የምርጫ ነገር ሲነሳ መርፌ እንዳየ ህፃን ደነገጠ!
ለ፳፯/27 ዓመታት ያህል ሰሜን ኢትዮጵያውያንን በብረት ቡጢ በመደቆስ ላይ ያለው ኢሳያስ አፈቆርኪ ለሉሲፈራውያኑ ትልቅ ባለውለታቸው ነው፤ ለአንድ ተዋሕዶ ኤርትራውያን/ኢትዮጵያውያን ትውልድ መጥፋት ተጠያቂ ለሆነው አውሬ የኖቤል ሽልማቱን በተዘዋዋሪ ሰጥተውታል። የኖቤል ሽልማት = ለዘር ማጥፋት ፈቃድ
_________________________
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 21, 2020
የምርጫ ነገር ሲነሳ መርፌ እንዳየ ህፃን ደነገጠ!
ለ፳፯/27 ዓመታት ያህል ሰሜን ኢትዮጵያውያንን በብረት ቡጢ በመደቆስ ላይ ያለው ኢሳያስ አፈቆርኪ ለሉሲፈራውያኑ ትልቅ ባለውለታቸው ነው፤ ለአንድ ተዋሕዶ ኤርትራውያን/ኢትዮጵያውያን ትውልድ መጥፋት ተጠያቂ ለሆነው አውሬ የኖቤል ሽልማቱን በተዘዋዋሪ ሰጥተውታል። የኖቤል ሽልማት = ለዘር ማጥፋት ፈቃድ
_________________________
Posted in Curiosity, Ethiopia, Infos | Tagged: ሉሲፈራውያን, መንግስት, ምርጫ, ባሕረ ነጋሽ, ባርነት, አሜሪካ, አምባገነንነት, አረቦች, አብይ አህመድ, ኢሳያስ አፈወርቂ, ኢትዮጵያ, ኤርትራ, ዘረኞች, የሤራ ፖለቲካ, የዓለም ብርሃን, ድብቅ መንግስት, ፀረ-ኢትዮጵያ ሤራ, ፍርድ | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 12, 2020
ውድ አሜሪካ ሆይ፣
በኢትዮጵያ ላይ የሠራሽው ሙከራ ለህዝብሽና ለመላው ዓለም ችግርን፣ መከራን፣ ታላቅ ጥፋትንና ሞትን አስከትሏል፤ ግትሩ ሙከራሽ አልተሳካም፤ ከሽፏል። ኢትዮጵያ መከራን ተሻግራ ፈተናን ተቋቁማ ብቅ የማለት ታሪክ ያላት እፁብ አገር እንደሆነች ታውቂዋለሽ።
ስለዚህ አሁን እጅሽን ከኢትዮጵያ ላይ የምታነሽበት ሰዓት ነው፤ ታላቋ አሜሪካ እንደ ቆራረጥሻት ትንሿ ኢትዮጵያ እያነሰች እያነሰች እንዳትመጣብሽ የምትሺ ከሆነ ስልጣን ላይ ያወጣሽውን ስጋዊ የአህዛብ መንግስት ባፋጣኝ አውርደሽ መንፈሳዊ ኢትዮጵያውያን ያለምንም እንቅፋት መንግስቱን እንዲረከቡ ማድረግ ይኖርብሻል።
የፍጻሜው ዘመን ምልክቶች | የክትባት ባላባት ቢል ጌትስ ክተማ በቁራዎች ጨለመች
👉 ሲአትል ከተማን የወረሯትን ቁራዎች እናስታውሳለን?
ያው! ማስጠንቀቂያው ደረሰ! ይህን መረጃ ሚያዚያ መግቢያ ላይ አቅርበነው ነበር፦
👉 ይህ ትልቅ ምልክት ነው! ዋ! ልጆቻችሁን ክትባት አታስከትቡ! እየተባልን ነው።
መካና መዲና የርኵሳንና የተጠሉ ወፎች መጠጊያ ሆኑ፣ የብሪታኒያን ከተሞች ፍዬሎችና አጋዘኖች ወረሯቸው፤ አሁን ደግሞ በዩ.ኤስ አሜሪካዋ ዋሽንግተን ግዛት በሲዓትል /Seattle ከተማ አስፈሪ ቍራዎች ሰማዩን ሸፈኑት።
ይህች Seattle (አምስቱ ፌደላት (atete /አቴቴ ይሠራሉ)የተባለች በሰሜን–ምዕራብ አሜሪካ የምትገኝ ከተማ የእነዚህ አንጋፋ ተቋማት መቀመጫ ናት፦
እነዚህ ሁሉ ተቋማት በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ ኢትዮጵያን ተኮር ሥራዎችን ይሠራሉ
Posted in Conspiracies, Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: ሉሲፈራውያን, ባቢሎን, ነጮች, አሜሪካ, ኢትዮጵያ, ዘረኞች, የሤራ ፖለቲካ, የኦሮሞ እንቅስቃሴ, ድብቅ መንግስት, ጥቁሮች, ፀረ-ኢትዮጵያ ሤራ, Chaz, Seattle | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 8, 2020
ኢትዮጵያዊ ነኝ የሚለው የግራኝ አህመድ መንግስትን የፓርላማ ንግግሮች ይተነትናል፤ ኦሮሞዎች ግን ወረራውን እና የዘር ማጽዳት ዘመቻውን አጧጥፈውታል።
ግን ምን ነክቶን ነው? ይህ ሁሉ ወንጀል እየተፈጸመ እንዴት ዝም እንላለን? ይህ እኮ ቱርኮች ከ100 ዓመታት በፊት በክርስቲያን አርመኒያውያን ወገኖቻችን ላይ ካካሄዱት የዘር ማጽዳት ዘመቻ ጋር የሚመሳሰል ነው። በ21ኛው ክፍለ ዘመን አንድ “ኩሩ ነኝ! ነፍጠኛ ነኝ! ቅኝ አልተገዛሁም! ነፃነቴን ጠብቂያለሁ!” የሚል ሕዝብ በኦሮሞ ውርጋጦች ይህን ያህል ሲሰቃይና ሲዋረድ እጅን አጣጥፎ ቁጭ?! አማራ የተባለው ወገን ምን ነክቶት ነው? መቼስ ይህን ጉድ እያዩ ተገቢውን እርምጃ ዛሬውኑ የማይወስዱ ከሆነ በቁማቸው ሞተዋል ማለት ነው። ለምንድን ነው ሜዲያዎች ለእስክንድር እና ባልደረቦቹ የሞራል ድጋፍ ሲሰጡ የማይታዩት? “አክቲቪስቶች” የተባሉትስ የቆምንለት የሚሉትን ማሕበረሰብ እየበላ ያለውን የኦሮሞ አዞ ተከታትሎ በመቆራረጥ ፋንታ ጊዜና ጉልበታቸውን ለምን ፀረ–ትግሬ የጥላቻ ቅስቀሳዎችን በማካሄድ ያባክናሉ? የሚገርም እኮ ነው፤ ሰሞኑንማ ከስምንት ዓመታት በፊት ያረፉትን መልሰ ዜናዊንና አቡነ ጳውሎስን እንኳ እረፍት ሲነሷቸው ይሰማሉ። ወኔያቸው የሚቀሰቀሰው ስለ ትግሬዎች ካሰቡ ብቻ ነው። ይህን ያህል ስንፍና?
Posted in Ethiopia, Infos | Tagged: ማፈናቀል, ባልደራስ, አዲስ አበባ, ኢትዮጵያ, እስክንድር ነጋ, ኮልፌ ቀራንዮ, ዘረኞች, የሤራ ፖለቲካ, የኦሮሞ ወረራ, የዘር ማጽዳት, ድብቅ መንግስት, ፀረ-ኢትዮጵያ ሤራ, ፖሊሶች | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 8, 2020
በአሜሪካው ጭካኔ እንገረማለን? የአብይ ኦሮሞ ፖሊስን ጭካኔ አይተን አሜሪካኖችን የመኮነን የሞራል ድፍረት ሊኖረን ይገባልን?
ሁሌም የምለው ነው፤ መልአክ የሆኑ ነጮች አሉ፤ ነገር ግን ብዙዎቹ ጥቁሮችን እንዳይቀርቡና ወደ አገራችንም እንዳይመጡ ተደርገዋል(ብዙ ጊዜ የሚቀርቡን ሤረኞችና ሊጎዱን የሚያስቡት ናቸው) በጎዎቹ ነጮች በአሁኑ ጊዜ እየተበደሉ ነው። ይህን ቀና ድርጊት በመፈጸማቸው እንኳን ዘረኞቹ እየወረዱባቸው ነው። የጨለማው ዓለም መሪዎች የሚፈልጉት የዘር ግጭትን ነው፤ ስለዚህ ነው ሰሞኑን እየታየ ያለው አመጽ የተቀሰቀሰው። አሁን ዘረኞቹ እንዲያውም የበለጠ ዘረኞቹ ነው የሚሆኑ።
ከዚህ በፊትም ጽፌዋለሁ፤ ምንም እንኳን ተገቢ ያልሆኑ ድርጊቶችን በአፍሪቃውያን ላይ የፈጸሙ ቢሆንም አውሮፓውያን ቅኝ ገዢዎች አፍሪቃ ባይገቡ ኖሮ ዛሬ አፍሪቃ በመሀመዳውያን አረቦች የተወረረች ክፍለ ዓለም ትሆን ነበር። አረብ ሙስሊሞ እስከ ሦስት መቶ ሚሊየን የሚቆጠሩ አፍሪቃውያንን ጨፍጨፈዋል። ከዚህ በተረፈ አውሮፓውያኑ በ16ኛው ክፍለ ዘመን በአፍሪቃ ካካሄዱት አስከፊ የባርነት ንግድ በጣም የከፋው የ አረብ ሙስሊሞች የባርነት ንግድ ነበር። ወደ ሰሜን አሜሪካ የተወሰዱት ጥቁሮች ዘራቸው እስከ ዛሬ ሊቆይ ችሏል፤ አረቦች የወሰዷቸው አፍሪቃውያን ግን በአረቢያ የሉም፤ ዕልም ብለው ጠፍተዋል። ለዚህ ምክኒያቱ በሚሊየን የሚቆጠሩ አፍሪቃውያን በባረነት ወደ አረቢያ ሲላኩ ጎልማሳ እና ሕፃናት ወንዶች እየተሰለቡ ጀንደረባ ለመሆን ስለበቁ ነበር። ግራኝ አብዮት አህመድ “አረአያየ ነው!” የሚለው ባሪያ ሻጭ የከፋ ኦሮሞም በመቶ ሺህ የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያንን በባርነት ወደ አረቢያ እየላከ ያስሰልብና ያስገድል ነበር። ዛሬም ብዙም የተለየ ነገር እየተካሄደ አይደለም። በመጭው ትውልድ የሚያስጠይቅ ተግባር እየተካሄደ ነው።
አንዳንድ ነጮች ከስህተታቸው በመማርና ንስሐ በመግባት ሊደነቁ የሚገባቸውን የይቅርታ ሂደቶች በተለያየ አጋጣሚዎች ሲከተሉ ፥ የሚያሳዝነው፡ ሙስሊሞችና ኦሮሞዎች አንዴም ይቅርታ ሲጠይቁና ሲያመሰግኑ ተሰምተው አይታወቁም። እንዲያውም በተቃራኒው በዳዮች ሆነው ሳለ በስንፍና ሁሌም ተበዳዮቹ እነርሱ እንደሆኑ አድርገው እራሳቸውን ስለሚያዩ ይህ ይገባኛል፣ ኬኛ፣ አምጡ! አምጡ! አምጡ! ከማለት አይቆጠቡም። ይህ በሁሉም ሙስሊሞች፣ አረቦች፣ ቱርኮች፣ ኢራናውያን እና ‘ኦሮሞ ነን‘ በሚሉት ሕዝቦች ዘንድ በግልጽ የሚታይ ክስተት ነው። ምስጋና–ቢሶቹ አረብ ሙስሊሞችም ሆኑ ዋቀፌታ ኦሮሞዎች በአፍሪቃውያን እና በኢትዮጵያውያን ላይ የሠሩትና ዛሬም እየሠሩት ያሉት በደል ተወዳዳሪ የለውም። ጥላቻ፣ ቅጥፈት፣ ባዶ እብሪት፣ የበታችነት ስሜት፣ ስርቆት፣ ጪኸት፣ ውንጀላ፣ ሰው ዘቅዝቆ መስቀል፣ ማረድ፣ ጡት መቁረጥ፣ “ስልክህ ጮኸ” ብሎ መረሸን፣ ቤተ ክርስቲያን ማቃጠል፣ ንብረት ማውደም ወዘተ የእነርሱ የንግድ ምልክቶች ናቸው። ግን ምስጋና–ቢስ መድረሻው ሲዖል እንደሆነ ከወዲሁ ይወቁት!
ስለዚህ፡ በእኔ በኩል፡ በዚህ ወቅት፡ ኢትዮጵያን ከካዱ መሀመዳውያን እና ኦሮሞዎች ጋር አብሬ ከምኖር ከነጮች ጋር መኖሩን ሺህ ጊዜ እመርጠዋለሁ።
Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: ሉሲፈራውያን, ባርነት, ባቢሎን, ነጮች, አሜሪካ, አረቦች, ኢትዮጵያ, እግር ማጠብ, ዘረኞች, የሤራ ፖለቲካ, የኦሮሞ እንቅስቃሴ, ይቅርታ, ድብቅ መንግስት, ጥቁሮች, ፀረ-ኢትዮጵያ ሤራ, ፖሊሶች | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 6, 2020
“አሁን ሠራዊቱ በፕሬዚደንት ትራምፕ ሳይሆን በድብቅ ኃይሎች ነው የሚታዘዘው፤ ኮሙኒስቶች መፈንቅለ መንግስት አድርገዋል፤ አሜሪካ አብቅቷላታል” ይለናል ክርስቲያኑ ዘጋቢ ሪክ ዋይልስ።
እንግዲህ በአሜሪካ የእርስ በርስ ጦርነት ይጀምራል ማለት ነው፤ ይህ ደግሞ ለመላው ዓለም ጣጣ ነው። “ሂዱ ንገሯቸው! አትንኳን በሏቸው! ኢትዮጵያን እንዲመሩ ያስቀመጣችኋቸውን ስጋዊ የኦሮሞ ፋሺስቶችን አስወግዷቸው!” ብለን ነበር። ለማንኛውም፤ እጅግ በጣም አስገራሚ የሆነ ዘመን ላይ እንገኛለን፤ ወገን!
Posted in Curiosity, Ethiopia, Infos | Tagged: ሉሲፈራውያን, መንግስት, ባርነት, ባቢሎን, አሜሪካ, አረቦች, ኢትዮጵያ, ዘረኞች, የሤራ ፖለቲካ, የኦሮሞ እንቅስቃሴ, ድብቅ መንግስት, ፀረ-ኢትዮጵያ ሤራ, ፍርድ | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 5, 2020
ኢትዮጵያን የማጥፋት ሥራ እየተከናወነ ያለው በኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ መሪነትና በባሕረ ነጋሽ(ኤርትራ)ገዢዎች አቀነባባሪነት ነው።
ነፍሱን ለመሸጥ ፈቃደኛ የሆነው ወኪላቸው አብዮት አህመድ ከልጅነቱ ጀምሮ መርጠውትና መርፌ እየወጉ ያሳደጉት አውሬ ስለሆነ የሚያደርጋት እያንዳንዷ እንቅስቃሴ በደንብ የተጠናችና ኢትዮጵያን ለማፈረስ ትረዳው ዘንድ በሉሲፈራውያኑ የተነደፈች ናት። ሰሞኑን ከግብጽ፣ ከሱዳንና ከደቡብ ሱዳን ጋር እየተለዋወጣቸው ያሉት እንካ ስላንቲዎች ሁሉ ሉሲፈራውያኑ የደረሱለት ድራማዎች ናቸው።
ዳግማዊ ግራኝ አህመድ እንደ ቀዳማዊ ግራኝ አህመድ ኢትዮጵያን ለማመሰቃቀል ቱርክንና አረቦቹን ጨምሮ ከሁሉም ታሪካዊ ጠላቶቻችን ጋር በፍቅር አብሮ እየሠራ ነው። በሱዳን በኩል የተጀመረው “ውጥረት” የአብዮት አህመድ እጅ አለበት። በኢትዮጵያ ስም አስፈላጊውን ገንዘብ እና የጦር መሣሪያ ለኦሮሞ ወራሪዎች ካከማቸ በኋላ፤ አውሬው ኢትዮጵያን አዳክሞና ከተቻለውም አጥፍቶ ኦዲት የማይደረገውን በኢትዮጵያ ስም ከውጭም ከውስጥም የተገኘውን በቢሊየን ዶላር የሚቆጠር ገንዝብ ይዞ ወደ መካ መዲና ለመፈርጠጥ ይሞክራል ፥ ልክ እንደ መንግስቱ ኃይለ ማርያም፣ ልክ እንደ ኡጋንዳው አውሬ ኢዲ አሚን ዳዳ።
Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith | Tagged: ሉሲፈራውያን, መንግስት, ባሕረ ነጋሽ, ባርነት, አሜሪካ, አረቦች, አብይ አህመድ, ኢሳያስ አፈወርቂ, ኢትዮጵያ, ኤርትራ, ዘረኞች, የሤራ ፖለቲካ, የዓለም ብርሃን, ድብቅ መንግስት, ፀረ-ኢትዮጵያ ሤራ, ፍርድ | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 15, 2020
በገዛ ሃገር፣ በራስ ሕዝብና ሃይማኖት ላይ ይህ ሁሉ ጥላቻ?! እራሳቸውን ምን ያህል ቢጠሉ ነው? አገር በቀሎቹ እነ ዮዲት ጉዲትና ግራኝ አህመድ ምን እንደሚመስሉ ይህ ዘመን እያሳየን ነው። በኛ ዘመን ይህ መደገሙ የቀደሙት አባቶቻችንን በጣም ያሳዝናል፣ ያስቆጣል።
Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: ሉሲፈራውያን, መንግስት, ባሕረ ነጋሽ, ባርነት, አሜሪካ, አረቦች, አብይ አህመድ, ኢሳያስ አፈወርቂ, ኢትዮጵያ, ኤርትራ, ዘረኞች, የሤራ ፖለቲካ, የዓለም ብርሃን, ድብቅ መንግስት, ፀረ-ኢትዮጵያ ሤራ, ፍርድ | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 12, 2020
በ ገዳይ አብይ የሚመራው የኦሮሞ ጂሃድ በምዕራባውያኑ እና አረቦቹ የሚደገፍ መሆኑንና ኢትዮጵያን ለማጥፋት እንደሚጣደፍ ማወቅ የተሳነው ኢትዮጵያዊ ዛሬም መኖሩ በጣም ያሳዝናል።
እነዚህ የኢትዮጵያ ጠላቶች የኢትዮጵያን ሕዝብ ምን ያህል እንደናቁት እያየን ነው!? “ጠላት የለንም” ለማለት የደፈረ አታላይ ነው። ሚሊየን አዲስ አበቤዎች ልክ ኢራናውያኑ በቴህራን እንዳሳዩት ወደ አራት ኪሎ አምርተው የቤተመንግስቱን በርና አጥር በቁጣ እስካልነቀነቁ ድረስ እነዚህ ወሮበሎች በአባቶቻችንና በእናቶችን፣ በእህቶቻችንና በልጆቻችን ላይ መሳለቁንና መጨከኑን ይገፉበታል።
የኢንተር ኮንትኔንታል ሆቴል ሕንፃን ዛሬውኑ የመጸዳጃ ቦታ አድርጉት። እኛ በምዕራቡ ያለነውም አሜሪካውያን እና አውሮፓውያን ሆቴሉን እንዳይጠቀሙ መስበክ አለበን ፥ አረቦች ከነግመሎቻቸው ይግቡላቸው እነዚህ ወራዶች።
Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith | Tagged: ሉሲፈራውያን, መንግስት, ባርነት, አሜሪካ, አረቦች, አብይ አህመድ, ኢትዮጵያ, ዘረኞች, የሤራ ፖለቲካ, የኖቤል ሽልማት, የዓለም ብርሃን, ድብቅ መንግስት, ፀረ-ኢትዮጵያ ሤራ, ፍርድ | Leave a Comment »