Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • April 2023
    M T W T F S S
     12
    3456789
    10111213141516
    17181920212223
    24252627282930
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘# ውጊያ’

ኦሮሞዎች ኢትዮጵያን ያምሳሉ በውጩ ዓለም ደግሞ የኢትዮጵያን ስም ያጠለሻሉ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 3, 2020

ሁለት ወፎች በአንድ ድንጋይ!

ሌባው – ሰይጣን ሊሰርቅና ሊያርድ ሊያጠፋም እንጂ ስለ ሌላ አይመጣም [የዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ ፲፥፲]

በእርግጥ የሚያስጨንቀው ነጥብ ኢትዮጵያውያን እዚህ ለምን ይኖራሉ?” ደይሊ ሜል – Daily Mail ባወጣው መረጃ ላይ የሚነበብ አስተያየት ነው፤ 900 ጊዜ ተወዷል።

አዎ! “እልል! ብላችሁ የተቀበላችሁት ሙሴያችሁ ግራኝ ዐቢይ አህመድ እያታለለና በደንብ በተቀነባበረ መልክ አፈር ድሜ እያሳጋጣችሁ ነው። “ጂኒ ወንድሙን ጀዋርን አሠረልን ብላችሁ” ዛሬም ልክ እንደ ጨቅላ እንዲህ በቀላሉ እልል! ትላላችሁ? ሞኞች! ሰነፎች! ሰውዬ በኢትዮጵያ ስም ቢሊየን ዶላሮች እየሰበሰበ “በኦሮሚያ ልማት፣ በኦሮሞ ሠራዊት ማስታጠቂያ” ላይ ያውለዋል፤ መንጋው ደግሞ ኢትዮጵያን በማፈራረስ እና ኢትዮጵያውያንን በመግደል ላይ ተሠማርቷል። በውጩ ደግሞ የኢትዮጵያን ስም ለማጠለሸት ከለንደን እስክ ሚነሶታ አጋንንታዊ የፈረሳ ተግባራታን በመፈጸም ላይ ይገኛል። አዎ! ፈረንጁ “ኢትዮጵያ” እንጂ “ኦሮሞ” የሚባለውን ነገር አያውቅም፤ ስለዚህ እነዚህን እርጉም አጥፊዎች በጅምላ “ኢትዮጵያውን”ብሎ ነው የሚጠራቸው። እያየን ነው፤ ከሃዲዎቹ ኦሮሞዎች በአንድ ድንጋይ ሁለት ሁለት ወፍ እየመቱ እንደሆነ? ምስኪኗ ኢትዮጵያ ስልጣኑን፣ መሪቱንና ገንዘቡን ሁሉ ሰጥታቸው እንኳን ይህን ያህል እየበደሏት ነው። እግዚአብሔር እሳቱን ከሰማይ ያውርድባቸው!

________________________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ግራኝ ዐቢይ አህመድ | ጀዋርን በግልጽ ከመጀመሪያው አንስቶ እስከዛሬ የምጠብቀው እኔ ነኝ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 2, 2020

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ

መጠበቅ ብቻ አይደለም ከዚያም የበለጠ ብዙ ድብቅ ነገር አለን፤ እንኳን ጅዋርን ማሰርና መግደል ቀርቶ ሊገድሉን ከሚፈልጉት ጋር እንኳን አብረን እየኖርን ነው”። ገዳይ ዐቢይ አህመድ ከሐረር ፥ 86 ተዋሕዶ ኢትዮያውያን በአስቃቂ ሁኔታ በተገደሉ ማግስት ፥ “ኤስኮርት!” ዋው!

ያው! በግልጽ ነግሯችሁ ነበር እኮ!

ሰኔ”(ሸኔ) ፥ እስኪ ከገዳዩ ጋር የተያያዙትን እና እራሱን አጋልጦ እንደ ፍየል እንዲለፈልፍ የተደረገባቸውን አንዳንድ ቦታዎች እናስታውስና ነጥብጣቦቹን እናገናኝ፦

  • 👉 ባድሜ (ከሃዲ ወታደር ሆኖ ሲያገለግል እና ደም ሲያስፈስስ ነበር ፥ የደም ጥማቱ እዚህ ነው የጀመረው)
  • 👉 ስልጤ
  • 👉 ደሴ
  • 👉 ሐረርጌ
  • 👉 ባሌ

________________________________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

በጣም ያሳዝናል! ዘመድኩን በቀለ የይሁዳን ፈለግ እየተከተለ ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 2, 2020

አዎ! በጣም ያሳዝናል፣ ያስቆጣልም፤ ታታሪው ወንድማችን ምንም እንኳን ምልክቱን ከወራት በፊት ጀምሮ ቢያሳየንም አሁን ግን ለይቶለታል፤ በግራኝ ዐቢይ ጋኔን የተለከፈ ይመስላል ፥ አሁን በይፋ የገዳይ ዐቢይ ደጋፊና መልዕክተኛ ሆኖ አረፈው። በትናንትናው ዕለት ለዐቢይ አህመድ የጻፈውን ደብዳቤ አንብቡት፤ ኡ! ! ያሰኛል።

ባለፈው ሳምንት ላይ ልክ የእነ ጄነራል አሳምነው ግድያ መታሰቢያ በዋለበት ዕለት መምህር ዘመድኩን ገዳይ ዐቢይ አህመድን “ዛፍ ቆራጭ” በማለት ጀግና አደረገው፤ ትናንትና በአቡነ ተክለ ሐያማኖት ዕለትና እስክንድር ነጋና ስንታየሁ ቸኮል በዐቢያ አህመድ እረኞች እንደ አህያ እየተነዱ ወደ እሥር ቤት በተወረወሩበት ዕልት ደግሞ ለገዳይ ዐቢይ ተንበርክኮ እንባ አነባለት፤ “እነ ዶ/ር አንባቸውን ጄነራል አሳምነው ነው የገደላቸው” ለማለት የቃጣ እስኪመስል። “የተመረጡት እንኳ ይስታሉ” የሚለው ቃል በተግባር ታየ። ፃድቁ አባታችን አቡነ ተክለ ሐይማኖት በትናንትናው ዕለት ብዙ ነገሮችን ገላልጠው አሳዩን።

እንደው ግን በወንድማችን ላይ ምን ዓይነት የአእምሮ ቁጥጥር ቢያደርጉበት ነው? ማየት የሚችሉ በግልጽ ያዩታል፣ መስማት የሚችሉ በደንብ ይሰሙታል አቋምየለሹ አጋሩ ዮኒ ማኛ የግብረሰዶማውያን እና የሲ.አይ.ኤ እእምሮ ቁጥጥር ሰለባ ለመሆን የበቃ ግለሰብ ነው። ዘመድኩን በቀለስ የጀርመኑ የስለላ ወኪል የቢ.ኤን.ዲ አእምሮ ቁጥጥር ሰለባ ለመሆን በቅቶ ይሆን? ከዚህ ቀደም “የጀርመን መንግስት እንደማንኛውም ሰው ሳይሆን ልዩ የሆነ የዩቲውብ ቻነል እንሰጥሃለን ብለውኛል” የሚል ነገር በፌስቡኩ ጽፎ ሳይ የተሰማኝ ይህ ነበር። ዘመድኩንን እና ዮኒ ማኛን አዳምጧቸው፤ ድምጻቸው ላይ የሆነ የሚያመሳስላቸው ቀጭን የሆነ ቀለም ይሰማል፤ ጥሩ አይደለም!

ባለፈው ሳምንት ይህን ጽሑፍ ለአንድ አንባቢየ አቅርቤው ነበር፦

አዎ! ሁላችን በጽኑ የምንፈተንበት ጊዜ ላይ ነን። በተለይ እራሳቸውን ለዓለሙ ያስተዋወቁና እንደ እነ እኅተ ማርያም እና መምህር ዘመድኩን ሜዲያ ላይ በመውጣት ብዙ ተከታዮችን ማፍራት የበቁ እህቶቻችንና ወንድሞቻችን ለበለጠ ፈተና የተጋለጡ ናቸው። እኔ በድምጽም በምስልም መውጣት የማልፈልገበት ዋናው ምክኒያት ይሄው ነው። ኢንተርኔት የሚስተላለፍበት የአየር ሞገድ በጣም አደገኛ ሞገድ ነውና።

መምህር ዘመድኩንን በተመለከተ እኔም የማደንቀው ወንድማችን ነው። ነገር ግን ላለፉት ወራት በግራኝ አብዮት አህምደ ጥላ ሥር የወደቀና ለእዚህ የተዋሕዶ ጠላት የምርጫ ቅስቀሳ ለማድረግ የወሰነ ይመስለኛል። ይህ ለእኔ ቀይ መስመር እንደ መጣስ ነው የሚቆጠረው። አንድ የተዋሕዶ ልጅ በከፊልም ቢሆን ገዳይ ዐቢይ ድጋፍ መስጠት ወይም በጎ ነገር መናገር የለበትም፤ በጭራሽ፤ ይህ ወገንን የምለካበት ጥብቅ አቋሜ ነው። መምህር ዘመድኩን ትናንትና ያወጣውን ቪዲዮ ካዳመጥሽው ምን ለማለት እንደፈለግኩ ትረጂኛለሽ። “አንድ ሰው በጎ ሲሰራ አወድሰዋለሁ፤ መጥፎ ሲሰራ እወቅሰዋለሁ” የሚለው ንግግሩ “ወዴት ጠጋ ጠጋ?” የሚያሰኝ በዓለማውያኑ ፖለቲከኞች ዘንድ የሚዘወተር ንግግር እንጅ ከአንድ መንፈሳዊ ሰው አፍ መውጣት የሚገባው ንግግር አይደለም። ለምን ስለ እነ መለስ ዜናዊ፣ አቡነ ጳውሎስ ወይም ደብረ ጽዮን ተመሳሳይ “ሚዛናዊ የሆነ” ነገር ሲናገር አይሰማም? መቼም እነርሱም ቢሆኑ አንድ የሠሩት በጎ ነገር ይኖራል። ዲያብሎስ እንኳን ሁለት መድኃኒት ሰጥቶ ነው አንድ መርዝ ጠብ የሚያደርገው። ታዲያ ዲያብሎስንም በጎ ሲሠራ ያወድሰዋ! አብዮት አህመድ አሊን በተመለከተ የትኛውን በጎ ነገር ሰርቶ ነው፤ “”የአቢቹ”(ወንጀሉን ለመቀነስ እንዲህ እሚያቆለማምጠው) ነገር አይገባኝም፤ አንዳንዴ ጥሩ ነገር ያደርጋል፤ አንዳንዴ…” ለማለት የቻለው? ያውም የእነ ጄነራል አሳምነውን ግድያ ዓመታዊ መታሰቢያ በምናስታወስበት ወቅት፣ ከሃዲ ዐቢይ አህመድ አባይን ለግብጽ መሸጡ ይፋ በሆነበት ዕለት። ኢንጂነር ስመኘውን ጨምሮ ሁሉንም ዐቢይ አህመድ እንደገደላቸው አሁን መላዋ ኢትዮጵያ ታውቀዋለች፤ ታዲያ ምነው መምህራችን ገዳዩን ገዳይ ብሎ ለመትፋት ተሳነው? በተዋሕዶ ኢትዮጵያ ላይ ከግራኝ አሀምድ ቀዳማዊ ያልተናነሰ ወንጀል የሠራውን ዳግማዊ ግራኝን ማወቅ ተስኖታል፤ የእኅተ ማርያም ባለቤት (ነፍሱን ይማረው!)እንዴት እንዳረፈ ግን ፍርድ ለመስጠት ተችሎታል። ያውም የአራት ልጆች እናቷ እስር ቤት ውስጥ እየማቀቀች። ይህ እንዴት ይሆናል? አብይ ተልኮው መግደል፣ ማፍረስ፣ መዋሸት፣ ማፈናቀል፣ መዝረፍ እንደሆነ እንጅ ከዚሕ ውጭ በጎ ነገር ሲሠራ አላየንም። አብይ አህመድና እና መለሰ ዜናዊ በጭራሽ አይወዳደሩም፤ ደጋግሜ የምለው ነው፤ መለስ ብዙ ስህተቶችን የሠራ፤ ስህተቶቹን ለማረም ሲነሳሳ በሉሲፈራውያኑ የተገደለ፡ “ሙሴ ጸሊም” ሊሆን ይችል የነበረ ኢትዮጵያዊ ነው። እኛነን እንጂ ሉሲፈራውያኑ ጠላቶቻችን ይህን በደንብ ያውቁታል፤ የገደሉትም ለዚህ ነው። መምህር ዘመድኩን ትናንትና “አበበ ገላው ነው በጩኸቱ የገደለው” (ልብ እንበል፦ መለስ ዜናዊን እና አቡነ ጳውሎስ ካረፉ ስምንት ዓመት ሊሆናቸው ነው፤ ግን ትግሬ በመሆናቸው ያው እረፍት ሊሰጧቸው አልቻሉም። በየጊዜው ነው የሚኮንኗቸው፤ ምኒሊክን ሆን ብለው ከሚኮንኗቸው ኦሮሞ ዘውገኞች በምን ተለዩ?። አበበ ገላው አንድ ሌላ ፀረተዋሕዶ፣ ፀረሰሜን ኢትዮጵያውያን የሲ.አይ.ኤ ቅጥረኛ ነው። መምህር ዘመድኩን ይህን ቆሻሻ ግለሰብ እንደ አንድ ጀግና መሳሉ በድጋሚ “ወዴት ጠጋ ጠጋ” አስብሎኛል። ወንድማችንን ወይ አብዮት አህመድ በዳኔል ክብረት በኩል ገዝቶታል(ይቅርታ!) አሊያ ደግሞ ያቺ መከረኛ ፌስቡክ በህይወቱ ከፍተኛ ቦት ይዛለች። የሃገርወዳድ ኢትዮጵያውያንን ፌስቡክ ጦማሮች እና ዩቲዩብ ቻነሎች እያዘጋ ያለው አብዮት አህመድ ነው። ለአሥር ዓምታት ያህል ቪዲዮ ያጠራቀምኩባቸውን የኔን ዩቲዩብ ቻነል ያዘጉበኝ የዘማሪ ሉልሰገድ(ሉሌ ቋንቋዬ ነሽ) እና “ሰማያት” የተባሉትን ቻነሎችን ተጠቅመው ነው። ዋው! አይደል? ሌላ የሚገርመው ነገር ደግሞ አሁን በአብዮት አህመድ ፋና ቲቪ የሚጋበዘው ዘማሪ ሉልሰገድ ችግር ውስጥ ወድቆ በነበረበት ወቅት እርዳታ አበርክተንለት የነበረ ወገን መሆኑ ነው። ዘማሪው መምህር ዘመድኩን ያፈራው ስለሆነ ምን የሚያውቀው ነገር ይኖር ይሆን?

ለማንኛውም ወንድማችን መምህር ዘመድኩን የሚከተሉትን ነገሮች እንዲያስተካክል ሃሳቤን አቀርብለታለሁ፦

፩ኛ. ዐቢይ አህመድ አሊን ሙሉ በሙሉ መትፋትና ለፍርድ እንዲቀርብ መወትወት አለበት፤ ከእነ ጀዋር ለመለየት ፤ ወይም የህዋትን ወንጀል ከፍ በማድረግ ዐቢይን ፃድቅ ለማድረግ የሚያደርገው ሙከራ አይሠራም፤ ሁሉም በአንድ ላይ ነው የሚሠሩት፤ ሁሉም የኢትዮጵያን ውድቀት ነው የሚመኙት

፪ኛ. እስልምናን በተመለከት የ”ዋሃቢያ” ሽፋን መስጠቱ ተገቢ አይደልም፤ ጊዜውም አይፈቅድም። የእግዚአብሔር አምላክ እና ክርስትና ሃይማኖታችን ዋናው ጠላት እስልምና እና ቁርአኑ ነው። እያንዳንዱ አማኝ እስላም፤ ሱኒ፣ ሺያ፣ ዋሃቢ፣ ሱፊ፣ ኢስማኤሊ፣ አለቪት ወዘተ የእኛ ክርስቲያኖች ጠላት ነው። ዋሃቢዎቹን ብቻ እንደ ገዳዮች አድርጎ በመሳል ሱፊዎቹን“ሰላማዊ” አድርጎ ለመሸጥ መሞከር ግብዝነት ነው። እንዲያውም ከዋሃቢዎቹ ሲፊዎቹ ናቸው በይበልጥ አደገኞቹ። ዋሃቢዎቹ ስጋህን ሊገድሉ ነው የተነሱት፤ ሱፊዎቹ ግን መንፈስህን ለመንጠቅ። ዜጎቻችንን በመተቱ፣ በድግመቱ፣ በቡና፣ ጫት እና ጥምባሆ ያሰሯትና ያስተኟት ሱፊዎች ናቸው። ሁሉም እየተነሳ “እኝህን አባት (ሙስሊም አባት መባል የለበትም)እወዳቸዋለሁ…” እያለ በተዋሕዶ ልጆች ዘንድ አድናቆትን ያተረፉት ሙፍቲ ባለፈው ጊዜ ቄራ ሚካኤል ጎን ለመስጊድ ቦታ ሲሰጣቸው ለምንድን ነው “አይ ይህ የወገኖቻችን የክርስቲያኖች ቦታ ነው፤ አንቀበለም፤ ሌላ ይሰጠን” ያላሉት? ክርስቶስንስ ተቀብለዋልን?

፫ኛ. መምህራችን በሰሜን ኢትዮጵያውያን(ትግሬዎች)ላይ የለበሰውን ደቡብ ኢትዮጵያዊ የጥላቻ አቧራ ማራገፍ ይኖርበታል።

እንወድሃለን፤ ወንድማችን መምህር ዘመድኩን!”

ከወር በፊት ደግሞ ይህን አቅርቤ ነበር፦

ትንፋሽ የሌለው ሰው የሞተ እንደሆነ ሁሉ፣ የማትናገር ቤተክርስቲያንም የሞተች ነች” – አባ መዓዛ ክርስቶስ በየነ

ለሃገር የቆመች ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ብቻ ናት!”

ቃለ ሕይወት ያሰማለን፡ መምህር ዮርዳኖስ፤ የደፋሩን ሸህ እና የ666እስልምና ጣዖት አምልኮ እባባዊ አካሄድን በደንብ ደርሰህበታል። የአገራችን ተቀዳሚ ችግር ይህ መሆን በተገባው ነበር፤ የማንቂያው ደወልም ወደዚህ እውነት ሊወስደን በተገባው ነበር።

አብዛኞቹ እራሳቸውን በማታለልና በመሸጥ ከገዳይ አብይ ጎን ቆመው ወለም ዘለም በሚሉበት በዚህ የመተዛዘቢያና የመለያያ ዘመን እንዲህ በግልጽና በቀጥታ የሚናገር መምህር መኖሩ ተስፋ የሚሰጥ ነው። በተለይ በዚህ ዘመን ጊዜውን እየዋጀ የአብይ አህመድ አሊን እና የ666እስልምናን አደገኛነት በግልጽ ወጥቶ የማያጋልጥና የማያወግዝ መምህር ወይም ሰባኪ ከቁምነገር ሊቆጠር አይገባውም። የፈለገው ችሎታና እውቀት ይኑረው፤ ለዚህ ዘመን ካልተገለገለበት ሁሉም ነገር ዝርያ ነው፤ ለመቼስ ሊሆን ነው?

እስኪ ይታየን፤ ምን ዓይነት የክርስትና መምህር ነው ሁሉም በየእምነቱ ጸሎት ያድርግ፣ እኔ ለእግዚአብሔር አምላክ፣ እናንተ ደግሞ ለዋቄዮአላህ ዲያብሎስ ፥ ተቻችለን እንኑር፤ እኔ ብቻ ገነት ልግባ እንጅ ሌላው አይመለከተኝምበማለት የወገኑን ወደ ሲዖል መግባት የሚመኝ? ምን ዓይነት ስንፍና፣ ግድየለሽነትና ጭካኔ ነው? ምናለ በአንዷ ሴት በእህተ ማርያም ላይ ያሳዩትን ዓይነት ወኔ እና ጀግንነት ኢትዮጵያውያንን ጠፍሮ ባሠረው የእስልምና ዲያብሎስ ላይ ቢያሳዩት! የሚገርም ነው እኮ፤ አንዱ መምህር የሽሁን እጅ ይስማል ሌላው የስየጣን ቤት መስጊድ ያሠራልጉድ እኮ ነው!

እውነቱን ለመናገር፤ በዚህ ዘመን እኛ ክርስቲያኖችን ስለ ኢየሱስ ክርስቶስ ጌትነት ደጋግሞ ከሚሰብከን ሰባኪ ይልቅ የእስልምናን 666ትነት፣ የመሀመድን ሐሰተኛ ነብይነትና ክርስቶስ ተቃዋሚነት የሚያጋልጠውን ሰባኪ አምነዋለሁ፣ አከብረዋለሁ ፤ ታታሪ ነህ!” እለዋለሁ።

ብዙዎች ግን ዛሬ ሁሉም ነገር ግልጥልጥ ብሎ እየታየ አውቀው ተኝተዋል። መንፈሳውያን ኢትዮጵያውያን ነቅተው ሲነሱ ኢትዮጵያም አብራ ትነሳለች። የኢትዮጵያ ስምና ክብር የተዘጋጀው በመንፈሳዊ ኢትዮጵያውያን ስኬት በኩል ብቻ ነው። መንፈሳዊ ኢትዮጵያውያን ነቅተው ተነስተው የሃገሪቱን አመራር ከስጋውያን ኢትዮጵያውያን በፍጥነት ካልተረከቡ ኢትዮጵያ ትሞታለች። ኢትዮጵያ የበለጸገችና ገናና እንዲሁም ልዕለ ኃያል የሚለውን ስሟንና ክብሯን እንደገና ማመለስና መውረስ የምትችለው መንፈሳዊ ኢትዮጵያውያን በማንነትና በምንነታቸው ሲገለጡና ሲነግሱ ብቻ ይሆናል። ጠላት ይህን ያውቃል።

በሃገራችን፣ በቤተ ክርስቲያናችን እና በሰላማዊ ልጆቿ ላይ በታሪክ ታይቶ የማይታወቅ ወንጀል፣ ግፍና መከራ በዚህ በአህዛብ መንግስት በየቀኑ ሲፈጸሙ እያዩ ለምንድን ነው ሌሎች መምህራን ወጥተው እውነቱን ለመናገር የማይደፍሩት? ምንስ የሚይዛቸው ነገር አለ? እውነት ለስጋቸው፣ ለተወዳጅነታቸውና ለዝናቸው አስበው ይሆን?” የሚሉት የብዙ የተዋሕዶ ልጆች ጥያቄውች ናቸው።

በርግጥ መምህራኑ ከእኔ እና እናንተ የበረታ ፈተና የሚገጥማቸው ናቸው፤ ሆኖም ግን ለረጅም ጊዜ ሳከብራቸው እና ሳደንቃቸው የነበሩት እንደ መምህር ምህረት አብ አሰፋ፣ መምህር ዳንኤል ክብረት፣ መምህር ዘመድኩን በቀለ፣ መምህር ዘበነ ለማ እና መምህር ግርማ ወንድሙ የመሳሰሉትን ታዋቂ መምህራን በሃገራችንና በቤተ ክርስቲያናችን ላይ የአህዛብ መንግስት እየፈጸመው ያለውን ጂሃድ በግልጽ ከማውገዝና ጉዳዩንም አስመልክቶ ተገቢውን ትምህርት ከመስጠት መቶጠባቸው የግብረሰዶማዊው የአብይ አህዛብ መንግስት ተባባሪዎች አያደርጋቸውምን?

የመምህራኑን የህይወት ታሪክና የአገልግሎት ጉዟቸውን መለስ ብለን ብንመረምር፤ ሁሉም የተጠሩት የአህዛብን እና መናፍቃንን አስተምህሮዎች ለማጋለጥ በዚህም ተዋሕዷውያንን ለማንቃት ነበር። በዚህም ግርም ሥራ ሠርተው ነበር! ነገር ግን በኋላ ላይ ሁሉም ይህን እርግፍ አድርገው በመተው በባቢሎን ሃገራት መንሸራሸሩን መርጠዋል። እስኪ እንታዘበው፤ መምህር ምህረተ አብ እነዚያን የተደሰትንባቸውን የማንቂያ ደወል መርሃ ግብሮች በአፈቄሳር ዳንኤል ክብረት አጋዥነት ካቆመ በኋላ ኢትዮጵያን ለቅቆ ወደ ሰዶም እና ገሞራ ላስ ቬጋስ አመራ። በጣም ነበር ያዘንኩት፤ እስኪ ይታየን የአውሬው መንግስትን ከንቱ አዋጅ አልቀበልም ብሎ የማንቂያ ደወሉን ቢቀጥልበት ምን ዓይነት ድንቅ የሆነ ክርስቲያናዊ ዐቢይ በኢትዮጵያ ሊቀስቀስ ይችል እንደነበር።

ዛሬ እንደምናየው፤ ላለፉት 150 ዓመታት የአዲሲቷ ኢትዮጵያ መሪ፣ ገዥና የበላይ መንግስት ወይም ህግ የደቡብ ህዝብ ስጋዊ ማንነትና ምንነት ነው። መንፈሳዊው የሰሜኑ ህዝብና መንግስት ጸጋውንና በረከቱን በፈቃዱ ለስጋዊው የደቡብ ህዝብ አበርክቷል። ገዥ ስምና ክብር የሚሆነው የዚህ እንግዳ ፣ ባዕድ ፣ አዲስና ጸጉረልውጥ ህዝብ ማንነትና ምንነት ነው የሚሆነው። ይህ አንዳንድ ሙሉ በሙሉ ያልነቁትን ወገኖቼን ይከነክናቸው ይሆናል፤ ነገር ግን አፄ ሚኒሊክ፣ አፄ ኃይለ ሥላሴ እና ህወሃቶች የመንፈሳዊው ሰሜን ህዝብን ጸጋና በረከት ለስጋዊ ደቡብ ሕዝቦች አበርክተዋል። በተለይ ባዕድ ለሆኑት ኦሮሞዎችና ሶማሌዎች። ከሰሜን የተነሱት ህወሃቶች በሰሜንነታቸው እጅግ በጣም ለሚጠሏቸው፣ ኢትዮጵያን ለሚጠሏት ለስጋውያኑ ለኦሮሞዎችና ለሶማሌዎች በጭራሽ የማይገባቸውን አንጋፋውን የኢትዮጵያን ምድር ቆርሰው መስጠታቸው አይገርምምን? በጣም እንጅ!

የመንፈሳዊውን የሰሜኑን የኢትዮጵያ ህዝብ ጸጋና በረከት የወሰደውና ለራሱ ስምና ክብር ያደረገው ስጋዊው የደቡቡ ህዝብ ሲሆን ይህም እውነት ዛሬ በምናየው የኢሀዴግ ብሔር ብሔረሰቦችበሚለው ተልካሻ ስጋዊ ህገመንግስት ተገልጦ በሁሉ ላይ ነግሶ ይታያል።

የዛሬዋ ኢትዮጵያ ሁለት በተፈጥሯቸው ጠላት የሆኑ ማንነቶችና ምንነቶች ያላቸው ህዝቦች የሚኖሩባት አገር ናት። እግዚአብሔር ይቅር ይበለኝ ከተሳሳትኩ እንጂ እነዚህ ላይ የተጠቀሱት ስጦታው የተሰጣቸውና ሳከብራቸው የነበሩ መምህራን ምናልባት የተፈጠሩበት ስጋዊው የደቡብ አፈር የነገሰውን ስጋዊ የደቡብ ኢትዮጵያ መንግስት ማንነትና ምንነት የራሳቸው አድርገው በመቀበላቸው የሚፈጽማቸውን በደሎች ከማውገዝ እንዲቆጠቡ አድርጓቸው ሊሆን ይችላል።

የሚገርም ነው፤ ሁሉም መምህራን ከደቡብ ኢትዮጵያ ናቸው

  • . መምህር ምህረት አብ አሰፋ (መቱኢሉባቦር)
  • . መምህር ዳንኤል ክብረት(አገው፤ ስጋዊ ደቡብ ነው)
  • . መምህር ዘመድኩን በቀለ (ሐረር)
  • . መምህር ዘበነ ለማ (???)
  • . መምህር ግርማ ወንድሙ(ጎባ – ባሌ)

እና ብዙ ሌሎችም…”

________________________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የማንቂያ ደወል | አህዛብ ለአሠርተ ዓመታት የደገሱልን ድግስ ፍንጣቂ እየታየን ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 18, 2020

ትንፋሽ የሌለው ሰው የሞተ እንደሆነ ሁሉ፣ የማትናገር ቤተክርስቲያንም የሞተች ነች” – አባ መዓዛ ክርስቶስ በየነ

ለሃገር የቆመች ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ብቻ ናት!”

ቃለ ሕይወት ያሰማለን፡ መምህር ዮርዳኖስ፤ የደፋሩን ሸህ እና የ666እስልምና ጣዖት አምልኮ እባባዊ አካሄድን በደንብ ደርሰህበታል። የአገራችን ተቀዳሚ ችግር ይህ መሆን በተገባው ነበር፤ የማንቂያው ደወልም ወደዚህ እውነት ሊወስደን በተገባው ነበር።

አብዛኞቹ እራሳቸውን በማታለልና በመሸጥ ከገዳይ አብይ ጎን ቆመው ወለም ዘለም በሚሉበት በዚህ የመተዛዘቢያና የመለያያ ዘመን እንዲህ በግልጽና በቀጥታ የሚናገር መምህር መኖሩ ተስፋ የሚሰጥ ነው። በተለይ በዚህ ዘመን ጊዜውን እየዋጀ የአብይ አህመድ አሊን እና የ666እስልምናን አደገኛነት በግልጽ ወጥቶ የማያጋልጥና የማያወግዝ መምህር ወይም ሰባኪ ከቁምነገር ሊቆጠር አይገባውም። የፈለገው ችሎታና እውቀት ይኑረው፤ ለዚህ ዘመን ካልተገለገለበት ሁሉም ነገር ዝርያ ነው፤ ለመቼስ ሊሆን ነው?

እስኪ ይታየን፤ ምን ዓይነት የክርስትና መምህር ነው ሁሉም በየእምነቱ ጸሎት ያድርግ፣ እኔ ለእግዚአብሔር አምላክ፣ እናንተ ደግሞ ለዋቄዮአላህ ዲያብሎስ ፥ ተቻችለን እንኑር፤ እኔ ብቻ ገነት ልግባ እንጅ ሌላው አይመለከተኝምበማለት የወገኑን ወደ ሲዖል መግባት የሚመኝ? ምን ዓይነት ስንፍና፣ ግድየለሽነትና ጭካኔ ነው? ምናለ በአንዷ ሴት በእህተ ማርያም ላይ ያሳዩትን ዓይነት ወኔ እና ጀግንነት ኢትዮጵያውያንን ጠፍሮ ባሠረው የእስልምና ዲያብሎስ ላይ ቢያሳዩት!

የሚገርም ነው እኮ፤ አንዱ መምህር የሽሁን እጅ ይስማል ሌላው የስየጣን ቤት መስጊድ ያሠራልጉድ እኮ ነው!

እውነቱን ለመናገር፤ በዚህ ዘመን እኛ ክርስቲያኖችን ስለ ኢየሱስ ክርስቶስ ጌትነት ደጋግሞ ከሚሰብከን ሰባኪ ይልቅ የእስልምናን 666ትነት፣ የመሀመድን ሐሰተኛ ነብይነትና ክርስቶስ ተቃዋሚነት የሚያጋልጠውን ሰባኪ አምነዋለሁ፣ አከብረዋለሁ ፤ ታታሪ ነህ!” እለዋለሁ።

ብዙዎች ግን ዛሬ ሁሉም ነገር ግልጥልጥ ብሎ እየታየ አውቀው ተኝተዋል። መንፈሳውያን ኢትዮጵያውያን ነቅተው ሲነሱ ኢትዮጵያም አብራ ትነሳለች። የኢትዮጵያ ስምና ክብር የተዘጋጀው በመንፈሳዊ ኢትዮጵያውያን ስኬት በኩል ብቻ ነው። መንፈሳዊ ኢትዮጵያውያን ነቅተው ተነስተው የሃገሪቱን አመራር ከስጋውያን ኢትዮጵያውያን በፍጥነት ካልተረከቡ ኢትዮጵያ ትሞታለች። ኢትዮጵያ የበለጸገችና ገናና እንዲሁም ልዕለ ኃያል የሚለውን ስሟንና ክብሯን እንደገና ማመለስና መውረስ የምትችለው መንፈሳዊ ኢትዮጵያውያን በማንነትና በምንነታቸው ሲገለጡና ሲነግሱ ብቻ ይሆናል። ጠላት ይህን ያውቃል።

በሃገራችን፣ በቤተ ክርስቲያናችን እና በሰላማዊ ልጆቿ ላይ በታሪክ ታይቶ የማይታወቅ ወንጀል፣ ግፍና መከራ በዚህ በአህዛብ መንግስት በየቀኑ ሲፈጸሙ እያዩ ለምንድን ነው ሌሎች መምህራን ወጥተው እውነቱን ለመናገር የማይደፍሩት? ምንስ የሚይዛቸው ነገር አለ? እውነት ለስጋቸው፣ ለተወዳጅነታቸውና ለዝናቸው አስበው ይሆን?” የሚሉት የብዙ የተዋሕዶ ልጆች ጥያቄውች ናቸው።

በርግጥ መምህራኑ ከእኔ እና እናንተ የበረታ ፈተና የሚገጥማቸው ናቸው፤ ሆኖም ግን ለረጅም ጊዜ ሳከብራቸው እና ሳደንቃቸው የነበሩት እንደ መምህር ምህረት አብ አሰፋ፣ መምህር ዳንኤል ክብረት፣ መምህር ዘመድኩን በቀለ፣ መምህር ዘበነ ለማ እና መምህር ግርማ ወንድሙ የመሳሰሉትን ታዋቂ መምህራን በሃገራችንና በቤተ ክርስቲያናችን ላይ የአህዛብ መንግስት እየፈጸመው ያለውን ጂሃድ በግልጽ ከማውገዝና ጉዳዩንም አስመልክቶ ተገቢውን ትምህርት ከመስጠት መቶጠባቸው የግብረሰዶማዊው የአብይ አህዛብ መንግስት ተባባሪዎች አያደርጋቸውምን?

የመምህራኑን የህይወት ታሪክና የአገልግሎት ጉዟቸውን መለስ ብለን ብንመረምር፤ ሁሉም የተጠሩት የአህዛብን እና መናፍቃንን አስተምህሮዎች ለማጋለጥ በዚህም ተዋሕዷውያንን ለማንቃት ነበር። በዚህም ግርም ሥራ ሠርተው ነበር! ነገር ግን በኋላ ላይ ሁሉም ይህን እርግፍ አድርገው በመተው በባቢሎን ሃገራት መንሸራሸሩን መርጠዋል። እስኪ እንታዘበው፤ መምህር ምህረተ አብ እነዚያን የተደሰትንባቸውን የማንቂያ ደወል መርሃ ግብሮች በአፈቄሳር ዳንኤል ክብረት አጋዥነት ካቆመ በኋላ ኢትዮጵያን ለቅቆ ወደ ሰዶም እና ገሞራ ላስ ቬጋስ አመራ። በጣም ነበር ያዘንኩት፤ እስኪ ይታየን የአውሬው መንግስትን ከንቱ አዋጅ አልቀበልም ብሎ የማንቂያ ደወሉን ቢቀጥልበት ምን ዓይነት ድንቅ የሆነ ክርስቲያናዊ አብዮት በኢትዮጵያ ሊቀስቀስ ይችል እንደነበር።

ዛሬ እንደምናየው፤ ላለፉት 150 ዓመታት የአዲሲቷ ኢትዮጵያ መሪ፣ ገዥና የበላይ መንግስት ወይም ህግ የደቡብ ህዝብ ስጋዊ ማንነትና ምንነት ነው። መንፈሳዊው የሰሜኑ ህዝብና መንግስት ጸጋውንና በረከቱን በፈቃዱ ለስጋዊው የደቡብ ህዝብ አበርክቷል። ገዥ ስምና ክብር የሚሆነው የዚህ እንግዳ ፣ ባዕድ ፣ አዲስና ጸጉረልውጥ ህዝብ ማንነትና ምንነት ነው የሚሆነው። ይህ አንዳንድ ሙሉ በሙሉ ያልነቁትን ወገኖቼን ይከነክናቸው ይሆናል፤ ነገር ግን አፄ ሚኒሊክ፣ አፄ ኃይለ ሥላሴ እና ህወሃቶች የመንፈሳዊው ሰሜን ህዝብን ጸጋና በረከት ለስጋዊ ደቡብ ሕዝቦች አበርክተዋል። በተለይ ባዕድ ለሆኑት ኦሮሞዎችና ሶማሌዎች። ከሰሜን የተነሱት ህወሃቶች በሰሜንነታቸው እጅግ በጣም ለሚጠሏቸው፣ ኢትዮጵያን ለሚጠሏት ለስጋውያኑ ለኦሮሞዎችና ለሶማሌዎች በጭራሽ የማይገባቸውን አንጋፋውን የኢትዮጵያን ምድር ቆርሰው መስጠታቸው አይገርምምን? በጣም እንጅ!

የመንፈሳዊውን የሰሜኑን የኢትዮጵያ ህዝብ ጸጋና በረከት የወሰደውና ለራሱ ስምና ክብር ያደረገው ስጋዊው የደቡቡ ህዝብ ሲሆን ይህም እውነት ዛሬ በምናየው የኢሀዴግ ብሔር ብሔረሰቦችበሚለው ተልካሻ ስጋዊ ህገመንግስት ተገልጦ በሁሉ ላይ ነግሶ ይታያል።

የዛሬዋ ኢትዮጵያ ሁለት በተፈጥሯቸው ጠላት የሆኑ ማንነቶችና ምንነቶች ያላቸው ህዝቦች የሚኖሩባት አገር ናት። እግዚአብሔር ይቅር ይበለኝ ከተሳሳትኩ እንጂ እነዚህ ላይ የተጠቀሱት ስጦታው የተሰጣቸውና ሳከብራቸው የነበሩ መምህራን ምናልባት የተፈጠሩበት ስጋዊው የደቡብ አፈር የነገሰውን ስጋዊ የደቡብ ኢትዮጵያ መንግስት ማንነትና ምንነት የራሳቸው አድርገው በመቀበላቸው የሚፈጽማቸውን በደሎች ከማውገዝ እንዲቆጠቡ አድርጓቸው ሊሆን ይችላል።

የሚገርም ነው፤ ሁሉም መምህራን ከደቡብ ኢትዮጵያ ናቸው፦

  • . መምህር ምህረት አብ አሰፋ (መቱኢሉባቦር)
  • . መምህር ዳንኤል ክብረት(አገው፤ ስጋዊ ደቡብ ነው)
  • . መምህር ዘመድኩን በቀለ (ሐረር)
  • . መምህር ዘበነ ለማ (???)
  • . መምህር ግርማ ወንድሙ(ጎባ – ባሌ)

እና ብዙ ሌሎችም

__________________________

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , | Leave a Comment »

አህዛብ እስላም ፖሊሶች ምዕመናኑን ቤተ ክርስቲያን ገብተው ሲተናኮሉ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 14, 2020

👉 ይህ ሁሉ ጉድ በዛሬይቷ ኢትዮጵያ እየተፈጸመ ነው፦

ፖሊስ፣ አስቸኳይ ዐዋጁን በማስፈጸም ሰበብ እናቶችንና አረጋውያንን በመገፍተር እና በመደብደብ፣ የተመደቡ ልዑካን እንዳይገቡ በመከልከል፣ አልፎም የቤተ ክርስቲያኒቱን ሥርዐተ አምልኮ በማጥላላትም የፈጸማቸው ድርጊቶች በስፋት ያነጋገረ፣

መንግሥት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ካወጀበት እና ተግባራዊ ማድረግ ከጀመረበት ጊዜ ጀምሮ ማንም እገዛ ሳይጠይቃቸው የፖሊስ ኃይሎች በቤተ ክርስቲያን በር ላይ በመቆም የቤተ ክርስቲያኒቱ ሃይማኖታዊ ሥርዓተ አምልኮ በሚጻረር መልኩ ጥንቃቄ አድርገው የሚያገለግሉ የዘወትር ልዑካን ወደ ቤተ ክርስቲያን ገብተው በተወሰነው ቁጥር መጠን አገልግሎት እንዳያከናውኑ፣ ምእመናንም በአጸደ ቤተ ክርስቲያን ተገኘው ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ከምትሠጠው ምሥጢረ ቁርባን እንዳይሳተፉ፣ የክርስትና (ጥምቀተ ክርስትና)፣ ሌሎች ምሥጢራት፣ ሥርዓተ ፍትሐት እንዳያገኙ ከፍተኛ የሆነ የኃይል እርምጃዎች እየወሰዱ፣ እየተሳደቡ፣ እየደበደቡ ምእመናኑን እያስቸገሩ ይገኛሉ፡፡ ይህንንም የሚያደርጉት በራሳቸው ተነሳሽነት እና ቤተ ክርስቲያናችንን ዝቅ ያደረጉ በመሰላቸው የሌላ እምነት ተከታዮች ነው፡፡ ለማሳያ ያህል ከጸሎተ ሐሙስ እስከ ትንሣኤ ባሉት ሦስት ቀናት ብቻ በአንዳንድ አጥቢያዎች የተፈጠሩ አግባብነት የሌላቸውን ድርጊቶች እንደሚከተለው እናቀርባለን፡፡

👉 ላፍቶ ደ//ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን

09/08/2012

የደብሩን ዋና ጸሐፊ መጋቤ ሥርዓት ሀብቱ መረሳ በዋናው በር ላይ የተመደበው ፌደራል ፖሊስ አላስገባም ብሎ መልሷቸዋል። አስቸኳይ መውጣት ያለበት ደብዳቤ እንዳለ ቢያስረዱም በዱላ እጃቸውን መቶ አባሯል።

👉 በዕለቱ ሌሎች ብዙ የተደበደቡ ምእመናንም አሉ

10/08/2012

ከቤተ ክርስቲያን ቅጽር ውጪ ቄጤማ የሰጡ ቄሰ ገበዝ ኪዳነ ማርያም ለምን እንዲህ ታደርጋላችሁ በሚል በፖሊስ በመኪና ተጭነው ከወሰዷቸው ከተወሰነ ሰዓት በኋላ በማስጠንቀቂያ ተለቀዋል። እንዲሁም በዕለቱ የተደበደቡ እና የተገፈተሩ እናቶችም እንዳሉ የዐይን እማኞች አሉ።

በደብሩ በር ላይ ሱቅ ውስጥ የሚሠራ ዲ/ን ኤፍሬም የተባለ ልጅ ለምን እንዲህ ታደርጋላችሁ በማለቱ በዕለቱ እንደታሰረ እስከ አሁን አልተፈታም (ላፍቶ 1ኛ ደረጃ ት/ቤት ይገኛል)

እንዲሁም በዚያኑ ዕለት ለፍትሐት የመጣ አስክሬን ሁሉ አናስገባም ባሉ የፖሊስ ኃይሎች ተመልሷል።

12/08/2012

ምንም ምእመን ወደ ቅጽረ ቤተ ክርስቲያን አልገባም፤ ነገር ግን እየተሳለመ የሚመለሰውን ሰው መባዕ እና ስእለት ለመቀበል የወጡ ቄስ ብርሌ የሚባሉ አባት ሲሆኑ በሰዓቱ የመጡት ፖሊሶች በር ላይ ያገኙትን ሰው በከፊል ደብድበው ካባረሩ በኋላ አንዱ ሳጅን (የዕለቱ ሺፍት ኃላፊ ሳይሆን አይቀርም) የቅዱስ ሚካኤልን ሥዕል በዱላው ይመታዋል በቦታው የነበሩት ቄስም “ተው እባክህ እንዲህ አታድርግ” ቢሉትም ድጋሚ በዱላው ወደ መሬት ወርውሮታል።

ይህ ሲሆን ያዩ ምእመና በለቅሶ እና ዋይታ ሐዘናቸው ሲገልጡ ጭራሽ ቄሱን “አንተ ነህ ሕዝቡን የምታሳምፅ፣ ገና አለቅህም” ብሎ ወደ ፖሊስ ጣቢያ ወስዷቸዋል። በመቀጠልም ሕዝበ ምእመኑ በብዛት ወደ ፖሊስ ጣቢያው በመሄድ አስፈትተዋቸዋል።

በወቅቱ ሥዕሉን የደበደበው ፖሊስ በጣም ጠጥቶ እንደነበር አፉ ሁሉ ይተሳሰር እንደነበር በወቅቱ ያናገሩት ሰዎች ገልጸዋል።

በአጠቃላይ በደብሩ አካባቢ እየተደረገ ያለው ጉዳይ ሕግ ከማስከበር በላይ ወደ መብት ጥሰት የገባ ተግባር ነው።

👉 ሐመረ ኖኅ እንጦጦ ኪዳነ ምሕረት ቤተ ክርስቲያን

10/08/12

በእንጦጦ ኪዳነ ምሕረት ማታ ለመቁረብ የመጡ ምእመናንን ላይ አላስፈላጊ በሆነ ውክቢያና ግፍተራ ከመፈጸሙ ባሻገር ወደ ቅጽሩ አትገቡም በማለት ከአዋጁ ውጪ ተጽዕኖ በማሳደራቸው ምእመናን እንዳይቆርቡ ተከልክለዋል። በተጨማሪም አገልጋይ መነኮሳትና ዲያቆናት እንዲሁም ክርስትና የሚያስነሡ ምእመናንን ወደ ውስጥ እንዳይገቡ ተደርጓል።

15/08/12

በዚሁ ገዳም እናትና ልጅ ላይ ከፍተኛ ወከባ ከመፈጸሙም በላይ አገልጋዮችን እንዳይገቡ አግደዋል የተስፋ ግብረ ኃይሉን ባለመስማት ቤተ ክርስቲያኒቱ ላይ ጫና ፈጥረዋል።

👉 መንበረ ልዑል ቅዱስ ማርቆስና ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን

09/08/12

ቀዳሽ አገልጋዮችን ወደ ቅጽረ ቤተ ክርስቲያን እንዳይገቡ ከልክለዋል። በወቅቱ ከቤተ ክርስቲያኑ በር ላይ ለጥበቃ የቆመው አንደኛው ፖሊስ የፕሮቴስታንት መዝሙር በስልኩ እያደመጠ ምእመናንን አትገቡም በማለቱ በምእመናን ዘንድ ከፍተኛ ተቃውሞ የተነሣ ሲሆን በወቅቱ ኮሚሽነር ጌጡ ጋር ተደውሎ ሁኔታውን በቦታው የነበሩ የተስፋ ልኡክ ግብረ ኃይሉ እንዲረግብ አድርገውታል። ሆኖም በነጋታው ወደ ጣቢያ በመሄድ በአዳር ላይ የነበሩ ፖሊሶችን አስቀርበው ጥፋት የፈጸመውን ፖሊስ ጠቁመው ፖሊሳዊ እርምጃ እንደሚወሰድበት ተነግሯቸው ተመልሰዋል። እስካሁን በፖሊሱ ላይ የተወሰደ ርምጃ ስለ መኖር አለመኖሩ በጉዳዩ ላይ ይፋ የወጣ መረጃ አልደረሰንም።

👉 ማኅደረ ስብሐት ቅድስት ልደታና መድኀኔ ዓለም ቤተ ክርስቲያን

08/08/12

በተፈጠረው አላስፈላጊ ሁካታ አንድ የፌዴራል ፖሊስ እስከ ጫማው ወደ ቤተ መቅደስ በመግባት ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያንን መናቁን በግልጽ አሳይቷል።

👉 ላፍቶ ፈለገ ብርሃን ቅድስት ሥላሴ ቤተ ክርስቲያን

08/08/2012 .

በቦታው የተመደቡት ፖሊሶች ለቁርባን የመጡ ምእመናን ወደ ቅጽረ ቤተ ክርስቲያን እንዳይገቡ በመከልከልና ድብደባም ለመፈጸም በመነሣሣት ሕዝበ ክርስቲያኑ ላይ ጫና ሲፈጥሩ ነበር።

👉 አያት ጣፎ ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን

08/08/2012 .

በቦታው የተመደቡት ፖሊሶች ለቁርባን የመጡ ምእመናን ወደ ቤተ ክርስቲያን እንዳይገቡ በመከልከላቸው በአንዳንዶችም ላይ የመገፍተርና የማባረር ድርጊቶችን በመፈጸማቸው ምእመናን ቅዱስ ቁርባን በሰንበት ት/ቤት አዳራሽ ለመቀበል ተገደዋል።

በአጠቃላይ በጥበቃነት የተመደቡት አንዳንድ የፖሊስ አካላት የታዘዙበትን ዓላማ በመተው ምእመናን ለቁጣ የሚጋብዙ ድርጊቶችን ሲፈጽሙ እንደነበር ከላይ በተጠቀሱት አጥቢያዎች የተከሰቱት ሁነቶች ማሳያዎች ናቸው። ስለሆነም የፖሊስ ኃይልን የሚያሰማራው አካል ከመጣብን ወረርሽኝ በተጨማሪ ተጨማሪ ችግር የሚሆኑ ጉዳዮች ከመከሰታቸው በፊት በአግባቡ ማጤን ያለበት ጉዳዮች አሉ። የሚመደቡበት ቦታ ቤተ ክርስቲያን እንደመሆኑ መጠን ሌላ እምነት ያላቸው ፖሊሶች መመደባቸው እንኳን በምእመናን ዘንድ ትልቅ ቅሬታን ሊፈጥርና ሆን ተብሎ እኛን ለመጉዳት እየተሠራ ነው የሚል አንድምታ እየተሰጠው ስለሆነ ከዚህ ጀምሮ ጥንቃቄ የሚያሻቸውን ጉዳዮች በአጽንዖት ተመልክቶ መፍትሔ መሻት ያስፈልጋል።

ምንጭ፦ ሐራ ዘተዋሕዶ

👉 ይህን በየካ ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን የተቀረጸ ቪዲዮ ከሦስት ዓመታት በፊት ነበር ያዘጋጀሁት። አውሬው የአህዛብ መንግስት እና አጋሮቹ በጣም ተዳፍረዋል፤ ፀረተዋሕዶ የሆነውን ዘመቻቸውን ቀስ በቀስ፣ አንድ በአንድና በቅደም ተከተል እያክሄዱ ነው። ዓላማቸውን በተግባር ሲፈጽሙ በግልጽ አሳይተውናል። ማታ ላይ ቤቶችን ያፈርሳሉ፣ የተዋሕዶ እናቶችን ያፈናቅላሉ፣ ቤተ ክርስቲያን ገብተው ይገድላሉ(አዲስ አበባ 22 + ናዝሬት) ቀን ላይ ደግሞ “ሰይጣን ከቤተ ክርስቲያን አይረቅም” የሚለውን አባባል በማስመስከርና የሾለ ጥርሳቸውን በማሳየት ዓብያተ ክርስቲያናትን በመክበብ ተዋሕዷውያንን በገዛ ቤተ ክርስቲያናቸው ይተናኮላሉ፣ ይሳደባሉ፣ ያንቋሽሻሉ። በግብጽ፣ በኢራቅ እና በሶሪያ ኦርቶዶክስ ወገኖቻችን ቀስበቀስ ጨፍጭፈው አገሮቻቸውን የነጠቋቸው ልክ በዚህ ዓይነት አካሄድ ነበር። አንዳንዶቻችን ለዘመናት ስንጠቁም የነበርነው ይህን ነበር ፥ ለመማር አሻፈፈረን ብለን ነው እንጅ ለነገሩማ ከፀሐይ በታች ምንም አዲስ ነገር የለም! ጥፋቱ የቤተ ክህነት፣ የመምህራን እና የምዕመናን ነው። ሁሉም ተለሳልሰው ቀጥተኛና ተባዕታይ የነበረችውን ቤተ ክርስቲያን አነስታይ አድርገዋታልና።

እግዚአብሔር አምላካችን ለስሙና ለክብሩ ህዝብን ከአህዛብ መካከል የለየው በህግ ነው። በዚህም ፈቃድ ደግሞ ያህዝብ በህግ የሆነን የመንፈስ ስምና ክብር ተቀብሏል። ያም ህግ ደግሞ ከማያምኑ ማለትም ስጋዊ ከሆኑት ጋር ምንም ዓይነት አንድነትና ግንኙነት እንዲፈጥር አያዝም። አይደለም እንደ መንግስታን እንደ አገር እንዲሁም እንደ ህዝብ አንድ መሆንን ይቅርና። የህይወትና የነጻነት ማለትም የጽድቅ መንግስት የሚመሰረተው በመንፈስ አካል ላይ ሲሆን ይህም ደግሞ ሰለ ስጋ ሞት ይናገራል። በዚህም ደግሞ ከስጋ ጋር አንድነትና ህብረት የለም። ምክኒያቱም የመንፈስ ማንነትና ምንነት ከስጋ ጋር በአንድነት ከተቀመጠና ህብረት ካደረግ ያ መንፈሳዊ አካል ስለሚሞት የስጋ ማንነትና ምንነት ግዥና የበላይ ይሆናልና ነው። “ሕዝብ” የተባለው መንፈሳዊ አካል “ስጋ” ከተባሉት ከአህዛብ ጋር ምንም ዓይነት ህብረትና አንድነት እንዲሁም ኪዳን እንዳያደርግ በህግ የታዘዘውም ስለዚህ የተፈጥሩ እውነት ነው። መንፈስና ስጋ አብረው ውለው ማደር ከጀመሩ ያ መንፈሳዊ አካል ከመሞት አይድንም፤ ይሞታልም።

እነዚህ የመንፈስ እና የስጋ ህጎች አንዱ አንዱን በማጥፋት ነው የሚነግሱት። በተለይም የስጋ አካል (አህዛብ) ህልውናውን የሚያስቀጥለውም ይሁን ምጣኔሃብታዊ ተጠቃሚነቱን የሚያስጠብቀውና ፓኦለቲክዊ የበላይነቱን የሚያረጋግጠው “መንፈስ” በተባ/ንለው ማህበራዊ ክፍል ኪሳራ ብቻ ነው። “እኩልነት”፣ “መቻቻል” ቅብርጥሴ የሚባሉትም የአውሬው ንድፈ ሃሳቦች ናቸው። እነዚህ ሁለት በተቃርኖ ላይ የተመሠረቱ ህግጋት እኩል ሊሆኑ በጭራሽ አይችሉም። አንዱ አንዱን ለማጥፋትና ለመግደል የተፈጠር ከሆነ “የበላይነት” እንጅ “እኩልነት” ሊኖር አይችልም።

ዛሬም ሆነ ላለፉት 150 ዓመታት ኢትዮጵያን እያስተዳደሯት ያሉት ጠላቶቿ ናቸው። ከመቶ ዓመታት በፊት የነበሩት “አጥፊ መሪዎቿ” ሳያውቁት ነበር፤ የዛሬዎቹ ግን በደንብ እያወቁት ነው ለጠላትነት የበቁት። መንግስታቱ በስጋ አካል ላይ የተመሰረቱ ስለሆኑ የሃገሪቱ ህዝብም በስጋ ህግ የተዘጋጀ ማንነትና ምንንነት ነው ያለው። ስለዚህ ሃገሪቱ ለሞትና ለባርነት ተላልፋ ለመሰጠት በቅታለች ማለት ነው። ስጋ ሲነግስ ሞትና ባርነት እንደሚነግስ ያው እያየነው ነው።

ስለዚህ የቤተ ክርስቲያን ተቀዳሚ ዓላማና ተግባር ሊሆን የሚገባው ይህን የአህዛብ ስጋዊ መንፈስ በግልጽ መዋጋት ብቸኛ አማራጭ ነው። ተለሳላሽነት ወይም ለብ ለብነት ብልህነት አይደልም። “የግራኝ አህመድ መንግስት ኢትዮጵያን በስጋ ህግ የሚገዛ የአህዛብ መንግስት ነው፣ የመንፈሳዊ ኢትዮጵያ ቀንደኛ ጠላት ነው፤ ምድሪቱን ለሞትና ባርነት እንዲሁም ለጠላት አሳልፎ በመስጠት ላይ ያለ ጠላት ነው፤ በፍጥነት መወገድና መጠረግ አለበት።” የሚለው መርሆ የእያንዳንዱ ተዋሕዶ ልጅ መርሆ መሆን አለበት። በሃገር እግዚአብሔር አህዛብ ባለሥልጣን መሆን የለባቸውም! እውነቱን እውነት ፥ ሀሰትን ሀሰት ፥ ብርኃንን ብርኃን ፥ ጨለማን ጨለማ ፥ ጥቁሩን ጥቁር ፥ ነጩን ነጭ ማለት የክርስቲያኖች ግዴታ ነው፤ ሌላ “ቆዩ!” እየተባለ ጊዜን በስፍና ለመግዛት ወለም ዘለም ማለት አያስፈልግም።

ይህን ቪዲዮ ከሦስት ዓመታት በፊት ነበር የቀረጽኩት። አውሬው የአህዛብ መንግስት እና አጋሮቹ ፀረተዋሕዶ የሆነውን ዘመቻቸውን ቀስ በቀስ፣ አንድ በአንድና በቅደም ተከተል ነው እያክሄዱ ያሉት። ዓላማቸውን በተግባር ሲፈጽሙ በግልጽ አሳይተውናል። ማታ ላይ ቤተ ክርስቲያን ገብተው ይገድላሉ (አዲስ አበባ 22 + ናዝሬት) ቀን ቀን ደግሞ “ሰይጣን ከቤተ ክርስቲያን አይረቅም” የሚለውን አባባል በማስመስከርና ዓብያተ ክርስቲያናትን በመክበብ ተዋሕዷውያንን ይተናኮላሉ፣ ይሳደባሉ፣ ያንቋሽሻሉ። ጥፋቱ የቤተ ክህነት፣ የመምህራን እና የምዕመናን ነው። ሁሉም ተለሳልሰው ቀጥተኛና ተባዕታይ የነበረችውን ቤተ ክርስቲያን አነስታይ አድርገዋታልና።

________________________________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: