጵያ አየር መንገድ መከስከስ ቀጥሏል። አውሮፕላናችን እንዴት፣ ለምን፣ በምን እና በማን እንደተከሰከሰ፡ ታወቀ አልታወቀ፡ ምንም የሚፈጥረው ነገር የለም። እውሩን ዓለማችንን ለመቀስቀስ ይህን መሰሉ “አደጋ” መከሰት አለበት። የዓለምን ትኩረት የሚስብው የአውሮፕላን አደጋ ነው። የአውቶብስ አደጋ ያን ያህል አይሆንም።

ይህ የአውሮፕላን አደጋ በኢትዮጵያ በኩል ኢትዮጵያ ውስጥ መከሰቱ፣ እንዲሁም አውሮፕላኑ በተለይ ለአፄ ኃይለ ሥላሴ ውድቀት ምክኒያት በሆነውና ጥልቁ የአጋንንት ዋሻ በሚገኝበት “ቢሸፍቱ ሆራ” መከስከሱ፡ ዲያብሎስ መለቀቁን እና የ ጦርነቱም ሂደት ወደ መጨረሻው ምዕራፍ መቃረቡን ነው የሚጠቁመን።

ከክርስቶስ ተቃዋሚዎች አንዱ የሆነው ግብረሰዶማዊው የፈረንሳይ መሪ፤ ማክሮን ልክ አውሮፕላኑ በተከሰከሰበት ማግስት ሹልክ ብሎ ወደ ላሊበላ መጓዙ (በ አብይ ጾም ከ አብይ አህመድ ጋር) በደንብ የተቀነባበረ ትልቅ ነገር እንዳለ ይጠቁመናል።

የኢትዮጵያ ቴሌኮምን “መውረስ” የምትፈልገዋ ፈረንሳይ ከጀርመን ጋር በማበር የኢትዮጵያ ንግድ ባንክን እና አየር መንገድ ከኢትዮጵያ እጅ መንጠቅ ትሻለች። ለገንዘቡ ብለው ሳይሆን “ኢትዮጵያ” ለሚለው ስም። ልክ “ጤፍ” የሚለውን መጠሪያ ሊነጥቁን እንደሚፈልጉት። ቡናውን “ኮፊ” ወይም “አራቢካ” ቢሉት ምንም አይቀርብንም፤ ይውሰዱት።

የተከሰከሰው አውሮፕላን ጥቁር ሳጥን (ብርቱካናማው ሳጥን፡ ጥቁር ይባላል Orange is the new Black“) እንደተገኘ በመጀመሪያ ወደ ጀርመን ይላካል ተብሎ ነበር፤ ነገር ግን ጀርመን አይ ይቅርብኝ አለች፤ ባለፈው ወር ላይ የጀርመን ፕሬዚደንት አውሮፕላን በአዲስ አበባ “ተበላሽቶ” አልንቀሳቀስም ማለቱ በጣም አስደንግጧቸዋል፤ ለሁለተኛ ጊዜ ነበርና። ጥቁሩ ሳጥን በመጨረሻ ወደ ፈረንሳይ እንዲላክ ተወሰነ። ደም መጣጩ ፕሬዚደንት ማክሮን በመቶ ሃምሳ ስድስት ሰዎች ደም የተቀባውን ሳጥን ወደ ፈረንሳይ ይዞ ወደ ፈረንሳይ ተመለሰ ማለት ነው።

ስለ ጥቁሩ ሳጥን ምርመራ ውጤት እውነቱን እንደማይናገሩ መጠበቅ ይኖርብናል።

__________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

አሜሪካዊው ፖለቲከኛ ጉሮሮው ተዘጋ | በኢትዮጵያና በውጭ የሚታየው “የኦሮሞ” እንቅስቃሴ የአሜሪካን፣ የአውሮፓንና የአረቦችን ውድቀት ያስከትላል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 4, 2018

በአንድ ወቅት የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ሮዝቬልት፡ የኒካራጉዋን አምባገነን መሪን “ሶሞዛን”

ሶሞዛ ጭራቅ ነው፤ ግን የእኛ ጭራቅ ነው። ብለው ተናግረው ነበር።

ይህ ነው እንጊድህ እየተካሄደ ያለው።

ወንድማችን ባለፈው ጊዜ ያቀርበልንን ድንቅ ትንቢታዊ ዘገባ (በከፊል ቀርቧል)፡ ባልፈው ሳምንት አሜሪካ ከተካሄደው አሳፋሪ ድርጊት ጋር አገናኝተን ስናይ፤ አሁንማ ጠላቶቻችን ዓላማቸውን አይደብቁትም! ያስበለናል። ፖለቲከኞቹስ ያው ለሥልጣን ስለሚታገሉና በአውሬው መንፈስ ሥር ስለወደቁ ነፍሳቸውንም ይሸጣሉ፤ ግን መንፈሳዊ ነኝ የሚል አንድ ኢትዮጵያዊ እንዴት ነው፤ ሰዶማውያኑ፣ ህፃናት ደፋሪዎቹና ለዘመናት የሚያባሉን ገዳይ ባዕዳውያን ፊት ቆሞ ለመናገር የደፈረው? የሚገርም አይደለምን፡ አያሳዝንምን!?

እየተካሄደ ያለው፡ ልክ የግብጹ ሙስሊም ወንድማማቾች ከኦባማ ጋር ፖለቲካዊ ሸርሙጥና ሲያካሂዱ እንደነበረው፤ ኢትዮጵያዊነታቸውን የካዱትና ኦሮሞ ነን የሚሉት ሙስሊሞችም፡ ባለፈው ሳምንት ላይ፡ ማንም ለማያቃቸው ሰዶማውያን ሙያተኛ ፖለቲከኞች፡ ባሳፋሪ መልክ፡ ሲያጎበድዱ ይታያሉ። (የጥላቻ መንፈሱን ተመልከቱ፤ በተለይ የሴቷን!)። ዓለማዊውን ሙባረክን በሙስሊም ወንደማማቹ ሙርሲ በዚህ መልክ ነበር የገለበጡት።

እንግዲህ የኛዎቹ ቅሌታማ የማጎብደድ ባሕርይ እየተካሄደ ያለው ጥቁር አሜሪካውያን እንደ አንበጣ በሚረግፉባት የዛሬዋ አሜሪካ ነው። አሜሪካ እራሷ ከፍተኛ ውጥረትና ቀውጥ ላይ በምትገኝበት ዘመን እንደሆነ፣ ታይተው ተሰምተው የማይታወቁ ቅሌቶች ሲከሰቱ በየቀኑ እያየን ነው። ዲሞክራሲ የሚባለው ወሽካታ ነገር ምን ማለት እንደሆነ የማያይ ሰው የለም።

አንድ መጠየቅ ያለብን ነገር፤ ለምንድን ነው ተመሳሳይ የሎቢ ሥራ ለሳዑዲ አረቢያ፣ ለቱርክ ወይም ለኢራን ሠርተው የማያውቁት? መልሱ፦ ሁሉም በአክራሪ ሙስሊሞች የሚመሩ አገሮች ስለሆኑ፡ የሚል ይሆናል።

ልብ እንበል፤ ላለፉት 45 ዓመታት በኢትዮጵያ ፀረኢትዮጵያውያኑ ለሚታገሉለት ፀረክርስቶሱ የእስላም መንግሥት፤ “ኦሮሞ” የሚለውን የኮድ ስም የሰጡት ለእስልምናው ነው። አዲስ አበባ የሚገኙ ብዛት ያላቸው የኦሮሞየባህልና ወዘተ ማዕከላት ጺሞቻቸውን በሄና በቀለሙና የአረቡን ልብስ ባጠለኩ አክራሪ ሙስሊሞች ነው የሚዘወተሩት። ማንም ማየት ይችላል።

ይህ የኦሮሞ ሙስሊሞች እንቅስቃሴ በተለይ፡ በግብጽና በአረቦቹ፣ በአሜሪካ፣ በእንግሊዝ፣ በጀርመን እና አውስትርያ የሚደገፍ ነው።

ቪዲዮው ላይ እንደምናየው እና እንደምንሰማው እግዚአብሔር በአሜሪካዊው ጉሮሮ ላይ ሳይቀር ማስጠንቀቂያውን አስቀምጦታል፤ የሚርበደበደውን ድምጹን እናዳምጥ። እግዚአብሔር መልስ አለው!

መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፴፯፥፲፪፡ ፲፭

ኃጢአተኛ ጻድቁን ይመለካከተዋል፥ ጥርሱንም በእርሱ ላይ ያንገጫግጫል።

እግዚአብሔር ይሥቅበታል፥ ቀኑ እንደሚደርስ አይቶአልና።

ኃጢአተኞች ሰይፋቸውን መዘዙ፥ ቀስታቸውንም ገተሩ ድሀውንና ችግረኛውን ይጥሉ ዘንድ ልበ ቅኖችንም ይወጉ ዘንድ፤

ሰይፋቸው ወደ ልባቸው ይግባ፥ ቀስታቸውም ይሰበር።

______

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: