Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • March 2023
    M T W T F S S
     12345
    6789101112
    13141516171819
    20212223242526
    2728293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ዞሊንገን’

መላዋ ጀርመንን ዛሬ ላሳዘነው ይህ ዜና ተጠያቂዋ “ኦሮሞን” የፈጠረችዋ እራሷ ጀርመን ናት

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 3, 2020

የኮንዶ ሰቆቃ በዞሊንገን ጀርመን

/5 ሕፃናት ኮንዶሚኒየም ውስጥ በገዛ እናታቸው ተገድለው ተገኝተዋል። አንድ ልጇ ግን በሕይወት ተርፏል

  • እናትየዋ ፳፯/27 ዓመቷ ነው (፪ በ ፳ ተስተካክሏል)
  • ልጆቿ ከ ፩/1 እስከ ፰/8 የሚደርሱ ሕፃናት ናቸው

እናትየዋ በተንቀሳቃሽ ባቡር ላይ እራሷን ጥላ ለመግደል ሞከራ ከሞት ተርፋ አሁን በሐኪም ቤት ትገኛለች

አሳዛኝ ነው፤ ነፍስ ይማር፤ R.I.F / R.I.P

አዎ! ይህች ድኻ ጀርመናዊትና ብዙዎቹ ጀርመናውያን ተጠያቂዎች አይሆኑም፤ ነገር ግን ዮሃን ሉድቪግ ክራፕፍ የተሰኘው ፕሮቴስታንት ጀርመን የወጣበት የክርስቶስ ተቃዋሚ ፕሮቴስታን እንቅስቃሴ ተጠያቂ ነው፤ ምክኒያቱም “ኦሮሞ” የተባለውን ፀረኢትዮጵያ መንጋ በመፍጠሩና እስከ ዛሬ ድረስ ድጋፉን እየሰጠ በኢትዮጵያውያን ላይ የእርስበርስ ጥላቻን በመዝራቱ፤ ኢትዮጵያውያን እንዲፈናቀሉ፣ በሃገራቸው እየተሳቀቁ እንዲኖሩ፣ እንዲፈናቀሉ፣ እንዲሰደዱና እንዲያልቁ ከፍተኛ አስተዋጽኦ በማበርከቱ።

በጣም የሚገርም ነው፤ ባለፈው ሳምንት በአቡነ ተክልሐይማኖት ዕለት አንዲት ጀርመናዊት ተዋውቄ ነበር፤ የመጨረሻ ስሟም ልክ እንደ ፕሮቴስታንቱ “ክራፕፍ” ነበር። የተለመድ ስም አይደለም። “ታውቂዋለሽን? የዘር ወይም የቤተሰብ ግኑኝነት ይኖራችሁ ይሆን?” በማለት ጠይቂት እንደማታውቀውና እንደሌላቸው ነግራኝ፤ “በይ በሚቀጥሉት ሳምንታትና ወራት ከእርሱ ጋር በተያያዝ ኢትዮጵያ ስለሚካሄደው ነገር ብዙ ትሰሚያለሽና ጉግል አድርጊ” ብዬ የቤት ሥራ ሰጥቻት ነበር። ዛሬ በጣም በጣም ይገርመኛል።

ኮንዶውን አስመልክቶ ዝርዝር ሲወጣ እመለስበታለሁ።

_____________________________________

Posted in Curiosity, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: