አባታችን እነ አባ ዘ–ወንጌል የነገሩን ሁሉ ሲፈጸም እየታየን ነው።
ከዚህ በፊት ባቀረብኩት ቪዲዮ፦
“አቶ ታየ ቦጋለን ይህን ያህል እብሪተኛና ቁጡ ያደረገው የትግሬ ጥላቻ ይሆን?”
ስል፡ አሁን ይህ ነገር እንደሚከሰት ይታወቀኝ ነበር። አቶ ታየ “አማራ” የሚሏቸውን ኢትዮጵያውያንን “ኢትዮጵያ ሱሴ፣ ምኒልክ ባለውለታዬ” እያሉ ለማደንዘዝ ብሎም በደገኞቹ ሰሜን ኢትዮጵያውያን መካከል ጸብ፣ መቃቃርና ግጭት እንዲቀሰቀሰ እባቡ ግራኝ አብዮት አህመድ ካዘጋጃቸው ብዙ የፊደል “ተ” ዝርያዎች መካከል አንዱ ነው። ታየ ቦጋለ፣ ታየ ደንድዓ፣ ታድዮስ ታንቱ፣ ታከለ ዑማ፣ ታምራት ነገራ፣ ፍቅሬ ቶሎሳ …”ቶ“…
ታስታውሳላችሁ፤ ጂኒ ጃዋር በመንግሥት ተመድበውለት የነበሩት የደህንነት ጥበቃ አባላት በምሽት እንዲነሱብኝ ታዘዋል በሚል በማህበራዊ ሚዲያ ላይ ያስተላለፈው መልዕክት ቁጣን፣ ተቃውሞንና ጭፍጨፋን ሲቀሰቀስ አቶ ታየ ቦጋለ የጃዋርንና የአብዮት አህመድን ቅሌት ለመሸፈንና የሰውን አትኩሮትን ወደእርሱ ለመውሰድ አቶ ታየ ቦጋለ “ልሞት ነው፡ ላሜ ቦራ የልጆቼን እና ሚስቴን ነገር አደራ!” ሲል?
የእነዚህ ሰዎች በሕዝባችን ላይ ያላቸው ንቀት በጣም የሚገርም ነው!
እግዚአብሔር ይርዳቸው!