Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • March 2023
    M T W T F S S
     12345
    6789101112
    13141516171819
    20212223242526
    2728293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘የሉሲፈር ኮከብ’

የፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝ በጥንታዊው ደንገላት ቅድስት ማርያም ገዳም የፈጸመው አረመኔያዊ ጭፍጨፋ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 1, 2021

👉ገብርኤል 👉ማርያም 😇 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉መድኃኔ ዓለም

በወረዳ ሳዕሲዕ ❖ ጣብያ በለሶ ❖ በጥንታዊው ደንገላት ቅድስት ማርያም ገዳም❖ በ ሕዳር ፳፩/21 ፪ሺ፲፫ ዓ.ም ፵፱/49 ቀሳውስት እና ምዕመናን በኢሳያስ አፈቆርኪ እና ግራኝ አብዮት አህመድ ፋሺስታዊ ሠራዊቶች ጂኒው ብርሃኑ ጁላ እንዳቀደው ልክ በቅድስት ማርያም ዕለት ተገደሉ፤ ግን አልሞቱም፤ አራት መቶ ዘጠኝ ሚሊየን በጥይትና በሜንጫ የማይመቱ ኃያላን መናፍስት ሆነው በመመለስ ገዳዮቻቸውንና አጋሮቻቸውን የሲዖል በር እስከሚከፍትላቸው ዕለት ድረስ እንቅልፍ ይነሷቸዋል።

በቅዱሷ አክሱም ጽዮን ጭፍጨፋውን የፈጸመውን + ዝምታውን የመረጠውንና የደገፈውን ሁሉ እግዚአብሔር በቅርቡ ይበቀለዋል

ከዋልድባ ገዳም ፩ሺህ መነኮሳትን በጾመ ሑዳዴ ያበረረና ዝምታውን የመረጠውንና ድርጊቱንም የደገፈ ሁሉ እግዚአብሔር በቅርቡ ይበቀለዋል

በደብረ አባይ ገዳም ጭፍጨፋውን የፈጸመውን + ዝምታውን የመረጠውንና የደገፈውን ሁሉ እግዚአብሔር በቅርቡ ይበቀለዋል

በደንገላት ቅድስት ማርያም ጭፍጨፋውን የፈጸመውን + ዝምታውን የመረጠውንና የደገፈውን ሁሉ እግዚአብሔር በቅርቡ ይበቀለዋል

በደብረ ዳሞ አቡነ አረጋዊ ጭፍጨፋውን የፈጸመውን + ዝምታውን የመረጠውንና የደገፈውን ሁሉ እግዚአብሔር በቅርቡ ይበቀለዋል

በውቅሮ አማኑኤል ጭፍጨፋውን የፈጸመውን + ዝምታውን የመረጠውንና የደገፈውን ሁሉ እግዚአብሔር በቅርቡ ይበቀለዋል

በዛላምበሳ ጨርቆስ ጭፍጨፋውን የፈጸመውን + ዝምታውን የመረጠውንና የደገፈውን ሁሉ እግዚአብሔር በቅርቡ ይበቀለዋል

እነዚህ ምስጋና-ቢሶችና ከሃዲዎች የኤዶማውያንና እስማኤላውያን ወኪሎች ሁሉ በመለኮታዊ ሰይፍ ይጨፍጨፉ! ነበልባላዊ በሚሆን በሥላሴ ቃልና ሥልጣን ይንደዱ! ይቃጠሉ! በሲኦል የጨለማ አዘቅት ውስጥ ይዝቀጡ ወይም ይስጠሙ! ኃዘን ከላያቸው አይራቅ ትካዜም ከልባቸው አይጥፋ! እንደ ቃየልና ይሁዳ በዱርና በበርሃ ተበታትነው ሲቅበዘበዙ ይኑሩ! አሜን! አሜን! አሜን!

__________________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

CNN Investigation of Massacre at Maryam Dengelat Church in Ethiopia’s Tigray Region

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 1, 2021

On November 30, they were joined by scores of religious pilgrims for the Orthodox festival of Zion Maryam, an annual feast to mark the day Ethiopians believe the Ark of the Covenant was brought to the country from Jerusalem. The holy day was a welcome respite from weeks of violence, but it would not last.

A group of Eritrean soldiers opened fire on Maryam Dengelat church while hundreds of congregants were celebrating mass, eyewitnesses say. People tried to flee on foot, scrambling up cliff paths to neighboring villages. The troops followed, spraying the mountainside with bullets.

A CNN investigation drawing on interviews with 12 eyewitnesses, more than 20 relatives of the survivors and photographic evidence sheds light on what happened next.

The soldiers went door to door, dragging people from their homes. Mothers were forced to tie up their sons. A pregnant woman was shot, her husband killed. Some of the survivors hid under the bodies of the dead.

The mayhem continued for three days, with soldiers slaughtering local residents, displaced people and pilgrims. Finally, on December 2, the soldiers allowed informal burials to take place, but threatened to kill anyone they saw mourning. Abraham volunteered.

Under their watchful eyes, he held back tears as he sorted through the bodies of children and teenagers, collecting identity cards from pockets and making meticulous notes about their clothing or hairstyle. Some were completely unrecognizable, having been shot in the face, Abraham said.

Then he covered their bodies with earth and thorny tree branches, praying that they wouldn’t be washed away, or carried off by prowling hyenas and circling vultures. Finally he placed their shoes on top of the burial mounds, so he could return with their parents to identify them.

One was Yohannes Yosef, who was just 15.

“Their hands were tied … young children … we saw them everywhere. There was an elderly man who had been killed on the road, an 80-something-year-old man. And the young kids they killed on the street in the open. I’ve never seen a massacre like this and I don’t want to [again],” Abraham said.

“We only survived by the grace of God.”

Abraham said he buried more than 50 people that day, but estimates more than 100 died in the assault.

They’re among thousands of civilians believed to have been killed since November, when Ethiopian Prime Minister Abiy Ahmed, who was awarded the Nobel Peace Prize in 2019 for resolving a long-running conflict with neighboring Eritrea, launched a major military operation against the political party that governs the Tigrayregion. He accused the TigrayPeople’s Liberation Front (TPLF), which ruled Ethiopia for nearly three decades before Abiy took office in 2018, of attacking a government military base and trying to steal weapons. The TPLF denies the claim.

The conflict is the culmination of escalating tensions between the two sides, and the most dire of several recent ethno-nationalist clashes in Africa’s second-most populous country.

After seizing control of Tigray’s main cities in late November, Abiy declared victory and maintained that no civilians were harmed in the offensive. Abiy has also denied that soldiers from Eritrea crossed into Tigrayto support Ethiopian forces.

But the fighting has raged on in rural and mountainous areas where the TPLF and its armed supporters are reportedly hiding out, resisting Abiy’s drive to consolidate power. The violence has spilled over into local communities, catching civilians in the crossfire and triggering what the United Nations refugee agency has called the worst flight of refugees from the region in two decades.

The UN special adviser on genocide prevention said in early February that the organization had received multiple reports of “extrajudicial killings, sexual violence, looting, mass executions and impeded humanitarian access.”

Many of those abuses have been blamed on Eritrean soldiers, whose presence on the ground suggests that Abiy’s much-lauded peace deal with Eritrean President Isaias Afwerki set the stage for the two sides to wage war against the TPLF — their mutual enemy.

The US State Department, in a statement to CNN, called for Eritrean forces to be “withdrawn from Tigrayimmediately,” citing credible reports of their involvement in “deeply troubling conduct.” In response to CNN’s findings, the spokesperson said “reports of a massacre at Maryam Dengelat are gravely concerning and demand an independent investigation.”

Ethiopia responded to CNN’s request for comment with a statement that did not directly address the attack in Dengelat. The government said it would “continue bringing all perpetrators to justice following thorough investigations into alleged crimes in the region,” but gave no details about those investigations.

“They were taking them barefoot and killing them in front of their mothers”

CNN has reached out for comment to Eritrea, which has yet to respond. On Friday, the government vehemently denied its soldiers had committed atrocities during another massacre in Tigrayreported by Amnesty International.

The TPLF said in a statement to CNN that its forces were nowhere near Dengelat at the time of the massacre. It rejected that the victims could have been mistaken for being TPLF and called for a UN investigation to hold all sides accountable for atrocities committed during the conflict.

Still, the situation inside the country remains opaque. Ethiopia’s government has severely restricted access to journalists and prevented most aid from reaching areas beyond the government’s control, making it challenging to verify accounts from survivors. And an intermittent communications blackout during the fighting has effectively blocked the war from the world’s eyes.

Now that curtain is being pulled back, as witnesses fleeing parts of Tigrayreach internet access and phone lines are restored. They detail a disastrous conflict that has given rise to ethnic violence, including attacks on churches and mosques.

For months, rumors spread of a grisly assault on an Orthodox church in Dengelat. A list of the dead began circulating on social media in early December, shared among the Tigrayan diaspora. Then photos of the deceased, including young children, started cropping up online.

Through a network of activists and relatives, CNN tracked down eyewitnesses to the attack. In countless phone calls — many disconnected and dropped — Abraham and others provided the most detailed account of the deadly massacre to date.

Eyewitnesses said that the festival started much as it had any other year. Footage of the celebrations from 2019 shows priests dressed in white ceremonial robes and crowns, carrying crosses aloft, leading hundreds of people in prayer at Maryam Dengelat church. The faithful sang, danced and ululated in unison.

As prayers concluded in the early hours of November 30, Abraham looked out from the hilltop where the church is perched to see troops arriving by foot, followed by more soldiers in trucks. At first, they were peaceful, he said. They were invited to eat, and rested under the shade of a tree grove.

But, as congregants were celebrating mass around midday, shelling and gunfire erupted, sending people fleeing up mountain paths and into nearby homes.

Desta, who helped with preparations for the festival, said he was at the church when troops arrived at the village entrance, blocking off the road and firing shots. He heard people screaming and fled, running up Ziqallay mountainside. From the rocky plateau he surveyed the chaos playing out below.

We could see people running here and there … [the soldiers] were killing everyone who was coming from the church,” Desta said.

Eight eyewitnesses said they could tell the troops were Eritrean, based on their uniforms and dialect. Some speculated that soldiers were meting out revenge by targeting young men, assuming they were members of the TPLF forces or allied local militias. But Abraham and others maintained there were no militia in Dengelat or the church.

Marta, who was visiting Dengelat for the holiday, says she left the church with her husband Biniam after morning prayers. As the newlyweds walked back to their relative’s home, a stream of people began sprinting up the hill, shouting that soldiers were rounding people up in the village.

She recalled the horrifying moment soldiers arrived at their house, shooting into the compound and calling out: “Come out, come out you b*tches.” Marta said they went outside holding their identity cards aloft, saying “we’re civilians.” But the troops opened fire anyway, hitting Biniam, his sister and several others.

“I was holding Bini, he wasn’t dead … I thought he was going to survive, but he died [in my arms].

The couple had just been married in October. Marta found out after the massacre that she was pregnant.

After the soldiers left, Marta, who said she was shot in the hand, helped drag the seven bodies inside, so that the hyenas wouldn’t eat them. “We slept near the bodies … and we couldn’t bury them because they [the soldiers] were still there,” she said.

Marta and other eyewitnesses described soldiers going house to house through Dengelat, dragging people outside, binding their hands or asking others to do so, and then shooting them.

Rahwa, who was part of the Sunday school group from Edaga Hamus and left Dengelat earlier than others, managing to escape being killed, said mothers were forced to tie up their sons.

“They were ordering their mothers to tie their sons’ hands. They were taking them barefoot and killing them in front of their mothers,” Rahwa said eyewitnesses told her.

Samuel, another eyewitness, said that he had eaten and drank with the soldiers before they came to his house, which is just behind the church, and killed his relatives. He said he survived by hiding underneath one of their bodies for hours.

“They started pushing the people out of their houses and they were killing all children, women and old men. After they killed them outside their houses, they were looting and taking all the property,” Samuel said.

As the violence raged, hundreds of people remained in the church hall. In a lull in the gunfire, priests advised those who could to go home, ushering them outside. Several of the priests were killed as they left the church, Abraham said.

With nowhere to run to, Abraham sheltered inside Maryam Dengelat, lying on the floor as artillery pounded the tin roof. “We lost hope and we decided to stay and die at the church. We didn’t try to run,” he said.

Two days later, the troops called parishioners down from the church to deal with the dead. Abraham said he and five other men spent the day burying bodies, including those from Marta’s household and the Sunday school children. But the troops forbid them from burying bodies at the church, in line with Orthodox tradition, and forced them to make mass graves instead — a practice that has been described elsewhere in Tigray.

“… most of them were eaten by vultures before they got buried, it was horrible”

Tedros Abraham shared photos and videos of the grave sites, which CNN geolocated to Dengelat with the help of satellite image analysis from several experts. The analysis was unable to conclusively identify individual graves, which witnesses said were shallow, but one expert said there were signs that parts of the landscape had changed.

The initial bloodshed was followed by a period of two tense weeks, Abraham said. Soldiers stayed in the area in several encampments, stealing cars, burning crops and killing livestock before eventually moving on.

Tedros, who was born in Dengelat and traveled there after the soldiers had left, said that the village smelled of death and that vultures were circling over the mountains, a sign that there may be more bodies left uncounted there.

“Some of them were also killed in the far fields while they were trying to escape and most of them were eaten by vultures before they got buried, it was horrible. [The soldiers] tied them and killed them in front of their doors, and they shot them in the head just to save bullets,” he said.

Tedros visited the burial grounds described by eyewitnesses and said he saw cracks in the church walls where artillery hit. In interviews with villagers and family members, he compiled a death toll of more than 70 people.

The families hope that the names of their loved ones, which Tedros, Abraham and others risked their lives to record, will eventually be read out at a traditional funeral ceremony at the Maryam Dengelat church — rare closure in an ongoing conflict.

Three months after the massacre, the graves in Dengelat are a daily reminder of the bloodshed for the survivors who remain in the village. But it has not yet been safe enough to rebury the bodies of those who died, and that reality is weighing on them.

Source

_______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ቅ/ ኡራኤል | ጽዮናውያኑ ኢትዮጵያውያን ከዓለም ተለይተው እግዚአብሔርን የሚፈሩ ስለሆኑ ጽላተ ሙሴ እና ክቡር መስቀሉ ተሰጣቸው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 1, 2021

❖ቅዱስ ኡራኤል❖

በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን።

በፍጹም መጠበቅን ጠብቆ ለዚህ ያደረሰን አምላካችን ክብርና ምስጋን አምልኮትና ውዳሴ ይድረሰውና ይህን ታላቅ መልአክ በችሎታችን መጠን እንድናመሰግን እግዚአብሔር ይርዳን፤ አምላክ ባለንበት ከሁላችን ጋር ይሁን፤ ምስጢሩን ይግለጥልን አሜን።

“ዑራኤል የተባለ መልአክ ሊረዳኝ መጣ።” [መ/ዕዝ. ሱቱ. ፪፡፩]

በመንገድህ ሁሉ ይጠብቁህ ዘንድ መላእክቱን ስለ አንተ ያዝዛቸዋልና፤ እግርህም በድንጋይ እንዳትሰናከል በእጆቻቸው ያነሡሃል።

በተኵላና በእባብ ላይ ትጫማለህ፤ አንበሳውንና ዘንዶውን ትረግጣለህ።

በእኔ ተማምኖአልና አስጥለዋለሁ፤ ስሜንም አውቆአልና እጋርደዋለሁ። ይጠራኛል እመልስለትማለሁ፥ በመከራውም ጊዜ ከእርሱ ጋራ እሆናለሁ፤ አድነዋለሁ አከብረውለሁ። ረጅምን ዕድሜ አጠግበዋለሁ፥ ማዳኔንም አሳየዋለሁ። መዝ. [፺/፺፩/፥፲፩፡፲፮]

አፈቅሮ ፈድፋደ፡- ዑራኤል ሆይ፣ ከመልኮች ሁሉ ይልቅ ያንተን መልክአ ጸሎት እወዳለሁ። የመልክህ ስነ ጸዳል በደመ ወልድ እግዚአብሔር የታተመ ነውና።

ዑራኤል ሆይ፣ እግዚአብሔር ሀይሉን የሚገልጽብን መልአከ ብርሃናት አንተ ነህ። በዕለተ ሥቅለት በደመ ወልድ ዓለምን ለመቀደስ ከሁሉ ይልቅ አንተ ተሰይመሃልና። ስለክብርህ የሰማይ መላእክት አደነቁ።

ለተፈጥሮትከ፡- ዑራኤል ሆይ፡- ያለ መናገር በጥንት አርምሞ ከነፋስና ከእሳት ለተፈጠረ ተፈጥሮህ ሰላም እላለሁ። ዑራኤል ሆይ የተፈጥሮና የይቅርታና የቸርነት ክቡር መልአክ ነህና ስለኛ ስለሰው ልጆች ወደ ልዑል እግዚአብሔር ማልድ አማላጅነትህ ዘወትር ከጥፋት ያድናልና።

ለዝክረ ስምከ፡-ዑራኤል ሆይ፡- ከማርና ከወተት ይልቅ ለሚጥመው ስም አጠራርህ ሰላም እላለሁ።

ዑራኤል ሆይ፡- ክፍልህ /ክንፍህ/ በደመ ወልድ እግዚአብሔር የተከበረ /የታለለ/ ነውና። ለዓለሙ ሁሉ መድሃኒት ትሆን ዘንድ ግሩም የሚሆን የእግዚአብሔር ሥልጣን በክብር ከፍ ከፍ አደረገ። (መልክአ ዑራኤል)

“የእግዚአብሔር መልአክ በሚፈሩት ሰዎች ዙሪያ ይሰፍራል፥ ያድናቸውማል።” [መዝ.፴፫/፴፬/፥፯] የሊቀ መልአኩ የክዱስ ዑራኤል ረድኤቱ በረከቱ ፍጹም አማላጅነቱ ከሁላችን ጋር ይሁን።

ካለመኖር ወደ መኖር ያመጣኝ፣ ካለማወቅ ወደ መረዳት ያደረሰኝ አነሳስቶ ላስጀመረኝ አስጀምሮ ላስፈጸመኝ ጥንት ላሌለው ቀዳማዊ ፍጻሜ ላሌለው ድህራዊ ያልኖረበት ጊዜ የሌለ የማይኖርበት ጊዜም የማይኖር የዘላለም ንጉስ ሁሉን ቻይ ፈጣሪ እግዚአብሔርን በራስ ፀጉሬ ቁትር በአጥንቶቼም ልክ አመሰግናለሁ።

በሰማይ ያሉ መላእክት በምድርም የሚኖሩ የአዳም ዘር ሁሉ የሚያመሰግኗት በአማላጅነቷ ሁል ጊዜ የማትለየኝ ከፀሐይ ሰባት እጅ የምታበራ የብርሃን እናት የሁሉ እመቤት የአምላክ እናት ከተመረጡ የተመረጠች ከተለዩ የተለየች ከተከበሩ የተከበረች እናቴ እመቤቴ ድንግል ማርያም በቃላት ልገልጸው ከምችለው በላይ አመሰግናለሁ። ሌሊትና ቀን ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ እያሉ የሰራዊት ጌታ እግዚአብሔርን የሚያመሰግኑና ሳይሰለቹ የሚጠብቁን ሊቀነ መላእክት ቅዱስ ሚካኤል ቅዱስ ገብርኤል ቅዱስ ሩፋኤል ቅዱስ ዑራኤል ቅዱስ ራጉኤል ቅዱስ ፋኑኤል እልፍ አእላፋት የሆኑ ጠባቂ መላእክት ሳመሰግን በደስታ ነው።

በጸሎታቸው ያልተለዩኝን ጻድቃን አባቶቼን አቡነ ተክለሃይማኖትን አቡነ ገብረምንፈስ ቅዱስን አቡነ ሀብተማርያምን አቡነ አረጋዊን አቡነ ኪሮስንና ሌሎች ቅዱሳን አባቶቼን እንዲሁም እናቶቼን ቅድስት ክርስቶስ ሰምራን ቅድስት አርሴማን ብዙ ያልጠቀስኳቸው ቅዱሳንን ለማመስገን ቃላት የለኝም።

በሰማኝትነታቸው የጥንካሬ ምሳሌ የሆኑልኝ በጸሎታቸው የረዱኝን ቅዱሳን ሰማዕታት ቅዱስ ጊዮርጊስን ቅዱስ እስጢፋኖን መጥመቀ መለኮት ቅዱስ ዮሐንስንና ሌሎችን ቅዱሳን ሰማዕታትን ሁሉ በእጅጉ አመሰግናለሁ ለዘላለሙ አሜን።

የተከዱትንና የተገፉትን የአክሱም ጽዮን ልጆችን፤ በፈተና፣ በመከራ፣ በድካምና በስቃይ ላይ ያሉትን ወገኖቻችንን ሁሉ ያለ ደዌና ያለ ከፋ ሕማም ለክርስቶስ ልደት ዕለት ያድርሰልን ፤ ቀናተኞችና አረመኔዎች የሆኑትን እርጉም ጠላቶቻቸውን/ጠላቶቻችንን ሁሉ በቶሎ ያንበርክክልን!!! አሜን።

______________________

Posted in Ethiopia, Faith, Saints/ቅዱሳን, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

አክሱም ጽዮን ላይ የሉሲፈር/ የቻይና ባንዲራ የተሰቀለ ወቅት የሕወሓት ነገር አብቅቶለታል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 1, 2021

👉ገብርኤል 👉ማርያም 😇 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉መድኃኔ ዓለም

💭 በዚህ ውለታ-ቢስ የዕብሪትና ድፍረት ተግባር እናታችን እመቤታችን ጽዮን ማርያም እጅግ በጣም ነው ያዘነችው! ልባችን በጣም ነው የቆሰለው!

ይህ መረሳት የሌለበትና ዝም ብለን ካለፍነው ሁላችንንም በታሪክ የሚያስጠይቀን ክስተት ነው። “በብሔር ብሔረሰብ እኩልነት ርዕዮተ ዓለም ተረት ተረት” ኦሮሞ ላልሆኑ ነገዶች፣ ጎሳዎች እና ብሔሮች ታሪካዊ ጠላት የሆነውን ኦሮሞ ለማንገሥ የሚሠራ ማንኛውም ዓይነት ሥራ ወደ ሲዖል የሚያስገባ የወንጀልና ግፍ ሥራ ነው የሚሆነው። ከመቶ ዓመታት በፊት ፳፯/27 ጥንታውያን የኢትዮጵያ ነገዶችንና ጎሳዎች ከምድረ ገጽ ያጠፏቸው ኦሮሞዎች/ጋሎች ዛሬ ከደቡብ እና መካከለኛው ኢትዮጵያ ከፍ ብለው ጽዮናውያንን ከምድረ ገጽ ለማጥፋት መነሳሳታቸውን እያየናቸው ነው።

በደቡብ የሚገኙ በቁጥር አናሳ የሆኑ ነገዶች፣ ጎሳዎችና ብሔሮች በኦህዴድ/ ኦነግ፣ በ አብዮት አህመድ/ ለማ መገርሳ/ሽመልስ አብዲሳ እና ጃዋር መሀመድ ጥምር፣ ስውርና ግልጽ መንግሥት በኩል እንዲጠፉ በግልጽ እየተሠራበት ነው። ከአምስት መቶ/መቶ ሃምሳ ዓመታት በፊት የጀመሩትን የዋቄዮአላህ የወረራ እና ዘር ማጥፋት ዘመቻ ከደቡብ እስከ ሰሜን ቀጥለውበታል። አብዛኛውን ሕዝብ እባባዊ በሆነ መንገድ እያታለሉት ነው። ይህን ዲያብሎሳዊ ተግባራቸውን አብዛኛው ኢትዮጵያዊ ለማየትና ለማወቅ እንዳይችል ማድረጋቸው ምን ያህል ስውር የሆነ ሰይጣናዊ ኃይል እንደተሰጣቸው ነው የሚጠቁመን። ሰው ታውሯል፣ ደንቁሯል፤ ነገሮችን እንኳን ከታሪክ ጋር እያገናዘበ በአምስት ወይም ስድስት ልኬት ለማየት ዛሬ ጠዋት የተፈጸመውን ነገር እንኳን በሦስት ልኬት አይቶ ለማገንዘብ አልቻለም። ይህ ትውልድ እንደ አፄ ዮሐንስ ኢትዮጵያዊም ተዋሕዶ ክርስቲያንም አይደለም የምንለው በምክኒያት ነው።

ኦሮሞዎች በደቡብ እና አማካይ ኢትዮጵያ ከአምስት መቶ እና መቶ ሃምሳ ዓመታት በፊት ያጧጧፉትን የዘር ማጥፋት ዘመቻ ከፍ ብለውና የኢሳያስ አፈወርቂን፣ የምዕራባውያኑን ኤዶማውያንን፣ የምስራቃውያኑን እስማኤላውያኑን፣ እንዲሁም የአማራን እና ሌሎች በሔረሰቦችን እርዳታ ስላገኙ ላለፉት መቶ ሃምሳ ዓመታት ያልተሳካላቸውን የትግራይን ጽዮናውያን የማጥፋት ሕልማቸውን “ይህ የማይገኝ ወርቃማ ጊዜ/እድል ነው” በሚል ወኔ ተነሳስተው ለማሳካት ከሦስት ዓመታት በፊት አንስቶ በመወራጨት ላይ ናቸው። ግን አልተሳካላቸውም፤ ሐቀኛ ጽዮናዊ መጥቶ ከኢትዮጵያ ምድር እስከሚያጠፋቸውም ድረስ፤ ብዙ ጉዳት ሊያደርሱ ይችላሉ እንጂ መቼም ቢሆን አይሳካላቸውም። በሃገረ ኢትዮጵያ የመኖር መለኮታዊ ፈቃድ አልተሰጣቸውምና።

አፄ ምኒልክ ከእግዚአብሔር በመራቅ፣ ሰሜን ኢትዮጵያውያንንና ለአደዋው ድል ያበቃቸውን አምላካቸውን ክደው የአህዛብን ዕውቅትና ጥበብ ለመቀበል በመወሰናቸው ታሪካዊታዊቷን ኢትዮጵያ ለስደት አበቋት። ምኒልክ እና እስከ ዛሬ ድረስ የዘለቀው አራተኛው፣ የመጨረሻውና ጠፊው ትውልዳቸው አገር ማለት የምድር አፈር ሕግ ማለትም አንድ ማንነትና ምንነት፣ አንድ ስምና ክብር እንደሆነ በጥልቀት አለማወቃቸው ለዚህች ቅድስት ምድር ማለትም ነብዩ ሙሴ አርባ ዓመት ለኖረባት፣ ጌታችን እና ቅድስት እናቱ በቅዱስ ኡራኤል መሪነት የመጡባት፣ እነ ቅዱስ ማቴዎስ ለሰማዕትነት የበቁባት፣ እንደ እነ አቡነ አረጋዊ ያሉ የመላው ዓለም ቅዱሳን ያረፉባት ለትክክለኛዋ ኢትዮጵያ ማንነትና ምንነት ሞትንና ጥፋትን አስከትሏል፤ አእምሮ የጎደለው ስጋዊ ምኞት ነበርና።

ኦሮሞዎቹ በትግራይ ያልተዳቀሉ ኢትዮጵያውያን ላይ የሚያካሂዱት ደግሞ ላለፉት ፻፴/130 ዓመታትና ዛሬ በመጠቀም ላይ ናቸው። አፄ ምኒልክ፣ አፄ ኃይለ ሥላሴ፣ መንግስቱ ኃይለ ማርያም፣ እና ዛሬ ግራኝ አብዮት አህመድ ጂሃዳዊ ጦርነቶችን በትግራይ ማካሄድ የፈለጉት ሕዝቡን፣ እንስሳቱን እና መላ ተፈጥሮውን ለማመንመን፣ ለማራቆትና ለመጨረስ፤ የተረፈውንም በሴቶች ደፈራ ለመደቀልና የመንፈስ ማንነታቸውን እና ምንነታቸውን አዳክሞ ለማጥፋት ነው። አረብ ሙስሊሞችም ተመሳሳይ ተግባር ነው በ1400 ዓመታት ታሪካቸው በመላው ዓለም ሲፈጽሙት የነበሩት። የሰው ልጆች አይደሉም እስከሚያስብለን ድረስ በጣም የጠለቀ ዲያብሎሳዊ ተልዕኮ ነው ያላቸው። ዛሬ ደግሞ ይህ ተልዕኮዋቸው ግልጥልጥ ብሎ እየታየን ነውና እራሳችንን ተከላክለን ወደ ማጥቃቱ ካልተሸጋገርን ቀጣዩ ትውልድ ይረግመናል፤ እግዚአብሔርም አይረዳንም።

የዲያብሎስ መንግስታዊ ሕግ የ “መቀላቀል” ሕግ ሲሆን የእግዚአብሔር መንግስታዊ ሕግ ደግሞ የ “መለየት” ሕግ ነው። ምኒልክም የዛሬዋን የአብዛኛውን የዚህ ከንቱ ትውልድ ኢትዮጵያ የመሰረቷት በመቀላቀል ሕግ ነው። ይህን የተቀላቀለ “ዲቃላ” ማንነትና ምንነት ነው ልክ አፄ ዮሐንስ የሰጡንን ሰንደቅ ሠርቀው በመገለባበጥ እንዳቆዩት፣ ኢትዮጵያዊነትንም የዲቃላ ማንነትና ምንነት መገለጫ በማድረግ በከባድ ስህተት፣ በትልቅ ዲያብሎሳዊ ወንጀል ዛሬ “ኢትዮጵያዊ” የምንለውን የማንነትና ምንነት መገለጫ ያለምንም ፍተሻ እንቀበለው ዘንድ ተገደድን፣ የስጋ ስምና ክብር ነገሠ። ስለ ኃይማኖት ማለትም ስለ ሕይወት ሕግና ሥርዓት ብቻ እንጂ ስለ ቁንቋ፣ ስለ ቀለም፣ ስለ ባሕል፣ ስለ ዘር ማለቴ አይደለም። የስጋን ማንነትና ምንነት ከመንፈስ ጋር በማዋሃድና በማጣመር አንድ አገር ለመፍጠር ከተሞከረ መንግስቱ ቀስ በቀስ የፖለቲካውን ሥልጣን ሙሉ በሙሉ ለአጥፊው ማንነትና ምንነት አሳልፎ ለመስጠት ይገደዳል። ቀስ በቀስም ቢሆን የሚነሠውና ሙሉ በሙሉ የመንግስቱን ሥልጣን የሚቆጣጠረው ያ የስጋ አካል (ማንነትና ምንነት) ይሆናል።

የምኒልክ ተከታዮች የሆኑት ዲቃላዎቹ ኦሮሞዎች አፄ ኃይለ ሥላሴ፣ መንግስቱ ኃይለ ማርያም እና አብዮት አህመድ ሰሜኑን በመከፋፈል፣ በሰሜኑ ላይ ጦርነት በማካሄድ (ከ፳፯/27 ጦርነቶች በትግራይ) በማውደም፣ የሕዝቡን መንፈሳዊ ስብጥር ለማናጋት እስከ ሴቶችን አስገድዶ በመድፈር ሕዝቡን በመደቀል የስጋ አካል (ማንነትና ምንነት) ለሳጥናኤል እንዲነግስ ላለፉት ፻፴/130ተሰርቶበታል። የምኒልክ በኦሮሞዎች በኩል የግዛት ማስፋፋት ፖሊሲ ተግባራዊ የተደረገበት የብሔር ብሔረሰብ ዲሞክራሲያዊ ሥርዓት የትክክለኛው ኢትዮጵያዊ መንፈሳዊው ማንነትና ምንነት ለስጋ ሕግ ለዘመናት ባሪያ እንዲሆን አድርጎት ማለፉን ይህ ወቅት በደንብ ይጠቁመናል።

የቻይናው የውጭ ጉዳይ ሚንስትር ለፋሽስቱ ኦሮሞ አገዛዝ ቁንጮ ድጋፍ ለመስጠት ወደ አዲስ አበባ አመራ። ዶ/ር ቴዎድሮስ አድሃኖም ቻይናን እና መሪዋን “XI“ን ላለማስቀየም ሲሉ “ተሰራጭቷል” የተባለውን አዲሱን የኮሮና ወረርሽኝ ተለዋጭ፤ “Omicron” = (moronic)መጠሪያን የወሰደው ‘Nu’ and ‘Xi’ የተባሉት የግሪክ ፊደላት ሆን ብለው ዘለሏቸው። ዶ/ር ቴዎድሮስ እና ሕወሓት ለቻይና ትልቅ ባለውለታዎች ነበሩ፤ ቻይና ግን ከፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝ ጎን መሰለፉን መርጣለች፤ ለክ እንደተቀረው ዓለም።

😈 ከፋሺስቱ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ጎን የተሰለፉት ኃይሎች የሚከተሉት ናቸው፤

፩ኛ. አሜሪካ

፪ኛ. አውሮፓ

፫ኛ. ሩሲያ

፬ኛ. ቻይና

፭ኛ. እስራኤል

፮ኛ. አረቦች

፯ኛ. ቱርክ

፰ኛ. ኢራን

፱ኛ. አፍሪቃውያን

፲ኛ. ግብጽ

፲፩ኛ. ሱዳን

፲፪ኛ.ሶማሊያ

፲፫ኛ. ኤርትራ

፲፬ኛ. ኦሮሞዎች + ደቡብ ኢትዮጵያውያን

፲፭ኛ. አምሐራ እና አፋር እንዲሁም ጂቡቲ

፲፮ኛ. የተባበሩት መንግስታት ድርጅት

፲፯ኛ. “የሰብዓዊ መብትተሟጋች ተቋማት

ከተጋሩ ጽዮናውያን ጎን፤

፩ኛ. እግዚአብሔር አምላክ

፪ኛ. ጽዮን ማርያም

፫ኛ. ጽላተ ሙሴና ቅዱሳኑ

ብቸኛዎቹ አጋሮቹን የኃያሎች ኃያል የሆኑትን እግዚአብሔርን እና ቅዱሳኑን የሚተው ሌላ ማንም ከጎኑ ሊሆን አይችልም!

እንግዲህ ከኦሮሞዎች ጋር በተያያዘ ዛሬ በግልጽ የምናየው የክህደት፣ የጥፋትና የሞት ሥርዓተ አምልኮ ወደ ኢትዮጵያ የገባውና የሉሲፈር ዙፋን በምድሪቱ ላይ የተተከለው አፄ ምኒልክ ንጉሠ ነገሥት ዮሐንስን ገድለው ቤተ ክርስቲያንን እና ኢትዮጵያን ለመቆጣጠር ከበቁ በኋላ ነው ማለት ነው። አፄ ምኒልክ በአክሱም ጽዮን ያልተቀቡ ንጉሥ መሆናቸውን ልብ እንበል።

👉 ከዚህም በመነሳት ከኦሮሞ ወረራ እና ከዋቄዮአላህአቴቴ የአህዛብ ባዕድ አምልኮ ጋር በቀጥታ የተያያዙትና ለዚህም ተጠያቂ የሆኑት አራቱ ትውልዶች እነዚህ ናቸው፦

፬ኛ. የሻዕቢያ/ህወሓት/የኢሕአዴግ/ኦነግ/ብልጽግና/አብን ትውልድ

፫ኛ. የደርግ መንግስቱ ኃይለ ማርያም ትውልድ

፪ኛ. የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ትውልድ

፩ኛ. የአፄ ምኒልክ/አቴቴ ጣይቱ ትውልድ

ይህ መረሳት የሌለበትና ዝም ብለን ካለፍነው ሁላችንንም በታሪክ የሚያስጠይቀን ክስተት ነው። “በብሔር ብሔረሰብ እኩልነት ርዕዮተ ዓለም ተረት ተረት” ኦሮሞ ላልሆኑ ነገዶች፣ ጎሳዎች እና ብሔሮች ታሪካዊ ጠላት የሆነውን ኦሮሞ ለማንገሥ የሚሠራ ማንኛውም ዓይነት ሥራ ወደ ሲዖል የሚያስገባ የወንጀልና ግፍ ሥራ ነው የሚሆነው። ከመቶ ዓመታት በፊት ፳፯/27 ጥንታውያን የኢትዮጵያ ነገዶችንና ጎሳዎች ከምድረ ገጽ ያጠፏቸው ኦሮሞዎች/ጋሎች ዛሬ ከደቡብ እና መካከለኛው ኢትዮጵያ ከፍ ብለው ጽዮናውያንን ከምድረ ገጽ ለማጥፋት መነሳሳታቸውን እያየናቸው ነው።

በደቡብ የሚገኙ በቁጥር አናሳ የሆኑ ነገዶች፣ ጎሳዎችና ብሔሮች በኦህዴድ/ ኦነግ፣ በ አብዮት አህመድ/ ለማ መገርሳ/ሽመልስ አብዲሳ እና ጃዋር መሀመድ ጥምር፣ ስውርና ግልጽ መንግሥት በኩል እንዲጠፉ በግልጽ እየተሠራበት ነው። ከአምስት መቶ/መቶ ሃምሳ ዓመታት በፊት የጀመሩትን የዋቄዮአላህ የወረራ እና ዘር ማጥፋት ዘመቻ ከደቡብ እስከ ሰሜን ቀጥለውበታል። አብዛኛውን ሕዝብ እባባዊ በሆነ መንገድ እያታለሉት ነው። ይህን ዲያብሎሳዊ ተግባራቸውን አብዛኛው ኢትዮጵያዊ ለማየትና ለማወቅ እንዳይችል ማድረጋቸው ምን ያህል ስውር የሆነ ሰይጣናዊ ኃይል እንደተሰጣቸው ነው የሚጠቁመን። ሰው ታውሯል፣ ደንቁሯል፤ ነገሮችን እንኳን ከታሪክ ጋር እያገናዘበ በአምስት ወይም ስድስት ልኬት ለማየት ዛሬ ጠዋት የተፈጸመውን ነገር እንኳን በሦስት ልኬት አይቶ ለማገንዘብ አልቻለም። ይህ ትውልድ እንደ አፄ ዮሐንስ ኢትዮጵያዊም ተዋሕዶ ክርስቲያንም አይደለም የምንለው በምክኒያት ነው።

ኦሮሞዎች በደቡብ እና አማካይ ኢትዮጵያ ከአምስት መቶ እና መቶ ሃምሳ ዓመታት በፊት ያጧጧፉትን የዘር ማጥፋት ዘመቻ ከፍ ብለውና የኢሳያስ አፈወርቂን፣ የምዕራባውያኑን ኤዶማውያንን፣ የምስራቃውያኑን እስማኤላውያኑን፣ እንዲሁም የአማራን እና ሌሎች በሔረሰቦችን እርዳታ ስላገኙ ላለፉት መቶ ሃምሳ ዓመታት ያልተሳካላቸውን የትግራይን ጽዮናውያን የማጥፋት ሕልማቸውን “ይህ የማይገኝ ወርቃማ ጊዜ/እድል ነው” በሚል ወኔ ተነሳስተው ለማሳካት ከሦስት ዓመታት በፊት አንስቶ በመወራጨት ላይ ናቸው። ግን አልተሳካላቸውም፤ ሐቀኛ ጽዮናዊ መጥቶ ከኢትዮጵያ ምድር እስከሚያጠፋቸውም ድረስ፤ ብዙ ጉዳት ሊያደርሱ ይችላሉ እንጂ መቼም ቢሆን አይሳካላቸውም። በሃገረ ኢትዮጵያ የመኖር መለኮታዊ ፈቃድ አልተሰጣቸውምና።

አፄ ምኒልክ ከእግዚአብሔር በመራቅ፣ ሰሜን ኢትዮጵያውያንንና ለአደዋው ድል ያበቃቸውን አምላካቸውን ክደው የአህዛብን ዕውቅትና ጥበብ ለመቀበል በመወሰናቸው ታሪካዊታዊቷን ኢትዮጵያ ለስደት አበቋት። ምኒልክ እና እስከ ዛሬ ድረስ የዘለቀው አራተኛው፣ የመጨረሻውና ጠፊው ትውልዳቸው አገር ማለት የምድር አፈር ሕግ ማለትም አንድ ማንነትና ምንነት፣ አንድ ስምና ክብር እንደሆነ በጥልቀት አለማወቃቸው ለዚህች ቅድስት ምድር ማለትም ነብዩ ሙሴ አርባ ዓመት ለኖረባት፣ ጌታችን እና ቅድስት እናቱ በቅዱስ ኡራኤል መሪነት የመጡባት፣ እነ ቅዱስ ማቴዎስ ለሰማዕትነት የበቁባት፣ እንደ እነ አቡነ አረጋዊ ያሉ የመላው ዓለም ቅዱሳን ያረፉባት ለትክክለኛዋ ኢትዮጵያ ማንነትና ምንነት ሞትንና ጥፋትን አስከትሏል፤ አእምሮ የጎደለው ስጋዊ ምኞት ነበርና።

ኦሮሞዎቹ በትግራይ ያልተዳቀሉ ኢትዮጵያውያን ላይ የሚያካሂዱት ደግሞ ላለፉት ፻፴/130 ዓመታትና ዛሬ በመጠቀም ላይ ናቸው። አፄ ምኒልክ፣ አፄ ኃይለ ሥላሴ፣ መንግስቱ ኃይለ ማርያም፣ እና ዛሬ ግራኝ አብዮት አህመድ ጂሃዳዊ ጦርነቶችን በትግራይ ማካሄድ የፈለጉት ሕዝቡን፣ እንስሳቱን እና መላ ተፈጥሮውን ለማመንመን፣ ለማራቆትና ለመጨረስ፤ የተረፈውንም በሴቶች ደፈራ ለመደቀልና የመንፈስ ማንነታቸውን እና ምንነታቸውን አዳክሞ ለማጥፋት ነው። አረብ ሙስሊሞችም ተመሳሳይ ተግባር ነው በ1400 ዓመታት ታሪካቸው በመላው ዓለም ሲፈጽሙት የነበሩት። የሰው ልጆች አይደሉም እስከሚያስብለን ድረስ በጣም የጠለቀ ዲያብሎሳዊ ተልዕኮ ነው ያላቸው። ዛሬ ደግሞ ይህ ተልዕኮዋቸው ግልጥልጥ ብሎ እየታየን ነውና እራሳችንን ተከላክለን ወደ ማጥቃቱ ካልተሸጋገርን ቀጣዩ ትውልድ ይረግመናል፤ እግዚአብሔርም አይረዳንም።

የዲያብሎስ መንግስታዊ ሕግ የ “መቀላቀል” ሕግ ሲሆን የእግዚአብሔር መንግስታዊ ሕግ ደግሞ የ “መለየት” ሕግ ነው። ምኒልክም የዛሬዋን የአብዛኛውን የዚህ ከንቱ ትውልድ ኢትዮጵያ የመሰረቷት በመቀላቀል ሕግ ነው። ይህን የተቀላቀለ “ዲቃላ” ማንነትና ምንነት ነው ልክ አፄ ዮሐንስ የሰጡንን ሰንደቅ ሠርቀው በመገለባበጥ እንዳቆዩት፣ ኢትዮጵያዊነትንም የዲቃላ ማንነትና ምንነት መገለጫ በማድረግ በከባድ ስህተት፣ በትልቅ ዲያብሎሳዊ ወንጀል ዛሬ “ኢትዮጵያዊ” የምንለውን የማንነትና ምንነት መገለጫ ያለምንም ፍተሻ እንቀበለው ዘንድ ተገደድን፣ የስጋ ስምና ክብር ነገሠ። ስለ ኃይማኖት ማለትም ስለ ሕይወት ሕግና ሥርዓት ብቻ እንጂ ስለ ቁንቋ፣ ስለ ቀለም፣ ስለ ባሕል፣ ስለ ዘር ማለቴ አይደለም። የስጋን ማንነትና ምንነት ከመንፈስ ጋር በማዋሃድና በማጣመር አንድ አገር ለመፍጠር ከተሞከረ መንግስቱ ቀስ በቀስ የፖለቲካውን ሥልጣን ሙሉ በሙሉ ለአጥፊው ማንነትና ምንነት አሳልፎ ለመስጠት ይገደዳል። ቀስ በቀስም ቢሆን የሚነሠውና ሙሉ በሙሉ የመንግስቱን ሥልጣን የሚቆጣጠረው ያ የስጋ አካል (ማንነትና ምንነት) ይሆናል።

የምኒልክ ተከታዮች የሆኑት ዲቃላዎቹ ኦሮሞዎች አፄ ኃይለ ሥላሴ፣ መንግስቱ ኃይለ ማርያም እና አብዮት አህመድ ሰሜኑን በመከፋፈል፣ በሰሜኑ ላይ ጦርነት በማካሄድ (ከ፳፯/27 ጦርነቶች በትግራይ) በማውደም፣ የሕዝቡን መንፈሳዊ ስብጥር ለማናጋት እስከ ሴቶችን አስገድዶ በመድፈር ሕዝቡን በመደቀል የስጋ አካል (ማንነትና ምንነት) ለሳጥናኤል እንዲነግስ ላለፉት ፻፴/130ተሰርቶበታል። የምኒልክ በኦሮሞዎች በኩል የግዛት ማስፋፋት ፖሊሲ ተግባራዊ የተደረገበት የብሔር ብሔረሰብ ዲሞክራሲያዊ ሥርዓት የትክክለኛው ኢትዮጵያዊ መንፈሳዊው ማንነትና ምንነት ለስጋ ሕግ ለዘመናት ባሪያ እንዲሆን አድርጎት ማለፉን ይህ ወቅት በደንብ ይጠቁመናል።

__________________

Posted in Ethiopia, Faith, Saints/ቅዱሳን, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የዋቄዮ-አላህ ባሪያዋ አቴቴ አቤቤ ልጆቿን ወደ አሜሪካ ፍዬሎቿን ደግሞ በሉሲፈር ኮከብ ባርካ ወደ ቄራ ላከቻቸው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 5, 2021

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉ጊዮርጊስ 👉ተክለ ሐይማኖት ✞ ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

__________________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የሳጥናኤል ጎል + G7 + የለንደኑ ጉባኤ | የሉሲፈር ባንዲራ የተሰጣቸው የትግራይ እና አማራ ክልሎች ብቻ ናቸው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 16, 2021

💭 ማስገንዘቢያ፦  በጣም አስገራሚ ግን ውስብስብ እና አድካሚ ርዕሰ ጉዳይ ስለሆን የሥነ ጽሑፍ ስህተት ከሰራሁ ይቅርታ!

☆ ትግራይ + የብሪታኒያዋ ንግሥት + የሮማው ጳጳስ + የግብጹ ጳጳስ + መስቀል አደባባይ ☆

፱/9 መድኃኒት ፩/1 መርዝ ☆

የሳጥናኤል ጎል በተዋሕዶ ኢትዮጵያ/አክሱም/ትግራይ ላይ መሆኑን ምንም በማያሻማ መልክ ዛሬ በግልጽ እየየነው ነው። ከ”ካህናቱ” እስከ ምዕመናን፣ ከወዛደሩ እስከ ዶክተሩ ብሎም ሁሉም የአማራ ልሂቃን በቃኤላዊ የቅናት ሃጢዓት በመዘፈቃቸው ሁሉንም ነገር “አማራ” ለሚሉት ወገን ለመስጠት ይሻሉ። በተለይ ዛሬ በትግራይ ላይ ጦርነት ከተከፈተበት ዕለት አንስቶ የአማራ ልሂቃኑ ብሎም ብዙ አማራዎች የሚገኙበትን በጣም የወረደና የረከሰ መንፈሳዊ እና ስነ ልቦናዊ ሁኔታ በግልጽ ለማየት ይህን መጽሐፍ እናንብበው/እናዳምጠው። እርካሽነታቸው በጣም የሚገርምና የሚያሳዝን ነው! ይህ “የሳጥናኤል ጎል ኢትዮጵያ” ደራሲ እንደሚለን ከሆነ የሳጥናኤል ጎሉ፤ “ተዋሕዶ እና አማራ/የአማራ አጋሮች ብቻ ናቸው ፥ አማራ ብቻ = ተዋሕዶ = ኢትዮጵያ” ለ “ትግራዋያን” አሳቢ መስሎ አንዳንድ በጎ የሚመስሉ ቃላት ጣል ጣል ለማድረግ ይሞክራል፤ ግን መልስ ይልና “አማራን” ከፍ ለማድረግ፤ “ወያኔ እኮ ያኔ ያለ አማራ እርዳታ እና ዓለም ላይ በሶቬቶች እና ም ዕራባውያን መካከል የተፈጠረው አዲስ ክሰተት ስለረዳው እንጂ በጭራሽ አዲስ አበባ ሊገባ እና የደርግን ሥርዓትም ሊገረስስ አይችልም ነበር፤ ኢትዮጵያን በደሙ ያቆያት እኮ አማራ ነው ቅብርጥሴ” ይለናል። አቤት ድፍረት! አቤት ትምክህት! አቤት ከንቱነት! እንግዲህ ዛሬ እያየነው አይደል እንዴ! የዛሬ ታሪክ ያለፈው ታሪክ መስተዋት ሆኖልናል። ይህ ሁሉ ነገር እየተፈጸመ ያለው እውነት ተገልጣ ያለፉት 130 ዓመታት የምኒልክ ኢትዮጵያ ዘ-ስጋ ተረት ተረት በምኒልክ ቤተ መዘክር ብቻ በአቧራ ተሽፍኖ ይቀር ዘንድ ነው።

ብዙ የአውሮፓ የታሪክ ተመራማሪዎች እና ጸሐፊዎች፤ “ትንታዊውን የኢትዮጵያን ሆነ የመካከለኛው ምስራቅ ሃገራትን ታሪክ በደንብ ለመረዳት ከመካከለኛው ምስራቅ ደራስያን ይልቅ ኢትዮጵያውያን/አክሱማውያን የታሪክ ጸሐፊዎች የጻፏቸውን መጻሕፍት እንደ ምንጭ አድርገን መውሰዱን እንመርጣለን፤ ፈሪሃ እግዚአብሔር ስላላቸው ሐቁን ነው የጻፉት፣ በይበልጥ ተዓማኒነት አላቸው።” ይላሉ።

የወያኔን በደርግ ላይ ድል እና አዲስ አበባ መግባት አስመልክቶGraham Hancock „The Sign and The Seal“ በተሰኘው መጽሐፉ፤ “ትግራዋያን በረሃብ እየተሰቃዩ ለዚህ ድል የበቁበት ኃይል የተገኘው ከጽላተ ሙሴ ነው።” ብሏል። የሚገርም ነው፤ ግራሃም ሃንኮክ ከቴምፕላሮች ጋር በተያያዝ ያለሆነ መላምት ይዞ ቢመጣም፤ ይህን በተመለከተ ግን የመንፈሳዊ ደረጃው ከደራሲው ፍሰሐ ያዜ ከፍ ብሏል። የትግራይ ወገኖቼ በጽላተ ሙሴ ኃይል ሁሌ እንዳሸነፉና ዛሬም በእርሱ እርዳታ ድል እንደሚቀዳጁ ምንም አልጠራጠረም። መከራው እንዳይከፋ ኢአማኒዎቹ የህዋሓት አባላት ወደ እግዚአብሔር ተመለሰው እንደ አደዋው ድል ጽላቶቻቸውን መሸከም ይኖርባቸዋል። የሩሲያው ኮሙኒስት መሪ ጆሴፍ ስታሊን እንኳን በሁለተኛው የዓለም ጦርነት የጀርመኖች ወረራ ወቅት አዘግቷቸው የነበሩትን ገዳማትና ዓብያተ ክርስቲያናት እንዲከፈቱ እና ሰራዊቱም የእምበቴታችን ስ ዕሎች ተሸክሞ እንዲወጣ ትዕዛዝ ሰጥቶ ነበር።

እነ አቶ ፍሰሐ ያዜና አብዛኞች የአማራ/ኦሮማራ ልሂቃን ልክ የኤዶማውያኑን እንግሊዛውያን ፈለግ በመከተል ዘጠኝ መድኃኒት ሰጥተው አንድ መርዝ ጠብ ያደርጋሉ። ስለዚህ በመንፈስ ቅዱስ ያልተመሩና አደገኞች ግለሰቦች ናቸው፤ የሳጥናኤልን ጎል በታሪካዊቷ ኢትዮጵያ/በአክሱም ለማስፈጸም ይረዱ ዘንድ በተለያየ መንገድ የተመለመሉ የክርስቶስ ተቃዋሚዎች ናቸው። እነዚህ ልሂቃን እና መንጋቸው ትክክለኛዋን ኢትዮጵያን በላባቸውና በደማቸው ለብዙ ሺህ ዓመታት ጠብቀው ያቆዩልን፣ ላለፉት አምስት መቶ/ መቶ ሰላሳ ዓመታት ደግሞ በስደት ላይ የምትገኘውን ኢትዮጵያን ከአህዛብና መናፍቃን ጠላቶቿ እንደ እሳት ግንብ የሚከላከሉልን ትግራዋያን ቃኤላውያን ተፎካካሪዎች ናቸው፤ አይሳካላቸውም እንጂ የትግራዋይንን የኢትዮጵያዊነት ብኹርናንም ለመስረቅ የሚሹ የታሪካዊቷ ኢትዮጵያ ቀንደኛ ጠላቶች ናቸው።

👉 በቪዲዮው የተካተቱ ጽሑፎች፦

/9 መድኃኒት ፩/1 መርዝ ☆

የሳጥናኤል ጎል በተዋሕዶ ኢትዮጵያ/አክሱም/ትግራይ ላይ

መሆኑን በግልጽ እየየን ስለሆነ “ተዋሕዶ እና አማራ ብቻ”

የሚለውን የአማራ ልሂቃን ቃኤላዊ ከንቱነት ቸል እንበለው

💭 (ፀሐፊ ፍሰሐ ያዜ ይህን መጽሐፍ እንዲጽፍ በሉሲፈራውያኑ ታዟልን?)

👉 የእርሱም ተልዕኮ ይህ ይመስላል፤

አዲስ የዓለም ሥርዓት ኢሉሚናቲ የዘመን መጨረሻ ሰይጣናዊ የማለማመጃ ቅድመ ሁኔታ”

(NWO Illuminati Endtime Satanic Conditioning)

💭 አክሱማውያን ብዙ መስዋዕት የከፈሉበትን የአደዋውን ድል አፄ ምኒልክ

ለኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ አስረክበውታል። ከዚህ ዘመን አንስቶ

ቅኝ ተገዝተናል! መሪዎቹ የሚመርጡት ባዕዳውያኑ ሆነዋል። ለኢትዮጵያ

ሁሌ ልምድ የሌላቸውን ወጣቶችን ነው ለሥልጣን የሚያበቋቸው!

ልብ እንበል፦

ባለ አምስት ፈርጥ የሉሲፈር ኮከብ ያረፈባቸው የክልል ባንዲራዎች የሚከተሉት ክልሎች ብቻ ናቸው፦

  • የአፋር ክልል ባንዲራ
  • የአማራ ክልል ባንዲራ
  • የጋንቤላ ክልል ባንዲራ
  • የሶማሊ ክልል ባንዲራ
  • የትግራይ ክልል ባንዲራ

በዚህ አላበቃም፤ ከእነዚህ ባንዲራዎች መካከል ባለ“ሁለት ቀለም ብቻ”

(ፀረሥላሴ/Antitrinitarian፣ ሁለትዮሽ/Dualistic)ባንዲራ እንዲያውለበልቡ የተደረጉት ክልሎች፦

  • የአማራ ክልል
  • የትግራይ ክልል

ብቻ ናቸው። የአማራ ክልል ባንዲራውን ለመለወጥ ወስኗል፤ ነገር ግን ለጊዜው ግራኝ እያስፈራራ ስላገተው የሉሲፈር ኮከብ ያረፈችበትን ባንዲራ ማውለብለቡን ቀጥሏል። ኮከቡን ይዛው እንድትቆይ የምትፈለግዋ ትግራይ ብቻ ናት። የሳጥናኤል ጎልም ሆነ የዚህ የጭፍጨፋ ጦርነት ዋናው ዓላማም አክሱም/ትግራይ፤ ኢትዮጵያዊነቷን + ተዋሕዶ ክርስትናዋን( እስራኤል ዘነፍስነቷን) እንዲሁም ትክክለኛውን አጼ ዮሐንስ የሰጧትን “ቀይ፣ ቢጫ፣ አረንጓዴ” የጽዮን ሰንደቋን በፈቃዷ በመተው የሉሲፈር ባንዲራ የምታውለበለብና በስጋ የምትበለጽግ ብቸኛው የኢአማናይ/የሉሲፈር ሃገር ማድረግ ነው።

እንግዲህ እስራኤል ዘስጋም (አይሁድ)በዚህ እጠቀማለሁ ብላ ስላሰበችና አክሱም ጽዮንን እና አርሜኒያን ስለተተናኮለች ልክ እንደ እስማኤላውያኑ(እስራኤል ዘስጋ) ጎረቤቶቿ በቅርቡ መቅሰፍቱ ይላክባቸዋል፤ እርስበርስ መባላትም ይጀምራሉ። በአሜሪካ ፕሬዚደንት ትራምፕ በትግራይ ላይ በተከፈተው ጦርነት ምክኒያት እንደተወገዱት ሁሉ በእስራኤልም ጠቅላይ ሚንስትር ኔተንያሁም እስራኤል ከቱርክ ጋር አብራ ለአህዛብ አዘርበጃን ድሮኖችና ሮኬቶችን አቀብላ ክርስቲያን አርሜንያውያን ወገኖቻችንን በማስጨፍጨፏ፣ በትግራይም ከግራኝ እና አማራ ተስፋፊዎች ጎን ሆና “ጽላተ ሙሴን” ለመውሰድ ሙከራ በማድረጓ (ጦርነቱ ሊጀመር አካባቢ የአንበጣ መከላከያ ድሮኖችን ወደ ትግራይ ልካ ነበር) በአክሱም ጽዮን ላይ እንዲዘመት በመፍቀዷ ብሎም ግብረሰዶማዊነትንም በእስራኤል በማንገሷ ያው በአንድ ሌሊት የእስራኤል ማሕበረሰብ ከፍተኛ የእርስበርስ ክፍፍል ውስጥ ሊገባ ችሏል።

✞✞✞[ትንቢተ አሞጽ ፱፥፯]✞✞✞

የእስራኤል ልጆች ሆይ እናንተ ለእኔ እንደኢትዮጵያ ልጆች አይደላችሁምን? ይላል እግዚአብሔር”

💭 እንድናስብበትና ነጠብጣቦቹንም ለማገናኘት ያህል ከሳጥናኤል ጎል ጋር በተያያዘ፦

👉 ከሁለት ሣምንታት በፊት ይህን አቅርቤ ነበር፦

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉መድኃኔ ዓለም

ይእከለናባ! | ዘማሪት ትርሃስ ገብረ እግዚአብሔር”

✞✞✞[ድጕዓ ኤርምያስ ፫፥፬፰]“ብጥፍኣት ሕዝበይ ካብ ዓይነይ ከም ማይ ርባ ንብዓት ይውሕዝ ኣሎ።”

✞✞✞[ሰቆቃው ኤርምያስ ምዕራፍ ፫፥፵፰] “ስለ ወገኔ ሴት ልጅ ቅጥቃጤ ዓይኔ የውኃ ፈሳሽ አፈሰሰች።”

👉 ደጕዓየሚለው የትግርኛ ቃል ሰቆቃውማለት መሆኑን ዛሬ ተማርኩ። ስለ ዘማሪት ትርሃስ እኅታችን ከሰማሁ በጣም ቆየሁ፤ እስኪ ዛሬ ባለ እግዚአብሔር ነውና ትርሃስን ልፈልግ ስል ይህን ድንቅ መዝሙር አገኘሁና እምባዬ መጣ። ከሁለት ቀናት በፊት በዕለተ መድኃኔ ዓለም “መልክአ መድኃኔ ዓለም”ን ለማንበብ ወደ በረንዳ ስወጣ ሁለት ነጫጭ እርግቦች መጥተው ደረጃው ላይ አረፉ፤ ያኔም በደስታና በመገረም እምባዬ መጣና መልክአ መድኃኔ ዓለምን ሳነብ የሚከተለው አንቀጽ ትኩረቴን በይበልጥ ሳበው፤

👉 “ከሁለት ቀናት በፊት በዕለተ መድኃኔ ዓለም “መልክአ መድኃኔ ዓለም”ን ለማንበብ ወደ በረንዳ ስወጣ ሁለት ነጫጭ እርግቦች መጥተው ደረጃው ላይ አረፉ፤ ያኔም በደስታና በመገረም እምባዬ መጣና መልክአ መድኃኔ ዓለምን ሳነብ የሚከተለው አንቀጽ ትኩረቴን በይበልጥ ሳበው፤

❖❖❖“ፈጣሪዬ ክርስቶስ ሆይ አቤቱ ከችግርና ከፈተና አድነኝ፣ አባትህም በምስሕ ደብረ ጽዮንበሚያደርገው ታላቅ የምሳ ግብዣ ላይ ይዘኽኝ ግባ፣ ከአንተ በቀር ሌላ የማውቀው ዘመድ የለኝምና።”

👉 ስለዚህ፦

ቅዳሜ ግንቦት ፳፰/28 ትግራዋያን በለንደን፡ ብሪታኒያ ሰልፍ ወጡ

ማክሰኞ ሰኔ ፩/1 በለንደን የግብጽ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ጳጳስ አንጀሎስ በትግራይ ጉዳይ ጥልቅ ሃዘናቸውን ገለጡ

ቅዳሜ ሰኔ ፭/05 የጂ፯/G7 መሪዎች ወደ ለንደን፡ ብሪታኒያ አምርተው በትግራይ ጉዳይ ተነጋገሩ/ ትግራዋያን በድጋሚ በለንደን ለሰልፍ ወጡ።

ቅዳሜ ሰኔ ፭/05በዚሁ በሳጥናኤል ጎል ኢትዮጵያ ላይ የምትጠቀሰዋ የብሪታንያዋ ንግስት በለንደኑ የጂ፯/7ወቅት የ፺፭/95 ዓመት ልደቷን አከበረች። በስብሰባውም ተግኝታ ነበር። ንግስቲቱ ሁለት የልደት ቀናት ነው ያሏት፤ የተወለደችው እ..አ በ21 አፕሪል ሲሆን፤ ሁለተኛው ደግሞ በጁን የሁለተኛው ሳምንት ቅዳሜ ነው። ስለዚህ ባሳለፍነው ቅዳሜ ጁን 12 “Trooping the Colour Parade”/ “የሰንደቅ ዓላማውን ቀለሞች ለወታደሮች አሳይ የተባለውን በዓል በተቀነባበረ መልክ አክብራለች። በአጋጣሚ? ንግስቲቱ የኢትዮጵያ ዝርያ እንዳለባት ይነገራል። “እራሷን ንግስተ ነገስት የምትለዋ የለንደኗ ምስኪን እኅታችን “እኅተ አቴቴ/እኅተ ማርያም” ከብሪታኒያዋ ንግስት ጋር ምን ዓይነት ግኑኝነት ይኖራት ይሆን? ነፍሱን ይማርለትና ኦርቶዶክስ ባሏ እንዲሁም ግሪክ ኦርቶዶክሱ ልዑል ፊሊፕ የብሪታኒያዋ ንግስት ባለቤትም በቅርቡ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል።

👉 “Trooping the Colour Parade”/ የሰንደቅ ዓላማውን ቀለሞች ለወታደሮች አሳይ

(ቀይ፣ ቢጫ፣ አረንጓዴውን ገልብጣችሁ ወይንም ጎዶሎ አድርጋችሁ ከሉሲፈር ኮከብ ጋር ለልዑላችን አሳዩን፤(የትግራዋያን የሁለት ቅዳሜዎች ሰልፍ መሆኑ ነው በዚህ አጋጣሚ)

እሑድ ሰኔ፮/06 የሳጥናኤል ጎል ኢትዮጵያ ላይ በጂ፳/G20 ጉባኤ ላይ የተገኙት የሮማው ጳጳስ ፍራንሲስኮ በትግራይ ጉዳይ የተሰማቸውን ጥልቅ ሃዘን ገለጡ።

እሑድ ሰኔ ፮/06 /2013 .ም እዚሁ የሳጥናኤል ጎል ቍ. ፬ ላይ በሉሲፈራውያኑ እ..አ በ2012 .ም ላይ መታጨቱ የተወሳለት የሳጥናኤል ቁራጩ ግራኝ፤ “መስቀል አደባባይ ኬኛ” በሚል መንፈስ አደባባዩን ለሳጥናኤል ልዑሉ አስመረቀ/አስረገመ (ልብ እንበል፤ የአደባባዩ ስያሜ ከአብዮት ወደ መስቀል እንዲቀየር ያደረጉት የአክሱም ጽዮን ልጆች ናቸው።)

ግንቦት 19/1983 / May 1991 .ም የምኒልክ ኢትዮጵያ ዘስጋ ብሔር ብሔረሰብ አራተኛና የመጨረሻው መንግስት ይቋቋም ዘንድ በለንደን ጉባኤ ተደረገ።

💭 የዚህ ጉባኤ ውጤት፤

  • 👉 ኢትዮጵያ ዘስጋ በቋንቋዎች መከለል
  • 👉 የኤርትራ መገንጠል
  • 👉 የባድሜ ጦርነት ተካሂዶ ክርስቲያን ትግራዋይ ኢትዮጵያውያንን በሁለቱም በኩል ማዳከም
  • 👉 ኮከብ ያረፈበትን የሉሲፈር ባንዲራ ማውለብለብ
  • 👉 ከሃያ ሰባት ዓመት በኋላ(ዛሬ) ኦሮሞዎች ስልጣን መያዝ
  • 👉 ኦሮሞዎች ከኢሳያስ ኤርትራ ጋር፣ ከአማራዎችና ከአረቦች ጋር አብረው አክሱም ጽዮንን ማጥቃት

አዎ! ይህ ሁሉ ጉድ የለንደኑ ጉባኤ ውጤት ነው! እንግዲህ ጎበዘ የሆነ ሰው እንደ አቶ ብርሃነ ጽጋብ ያሉትን የቀድሞ የህወሓት አባላት ይጠይቋቸው። (ግሩም በሆነው መጽሐፋቸው “ለሃገር ደኽንነት ሲባል ያላወጣኋቸው ምስጢሮች አሉ”) ብለው ነበር። ምናልባት እነዚህን ምስጢሮች ለማውጣት ጊዜ አሁን መሰለኝ።

👉 (ባጠቃላይ ይህ በጣም የሚገርምና በጣም አሳሳቢም የሆነ ጉዳይ ነውና ተከታይ ጽሑፍ እና ቪዲዮ ይኖረዋል)

💭 “አማራውን ለዋቄዮአላህ መንፈስ አሳልፈው ከሰጡት ልሂቃን መካከል ሸህ አቡ ፋና a.k.a አቡነ ፋኑኤል ይገኙበታል”

🔥 ለሲ.አይ.ኤ የህሊና ቁጥጥር ሙከራ (Mind Control Experiment) ከተጋለጡት “አባቶች” (አባትነት አይገባቸውም!) መካከል ካሁን በኋላ ሸህ አቡ ፋና a.k.a አቡነ ፋኑኤል/ አባ መላኩ የሚባሉት ወገን ይገኙበታል።

❖ የትግራይ ወገኖቼ የዋሺንግተን ዲሲ ሉሲፈራውያኑ ነፃ ግንበኞች የሰጧችሁንና ባለ አምስት ፈርጥ ኮከብ ያረፈበትን ባለ “ሁለት ቀለም ብቻ”(ፀረ-ሥላሴ/Antitrinitarian፣ ሁለትዮሽ/Dualistic) ባንዲራ ከማውለብለብ ተቆጠቡ፤ ይህ በጣም ቁልፍ የሆነ መለኮታዊ ጉዳይ ነው።

🔥 ሁለት ተቃራኒ ቀለሞች ፣ ሁለትዮሽን ይወክላሉ። Luciferianism /ሉሲፊሪያኒዝም/ ሉሲፈራዊነት/= Dualism/ሁለትዮሽ/ዱአሊዝም።

😈ይህ አምልኮ ደግሞ ከአዲሱ ዘመን እንቅስቃሴ ፣ ከፍሪሜሶናዊነት/ከነጻ ግንበኝነት ፣ ከተባበሩት መንግስታት እና ከቴክኖክራሲ በስተጀርባ ያለ የ “ልሂቃኑ/ምርጦች/ቁንጮዎች” ድብቅ ሃይማኖት/አምልኮ ነው።

የተሟሉ የቀለም ጥንዶች የሆኑት “ቀይ፣ ቢጫ፣ አረንጓዴ” ግን፤ ቅድስት ሥላሴን እና ተዋሕዶን ይወክላሉ(ትክክለኛው የኢትዮጵያ/አክሱም ሰንደቅ ቀይ ከላይ ፣ በመኻል ቢጫ እና አረንጓዲ ከታች፤ ጽዮን ማርያም መኻል ላይ ያለችበት ነው)። ይህን አባታችን ኖኽ፣ እምበቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም እና አክሱማውያን ኢትዮጵያውያን የጽዮን ማርያም ልጆች እንጂ የተቀበልነው ከዋቄዮአላህ ልጆች ወይም ዛሬ “አማራ ነን” ከሚሉት ኦሮማራዎች አይደለም። በተለይ የአስኩም ጽዮን ልጆች የተቀደሰውን ለውሾች በመስጠት ከእግዚአብሔር ጋር እንዳንጣላ እና መጪው ትውልድ እንዳይረግመን እንጠንቀቅ! አውሬው እግዚአብሔር የሰጠንን ጸጋ እና በረከት አንድ በአንድ ለመንጠቅ ባልጠበቅነው መልክ እየመጣ ተግቶ በመስራት ላይ ነው። ይህን አስመልክቶ “ኢትዮጵያዊነታችሁን ነጥቀው እራሳቸውን “ኩሽ” ለማለት የሚሹት ፕሮቴስታንቶች የፈጠሯቸው ኦሮሞዎች በማህበረሰባዊ ሜዲያዎች የትግራዋይ ስሞችንበብዛት በመጠቀም “ኢትዮጵያ በአፍንጫዬ ትውጣ! ይህች ጋለሞታ ኢትዮጵያ ገደል ትግባ ወዘተ…” እያሉ እንደ ሕፃን ልጅ በማታለል ላይ ናቸው። ለመሆኑ የልጅ ልጆቻችሁ፤ “አባዬ፣ አማዬ እስኪ ሃገራችንን መጽሐፍ ቅዱስ ላይ አሳዩኝ” ሲሏችሁ ልክ እንደ ዛሬዎቹ ኤርትራውያን፤ “አይ ወስደውብን እኮ ነው! ግን እኮ በሉሲፈር መጽሐፍ ተጠቅሳለች!” ልትሏቸው ነውን? ! አውሬው ለአጭር ጊዜ ስልጣን እና አፍ ተሰጥቶታልና ከሁሉም አቅጣጫ አደን ላይ ነው፤ “ተጠንቀቁ! እንጠንቀቅ! እስከ መጨረሻው እንጽና፣ ጥቂት ነው የቀረን” እላለሁ፤ ትግራይ የአክሱም ኢትዮጵያ አንዷ ክፍለሃገር እንጂ ሃገር አይደለችም ፥ እግዚአብሔርም፤ ልክኤርትራሱዳንኦሮሚያሶማሊያየሚባሉትን የአክሱም ኢትዮጵያን ግዛቶች በሃገርነት በጭራሽ እንደማያውቃቸው ሁሉ ትግራይንምበሃገርነት አያውቃትም። ዛሬ ኤርትራውያን ይህን ሃቅ በውስጣቸው በደንብ ተረድተውታል። እኔ እንኳን በአቅሜ ሬፈረንደም ሲያደርጉገና ተማሪ እያለሁ የኤርትራ ወገኖቻንን ስለዚህ ጉዳይ በወቅቱ ሳስጠነቅቅ ነበር። ዛሬ ተጸጽተው የሚደውሉልኝ አሉ።

(ፀሐፊ ፍሰሐ ያዜ ይህን መጽሐፍ እንዲጽፍ በሉሲፈራውያኑ ታዟልን?)

👉 የእርሱም ተልዕኮ ይህ ይመስላል፤

💭 “አዲስ የዓለም ሥርዓት ኢሉሚናቲ የዘመን መጨረሻ ሰይጣናዊ የማለማመጃ ቅድመ ሁኔታ”

(NWO Illuminati Endtime Satanic Conditioning)

የሳጥናኤል ጎል ኢትዮጵያ” ደራሲው ፍሰሐ ያዜም በመጨረሻ ጭንብሉን ገልጦ ትረካውን ወደ “የሳጥናኤል ጎል አምሃራ” በሂደት መለወጡ እሱንም እንድጠራጠረው አድርጎኛል። ቀጣዩ “ቍ. ፭ “የሳጥናኤል ጎል በጌምድር” ይሆን?። ኢትዮጵያውያንን ሊጠቅም የሚችል መጽሐፍ ቢሆን ኖሮማ በአዲስ አበባ የመጻሕፍት መደብራት ለገባያ ባልዋለ ነበር። በቃ ሁሉም እየተዝለገለገ ወደ ጎሳው ይሸጎጣል!? ምናልባት ለእርሱም፤ ልክ ለእነ እኅተ ማርያም፣ ዘመድኩን በቀለ(ዳንኤል ክብረት) እና ለሌሎችም፤ በተለይ በአንግሎሳክሰኑ ዓለም (አሜሪካ እና ብሪታኒያ)ለሚገኙ የለቀቁ ድንክዬ “ኢትዮጵያውያን” ልሂቃን ሁሉ ከንግሥቲቱና ሉሲፈራውያኑ ሞግዚቶቻቸው አስቀድሞ የተሰጣቸውና በጽላተ ሙሴ ላይ ያነጣጠረ የፀረ አክሱምጽዮን ስክሪፕት/ Scriptይሆን? መቼስ ሁሉም ዘጠኝ መድኃኒት ሰጥተው አንድ መርዝ ጠብ እያደረጉልን እንደሆነ በግልጽ እያየነው ነው።

ጽዮንን የደፈረ እንቅልፍ የለውም፤ በክሱም ጽዮን ላይ እጅግ በጣም ግፍና ወንጀል የፈጸሙት ጠላቶቿ የሆኑ ሁሉ በመለኮታዊ ሰይፍ ይጨፍጨፉ! ነበልባላዊ በሚሆን በሥላሴ ቃልና ሥልጣን ይንደዱ! ይቃጠሉ! በሲኦል የጨለማ አዘቅት ውስጥ ይዝቀጡ ወይም ይስጠሙ! ኃዘን ከላያቸው አይራቅ ትካዜም ከልባቸው አይጥፋ! እንደ ቃየልና ይሁዳ በዱርና በበርሃ ተበታትነው ሲቅበዘበዙ ይኑሩ!

👉“የመናፍቃን ጂሃድ | በተዋሕዶ ትግራይ ላይ እንዲህ ተዘጋጅተው ነበር የዘመቱት”

🔥 ፪ሺ፲/2010 .

አሸባሪው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ልክ ስልጣኑን እንደያዘ፤ ለሰሜኑ ጦርነት የሰውን ህሊና ያዘጋጁት ዘንድ በዚህ መልክ ተውነዋል

አዲስ የዓለም ስርዓት ኢሉሚናቲ የዘመን መጨረሻ ሰይጣናዊ የማለማመጃ ቅድመ ሁኔታ

(NWO Illuminati Endtime Satanic Conditioning)

💭 ሆን ተብሎ በትግራይ/አክሱም ላይ እንዲካሄድ የተደረጉት የአቴቴ ዘመቻዎች፦

ፀረአክሱም ጽዮን ዘመቻ ቍ. ፩ 👉 ዘመነ ምኒልክ፤ የአደዋው ጦርነት/ረሃብ/የኤርትራ ለጣልያን መሸጥ

ፀረአክሱም ጽዮን ዘመቻ ቍ. ፪ 👉 ዘመነ ኃይለ ሥላሴ፤ ትግራይን በብሪታኒያ የአየር ሃይል እስከማስጨፍጨፍ ድረስ ርቆ የተከሄደበት ጦርነት/ረሃብ

ፀረአክሱም ጽዮን ዘመቻ ቍ. ፫ 👉 ዘመነ ደርግ፤ ብዙ ጭፍጨፋዎች በትግራይን ኤርትራ ላይ/ረሃብ

ፀረአክሱም ጽዮን ዘመቻ ቍ. ፬ 👉 ዘመነ ኢህአዲግ፤ ከባድሜው ጦርነት እስከ ዛሬው፤ ታይቶ የማይታወቅ የጥላቻ፣ የጭካኔና የጭፍጨፋ ዘመቻ በትግራይ ክርስትያን ሕዝብ ላይ/ረሃብ

የለንደኑ ኮንፍረስ ጉባኤ የተደረገው ግንቦት 19/1983 / May 1991 .ም ሲሆን የኮንፈረንሱ የቆይታ እድሜ ግማሽ ቀን ብቻ ነበር። የጉባኤው አላማ በወቅቱ በመንግስትና ጫካ በነበረው የትጥቅ ትግል የእርስ በእርስ ጦርነት ለማስቆም የነበረው የድርድር ስብሰባ ነበር። ድርድሩ ያለመፍትሄ የተጠናቀቀ ጉባኤ ነበር።

💭 የለንደኑ ኮንፍረስ ጉባኤ ተካፋዮች፦

. ሚስተር ሄርማን ኮህን:- በአሜሪካ የውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር የአፍሪካ ጉዳዮች ምክትል ሚኒስትር፤

. አቶ መለስ ዜናዊ :- የኢትዮጵያ ህዝቦች አብዮታዊ ዲሞክራሲያዊ ግንባር (ኢህአዲግ) ሊቀመንበር፤

. አቶ ሌንጮ ለታ :- የኦሮሞ ነጻነት ግንባር (ኦነግ) ምክትል ዋና ጸሐፊ፤

. አቶ ኢሳያስ አፈወርቂ:- የህዝባዊ ግንባር ሓርነት ኤርትራ (ህግሓኤ) ዋና ፀሐፊ፤

. /ሚኒስትር ተስፋዬ ዲንቃ :- በደርግ ዘመን የፋንናንስ ፣ የውጭ ጉዳይ ፣ እንዲሁም በመጨረሻም የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ነበሩ።

😈 ኢሳያስ አፈወርቂ ኤርትራን በአምባገነነት ገዝቶ የኤርትራን ወጣቶች ለባድሜው እና ለዛሬው ጦርነት እንዲዘጋጅ ፕሮግራም አደረጉት፤ ፈቀዱን ሰጡት።ለሉሲፈራውያኑ ኢሳያስ አፈቆርኪ በሰላሳ ዓመት በሚሊየን የሚቆጠሩ የአክሱም ጽዮንን ልጆች ስለጨረሰላቸው ትልቅ “ባለውለታቸው” ነው። በቅርቡ አገልግሎቱን ሲጨርስ ከግራኝ አብዮት አህምድ ጋር በእሳት ጠርገው ወደ ኤርታ አሌ እሳተ ገሞራ ሁለቱንም ይከቱታቸዋል።

👉 እንግዲህ የጥፋትና የሞት ሥርዓተ አምልኮ ወደ ኢትዮጵያ የገባውና የዲያብሎስ ዙፋን በምድሪቱ ላይ የተተከለው ንጉሥ ምኒልክ ንጉሠ ነገሥት ዮሐንስን ገድለው ቤተ ክርስቲያንን እና ኢትዮጵያን ለመቆጣጠር ከበቁ በኋላ ነው ማለት ነው። አፄ ምኒልክ በአክሱም ጽዮን ያልተቀቡ ንጉሥ መሆናቸውን ልብ እንበል።

👉 ከዚህም በመነሳት ከዋቄዮ-አላህ-አቴቴ የአህዛብ ባዕድ አምልኮ ጋር በቀጥታ የተያያዙትና ለዚህም ተጠያቂ የሆኑት አራቱ ትውልዶች እነዚህ ናቸው፦

  • ፩ኛ. የሻዕቢያ/ህወሓት/የኢሕአዴግ/ኦነግ/ብልጽግና/አብን ትውልድ
  • ፪ኛ. የደርግ ትውልድ
  • ፫ኛ. የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ትውልድ
  • ፬ኛ. የአፄ ምኒልክ ትውልድ

ናቸው።

💭 ኦሮሞው (ዲቃላው) አፄ ምኒልክ + ኦሮሞው (ዲቃላው) አፄ ኃይለ ሥላሴ + ኦሮሞው (ዲቃላው) መንግስቱ ኃይለ ማርያም፣ ዛሬ ኦሮሞው (ዲቃላው) አብዮት አህመድ አሊ በትግራይ ሕዝብ ላይ ለ፻፴/130 ዓመታት ያህል የሠሯቸውንና እየሠሯቸው ያሉት ግፎች ለ የኢትዮጵያ/አክሱም ጽዮን ትውልድ ዘንድ የማይረሱና ለዋቄዮአላህአቴቴ ልጆች በጣም ብዙ ዋጋ የሚያስከፍሉ ይሆናሉ። ይህ አስከፊ ክስተት እንዳይደገም የመጭው ዳግማዊ ዮሐንስ ፬ኛ/ንጉሥ ቴዎድሮስ ትውልድ እንዳለፈው መቶ ሰላሳ ዓመታት ሳይታለልና ስይለሳለስ እንደ እስራኤላውያን ተግቶና ወንድ ሆኖ እንደሚነሳ አልጠረራጠረም።

❖ “ታቦተ ጽዮን ያለባትን ከተማ ነክተን ጠላት ሱዳን መጣብን ፥ ታዲያ ዛሬ የወልቃይት መሬት አስመላሽ የት ገባ?”

ደርግ የአፄ ኃይለ ሥላሴን ጄነራሎች፣ መኳንንትና ወታደሮችን ጨፈጨፈ ፥ ለአይጧ ሶማሊያ ወረራ ተጋለጥን፤ ዛሬ ደግሞ ግራኝ አህመድ ዳግማዊና ደርግ 2.0 በአንድ ላይ ሆነው የወያኔን ጄነራሎችና ሠራተኞች ሁሉ ከስልጣን አባርረውና በውጭ ሠራዊታት እየተደገፉ የትግራይን ሰራዊትን ሲያዳክም፤ የተረፉትን ሃሞት ያላቸውን ትግሬ ኢትዮጵያውያንን ሲያርቅና ሲያግልል፤ እባቦቹ ታሪካዊ የኢትዮጵያ ጠላቶች ሱዳን፣ ግብጽ፣ ቀጥሎም ደቡብ ሱዳን፣ ሶማሊያ፣ ጂቡቲ እና ኬኒያ ከእነ አልሸባብ፣ አይሲስ እና አልቀይዳ ያለምንም ተቃውሞ ሰተት ብለው ለመግባት በመዘጋጀት ላይ ናቸው።

በመሀመድና አቴቴ መተቶች የተያዘው ወገናችን ግን ይህን እያየ እንኳን በግራኝ አብዮት አህመድ ላይ ለመዝመት ከመነሳሳት ተቆጥቧል። ምክኒያቱ? ለኑሮው ሁሉ ትርጉም የሚሰጠው በትግሬ ወንድሞቹ ላይ ያለው ጥላቻ ብቻ ስለሆነ ነው።

💭 “የአክሱም ጽዮንን ጭፍጨፋ ጨምሮ የሁሉም ሤራ ምንጭ ወደ ብሪታኒያዋ ኢትዮጵያዊትንግሥት ነው የሚወስደን”

👉 ሜጋን ሜርክል ከልጇ የቆዳ ቀለም ጋር በተያያዘ የብሪታኒያውያኑን ዘውዳዊያን “ዘረኞች ሳይሆኑ አይቀሩም” የሚል ከባድ ክስ አቅርባባቸዋለች፡፡

👉 ልዑል ሃሪ እና ሜጋን ሚርክል የንግሥት ኤልዛቤጥ ፪ኛ ልዑላውያን ቤተሰብ በልጅ አርቺ የቆዳ ቀለም ላይ ሥጋት ነበራቸው ይላሉ። ልጇን ከመወለዱ በፊት ነጭ አድርገውላት አረፉታ!(*ሜጋን ሜርከል ከጀርመኗ የኢሉሚናቲዎች ወኪል ከአንጌላ ሜርከል ጋር በጣም ተመሳሳይ የሆነ ስም ነው ያላት)

👉 ቀደም ሲል የቀረቡ፦

“የሳጥናኤል ጎል ቍ. ፬ | በሰሜን ኢትዮጵያውያን ላይ ጦርነት እንዲከፍት የታዘዘው ግራኝ የሲ.አይ.ኤ ምልምል ነው”

❖ እኔ ያከልኩበት ማስታወሻ፦

እ.አ.አ በ2012 ዓ.ም በቤልጂም ብራሰልስ ከተማ ነበር ጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊ የተሰዋው። (ነፍሱን ይማርለት! እኔ በወቅቱ እዚያ ነበርኩ። ይገርማል በዚሁ ወቅት ነበር ከሰሜን ያልሆነው አብዮት አህመድ አሊ በሉሲፈራውያኑ ተመርጦ በ2014 ዓ.ም የተቀባው።

👉 ሌላው ደግሞ እኅተ ማርያምን በዚሁ ዓመት እንድትታይ እና ወደ ኢትዮጵያም እንድትገባ ያደረጓት እነርሱ ናቸው የሚል ጥርጣሬ አለኝ። የኢትዮጵያ ዝርያ እንዳላት የሚነገርላት የብሪታኒያዋ ንግሥት ኤልሳቤጥ ፪ኛ ወኪል ትሆንን?

👉 በሃገራችን በየመስኩ በተደጋጋሚ ብቅ ብቅ እያሉ የሰዎችን አእምሮ ለማጠብ የተሰማሩት የ “ዶ/ር” ቹ ብዛት አያስገርማችሁምን? አዎ! በተዋሕዶ ሰሜን ኢትዮጵያውያን ላይ ጦርነት እንዲከፈት ሲወተውቱና የጦርነት ነጋሪትም የሚጎስሙት እነዚሁ የወደቁት ልሂቃንና ሜዲያዎቻቸው እንደሆኑ እያየነው ነው። አቤት መብዛታቸው!

👉ጌቶቻችንበኢትዮጵያ ስለሚካሄደው ጦርነት‘(ምላሽ) እስላሙን ሎርድ “አህመድን” መድበውልናል

👉“የዋቄዮአላህአቴቴ ጂሃድ በአክሱም ጽዮን | ግራኝ ቀዳማዊ + ምኒልክ + ኃይለ ሥላስ + መንግስቱ + ግራኝ ዳግማዊ + ቤን አሚር”

British Airways (BA) / የብሪታኒያ አየር መንገድ *(የብሪታኒያ ንግሥት የኤልሳቤጥ ፪ኛ ቅድመ አያት ኢትዮጵያዊ ዝርያ እንዳለበት ይነገራል – የንግሥቲቱ ኢትዮጵያዊቷ ሴት አያቷ ለምጻም ነበረች ይባላል። አቴቴ?

የኮሮና ክትባት ስለ ጽዮን ዝም ላሉት? | የኢትዮጵያ ነፍሰ ጡሮች ልጃቸውን ላያቅፉ?”

💭 ክፍል፬

☆“እኅተ ማርያም” በ22.10.2020

“፺፭/95% ነፍሰ ጡሮች ልጃችሁን አታቅፉም!”

ባለፈው ቪዲዮዬ ላይ ያነሳኋቸውን አቴቴን እና የብሪታኒያን ንግሥት እናስታውስ። እኅታችን ያገኘችው መልዕክት ከእናታችን ቅድስት ማርያም ሳይሆን በግራኝ አብዮት አህመድ በኩል ከብሪታኒያ ንግሥት ነው። የታቀደው ለአማራ እና ትግሬ ሴቶች ነው፤ ትግሬዎች ይድናሉ፤ አማራስ? በዜጎቻቸው ላይ በዘር ወይም በጎሳና በሃይማኖት ለይተው ጥቃት ለመፈጸም በጣም አመቺ ከሆኑት ጥቂት ሃገራት መካከል ኢትዮጵያ እና አሜሪካ ይገኙበታል።

✞✞✞[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፺፩፥፯]✞✞✞

“ኃጢአተኞች እንደ ሣር ሲበቅሉ ዓመፃ የሚያደርጉ ሁሉ ሲለመልሙ፥ ለዘላለም ዓለም እንዲጠፋ ነው።”

❖ ❖ ❖ አውሬው ግራኝ አብዮት አህመድ፤ በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ስም በድንግል ማርያም ስም ከሃገራችን ኢትዮጵያ ይወገድልን። አሜን! አሜን! አሜን!❖ ❖ ❖

_____________________________________

Posted in Ethiopia, Faith, Infos, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: