Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 28, 2022
👉 ገብርኤል 😇 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም
👉 ግን፤
❖[የማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ ፲፥፲፮]❖
“እነሆ፥ እኔ እንደ በጎች በተኵላዎች መካከል እልካችኋለሁ፤ ስለዚህ እንደ እባብ ልባሞች እንደ ርግብም የዋሆች ሁኑ።”
❖[የማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ ፱፥፴፮]❖
“ብዙ ሕዝብም ባየ ጊዜ፥ እረኛ እንደ ሌላቸው በጎች ተጨንቀው ተጥለውም ነበርና አዘነላቸው።”
❖[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፯፥፲፮፡፲፯]❖
“ከእንግዲህ ወዲህ አይራቡም፥ ከእንግዲህም ወዲህ አይጠሙም፥ ፀሐይም ትኵሳትም ሁሉ ከቶ አይወርድባቸውም፤ በዙፋኑ መካከል ያለው በጉ እረኛቸው ይሆናልና፥ ወደ ሕይወትም ውኃ ምንጭ ይመራቸዋልና፤ እግዚአብሔርም እንባዎችን ሁሉ ከዓይናቸው ያብሳል።”
_______
______
Like this:
Like Loading...
Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: Addis Ababa, Aksum, Anti-Ethiopia, Axum, ሑዳዴ, መንፈሳዊ ውጊያ, መጽሐፍ ቅዱስ, ቃኤላውያን, በገና, በግ, ተኩላ, ትግራይ, አረመኔነት, አክሱም, አውሬው-መንግስት, አዲስ አበባ, ኢትዮጵያ, ኢየሱስ ክርስቶስ, ኦርቶዶክስ, ክህደት, ወንድማማቾች, ወንጀል, ዓብይ ጾም, ዘር ማጥፋት, ጀነሳይድ, ግራኝ አህመድ, ግድያ, ጦርነት, ጭፍጨፋ, ጽዮን, ፀረ-ተዋሕዶ, ፀረ-ኢትዮጵያ, ፀረ-ኢትዮጵያ ሤራ ጠላት, ፋሺዝም, ፪ሺ፲፬, Begena, Betrayal, Brothers, Cainites, Demonstration, Genocide, Jesus Christ, Lent Wolves, Massacre, Sheep, Shepherd, The Bible, War, War Crimes | Leave a Comment »