Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 9, 2020
ትክክል፤ በተዘዋዋሪ የእነ ዐቢይ አህመድ አሊን ማንነትና ምንነት እየጠቆሙን እኮ ነው። ይገርማል! ጂኒ ዐቢይ የሃዘን መልዕክቱን ያስተላለፈ የመጀመሪያው መሪ ነበር፤ አጋንንቱ ቀስቅሰውታልና አረቦቹ እንኳን አልቀደሙትም። ልክ እንደ ግብረ–ሰዶማዊው ሞግዚቱ እንደ ፈረንሳዩ ፕሬዚደንት ማክሮን፤ ማክሮንንም ቤይሩትን ለመጎብኘት ማንም የቀደመው መሪ አልነበረም። አጋንንቱ እየተናበቡ በመላው ዓለም ይበናሉ።
ከፍንዳታው በኋላ የሊባኖስ ክርስቲያኖች ሊባኖስን አናወጧት። ያ ፍንዳታ ማንኛውም ዓይነት ፍንዳታ አልነበረም። ብዙ የቀሰቀሰው ነገር አለ!
ከቤይሩት ፍንዳታ በኋላ አሁን በብዛት ሆነው በማመጽ ላይ ያሉት የሊባኖስ ክርስቲያኖች ናቸው። ሥልጣኑን የተቆጣጠሩ ፖለቲከኞቹ በብዛት የአጋንንቱ ሂዝቡላ ሽብር ፈጣሪ ቡድን አባላት ናቸው፤ ልክ በሃገራችንም የጂኒ ዐቢይ አጋንንት ቄሮ አባላት እንደሆኑ። ወጣቷን ሴት እናዳምጣት፤ “መሪዎቻችንን ቤተ መንግስት ውስጥ ገብተን እንገድላቸዋለን!” ትለናለች። ክርስቲያን ኢትዮጵያውያንም ተመሳሳይ ቁጣ የተሞላበት ጠንካራ አመጽ ማድረግ ይጠበቅባቸዋል፤ ግዴታቸው ነው! ፖለቲከኞች ይህ ዓይነት ቋንቋ ብቻ ነው የሚገባቸው፤ “ለምንድን ነው ህዝቡ ወደ አራት ኪሎ ቤተመንግስት በማምራት ግንቡ እስኪነቃነቅ ድረስ የማይጮኸው? ምን እየጠበቀ ነው?” በማለት ስጠይቅ ዓመት አልፎኛል። በአሁኑ ሰዓት ኢትዮጵያውያን ክርስቲያኖች ላይ እየደረሰ ያለው በደል በሊባኖስ ክርስቲያኖች ላይ ከሚደርሰው በደል እጅግ በጣም የበዛ ነው።
የቤተ ክህነት አባላት ሕዝቡን ተገቢ በሆነ መልክ ለመቀስቀስ፣ ለማነሳሳትና ለመብታቸው እንዲቆሙ ለማድረግ ባለመሥራታቸው በእግዚአብሔር ዘንድ ተጠያቂዎች ይሆናሉ።
[መጽሐፈ መክብብ ምዕራፍ ፫፥፩፡፰]
“ለሁሉም ነገር ጊዜ አለው፤ ከሰማይ በታች ለሚከናወነው ለማንኛውም ነገር ወቅት አለው፤ ለመወለድ ጊዜ አለው፤ ለመሞትም ጊዜ አለው፤ ለመትከል ጊዜ አለው፤ ለመንቀልም ጊዜ አለው፤ ለመግደል ጊዜ አለው፤ ለማዳንም ጊዜ አለው፤ ለማፍረስ ጊዜ አለው፤ ለመገንባትም ጊዜ አለው፤ ለማልቀስ ጊዜ አለው፤ ለመሣቅም ጊዜ አለው፤ ለሐዘን ጊዜ አለው፤ ለጭፈራም ጊዜ አለው፤ ድንጋይ ለመጣል ጊዜ አለው፤ ድንጋይ ለመሰብሰብም ጊዜ አለው፤ ለመተቃቀፍ ጊዜ አለው፤ ለመለያየትም ጊዜ አለው፤ ለመፈለግ ጊዜ አለው፤ ለመተው ጊዜ አለው፤ ለማስቀመጥ ጊዜ አለው፤ አውጥቶ ለመጣልም ጊዜ አለው፤ ለመቅደድ ጊዜ አለው፤ ለመስፋትም ጊዜ አለው፤ ለዝምታ ጊዜ አለው፤ ለመናገርም ጊዜ አለው፤ ለመውደድ ጊዜ አለው፤ ለመጥላትም ጊዜ አለው፤ ለጦርነት ጊዜ አለው፤ ለሰላምም ጊዜ አለው።“
____________________________________
Like this:
Like Loading...
Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: Abiy Ahmed, Addis Ababa, Anti-Ethiopia, ሃገር-ማፍረስ, ሊባኖስ, ቤይሩት, ተቃውሞ, አጋንንት, ክህደት, ዐቢይ አህመድ, የሀዘን መግለጫ, ጠላት, ፀረ-ኢትዮጵያ ሤራ, ፖለቲከኞች, Beirut, Demons, Demonstration | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 5, 2020
ሰንደቃችን እንደ ኅዳር ቆሻሻ ተስብስቦ በተቃጠለበት ማግስት፣ ከሺህ በላይ ክርስቲያን ወገኖች በተጨፈጨፉበት ማግስት፣ ዓብያተ ክርስቲያናት እንደ ችቦ በጋዩበት ማግስት፣ መኖሪያ ቤቶቻቸውን ያጡ፡ አሁን ሃያ ሺህ ሆነዋል፡ የሚጠጉ የተዋሕዶ ልጆች በየዓብያተ ክርስቲያኑ ተጠልለው በሚገኙበት በዚህ ክፉ ወቅት፣ ለአዲስ አበባ ነዋሬዎች ሕይወታቸውን በነፃ የሰጡት እነ እስክንድር እስር ቤት ውስጥ ለረሃብ፣ ድብደባና ኮሮና በተጋለጡበት በእነዚህ ቀናት፣ የምስኪን ገብሬ ሴት ልጆች ታግተው በተሠወሩበት በዚህ ዘመን እርስበርስ ይሸላለማሉ፣ ለሞግዚቶቻቸው የሃዘን መልዕክት ለመስደድ ይሽቀዳደማሉ። ሕዝቡን ያላግጡበታል!“ምን ታመጣላችሁ?!” በማለት ንቀውታል! እንዳውም የሕዝቡ ሰቆቃ፣ ብሶትና ሃዘን ደስታቸው ነው ማለት ነው። ጋኔን ታከለ እና ጂኒ ዐቢይ የእናቶች ብሶትና ለቅሶ የሚያስደስታቸው አረመኔዎችና ሳዲስቶች ናቸው። በደስታ ሲሳሳቁ ብልጭ ብሎ ይታየኛል! የታከለ ሽልማትም የዐቢይ፣ የለማ፣ የጀዋር፣ የበቀለ፣ የሽመልስ፣ የደመቀ፣ የሞፈርያት ሽልማት መሆኑ ነው። ጀነሳይዱን በተሳካ ሁኔታ ስልጀመሩት! ለመሆን “ፕሬዚደንት” ሣህለ ወርቅ ምን እየሠሩ ነው? የት ናቸው?
👉 ዓይነ–ስውሯ ደቡብ አሜሪካዊት ልጃገረድ፦
“ማይክል ጃክሰንን በሲዖል አይቸዋለሁ፣ ሲዖል ያሉ አጋንንት ሁሉ እንደ ማይክል ጃ. የጨረቃ ዳንስ ወደኋላ እየሄዱ ይደንሳሉ።”
ልጅቷን አምናታለሁ!
_________________________________
Like this:
Like Loading...
Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: Abiy Ahmed, Addis Ababa, Anti-Ethiopia, ሃዘን, ሃገር-ማፍረስ, ለቅሶ, ማይክል ጃክሰን, ሰቆቃ, ታከለ ዑማ, አጋንንት, ኦሮሞዎች, ክህደት, ዐቢይ አህመድ, የሀዘን መግለጫ, የጨረቃ ዳንስ, ጠላት, ጥላቻ, ፀረ-ኢትዮጵያ ሤራ | Leave a Comment »