Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • May 2023
    M T W T F S S
    1234567
    891011121314
    15161718192021
    22232425262728
    293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ዓብያተክርስቲያናት’

ኢትዮጵያን አትንኳት | በአሜሪካዋ ቨርጂኒያ ግዛት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ታወጀ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 16, 2020

በሃገረ ኢትዮጵያ በተዋሕዶ ዜጎቿ ላይ እየተካሄደ ያለው የጥቃትና የግድያ ዘመቻ በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ መንገድ በአሜሪካ፣ አውሮፓ እና አረብ ሃገራት አበረታችነት እንደሆነ እያየነው ነው። በጅማ፣ ጅጅጋ፣ ሐረርጌ፣ ናዝሬት፣ ከሚሴ፣ ነገሌ፣ ሆሣእና፣ ደምቢዶሎ ወዘተ እየተሠራ ያለው ግፍና በደል በእስማኤላውያኑ አረብ ሙስሊሞች እና በዔሳውያኑ/ኤዶማውያኑ ምዕራባውያን ፕሮቴስታንቶች የሚደገፍ ነው።

በእነዚህ የዲያብሎስ ልጆች ላይ ምንም ዓይነት እርምጃ እንዳንወስድ ተኮላሽተናል፤ ነገር ግን የበቀል አምላክ እግዚአብሔር ዝም አይልም፤ እነዚህ ሃገራት አንድ በአንድ በእሳት እንደሚጠረጉ አብረን እንታዘባለን።

ከዚህ በፊት ይህን ቪዲዮ አቅርበን ነበር

፲፪ / / ፲፪ ቅዱስ ሚካኤል ዕለት በአሜሪካዋ ቪርጂኒያ ግዛት የተከሰተው ተዓምር ነው። በዋሽንግተን ዲ.ሲ እና አካባቢዋ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን በየአብያተክርስቲያናቱ ቅዱስ ሚካኤልን ሲያወድሱና ሲማጸኑ በአቅራቢያቸው በሚገኝ አንድ መንገድ ላይ የተተከለው ግዙፍ የኢሬቻ ዛፍ መኪና ላይ ወድቆ ተጓዦቹ ለአርባ አምስት ደቂቃ ያህል ከመኪናቸው መውጣት አልቻሉም ነበር። እንደሚታወቀው ጂኒ ጃዋር በዚሁ መንገድ በኩል አድርጎ ነበር ቤተዘዳ ወደተባለው መንደር የሚያመራው። ይህ ዛፍ ለጂኒ ጃዋር ተዘጋጅቶለት ይሆን?

በእነዚሁ ቀናት እስክንድር ነጋ ወደ ዋሽንግተን እና ቪርጂኒያ ተጉዞ ነበር። ከዚህ በተጨማሪ ብዙ ኢትዮጵያውያን የድንግል ማርያም መቀነት ቀለማት ያረፉበትን የኢትዮጵያን ሰንደቅ ዓላማ በመያዝ የጂኒ ጃዋርን እባባዊ እንቅስቃሴ ተከታትለውት ነበር። ጂኒ ጃዋር በመጀመሪያ ዋሽንግተን በሚገኝ አንድ የፊልጲናውያን ካቶሊክ ቤተክርስቲያን ከቄሮ አጋንንት አጋሮቹ ጋር መሰባሰብ አቅዶ ነበር፤ ነገር ግን በኢትዮጵያውያኑ ተጽዕኖ ይህ አልተሳካለትም። ቤተ ሳይዳ የሚገኝ አንድ የጴንጤ መናፍቃን ቸርች ግን በሩን ጂኒው ለመክፈት ፈቃደኛ ስለነበር ወደዚያ አመራ። ተመሳሳይ ላባ ያላቸው ወፎች አንድ ላይ ይበራሉ!

ይህ ሁሉ የሆነው አሜሪካ ዋንኛ የሃገሪቱ ክብረ በዓል የሆነውን “የምስጋና ዕለት” / “Thanksgiving“ ለማክበር በምትዘጋጅበት ዋዜማ ነው። ይህ በዓል የኛዎቹ ጣዖተኞች የሚያከብሩት ዓይነት ኢሬቻ ነው፤ ይህ በዓል በአሜሪካም ሆነ በኢትዮጵያ በጭራሽ መከበር የለበትም። ምክኒያቱም በአሜሪካ ከአውሮፓ የመጡት ነጮች “አሜሪካን ህንዶች” ተብለው የሚታወቁትን ቀደምት የአሜሪካ ነዋሪዎችን በመጨፍጨፍ መሬታቸውን በመውረሳቸው አምላካቸውን የሚያመሰግኑበት በዓል ስለሆነ ነው። በኢትዮጵያም “ኦሮሞ” የተባሉት መጤዎች በተመሳሳይ ሁኔታ ከታንዛኒያ አካባቢ በመፍለስ ሃያ የሚጠጉ ቀደምት የኢትዮጵያን ነገዶችን በመጨፍጨፍ ምድራቸውን በመውረሳቸው ለዋቄዮአላህ “ዋቄኒ” እያሉ ምስጋናቸውን የሚሰጡበት እርኩስ በዓል ስለሆነ ነው። …”

አሁን በዚሁ የቨርጂኒያ ግዛት፡ ሰኞ በጥምቀት ዕለት፡ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ታወጇል። በዚሁ ዕለት፡ ልክ እንደ ደምቢዶሎው “የታጠቁ ሚሊሻዎች/ሽፍቶች የቨርጂኒያ ካፒቶልን ለማጥቃት አቅደዋል ተብሏል።

የቨርጂኒያ ግዛት መሪዎች ስጋት ስላደረባቸው ስለሽፍቶች ማንነት ትክክለኛ ዝርዝር ለመስጠት ፈቃደኛ ባይሆኑም ፣ ነገር ግን ከክልሉ ውጭ የሚመጡና ትጥቅ ለመፍታት ፈቃደኞች ይልሆኑ ቡድኖች የቨርጂኒያ ግዛት መስተዳደር ካፒቶልን በጉልበት ለማጥቃት እንዳቀዱ ተናግረዋል። በሚቀጥለው ሰኞ ትጥቅ የማስፈታት ሕግን ለመደገፍ የሚሰበሰቡትን ቡድኖች በመቃወም ሚሊሻዎቹ / ሽፍቶቹ አመፅ እያቀዱ ናቸው ሲሉ ተደምጠዋል።

በየዋህና ንጹሐኑ በኢትዮጵያ ህፃናት፣ አረጋውያን፣ ሴቶችና ተማሪዎች ላይ በሚያስቆጣ መልክ ግፍና ወንጀል ሲፈጽሙባቸው የኢትዮጵያ አምላክ እግዚአብሔር ለዘላለም ዝምታውን የሚቀጥል ይመስለናል? አይቀጥልም፤ ፈጠነም ዘገይም የእግዚአብሔር ፍርድና ቁጣ በእነዚህ አመጸኞች ላይ ይሆናል።

በደንቢዶሎ የታገቱት እህቶቻችን ጥምቀትን ጫካ ውስጥ ከአውሬ ጋር ነው የሚያሳልፉት? ታዝበናል፡ ከስም ዝርዝሩ ኦሮሞ እንደሌለ ግልጽ ነው፡ ምናልባት ኦሮሞ ያልሆነ እስላም ሊኖር ይችላል ብላችሁ ለምታሰቡ ከመካከላቸው አንድም የታገት እስላም የለም። እስኪ እራሳችንን እንጠይቅ ከእህቶቻችን ጋር አብረው የሚማሩት ኦሮሞዎቹና ሙስሊሞቹ ተማሪ ጓደኞቻቸውትምህርታቸውን ያለእነሱ በሰላም ቀጥለዋል። በአንድ ጤናማ ዓለም ሁሉም ተማሪዎች ወይ ወደ ዩኒቨርሲቲ ከመሄድ ይቆጠቡ ነበር፤ ወይም ለታገቱት ተማሪዎች የድጋፍ ድምጻቸውን ያሰሙ ነበር። ግን ይህ አይሆኑም ምክኒያቱም ኦሮሚያ በሃገረ ኢትዮጵያ የሲዖል ተምሳሊት ለመሆን የበቃ እርኩስ ምድር ነውና።

ላለፉት ሁለት ዓመታት ይህ ሁሉ ግፍ ሲሰራ ቤተክርስቲያንና ምዕመናኗ ምንም አለማድረጋቸውን ያየውና በዚህም የደፋፈረው አውሬው አብዮት አህመድ ሥልጣን ላይ ገና ሁለት ዓመት ሳይሞላው እንደ ፈርዖን እራሱን እንደ አምላክ ማድረግ ጀምሯል(እየታየ ነው)፤ ምናልባት አሁን ለበዓል እኔ አስፈታኋቸው፤ ስለዚህ ስሜን ጥሩ፣ አጨብጭቡልኝ፣ ውደዱኝ፣ ምረጡኝ፣ አንግሡኝሊለን አቅዶ ይሆናል ተማሪዎቹን ያሳገታቸው።

ጦርነቱን በእግዚአብሔር አምላክ ላይ በመስቀሉ ላይ ቀስበቀስም በሰባቱ ምስጢረ ቤተክርስቲያን ላይ መሆኑን እየተከታተልነው ነው። ጥምቀት ከእግዚአብሔር ዳግም የምንወለድበት ምሥጢር ስለሆነ አሁን በጥምቀት ላይ ጦርነት ከፍተዋል። ቀጥሎም በቍርባን እና ተክሊል ላይ ይሆናል።

ለማንኛውም፤ የጥምቀት በዓልን በ666ቱ ተቋም ዩኔስኮ ከመዘገቡ በኋላ ሆን ተብሎ በዓሉ በደቡቡ የኢትዮጵያ ክፍል በነፃነት እንዳይከበር በአሜሪካና አረቢያ ግን እንዲከበር በማድረግ ያው በሃገራቸው አልቻሉም!” እያሉ ይሳለቁብናል። ግን፡ ቀስ በቀስ ሃገራችንን ብቻ ሳይሆን ተዋሕዶ ሃይማኖታችንንም ለመንጠቅ ከፍተኛ ሤራ መጠንሰሱን እያየን ነውን? አገራችንና ሃይማኖታችንን በምስር ወጥ ለመለወጥ ዝግኙና ፈቃደኞች ነንን? እንግዲያውማ እባቡ አብዮት አህመድብልጽግናብሎ መጥቶላችኋል። ከማን ጋር ነን? ከእግዚአብሔር ጋር ወይስ ከቄሳር ጋር?

የሚከተለውን ጽሑፍ ያቀበለን መምህር ዘመድኩን በቀለ ነው

የበዓለ ጥምቀት አከባበር ዝግጅት በኢትዮጵያና በአሜሪካ ልብ ብላችሁ ተመልከቱልኝማ።

ሀ፥ በኢትዮጵያ ፦

በደቡብ ኢትዮጵያ በሆሣዕና ከተማ የጥምቀት በዓል የማክበሪያ ስፍራውን ፕሮቴስታንቱ ወርሰውታል። የገበያ ሥፍራ፣ የቆሻሻ መጣያና የአውቶቡስ መነሃሪያ አድርገው የከተራ ሥፍራውን ከልክለዋል። ምን አባህ ታመጣለህ ተብለናል። የሚመጣውን አብሮ ማየት ነው። የከተማው አስተዳዳር ጴንጤዎቹ የምን ዩኔስኮ ነው፣ የምን ጥምቀት ነው ብለው ለአህያ ማቆሚያ ፓርኪንግ 5 ሺ ካሬ መሬት ፈቅደዋል። ለኦርቶዶክሳውያን ይሄም አይገባችሁም ተብለዋል። ዮናታን አክሊሉ መቶ ሺ ካሬ፣ ፓስተር እስራኤል ዳንሳም እንዲሁ በነፃ ተሰጥቷቸዋል። ኦርቶዶክስ ግን የራሷን ያላትን መሬት ዐይኗ እያየ ነጥቀዋታል።

በዚያው በደቡብ ኢትዮጵያ በመሎለሃ ከተማ የበዓለ ጥመቀቱን ማክበሪያ ሥፍራውን አሁንም የጌታ ልጆች ፕሮቴስታንቱ ባለሥልጣናት ጊዜ ሰጠን ብለው ወታደር አሰማርተው በቀን ብርሃን በአደባባይ መሬቷን ነጥቀው ወርሰዋል። ካህናቱን ደብድበው፣ ምዕማናንን ቀጥቅጠው ከወኅኒ ወርውረዋል። ዚስ ኢዝ ኢትዮጵያ አለ ኢዩ ጩፋ።

በአርሲ ነገሌም በቅርቡ የሆነውንም በዓይናችን አይተናል። መስቀሉን ነቅለው እንዲነሳ ሲያደርጉ አይተናል። አሁን በባሌ ለበዓለ ጥምቀቱ ምንጣፍ ማንጠፍ፣ አዲስ አበባ ጫፍ በሱሉልታ፣ በዝዋይ፣ በናዝሬትና በአጠቃላይ በኦሮሚያ የኢትዮጵያን ሰንደቅ ዓላማ መያዝና መስቀል ማውለብለብም ባልተጻፈ ዐዋጅና ባልተነገረ ሕግ በይፋ ተከልክሏል። ሞተን ነው ቆመን ነው እያሉ ነው። ፕሮቴስታንት ኦሮሞ ቄሮዎችና የወሃቢያ እስላም ቄሮዎች።

ቀውሲ በላይና አህመዲን ጀበል በሊቀመንበራቸው በጃዋር ትእዛዝ ኦሮሚያ አረንጓዴ ቢጫ ቀይ ከታየ ሞተን ነው ቆመን እያሉ እየፎከሩ ነው። ኦርቶዶክሳውያኑ ኦሮሞዎችና ዐማራ፣ ትግሬ፣ ደቡብ ሁሉ እስቲ የሚሆነው ጊዜው ይድረስ እያሉ ነው። ሀረር ለጥር ሥላሴ ባንዲራው ሲዘረጋ፣ ሱልታ ልጥር ሥላሴ ከሐረር ተፈናቅለው ሱሉልታ እንዲሰፍሩ የተደረጉ እስላም ቄሮዎች ደብሩን አስፈራርተው ሰንደቅ ዓላማው እንዳይውለበለብ እንዳይሰቀልም አድርገዋል። [ የዘንድሮ ጥመቀት በተለይ በኦሮሚያ ከበድ የሚል ይመስላል። ]

ሁ ፥ በአማሪካ ፦

ይህን ሁሉ ዓይተው፣ በዓለ ጥምቀት በትውልድ ሃገሩ በኢትዮጵያ በገዛ ልጆቹ እንዲህ ፍዳውን ሲያይ አይተው፣ ተመልክተውም ከዚያ ራቅ ባለ ሥፍራ፣ በሰዶምና ገሞራ ምድር፣ በአህዛብ ምድር፣ በኢአማንያን ሀገር ደግሞ ሞተረኛ ተመድቦለት፣ በሰረገላ በሊሞዚን በፈረሰኛ ታጅቦ፣ ዐውራ ጎዳናዎች ተዘግተው፣ የየሀገሩ የየከተማዎቹ ከንቲባዎች በተገኙበት፣ የነጮቹ፣ የዐረቦቹ፣ የሩቅ ምስራቅና የጥቁሮቹ የመገናኛ ብዙሃን በተገኙበት በታልቅ መንፈሳዊ ሥነ ሥርዓትና ድምቀት ሲከበር ስታይ በእግዚአብሔር ድንቅ ሥራ ትደመማለህ።

ይሄን ማስታወቂያ ሳየው ገረመኝ። በሀገረ አሜሪካ እንዲህ በይፋ በዓለ ጥምቀትን እንዴት ኢትዮጵያውያኑ እንደሚያከብሩትና ከወዲሁ ዕቅድ አውጥተው በይፋ እንዴት እንደሚያውጁ ተመልከተሉኝማ። ቄሮ የለ ቀሬ፣ ወሃቢይ የለ ሰለፊ፣ ነፃነት ብቻ። ሰንደቅ ዓላማው ከፍ፣ ዝማሬው፣ ወዳሴው፣ ሥርዓተ አምልኮውና ሥርዓተ ቅዳሴው ከፍከፍ ይላል።

በዋሽንግተንና አካባቢው በሜሪ ላንድ ( ሀገረ ማርያም) የምትኖሩ ምዕመናን ፏ ብላችሁ፣ እንቁጣጣሽ መስላችሁ፣ ጅንስና ሚኒስከርታችሁን ወዲያ ጥላችሁ፣ በሀገር ባህል ልብሱ፣ በጃኖ፣ በኩታው፣ በእጀጠባቡ ጀነን ኮራ ብላችሁ አማሪካን የትራንፕን ከተማ በአረንጓዴ ቢጫ ቀይ ሰንደቅ ዓላማ፣ በዝማሬው፣ በከበሮ፣ በእልልታ አናውጧት። ማዕጠንቱ ይታጠን፣ መስቀሉ ይወጣ አጋንንቱን ይቀጥቅጥ፣ ይቀደስ፣ ወረቡ፣ ዝማሜው፣ ሽብሸባው ይታይ ይፈጸም።

በኢትዮጵያ ደግሞ በተቃራኒው ነው። በዓለ ጥምቀትን እንዴት እንደምታከብር፣ እንዴት እንደምትዘምር፣ ምን መልበስ፣ ምን መያዝ እንዳለብህ ቄሮ የተባለ የወሃቢያ እስላም ሠራዊት ሊያዝህና ሊያስፈራራህ ይሞክራል። አዲስ አበባ መርካቶ ተክለሃይማኖቶች ገራሚ ዝግጅት እያደረጉ ነው። አንዳንድ አድባራትም እንዲሁ። የተከልሃይማኖት ልጆች የሚሠሩትን ለማስቆም የወሃቢይ እስላሞቹ ሆያ ሆዬ ቢዘፍኑም የተክልዬ ልጆች ግን መስሚያችን ጥጥ ነው ብለው ዝግጅታቸውን ቀጥለዋል። አብነት አደባባዩ በሰንደቅ ዓላማው አሸብርቋል። ደምቋልም።

______________________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የኢትዮጵያና የእስራኤል ጠላት የሆነው ሺያ-ሙስሊሙ ጄነራል እንዲህ ነው በእሳት የተጠረገው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 4, 2020

ኢትዮጵያውያን ክርስቲያኖችን በጋዛ ሰርጥ በሳላህዲንግ ልጆች በኩርድ መሀመዳውያን አማካኝነት በቅርቡ ያስረሸናቸው እንዲሁም እናት ኢትዮጵያን በሱዳንና የመን በኩል ለመተናኮል አቅዶ የነበረው ከፍተኛ የኢራን እስላም ሪፐብሊክ ባለሥልጣን የሆነው ጄነራል ቃሲም ሱሌማኒ እንዲህ ነው በእሳት የተጠረገው። ሰይፍ የሚያነሡ ሁሉ በሰይፍ ይጠፋሉ!

ጄነራል ቃሲም ሱሌማኒን አልቁድስ /አልቁድስ የተሰኘው የኢራን እስላማዊት ሬፓብሊክ ሽምቅ ተዋጊ/ ብርጌድ መሪ ነበር። መሀመዳውያኑ “አልቁድስ” የሚሉት ኢየሩሳሌምን ነው፤ ይህ ብርጌድ የተቋቋመውም “ኤየሩሳሌምን ከአይሁዶችና ክርስቲያኖች ነፃ እናወጣለን” በሚል መርሆ ነው።

አዎ! በሃገራችንም እነ መራራ ጉዲና አዲስ አበባ የእኛ ናት፤ ካልሆነች እንደ ኢየሩሳሌም እንከፋፍላታለን እያሉ በምዛት ላይ ናቸው። አይይ! በተዋሕዶ ኢትዮጵያውያን ላይ ለሚካሄደው የማፈናቀል፣ የማንገላታትና የጭፈጨፋ ዘመቻ በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ ተጠያቂ በሆኑት 6ቱ የዲያብሎስ የግብር ልጆች ለእነ መራራ ጉዲናአብዮት አህመድአቦይ ስብሀትሽመልስ አብዲሳታከለ ኡማጃዋር መሀመድ የመደምደሚያው ፍርድ ተሰጥቷቸዋል።

ዓብያተክርስቲያናትን በማቃጠላቸው ብለውም ካህናቱን፣ ዲያቆናቱንና ምዕመናኑን በቀላሉ እንደ በግ በማሳረዳቸው ባጠቃላይ የክርስቲያኖች ደም በመስዋዕት መልክ በማፍሰሳቸው ቃሲም ሱሌማኒ ከገጠመው የእሳት ማበጠሪያ በከፋ መልክ ይበጠራሉ

በግራኝ አብዮት አህመድ አሊ መሪነት ባለፉት 2 ዓመታት ብቻ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያንና ምዕመኖቿ ላይ የተፈፀሙ ግፎች

++++++++++++++++++++++++++++++++++

  • * በግፍ የተገደሉ ካህናትና ምዕመናን 👉 158

  • * አካላዊ ጥቃት የደረሰባቸው ምዕመናን 👉 44

  • * ንብረት የወደመባቸው ምዕመናን 👉 417

  • * የተፈናቀሉ ምዕመናን 👉 6450

  • * ተገደው እንዲሰልሙ የተደረጉ 👉 38

  • * ሙሉ በሙሉ የወደሙ አብያተክርስቲያናት 👉 17

  • * ንዋያተ ቅድሳትና ሌሎች ንብረቶች የተዘረፉና የተቃጠሉባቸው አብያተክርስቲያናት 👉 13

+___________________________+

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , | 1 Comment »

ድንቅ ነው | ኢትዮጵያውያን እና ጂኒ ጃዋር በተፋጠጡበት በሚካኤል ዕለት የኤሬቻ ዛፍ ወደቀ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 28, 2019

፲፪ / / ፲፪ ቅዱስ ሚካኤል ዕለት በአሜሪካዋ ቪርጂኒያ ግዛት የተከሰተው ተዓምር ነው። በዋሽንግተን ዲ.ሲ እና አካባቢዋ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን በየአብያተክርስቲያናቱ ቅዱስ ሚካኤልን ሲያወድሱና ሲማጸኑ በአቅራቢያቸው በሚገኝ አንድ መንገድ ላይ የተተከለው ግዙፍ የኢሬቻ ዛፍ መኪና ላይ ወድቆ ተጓዦቹ ለአርባ አምስት ደቂቃ ያህል ከመኪናቸው መውጣት አልቻሉም ነበር። እንደሚታወቀው ጂኒ ጃዋር በዚሁ መንገድ በኩል አድርጎ ነበር ቤተዘዳ ወደተባለው መንደር የሚያመራው። ይህ ዛፍ ለጂኒ ጃዋር ተዘጋጅቶለት ይሆን?

በእነዚሁ ቀናት እስክንድር ነጋ ወደ ዋሽንግተን እና ቪርጂኒያ ተጉዞ ነበር። ከዚህ በተጨማሪ ብዙ ኢትዮጵያውያን የድንግል ማርያም መቀነት ቀለማት ያረፉበትን የኢትዮጵያን ሰንደቅ ዓላማ በመያዝ የጂኒ ጃዋርን እባባዊ እንቅስቃሴ ተከታትለውት ነበር። ጂኒ ጃዋር በመጀመሪያ ዋሽንግተን በሚገኝ አንድ የፊልጲናውያን ካቶሊክ ቤተክርስቲያን ከቄሮ አጋንንት አጋሮቹ ጋር መሰባሰብ አቅዶ ነበር፤ ነገር ግን በኢትዮጵያውያኑ ተጽዕኖ ይህ አልተሳካለትም። ቤተ ሳይዳ የሚገኝ አንድ የጴንጤ መናፍቃን ቸርች ግን በሩን ጂኒው ለመክፈት ፈቃደኛ ስለነበር ወደዚያ አመራ። ተመሳሳይ ላባ ያላቸው ወፎች አንድ ላይ ይበራሉ!

ይህ ሁሉ የሆነው አሜሪካ ዋንኛ የሃገሪቱ ክብረ በዓል የሆነውን “የምስጋና ዕለት” / Thanksgiving ለማክበር በምትዘጋጅበት ዋዜማ ነው። ይህ በዓል የኛዎቹ ጣዖተኞች የሚያከብሩት ዓይነት ኢሬቻ ነው፤ ይህ በዓል በአሜሪካም ሆነ በኢትዮጵያ በጭራሽ መከበር የለበትም። ምክኒያቱም በአሜሪካ ከአውሮፓ የመጡት ነጮች “አሜሪካን ህንዶች” ተብለው የሚታወቁትን ቀደምት የአሜሪካ ነዋሪዎችን በመጨፍጨፍ መሬታቸውን በመውረሳቸው አምላካቸውን የሚያመሰግኑበት በዓል ስለሆነ ነው። በኢትዮጵያም “ኦሮሞ” የተባሉት መጤዎች በተመሳሳይ ሁኔታ ከታንዛኒያ አካባቢ በመፍለስ ሃያ የሚጠጉ ቀደምት የኢትዮጵያን ነገዶችን በመጨፍጨፍ ምድራቸውን በመውረሳቸው ለዋቄዮአላህ “ዋቄኒ” እያሉ ምስጋናቸውን የሚሰጡበት እርኩስ በዓል ስለሆነ ነው።

ዛሬም እነዚህ በአንድ ዓይነት እርኩስ መንፈስ ባላጋር (Brothers in arms) ለመሆን የበቁት ነጭ አሜሪካውያን እና ኦሮሞዎች የቀሩትን ጥንታውያኑን የሰሜን አሜሪካን እና የኢትዮጵያን ነገዶችን ለማጥፋት ተነሳስተዋል። በትናንትናው ዕለት የወጣ አስደንጋጭ መረጃ የሚነግረን ከሰሚን አሜሪካ ቀይ ህንድ ቤተሰቦች ሴቶችና ህፃናት በመጥፋት፣ በመሰወርና በመገደል ላይ መሆናቸውን ነው። ፕሬዚደንት ትራምፕ በጠፉ እና በተገደሉ የአሜሪካ ሕንዶች እና በአላስካ ተወላጅዎች ላይ ግብረኃይሉን የሚያቋቁም አስፈፃሚ ትዕዛዝ ፈርመዋል። በሃገራችንም ተመሳሳይ የግድያ እና የዘር ማጥፋት ክስተት በመታየት ላይ ነው። እኛ ግን፡ ከእግዚአብሔርና ቅዱሳኑ በቀር ጉዳዩን የሚከታተልልን ኃይል፣ መሪ፣ ፓርቲ ወይም ቡድን የለንም።

ኦሮሞዎቹ የኢሬቻ ኦዳ ዛፋቸውን በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይ ለመትከል በቅተዋል፣ አሜሪክውያኑ ደግሞ ለገና በዓል ዛፎቻቸውን በየቦታው ለመትከል በመዘጋጀት ላይ ናቸው። የቪርጂኒያ ዛፍ መውደቅ ለሁለቱም ወራሪዎች እነደ ማስጠንቀቂያም ሌወሰድ ይችላል።

ፊልጲናውያንና ቤተ ሳይዳን ካነሳሁ አይቀር ዛሬ ህዳር ፲፰ መሆኑን ላስታውስ። በዚህች ቀን ከአስራ ሁለቱ ሐዋርያት አንዱ የሆነው ሐዋርያው ፊሊጶስ አረፈ፤ ጥቅምት ፲፬ ቀን መታሰቢያውን የምናከብርለት ኢትዮጰያዊውን ጀንደረባ ያጠመቀውን ዲያቆኑ ፊሊጶስ ነው። ይህ የዛሬው ግን ቁጥሩ ከ ፲፪ቱ ሐዋርያት ነው። [ዮሐ.፩፥፬፬] በነገው ኢየሱስ ወደ ገሊላ ሊወጣ ወደደ፥ ፊሊጶስንም አገኘና ተከተለኝ አለው። ፊሊጶስም ከእንድርያስና ከጴጥሮስ ከተማ ከቤተ ሳይዳ ነበረ ይላል። ሐዋርያት ዓለምን ዞረው ለማስተማር ዕጣ ሲያወጡ ለፊሊጶስ ከወርቅ የተሰራ አሞራ የሚያመልኩ ሰዎች ያሉበት አገር ደረሰው ገድለ ሐዋርያት ላይ አፍራቅያ ይለዋል የአገሩን ስም የዛሬዋ ቱርክ አካባቢ የሚገኝ ነው፤ ወደ ከተማው ግብቶ ወንጌለ መንግስተ ሰማያትን ሰበከ ብዙዎችንም አሳመነ አጠመቃቸው፤ አቆረባቸውም፤ ቤተክርስቲያን ሰራላቸው፤ ካህንና ዲያቆንም ሾመላቸው፤ ነገር ግን ጥቅማቸው የጎደለባቸው የጣኦት ካህናት ከንጉሱ ጋር ነገር ሰርተው አጣሉት፤ አስረው ደበደቡት፤ ሰቅለውም ገደሉት ይህም የሆነው በዛሬዋ ቀን ነው።

ዛሬ ኢሬቻን የመረጡት የሃገራችን ከሃዲዎችስ? አባቶቻችን እየተራቡና እየደከሙ ብሎም ደማቸውን እያፈሰሱ ወንጌለ መንግስተ ሰማያትን ሰበኩ፣ አስተማሯቸው፣ አሳምነዋቸው፣ አጠመቋቸው፣ አቆረቧቸው፣ ቤተክርስቲያን ሰሩላቸው፣ ካህንና ዲያቆን ሾሙላቸው፤ አጻፈውን በምን መለሱ? ዛሬ ወደ አምልኮ ጣዖታቸው በመመለስ ካህናቱን፣ ዲያቆናቱንና ምዕመናኑን በመግደል እንዲሁም አብያተክርስቲያናትን በማቃጠል። አይይይ!

[፩ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች ምዕራፍ ፬፥]

አንተ እንድትበልጥ ማን አድርጎሃል? ያልተቀበልኸውስ ምን አለህ? የተቀበልህ ከሆንህ ግን እንዳልተቀበልህ የምትመካ ስለ ምንድር ነው?“

አሁን ጠግባችኋል፤ አሁንስ ባለ ጠጎች ሆናችኋል፤ ያለ እኛ ነግሣችኋል፤ እኛ ደግሞ ከእናንተ ጋር እንድንነግሥ ብትነግሡ መልካም ይሆን ነበር።

ለዓለም ለመላእክትም ለሰዎችም መጫወቻ ሆነናልና፤ እግዚአብሔር እኛን ሐዋርያቱን ሞት እንደ ተፈረደባቸው ሰዎች ከሁሉ ይልቅ የኋለኞች እንዳደረገን ይመስለኛልና።

እኛ ስለ ክርስቶስ ሞኞች ነን እናንተ ግን በክርስቶስ ልባሞች ናችሁ፤ እኛ ደካሞች ነን እናንተ ግን ኃይለኞች ናችሁ፤ እናንተ የከበራችሁ ናችሁ እኛ ግን የተዋረድን ነን።

፲፩ እስከዚህ ሰዓት ድረስ እንራባለን፥ እንጠማለን፥ እንራቆታለን፥ እንጐሰማለን፥ እንንከራተታለን፥

፲፪ በገዛ እጃችን እየሠራን እንደክማለን፤ ሲሰድቡን እንመርቃለን፥ ሲያሳድዱን እንታገሣለን፥ ክፉ ሲናገሩን እንማልዳለን፤

፲፫ እስከ አሁን ድረስ የዓለም ጥራጊ የሁሉም ጉድፍ ሆነናል።

የሐዋርያው ፊሊጶስ በረከት ይደርብን!

________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , | 1 Comment »

ግብጻውያን ክርስቲያኖች | በኢትዮጵያ ቤተክርስቲያን እያቃጠለ ያለው ሙስሊሙ ጠቅላይ ሚንስትር ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 28, 2019

ሞኝ ሰው እራሱ ከሠራው ልምድ ብቻ ለመማር ይሻል፤ ብልህ ሰው ግን ከሌሎች ልምድ ይማራል

በትውልድ አገራቸው ለዘመናት እንደ ሁለተኛ ዜጋ የሚቆጠሩትና የእስልምናን ሜንጫ ላለፉት 1400 ዓመታት በመመከት ላይ ያሉት ኮፕት ወገኖቻችን የእስልምናን ሰይጣናዊ አካሄድ በደንብ ነው የሚያውቁት።

ኮፕት ወንድሞቻችን እና እህቶቻችን በኢትዮጵያ ቤተክርስቲያን ላይ እየደረሰ ስላለው ጥቃት ከመገረም ጋር ሃዘኖቻቸውን እንደሚከተለው ይገልጻሉ፦

+የክርስትና ሃገርና መቀመጫ በሆነችው ኢትዮጵያ ውስጥ እንኳን ክርስቲያኖች እየተበደሉ ነው፤ በርግጥም በፍጻሜ ዘመን ላይ ነን፡፡

+ ኢትዮጵያ ሙሉዋ የኦርቶዶክስ መንግስት ናት እናም ሙስሊሙ መሪ አቢይ አህመድ ይህን አይወድም

+ ሶማሊያውያኑ ስደተኞች የአመፅ መቅሰፍትን ይዘው ወደ ኢትዮጵያ ገብተዋል፤ በአራት ዓመት ውስጥ ማንም ሳይመክታቸው ወረራውን በደንብ ጀምረዋል፤ በኢትዮጵያ ቤተክርስቲያን ነበር ተስፋችን፤ ኦርቶዶክስ ሁልጊዜ ደካማ ናት

+ እስልምና አደገኛ ካንሰር ነው

 

________________________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የካናዳ ውድቀት | በዓብያተ ክርስቲያናት ላይ የሚፈጸሙ ሰቅጣጭ ጥቃቶች እየተዘወተሩ መጥተዋል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 29, 2019

በጣም ያሳዝናል፤ ብዙ የዜና ማሠራጫዎች ፀጥ ብለዋል

በካናዳ ጠቅላይ ግዛት በማኒቶባ ዋና ከተማ ዊኒፔግ ባለፈው እሑድ ዕለት የአንድ ቤተክርስቲያን ውሳጤ በክርስቶስ ተቃዋሚዎች ተበለሻሽቶ እንዲሁም የኢየሱስ ክርስቶስ እና ድንግል ማርያም ኃውልቶች ወድቀው እና ፈራርሰው ተገኝተዋል። ይህን መሰሉ እርኩስ ድርጊት ሲከሰት በሳምንት ውስጥ ለሁለተኛ ጊዜ መሆኑ ነው፤ ባለፈው ሳምንት አንድ ሌላ ቤተክርስቲያን ላይ ተመሳሳይ ጥቃት ተፈጽሞ ነበር።

ከሦስት ዓመታት በፊትም በዚሁ ጠቅላይ ግዛት በኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ህንፃ ላይ የእሳት ቃጠሎ ደርሶ ነበር።

__________________

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ሰዶማዊው ማክሮን ላሊበላን አርክሶ ከተመለስ በኋላ ፲፪ የፈረንሳይ ዓብያተክርስቲያናት ላይ ክፉኛ ጥቃት ደርሶባቸዋል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 24, 2019

በጣም የሚገርምና አሳዛኝ የሆነ ክስተት በፈረንሳይ እየታየ ነው። ለሦስት መቶ ዓመታት ያህል ታይቶ የማይታወቅ አብዮት በፈረንሳይ እንደገና ተቀስቅሷል። በትናንትናው ዕለት የቢጫ ሰደርያ ለባሽ ተቃዋሚዎቹን ለማደን የፈረንሳዩ ፕሬዚደንት ሠራዊቱን ጠርቶ ነበር፤ ማለትም፡ ወታደሮችና ከባድ መሣሪያዎች በፈርንሳይ ታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ በፓሪስ ከተማ መንገዶች ላይ እንዲሠፍሩ ተደርገዋል። የተቃዋሚዎቹ ኃይል ጠንከር ካለም ወታደሮች ጥይት ተኩሰው እንዲገድሉ ማክሮን ፈቃድ ሰጥቶ እንደነበር ተጠቁሟል። ዋው!

በሌላ በኩል፡ አይሁዶች ፈርንሳይን በብዛት በመልቀቅ ወደ እስራኤል ሄደው እየሠፈሩ ሲሆን፤ በክርስቲያኖችና ዓብያተክርስቲያናቶቻቸው ላይ እየተካሄደ ያለው ጥቃትም አሳሳቢ በሆነ መልክ በመጧጧፍ ላይ ነው።

ፕሬዚደንት ማክሮን ከአጋሩ ጠ/ሚንስትር ግራኝ አህመድ ጋር በመሆን ወደ ላሊበላ ሄደው ቅዱስ ዓብያተክርስቲያናቶቻንን አርክሰዋል። የሚገርመው ደግሞ፤ የራሱን አገር ዓብያተክርስቲያናት በአግባቡ መንከባከብና መጠበቅ ያልቻለው አማኑኤል ማክሮን የላሊበላ ዓብያተክርስቲያናትን “ለማደስ ቃል ገብቷል” መባሉ ነው።

በክርስቶስ ተቃዋሚዎቹ አማኑኤል ማክሮን እና አብይ አህመድ ላይ መዓት በመምጣት ላይ ነው። የለበሱት ካባ መዘዝ? እነዚህን ሁለት የኢትዮጵያ ጠላቶች ካባዎቹ አቦዝነዋቸው (deactivate) ይሆን?

_________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: