Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • March 2023
    M T W T F S S
     12345
    6789101112
    13141516171819
    20212223242526
    2728293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ዛፍ’

የግራኝ ጂሃድ በመስቀል አደባባይ ላይ | ልደታ እና የዋቄዮ-አላህ ልጆች ቅቤ በዛፍ ላይ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 9, 2021

ይህ የእባቡ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ሴራ እንደሆነ እርግጠኛ መሆን ይቻላል። “አል ነጃሽ” የተባለ መስጊድ የአፍሪቃው ሕብረት ሕንፃ ፊት ለፊት፤ የሚካኤል ቤተ ክርስቲያን ንብረት በሆነው ቦታ ላይ ከታከለ ኡማ ጋር ፈቃዱን ሰጥቷቸው የለ። አሁን ደግሞ ግራኝ አማራዎችን ወደ አደባባይ እየወጡ፤ “ዳውን ዳውን አብይ!” እንዲሉ አድርጎ በትግራይ ሕዝብ ላይ ከሚሰራው ወንጀልና ዲያብሎዊ ተግባር እራሱን ነፃ ለማድረግ እንደሞከረው ዛሬ ለሙስሊሞቹ፤ “ወደ መስቀል አደባባይ ሂዱና፤ ‘ዳውን ዳውን አብይ!’ በሉ”ብሏቸዋል። ግራኝ ኦሮሞዎች ቀስበቀስ ተደላድለው ወደ አዲስ አበባ እየገቡ ከተማዋን ይቆጣጠሩ ዘንድ መሀመዳውያኑን እንደ መጥርጊያ አድርጎ እየተጠቀመባቸው ነው። የኦሮሞውም የሙስሊሙም ዓላማ አንድ ዓይነት ነው፤ እርሱም፤ ኢትዮጵያን ማፈራረስ፣ ተዋሕዶ ክርስትናን ማዳከምና ክርስቲያኖችን ለዋቄዮ-አላህ መስዋዕት አድርጎ መጨረስ።

እናታችን ቅድስት ማርያም ግን አትፈቅድላቸውም!

እንደሚታወቀው ኦሮሞዎች ልክ በግንቦት የልደታ ማርያም ዕለት የአምልኮ ዛፎቻቸውን በቅቤ መቀባት ይጀምራሉ። አዎ! “ዋቄዮ-አላህ”

👉 ከሦስት ዓመታት በፊት ይህን አቅርበን ነበር፦

✞✞✞“በልደታ ማርያም ዕለት የጣዖቱ ዋቄዮአላህ ድል ተነሳ ፥ ተዓምረኛ የቅድስት አርሴማ ጸበል ፈለቀ”✞✞✞

በጎጃም ይኖሩ የነበሩ ሁለት ክርስቲያኖች በራዕይ ተመርተው ወደ አዲስ አበባ ንፋስ ስልክ ክፍለ ከተማ በመምጣት ቪዲዮ ላይ የሚታየውን የቅድስት አርሴማን ተዓምረኛ ጸበል ለማግኘት በቅተው ነበር።

ጸበሏ በፈለቀችበት ቦታ ላይ፡ ከ20 ዓመታት በፊት፡ ጣዖታዊውን አምላክ ዋቄዮን የሚያመልኩት ወገኖች ከአርሲ እና ባሌ ድረስ ወደዚህ ቦታ በመምጣት ከግንቦት ልደታ ማርያም አንስቶ ለአንድ ወር ያህል የዋንዛ ዛፉን ቅቤ እየቀቡ ይቀቡበት ነበር። በራዕይ የተመሩት ወገኖች ልክ እዚህ ቦታ ላይ እንደደረሱ በመቶ የሚቆጠሩ ታዛቢ ም ዕመናን በተገኙበት የፀበሉ ውሃ ፊን ብላ ወጣች። ከዚህ ጊዜ ጀምሮ በቦታው የቅድስት አርሴማ እና ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያናት ህንጻዎች ጎን ለጎን ተሠሩ፡፡

በአዲስ አበባ ነፋስ ስልክ ለቡ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ በምትገኘው በዚህች ጸበል ብዙ ወገኖች፤ አህዛብ ሳይቀሩ እንደተፈወሱ የተለያዩ ምስክርነቶች ለመስማትና በቦታውም ሱባኤ ገብተው እየተፈወሱ ያሉ ብዙ እህቶችና ወንድሞችን በዓይኔ ለማየት በቅቼ ነበር።

እንግዲህ ይታየን፤ ላለፉት 150 ዓመታት ለኢትዮጵያ ውድቀት ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያበረከቱት ዛፍአምላኪዎቹ “ኦሮሞዎች”እዚህ ድንቅ ቦታ ላይ ከግንቦት ልድታ አንስቶ ለአንድ ወር ያህል የጣዖቱን ኦዳ ዛፍ ቅቤ እየቀቡና ደም እያፈሰሱ ሲያመልኩበት ነበር። መንፈሳውያን ኢትዮጵያውያን መምጣት እንደጀመሩና ጸበሉም እንደፈለቀ የስጋ ፍጥረታቱ እንደ ጉም ብትን ብለው ሄዱ። እስኪ ዛሬ የዋቄዮአላህ አህዛብ መንግስት ቦታውን ያስመልስ እንደሆነ እናያለን፤ የ፮ ወር ጊዜ ነው ያለው።

በጎጃም ይኖሩ የነበሩ ሁለት ወጣቶች በራዕይ ተመርተው ወደ አዲስ አበባ ንፋስ ስልክ ክፍለ ከተማ በመምጣት ይህችን ተዓምረኛ ጸበል ለማግኘት በቅተዋል። ጸበሏ በፈለቀችበት ቦታ ላይ፡ ከ20 ዓመታት በፊት፡ ጣዖታዊውን አምላክ ዋቄዮን የሚያመልኩት ወገኖች የዋንዛ ዛፉን ቅቤ ይቀቡበት ነበር።

አንድ ሌላ የገረመኝ ነገር፡ ቪዲዮው ላይ እንደሚሰማው፡ አንድ አባት እኔን በቅድስት አርሴማ ጸበል በሚያጠምቁበት ወቅት አንዲት እርግብ በርራ በመምጣት እራሳቸው ላይ ልታርፍባቸው መብቃቷ ነው። በዕለቱ እንዴት ከሩቅ ሠፈር ወደዚህ ቦታ ተመርቼ ለመሄድ እንደበቃሁ አላውቅም፤ ታክሲው ዝምብሎ አወረደኝ፤ ያውም እዚያ የደረስኩት የመጠመቂያው ሰዓት ካለፈ በኋላ ነበር። ተዓምር ነው!

በአዲስ አበባ ለቡ አካባቢ በምትገኘው በዚህች ጸበል ብዙ ሱባኤ የሚገቡ እህቶችና ወንድሞችን ለማየት በቅቼ ነበር።

እንኳን አደረሰን!”

_____________________________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

The Wanton Destruction of The Mango Orchards of Zamra, Tigray – The Oldest Crime of War

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 10, 2021

👉 በዛምራ ትግራይ ሆን-ተብሎ የተፈጸመ የማንጎ ፍራፍሬ እርሻዎች ውድመት ፥ እግዚአብሔር የኮነነው በጣም ጥንታዊው የጦር ውንጀል

አረመኔዎቹ ግራኝ አብዮት አህመድና ኢሳያስ አፈቆርኪ ለአህዛባቸው በብዙ ትውልድ የሚሸጋገር መዘዝና መቅስፍት እያመጡባቸው እንደሆኑ ❖ይህ የእግዚአብሔር ቃል ብቻ ይነግረናል፤

❖ “ከተማይቱን ለመውሰድ በመውጋት ብዙ ቀን ከብበህ ባስጨነቅሃት ጊዜ፥ ምሳርህን አንሥተህ ዛፎችዋን አትቍረጥ…” [ኦሪት ዘዳግም ምዕራፍ ፳፥፲፱]

❖“When thou shalt besiege a city a long time, in making war against it to take it, thou shalt not destroy the trees..” [Deuteronomy Chapter 20]

❖“ሌባው ሊሰርቅና ሊያርድ ሊያጠፋም እንጂ ስለ ሌላ አይመጣም” [የዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ ፲፥፲]

❖“The thief comes only to steal and kill and destroy”[John 10:10]

A few days ago, Eritrean and Ethiopian troops cut down the mango orchards at Adeba and Tseada on the Zamra river in south-central Tigray. It’s not a massacre, a mass rape or torture. But chopping down those fruit trees is evidence for the war aims of the leaders in Asmara and Addis Ababa.

In a phone call from nearby on March 1, my friend and colleague Mulugeta Gebrehiwot said this.

they came with five Eritrean divisions and two Ethiopian divisions and started a campaign to the southern part of Tigray, a campaign in the Samre area. The Tigray forces were to the far south. They destroyed the town of Samre. They came up with Sino trucks, they loaded the grain of the peasant and [indistinct] it is even difficult to explain it in words, the level of destruction.

There is one valley that had an irrigation system that had a massive plantation of mangoes. They literally eliminated that village. The plantation is on a river called Zamra. It is an irrigation system and the two big villages are a called Adeba and a village called. Tseada. They literally cut down the trees, the fruit trees. You remember we had some mangoes at home when you visited us in Mekelle last time; one of our sisters lives in that village, there were mangoes she brought us from there. They cut all of them down. It takes six to seven years to take fruit from a mango tree, so this literally means making the people poor for the coming six or seven years, that if is someone replants them immediately.

Cutting down fruit trees has a special, age-old prohibition in the laws of war. In Deuteronomy 20:19, God commanded the Jews:

“….When thou shalt besiege a city a long time, in making war against it to take it, thou shalt not destroy the trees thereof, by forcing an ax against them: for thou mayest eat of them, and thou shalt not cut them down (for the tree of the field is man’s life) to employ them in the siege.”

This injunction was developed in the Islamic tradition. The famous and often quoted opinion of Abu Bakr, the first Caliph, instructed Muslims as follows:

…. Stop, O people, that I may give you ten rules for guidance on the battlefield. Do not commit treachery or deviate from the right path. You must not mutilate dead bodies; do not kill a woman, a child, or an aged man; do not cut down fruitful trees; do not destroy inhabited areas; do not slaughter any of the enemies’ sheep, cow or camel except for food; do not burn date palms, nor inundate them; do not embezzle [booty or spoils of war] nor be guilty of cowardliness… You are likely to pass by people who have devoted their lives to monastic services; leave them alone.

These traditions single out fruit trees for protection because they are the essential source of sustenance for rural people. Destroying them is a specially egregious form of starvation crime, because it takes so many years to recover.

The wanton destruction of the orchards along the Zamra River reveals the intent of the armies rampaging through Tigray. Their goal is to reduce the Tigrayan people to penury, to grind them down so that they can never rise again.

It is the oldest crime of war on the books.

Source

_______________________________

Posted in Ethiopia, Faith, Infos, Life | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ድንቅ ቪዲዮ በNYTimes | የኢትዮጵያ ቤተክርስቲያን ደኖች እንደ ኤደን ገነት ናቸው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 4, 2019

ባለፈው ነሐሴ ወር ላይ መላው ዓለም በተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ላይ አትኩሮት በማድረግ ላይ ነውበማለት ይህኛውን ቪዲዮ አቅርቤ ነበር። ዛሬ ከኒው ዮርክ ከተማ ጋር ተያያዘ ፥ በኒው ዮርክ ታይምስ ጋዜጣ ቀረቧል።

The Church Forests of Ethiopia

On the Ethiopian highlands, church grounds have become accidental time capsules of biodiversity.

I wrestled with judging the Ethiopian Church for holding its beliefs imperfectly, like all things human. Why not save more of the forest than just a small patch around the church? Where was the church when 97 percent of Ethiopia’s primary forest was destroyed?

For me, these little blips of green forest rising out of vast swaths of deforested brown earth represent hope. They are a powerful intersection of faith and science doing some good in the world.

E.O. Wilson, in his book “Half-Earth,” declared the church forests of Ethiopia “one of the best places in the biosphere.” They are proof that when faith and science make common cause on ecological issues, it results in a model that bears repeating. We have the blueprint of life held in these tiny circles of faith, and that’s something to rejoice over and protect and expand with every resource we can muster.


ከጋዜጣው ተመርጠው የቀረቡ አስተያየቶች / Selected Comments:


Don’t think there was anything accidental about the survival of these forest. The church protected them.„

እነዚህ ደኖች መኖር በአጋጣሚ አይመስለኝም ፡፡ ቤተክርስቲያኗ ጠብቃቸዋለች፡፡”

Thank you for producing this story. If only the following priest’s quote could be taken to heart by all faith communities, “…when someone plants a tree, every time it moves, that tree prays for that person to live longer.” The world would be a more lush, peaceful place.„

ይህንን ታሪክ ስላቀረባችሁልን እናመሰግናለን። “… አንድ ሰው ዛፍ ሲተክል ፣ እያንዳንዱ ዛፍ በሚንቀሳቀስበት ጊዜ ያ ሰው ረጅም ዕድሜ እንዲኖረው ይጸልይለታል” የሚለውን ካህኑ ጥቅስ በሁሉም የእምነት ማኅበረሰቦች ዘንድ ልብ ተብሎ ሊወሰድ የሚችል ቢሆን ኖሮ ዓለም ይበልጥ ምቹና ሰላማዊ የሆነች ስፍራ ትሆን ነበር።”

The Ethiopian Church is one of the Oldest Christian Churches. They are humble, live frugally and have no scandals. God bless them.“

የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን ከጥንታዊ የክርስቲያን አብያተ ክርስቲያናት አን ናት ፡፡ እነሱ ትሁት ናቸው ፣ በአስተዋይነት ይኖራሉ ምንም ቅሌት የላቸውም ፡፡ እግዝአብሔር ይባርካቸው!

What a beautiful and inspiring film. I wish every church in America could see it.”

እንዴት የሚያምር እና አነቃቂ ፊልም ነው። በአሜሪካ ያሉ ሁሉም ቤተክርስቲያናት ያዩት ዘንድ እመኛለሁ።”

Thank you for this beautiful, sublime piece. I shed a tear, not only for the sentiment expressed for forest.preservation, but for the utter decimation of the surrounding landscape. Joni Mitchell’s lyrics in Big Yellow Taxi come to mind: “Don’t it always seem to go, you don’t know what you’ve got til it’s gone. They paved.Paradise and put up a parking lot.” As go the forests, so goes humanity.

ለዚህ የሚያምርና ማራኪ ቪዲዮ አመሰግናለሁ። ለደን ጥበቃ ሲባል ለተገለጹት ስሜቶች ብቻ ሳይሆን በዙሪያው የሚገኘው የመሬት ገጽታ በመጥፋቱ እንባየን አፈሳለሁ። ደኖች ሲጠፉ ፣ የሰው ልጅም እንዲሁ።”

This beautiful video leaves me saddened and hopeful at the same time. We’ve mostly lost the connection between our spirituality and creation. In the industrialized world we seem to think that we need sanctuary from nature rather than sanctuary within it. Could it be that declining spirituality can be at least partly explained by this? Even if you are not religious there should be room for wonder about the natural world around us and a desire to protect it so that it protects us.„

ይህ የሚያምር ቪዲዮ በጣም አዛኝ እና በተመሳሳይ ጊዜ ተስፈኛ ያደርገኛል ፡፡ በመንፈሳዊነታችን እና በፍጥረታችን መካከል ያለውን ትስስር አጥተናል በኢንዱስትሪ በበለጸገው ዓለም በውስጣችን ካለው መቅደስ ይልቅ በተፈጥሮው ውስጥ የሚገኘው ቅድስና ያስፈልገናል ብለን እናስባለን። ምናልባት እየቀነሰ የመጣው መንፈሳዊነት ቢያንስ በከፊል በዚህ ሊብራራ ይችል ይሆን? ሃይማኖተኞች ባንሆን እንኳ በዙሪያችን ስላለው ተፈጥሮአዊ አለም የምንደነቅበት እና እሱን ለመጠበቅ የሚያስችል ፍላጎት ሊኖረን ይገባል፡፡”

I am a nature lover. Beginning my day with a walk in nature and hugging a tree is my church. This story speaks to me and the video was a feast for the eyes! Thank you! I now want to add Ethiopia to my list of places to visit.„

እኔ ተፈጥሮ አፍቃሪ ነኝ ፡፡ ቀኔን የምጀምረው በተፈጥሮ ውስጥ በእግር መጓዝ እና ዛፍ በማቀፍ ነው፤ ዛፍ ቤተክርስቲያኔ ነው። ትረካው ያናግረኛል ቪዲዮው ለዓይኖች ድግስ ነበር! አመሰግናለሁ! አሁን ኢትዮጵያን ከምጎበኛቸው ቦታዎች ዝርዝር ውስጥ ማካተት እፈልጋለሁ፡፡”

That was beautiful. Thank you NYT, and thank you Mr Seifert.“

በጣም ቆንጆ ነው፤ አመሰግናለሁ!”

Source

ታዲያ… እባባዊ በሆነ መልክ… “አባቶችን አስታርቀናል፣ ችግኝም ተክለናል” እያሉ ይህችን ድንቅ ቤተክርስቲያን በመዋጋት ላይ ያሉት እነ ገዳይ አብይ ከዲያብሎስ አይደሉምን?

________________________

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ድንቅ ነው | ኢትዮጵያውያን እና ጂኒ ጃዋር በተፋጠጡበት በሚካኤል ዕለት የኤሬቻ ዛፍ ወደቀ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 28, 2019

፲፪ / / ፲፪ ቅዱስ ሚካኤል ዕለት በአሜሪካዋ ቪርጂኒያ ግዛት የተከሰተው ተዓምር ነው። በዋሽንግተን ዲ.ሲ እና አካባቢዋ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን በየአብያተክርስቲያናቱ ቅዱስ ሚካኤልን ሲያወድሱና ሲማጸኑ በአቅራቢያቸው በሚገኝ አንድ መንገድ ላይ የተተከለው ግዙፍ የኢሬቻ ዛፍ መኪና ላይ ወድቆ ተጓዦቹ ለአርባ አምስት ደቂቃ ያህል ከመኪናቸው መውጣት አልቻሉም ነበር። እንደሚታወቀው ጂኒ ጃዋር በዚሁ መንገድ በኩል አድርጎ ነበር ቤተዘዳ ወደተባለው መንደር የሚያመራው። ይህ ዛፍ ለጂኒ ጃዋር ተዘጋጅቶለት ይሆን?

በእነዚሁ ቀናት እስክንድር ነጋ ወደ ዋሽንግተን እና ቪርጂኒያ ተጉዞ ነበር። ከዚህ በተጨማሪ ብዙ ኢትዮጵያውያን የድንግል ማርያም መቀነት ቀለማት ያረፉበትን የኢትዮጵያን ሰንደቅ ዓላማ በመያዝ የጂኒ ጃዋርን እባባዊ እንቅስቃሴ ተከታትለውት ነበር። ጂኒ ጃዋር በመጀመሪያ ዋሽንግተን በሚገኝ አንድ የፊልጲናውያን ካቶሊክ ቤተክርስቲያን ከቄሮ አጋንንት አጋሮቹ ጋር መሰባሰብ አቅዶ ነበር፤ ነገር ግን በኢትዮጵያውያኑ ተጽዕኖ ይህ አልተሳካለትም። ቤተ ሳይዳ የሚገኝ አንድ የጴንጤ መናፍቃን ቸርች ግን በሩን ጂኒው ለመክፈት ፈቃደኛ ስለነበር ወደዚያ አመራ። ተመሳሳይ ላባ ያላቸው ወፎች አንድ ላይ ይበራሉ!

ይህ ሁሉ የሆነው አሜሪካ ዋንኛ የሃገሪቱ ክብረ በዓል የሆነውን “የምስጋና ዕለት” / Thanksgiving ለማክበር በምትዘጋጅበት ዋዜማ ነው። ይህ በዓል የኛዎቹ ጣዖተኞች የሚያከብሩት ዓይነት ኢሬቻ ነው፤ ይህ በዓል በአሜሪካም ሆነ በኢትዮጵያ በጭራሽ መከበር የለበትም። ምክኒያቱም በአሜሪካ ከአውሮፓ የመጡት ነጮች “አሜሪካን ህንዶች” ተብለው የሚታወቁትን ቀደምት የአሜሪካ ነዋሪዎችን በመጨፍጨፍ መሬታቸውን በመውረሳቸው አምላካቸውን የሚያመሰግኑበት በዓል ስለሆነ ነው። በኢትዮጵያም “ኦሮሞ” የተባሉት መጤዎች በተመሳሳይ ሁኔታ ከታንዛኒያ አካባቢ በመፍለስ ሃያ የሚጠጉ ቀደምት የኢትዮጵያን ነገዶችን በመጨፍጨፍ ምድራቸውን በመውረሳቸው ለዋቄዮአላህ “ዋቄኒ” እያሉ ምስጋናቸውን የሚሰጡበት እርኩስ በዓል ስለሆነ ነው።

ዛሬም እነዚህ በአንድ ዓይነት እርኩስ መንፈስ ባላጋር (Brothers in arms) ለመሆን የበቁት ነጭ አሜሪካውያን እና ኦሮሞዎች የቀሩትን ጥንታውያኑን የሰሜን አሜሪካን እና የኢትዮጵያን ነገዶችን ለማጥፋት ተነሳስተዋል። በትናንትናው ዕለት የወጣ አስደንጋጭ መረጃ የሚነግረን ከሰሚን አሜሪካ ቀይ ህንድ ቤተሰቦች ሴቶችና ህፃናት በመጥፋት፣ በመሰወርና በመገደል ላይ መሆናቸውን ነው። ፕሬዚደንት ትራምፕ በጠፉ እና በተገደሉ የአሜሪካ ሕንዶች እና በአላስካ ተወላጅዎች ላይ ግብረኃይሉን የሚያቋቁም አስፈፃሚ ትዕዛዝ ፈርመዋል። በሃገራችንም ተመሳሳይ የግድያ እና የዘር ማጥፋት ክስተት በመታየት ላይ ነው። እኛ ግን፡ ከእግዚአብሔርና ቅዱሳኑ በቀር ጉዳዩን የሚከታተልልን ኃይል፣ መሪ፣ ፓርቲ ወይም ቡድን የለንም።

ኦሮሞዎቹ የኢሬቻ ኦዳ ዛፋቸውን በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይ ለመትከል በቅተዋል፣ አሜሪክውያኑ ደግሞ ለገና በዓል ዛፎቻቸውን በየቦታው ለመትከል በመዘጋጀት ላይ ናቸው። የቪርጂኒያ ዛፍ መውደቅ ለሁለቱም ወራሪዎች እነደ ማስጠንቀቂያም ሌወሰድ ይችላል።

ፊልጲናውያንና ቤተ ሳይዳን ካነሳሁ አይቀር ዛሬ ህዳር ፲፰ መሆኑን ላስታውስ። በዚህች ቀን ከአስራ ሁለቱ ሐዋርያት አንዱ የሆነው ሐዋርያው ፊሊጶስ አረፈ፤ ጥቅምት ፲፬ ቀን መታሰቢያውን የምናከብርለት ኢትዮጰያዊውን ጀንደረባ ያጠመቀውን ዲያቆኑ ፊሊጶስ ነው። ይህ የዛሬው ግን ቁጥሩ ከ ፲፪ቱ ሐዋርያት ነው። [ዮሐ.፩፥፬፬] በነገው ኢየሱስ ወደ ገሊላ ሊወጣ ወደደ፥ ፊሊጶስንም አገኘና ተከተለኝ አለው። ፊሊጶስም ከእንድርያስና ከጴጥሮስ ከተማ ከቤተ ሳይዳ ነበረ ይላል። ሐዋርያት ዓለምን ዞረው ለማስተማር ዕጣ ሲያወጡ ለፊሊጶስ ከወርቅ የተሰራ አሞራ የሚያመልኩ ሰዎች ያሉበት አገር ደረሰው ገድለ ሐዋርያት ላይ አፍራቅያ ይለዋል የአገሩን ስም የዛሬዋ ቱርክ አካባቢ የሚገኝ ነው፤ ወደ ከተማው ግብቶ ወንጌለ መንግስተ ሰማያትን ሰበከ ብዙዎችንም አሳመነ አጠመቃቸው፤ አቆረባቸውም፤ ቤተክርስቲያን ሰራላቸው፤ ካህንና ዲያቆንም ሾመላቸው፤ ነገር ግን ጥቅማቸው የጎደለባቸው የጣኦት ካህናት ከንጉሱ ጋር ነገር ሰርተው አጣሉት፤ አስረው ደበደቡት፤ ሰቅለውም ገደሉት ይህም የሆነው በዛሬዋ ቀን ነው።

ዛሬ ኢሬቻን የመረጡት የሃገራችን ከሃዲዎችስ? አባቶቻችን እየተራቡና እየደከሙ ብሎም ደማቸውን እያፈሰሱ ወንጌለ መንግስተ ሰማያትን ሰበኩ፣ አስተማሯቸው፣ አሳምነዋቸው፣ አጠመቋቸው፣ አቆረቧቸው፣ ቤተክርስቲያን ሰሩላቸው፣ ካህንና ዲያቆን ሾሙላቸው፤ አጻፈውን በምን መለሱ? ዛሬ ወደ አምልኮ ጣዖታቸው በመመለስ ካህናቱን፣ ዲያቆናቱንና ምዕመናኑን በመግደል እንዲሁም አብያተክርስቲያናትን በማቃጠል። አይይይ!

[፩ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች ምዕራፍ ፬፥]

አንተ እንድትበልጥ ማን አድርጎሃል? ያልተቀበልኸውስ ምን አለህ? የተቀበልህ ከሆንህ ግን እንዳልተቀበልህ የምትመካ ስለ ምንድር ነው?“

አሁን ጠግባችኋል፤ አሁንስ ባለ ጠጎች ሆናችኋል፤ ያለ እኛ ነግሣችኋል፤ እኛ ደግሞ ከእናንተ ጋር እንድንነግሥ ብትነግሡ መልካም ይሆን ነበር።

ለዓለም ለመላእክትም ለሰዎችም መጫወቻ ሆነናልና፤ እግዚአብሔር እኛን ሐዋርያቱን ሞት እንደ ተፈረደባቸው ሰዎች ከሁሉ ይልቅ የኋለኞች እንዳደረገን ይመስለኛልና።

እኛ ስለ ክርስቶስ ሞኞች ነን እናንተ ግን በክርስቶስ ልባሞች ናችሁ፤ እኛ ደካሞች ነን እናንተ ግን ኃይለኞች ናችሁ፤ እናንተ የከበራችሁ ናችሁ እኛ ግን የተዋረድን ነን።

፲፩ እስከዚህ ሰዓት ድረስ እንራባለን፥ እንጠማለን፥ እንራቆታለን፥ እንጐሰማለን፥ እንንከራተታለን፥

፲፪ በገዛ እጃችን እየሠራን እንደክማለን፤ ሲሰድቡን እንመርቃለን፥ ሲያሳድዱን እንታገሣለን፥ ክፉ ሲናገሩን እንማልዳለን፤

፲፫ እስከ አሁን ድረስ የዓለም ጥራጊ የሁሉም ጉድፍ ሆነናል።

የሐዋርያው ፊሊጶስ በረከት ይደርብን!

________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , | 1 Comment »

በመስቀል አደባባይ መስቀል የለም ፥ የዋቄዮ አላህ ዛፍ ግን ተተክሏል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 8, 2019

የገዳይ አልአብይ ችግኝ ተከላ ዘመቻ ግቡን መትቷል!

vintageeastermotion02መስቀል አደባባይ” ተብሎ ለዘመናት በሚታወቀው የአዲስ አበባ ከተማ አደባባይ ላይ አንድ ትልቅ መስቀል በቋሚነት መተከል ነበረበት፤ ይህ እስከ አሁን ድረስ ባለመደረጉ ሁልጊዜ ይከነክነኛል። የመስቀሉ ልጆች ይህን የተባረከ ተግባር ቸል በማለታቸው የመስቀሉ ጠላቶች የሆኑት የዋቄዮአላህ ፍየሎች እርኩስ የሆነውን ጣዖታዊ ተግባራቸውን ይፈጽሙ ዘንድ ኦዳየተሰኘውንና የኦሮሞዎች ምልክት ተደርጎ የሚቆጠረውን ዛፍ በመስቀል አደባባይ ለመትከል ደፍረዋል። አየን አይደለም ልዩነቱን!? በጎቹ ሲያንቀላፉ የካልዲ ፍየሎች ክንፍ አውጥተው ይበርራሉ።

ዛፎቹ በመስቀል አደባባይ በቋሚነት የተተከሉ ከሆኑ የክርስቶስ አርበኞች የማንንም ፈቃድ ሳይጠይቁ ቶሎ ሄደው መቆራረጥ ይኖርባቸዋል። ለጥቅምት ፪ የተጠራው ሰልፍ ለዚህ ተግባር ጥሩ አጋጣሚ ሊሆን ይችላል፤ ከእግዚአብሔር በቀር ሌላ ማንንም አትፍሩ!

ሃገራችን ኢትዮጵያ ከዓለም ሃገራት የተለየች ሃገር መሆኗ በብዙዎች ዘንድ የሚታወቅ ነው። በመጽሐፍ ቅዱስ ተጽፎ እንደምናገኘው አንድም ጊዜ ቢሆን ኢትዮጵያ እግዚአብሔርን ከማምለክ ያቋረጠችበት ዘመን እንደሌለ እንረዳለን። ዛሬ ዛሬ ግን በታሪካችን ታይቶ የማይታወቅ አሳዛኝ ክስተት በመፈጸም ላይ ነው፤ “ኦሮሞዎች” ነን የሚሉት ምስጋናቢሶቹ የክርስቶስ ጠላቶች በኢትዮጵያ እና በእግዚአብሔር ላይ በግልጽ በመነሳሳት ላይ ናቸው።

ከዚህ በተጨማሪ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን አሁን ያላትን የአማኝ ብዛት አስጠብቃ እንዳትሄድ ፍየሎቹ ዘረኞች፣ ፖለቲከኞች፣ መናፍቃንና አህዛብ በአንድ ልብ በአንድ ሃሳብ አብረውና ተባብረው “ከተዋሕዶ የጸዳች ኢትዮጵያ” ህልማቸውን ለማሳካት በመስራት ላይ መሆናቸውን አሁን አብረን እያየን ነው።

እውነት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን እንደጠላት መታየት ነበረባት? የሚለውን ጥያቄ ስናነሳ ህሊናውን ያጣ ወገን ካልሆነ በቀር ይህንን ሃሳብ አያስበውም። ህሊና የሌለው ሰው በሚያደርገው ነገር የመጸጸትም ሆነ የርህራሄ ልብ ስለሌለው ወዳጅና ጠላት ለይቶ ለማወቅ አይችልም በዚህም የተነሳ የበላበትን ወጭት ሊሰብር ይችላል። ስለዚህ ዘመኑ ህሊናቢሶች የበዙበት በመሆኑ እንደትላንቱ ተንጋሎ መተኛት ይቅርና ማንነትንና ክብርን ለመጠበቅ ዘብ መቆም ያስፈልጋል።

የመጥፎ ትንቢት መፈጸሚያዎቹ ኦሮሞዎችሰይጣናዊ የአጽራረ ኢትዮጵያ አጀንዳ በግልጽ ፀረ እግዚአብሔር እና ፀረ ተዋሕዶ ክርስትና የሆነ ባሕርይ የለበሰ ነው። ያለንበት ዘመን ክፉ ስም ይዞ የሚያልፈው ባለዘመኖቹ እኛ በምንፈጽመው ክፉ ድርጊት በመሆኑ ሌሎቻችንም የትንቢቱ መፈጸሚያዎች እንዳንሆን በጊዜ ወደ ንስሃ ብንመለስ ይሻላል።

ኢትዮጵያ ሃገራችን ተከብባለችና የኢትዮጵያ ነፍጠኞች ተነሱ፤ እነዚህን የኢትዮጵያና ልዑል አምላኳ ጠላቶችን ምንም ሳትምሩ ቶሎ አንበርክኳቸው፤ ከመሪዎቻቸው ጀምሩ!

[ኦሪት ዘኍልቍ ምዕራፍ ፲፬፥፱]

ነገር ግን በእግዚአብሔር ላይ አታምፁ፤ እንደ እንጀራ ይሆኑልናልና የምድሪቱን ሰዎች አትፍሩ፤ ጥላቸው ከላያቸው ተገፍፎአል፥ እግዚአብሔርም ከእኛ ጋር ነው፤ አትፍሩአቸው ብለው ተናገሩአቸው።

______________________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የምስራቅ ኦርቶዶክሱ ሊቅ | በኢትዮጵያ ቤተክርስቲያን ደኖች መንፈሳዊ ቅናት ይሰማኛል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 19, 2019

ይህን የተናገሩት ካናዳዊው ኦርቶዶክስ ክርስቲያን ዶ/ር ዴቪድ ጉዲን ናቸው።

Christology and Eco-Theology: Safeguarding Ethiopian Tewahedo Church Forests

Dr. David Goodin (Canada) presents “Christology and Eco-Theology: The Centrality of Cyril of Alexandria in Safeguarding Ethiopian Tewahedo Church Forests” at the Inaugural Conference of the International Orthodox Theological Association (IOTA), with the theme Pan-Orthodox Unity and Conciliarity, held January 9 to 12, 2019, in Iasi, Romania.

https://www.ancientfaith.com/specials/iota/50_christology_and_eco_theology_safeguarding_ethiopian_tewahedo_church_fore

+ አንዳንድ አብያተ ክርስቲያናት አሁን ማሕበረሰባቸውን ለማበረታት ደኖቻቸውን ለማስፋፋት እየሞከሩ ነው፤ይህም አበረታች የሆነ ተግባር ነው።

+ በኢትዮጵያ ጫካማ የሆነ ቦታ ካየን፥ መሀከል ላይ በርግጥ ቤተክርስቲያን እንዳለ የማወቅ እድል ይኖረናል።

+ ደኖቹ የመጠለያ፣ ፀሎት የማድረጊያ እና የመቃብር ቦታዎች ሆነው ያገለግላሉ።

+ አብዛኛው የአገሪቱ ጫካ እያደገ የመጣውን የአገሪቱን የሕዝብ ቁጥር ለመመገብ ሲባል ለግብርና መስዋእትነት ወስዷል። የኢትዮጵያ ሕዝብ ቁጥር ከ 100 ሚሊዮን በላይ ነው፣ ይህም በዓለም 12 ኛ ደረጃ ትልቁ ነው። በተለይ ከ 1974-1991 .ም በሀገሪቱ የኮሚኒዝም ሥርዓት፡ በ “መሬት ለአራሹ” ዘመን፡ የደን ጭፍጨፋው አሳዛኝ የሆነ ደረጃ ላይ ደርሶ ነበር፤ በተለይም የቤተ ክርስቲያኒቱን ሰፋፊ ቦታዎች በመውረስ ደኖቻቸውን እየመነጠሩ ለእርሻ እንዲውሉ አድርገዋቸዋል። በአሁን ዘመን በአገሪቱ 5% ብቻ በደን የተሸፈነ ሲሆን፤ በሀያኛው ክፍለ ዘመን እስከ 45 በመቶ ነበር።

+ ምን ያህል ስብጥር እንደጠፋ በውል አናውቅም ፥ ነገር ግን ከጠበቅነው በላይ በጣም ጉልህ የሆነ የስብጥር መጠን መትረፉን እናውቃለን።

+ ደን ብዝሃህይወት ስብጥርን መጠበቅ ለእርሻ በጣም አስፈላጊ ነው ምክንያቱም በዓብያተ ክርስቲያናቱ ጫካዎች ውስጥ የሚኖሩት ብዙዎቹ ወፎች እና ነፍሳት ሰብሎችን ለማዳቀል እና ተባይን ለመቆጣጠር ከፍተኛ አስተዋጽዖ ያበረክታሉና ነው።

+ ከግማሽ በላይ ሚሆኑት ኢትዮጵያ ሕዝቦች እናት የሆነችው የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን፣ ደኖቿ የሰማይ መንግስትን በምድር ላይ የሚወክሉ ናቸው፤ እያንዳንዱ ፍጥረት የእግዚአብሔር ስጦታ ስለሆነ መኖሪያ ይፈልጋል

+ የተፈጥሮ አካባቢዎች መንፈሳዊ ክልል አካል የሆኑት እነዚህ ደኖች በባህልና በሳይንሳዊ መልኩም በጣም አስፈላጊ ናቸው።”

______________________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የኢትዮጵያ ቤተክርስትያን ደኖችን የሚያሳዩት ምስሎች ዝነኛውን የዓለም-አቀፍ የፎቶግራፍ ሽልማት አገኙ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 18, 2019

በኢትዮጵያ እየቀነሰ ለመጣው የብዝሃ ሕይወት የኢትዮጵያ ቤተክርስትያን ደኖች የመጨረሻው መጠለያ መሆናቸውን የሚያሳዩት የሚያሳዩት ምስሎች የዘንድሮውን ሶኒ ዓለም አቀፍ የፎቶግራፍ ሽልማት አገኙ። በስኮትላንዳዊው ፎቶ አንሽ ኬይረን ዶድስ የተቀረጹት እነዚህ ምስሎች “ሄሮቶፒያ” በሚል ስያሜ በዚህ ከፍተኛ ደረጃ ባለው ዓለም አቀፍ የፎቶ ውድድር ላይ ቀርበው ነበር

መላው ዓለም በተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ላይ አትኩሮት በማድረግ ላይ ነው!

___________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith, Photos & Videos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

አስገራሚ ገጠመኝ | የተቃጠለው የአቡነ ተክለ ሐይማቶት ቤተክርስቲያን ከ፯ ዓመት በፊት በተሠራ ቪዲዮ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 3, 2019

ቪዲዮው መጀመሪያ ክፍል ላይ የሚታየው ባለፈው ሳምንት ላይ የተቃጠለው የአቡነ ተክለ ሐይማኖት ቤተክርስቲያን ነውን? የተሻለ መረጃ ያላችሁ፣ ጉዳዩን የምታውቁና ማረጋገጥ የምትችሉ ወንድሞች እና እህቶች ባካችሁ ጠቁሙን፤ መረጃው በጣም አስፈላጊ ነው።

ቪዲዮው የተሠራው “የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ደኖችን ማዳን” Saving Ethiopian Orthodox Church Forestsየሚለውን ዘመቻ ለዓመታት በምታካሂደው አሜሪካዊት፡ በ ዶ/ር ማርጋሬት ሎውማን ነው (ከምስጋና ጋር)

ነገሮች ሁሉ ተገጣጠሙብኝ፦ እንደ ዋልድባ ገዳማት በመሳሰሉት ጫካማ አካባቢ ፋብሪካዎች እንዲሠሩ ካዘዟቸው በኋላ የኢትዮጵያ ቤተከርስቲያን ደኖችን መጠበቅ አለብን የሚሉ ዘመቻዎችን ብዙ የውጭ ሰዎች በማካሄድ ላይ ናቸው። የዶ/ር ማርጋሬትን ሥራ ዝቅ ማድረጌ አይደለም፤ አስተዋፅኦ ታደርግ ይሆናል፣ ለበጎ ሊሆን ይችላል። ሆኖም ለሁለት ሺህ ዓመታት ያህል ደኖቿን ጠብቃ ያቆየችልን ቤተክርስቲያን እስከሆነች ድረስ ለምን ሙሉውን ኃላፊነት ለቤተክርስቲያኗ አይተውላትም?

በተለይ የ ግራኝ አብዮት አህመድ የ”ችግኝ ተከላ” ዘመቻ ተንኮል ያለበት መሆኑን ብዙዎች አሁን እየተረዱት ነው። ደን የምትንከባከበው ቤተክርስቲያን ሆና የምትቃጠለውም ቤተክርስቲያን ናት። እንደ አብዮት አህመድ ከሆነ፦

ለዋቄዮአላህ መስዋዕት ከማድረጌ በፊት ለዛፉ ችግኝ መትከል አለበኝ፤ ለዚህም በብዙ ሚሊየን የሚቆጠሩትን ኢትዮጵያውያን ማንቀሳቀስ እችላለሁ፤ ንጉስ ነኝ፣ ጁፒተር ነኝ ፥ ልጆቿ የተገደሉባትና የዕምነት ቦታዎቿ የተቃጠሉባት ቤተክርስቲያን ግን በጎቿን ማዘዝ እንኳን አትችልም፤ ዛፎቹና ደኖቹ የኛ/ኬኛ ናቸው”።

አዎ! ለዋቄዮ-አላህ ብዙ መስዋዕት በማቅረብ ላይ ስላሉ አምላካቸው ጊዜያዊ ድፍረቱን ሰጥቷቸዋል፤ ለዚህም ነው በቤተክርስቲያን ላይ ዕብደት የተሞላባቸውን ድርጊቶች በመፈጸም ላይ ያሉት።

ኦሮሞ ነን” የምትሉ የተዋሕዶ ልጆች ከክርስቶስ ተቃዋሚው ፍዬል ጋር መደመር ካልፈለጋችሁ፡ ፈጥናችሁ “ኦሮሞነታችሁን” ካዱ!

________________________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: