Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • April 2023
    M T W T F S S
     12
    3456789
    10111213141516
    17181920212223
    24252627282930
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ወጣቶች’

News Anchor Has Stroke Live on Air | Why Are Strokes on the Rise in Younger People? COVID Vax?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 8, 2022

💭 ያሳዝናል! ዜና አንባቢዋ በቀጥታ የአየር ስርጭት ወቅት የአንጎል ጥቃት ደረሰባት | በተለይ በወጣት ሴቶች ላይ የአንጎል ጥቃት ለምን እየጨመረ መጣ? የኮቪድ ክትባት?

💭 Very sad! An Oklahoma news anchor suffered a stroke during a live newscast. Anchor Julie Chin says she suddenly lost vision in one eye. Then her arm went numb and her speech became garbled. She says her symptoms came out of nowhere. Her colleagues recognized something was wrong and called 911. The newscaster says tests at the hospital showed she suffered the early stages of a stroke. Chin says “There are still lots of questions, and lots to follow up on, but the bottom line is I should be just fine.”

______________

Posted in Ethiopia, Health, Media & Journalism | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የግራኝ አብዮት አህመድ ፋሺስት ኦሮሞ አገዛዝና ዩክሬይኑ መሪ ሉሲፈራውያን ሞግዚቶች

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 15, 2022

የሉሲፈራውያኑ ቁንጮ ከሆኑት የዓለማችን ፈላጭ ቆራጮች መካከል ክላውስ ሽቫብ / Klaus Schwabየተባለው ጀርመናዊ የኢኮኖሚ ሊቅ አንዱ ነው። (ዛሬ ኢትዮጵያን እንዲያምሷትና ኦርቶዶክስ ክርስትናንና ክርስቲያኖችንም ያስወግድሏቸው ዘንድ ከታንዛኒያ አካባቢ አምጥተው በኢትዮጵያ ግዛት ያሰፈሯቸውን ኦሮሞዎችን/ ጋላዎችን የፈጠራቸውም ሉተራዊው ጀርመን \ዮኻን ክራፕፍ መሆኑን እናስታውስ)

ነፃ ግንበኛው/ፍሬሜሰኑ ክላውስ ሽቫብ‘ “የዓለም የኤኮኖሚ መድረክ” (World Economic Forum- WEF) እና የወጣት ዓለም አቀፍ መሪዎች (Young Global Leaders-YGL) ። የነፃ ግንበኞች/ፍሬሜሰኖች መቆርቆሪያ በሆነችው በዛሬዋ የጀርመን ግዛት ባደንቩርተንበርግ (የዶናልድ ትራምፕን ጀርመናውያን ወላጆች ዜግነትና ፓስፖርት አንሰጥም ብላ ወደ አሜሪካ የጠረፈቻቸው ንጉሣዊ የባቫሪያ ግዛት አካል ነበረች) በራቬንስቡርግ ከተማ የተወለደው ፕሮፌሰር ክላውስ ሽባብ ገና በወጣትነት ዕድሜው የዓለም አቀፍ ቀረጮች/አናጺዎች/ጠራቢዎች ማህበረሰብThe Global Shapers Community የተሰኘውን ድርጅት የመሥረት ግለሰብ ነው።

እነ ግራኝን እየጋበዘ የዓለም ኤኮኖሚ መድረኩን እየጠራ በየዓመቱ በስዊዘርላንዷ ዳቮስላይ ሉሲፈራዊ ሤራውን የሚጠነስሰው ፕሮፌሰር ክላውስ ሽቫብ በመላው ዓለም ከሚገኙት እርኩስ አጋሮች ከእነ ሪከፌለሮች (Rockefellers)፣ ሮትሺልዶች (Rothschilds)፣ ካለሪጊዎች (Richard von Coudenhove-Kalergi)፣ ጆርጅ ሶሮስ (George Soros) ፣ ጃክ አታሊ (Jacques Attali) ፣ ቢል ጌትስ (Bill Gates) ጋር ሆኖ በእግዚአብሔር አምሳል የተፈጠሩትን ሰዎችና ሕዝቦች ለማጥፋትና ተፈጥሯዊቷን ዓለማችንንም ሙሉ በሙሉ ለመቀየር፤ The Great Reset/ ታላቁ ዳግም ማስጀመርየተሰኘውን ተነሳሽነትን በማስፈጸም ላይ ይገኛል።

በመላው ዓለም ሆነ በሃገራችን ዛሬ የምናየው የዚህ ተነሳሽነት ፍሬ ነው። እንደ አክሱማውያን ኢትዮጵያውያን/ጽዮናውያን ያሉ ጥንታውያን የእግዚአብሔር ሕዝቦች ወይ ከምድረ ገጽ መጥፋት አለባቸው፣ አሊያ ደግሞ ተበክለው የሉሲፈር ልጆች መሆን አለባቸው።

ለዚህም ነው እ... 2012 .ም ላይ ነፍሳቸውን ይማርላቸውና ቀስቀበቀስ መንቃት ጀምረው የሉሲፈራውያኑን ትዕዛዝ ከመቀበል ተቆጥበው የነበሩትን ጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊን ገድለው (በምክኒያትና ለሉሲፈራዊ ስነ ሥርዓት ሲባል ነበር ብራሰርስ ቤልጂም ላይ ነፍሳቸው እንድታልፍ የተደረገው) እነ ኃይለማርያም ደሳለኝንና ግራኝ አብዮት አህመድ አሊን በሂደት ሥልጣን ላይ እንዲወጡ ያደረጓቸው።

ፕሮፌሰር ክላውስ ሽቫብ እ.አ.አ በ2017 ላይ ባደረገው ቃለ መጠየቅ ወቅት የዓለም ኤኮኖሚ መድረክ በዓለም መንግሥታት ሰርገው በመግባትና መፈንቅለ መንግስታትን ውስጥ ለውስጥ በማድረግ እንደ ካናዳዊው ጠቅላይ ሚንስትር ጀስቲን ትሩዶ (Justin Trudeau) እና ፈረንሳዊው ፕሬዚደንት ኢማኑኤል ማክሮን (Emmanuel Macron) መሰል “ወጣት” ዓለም አቀፋዊ መሪዎችን ሥልጣን ላይ ማውጣቸውን በግልጽና በድፍረት ተናግሮ ነበር።

አዎ! ይህን ዛሬ በመላው ዓለም በገሃድ እያየነው ነው። በኒው ዚላንድ፣ በስፔይን፣ በፊንላንድ፣ በግሪክ፣ በጆርጂያ፣ በቻድ፣ በማሊ፣ በቡርኪና ፋሶ፣ በቺሌ፣ በ ኤል ሳልቫዶር፣ በሰሜን ኮሪያ (ኮሙኒስቱ ኪም ዮን-ኡን በስዊዘርላንድ ተኮትኩቶ ያደገ ነፃ ግንበኛ ነው/ እንደን ሌኔን የሚቆጣጠሩት ተቃዋሚ/controlled opposition ነው – Kim Jong Un’s Undercover Adolescent Years in Switzerland) እንዲሁም በጊዜው በአሜሪካ ባራክ ሁሴን ኦባማን፣ የዩክሬይኑ ቮሎዲሚር ዜለንስኪ እና ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ያሉ ወጣት ጨፍጫፊ መሪዎችን መፈንቅለ መንግስት እያካሄዱ በመሪነት ቦታ ላይ አስቀምጠዋቸዋል።

ልምድ ያላቸውንና ለመንቃት የሚሞክሩትን ያስወግዷቸዋል።

ሉሲፈራውያኑ እ..አ በ2012 ላይ በኢትዮጵያ መፈንቅለ መንግስት ለማድረግ ጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊን ገደሏቸው። ለሽግግሩ ይተኩ ዘንድ የተመረጡትና ለረጅም ጊዜ ዝግጅት ሲያደርጉ የነበሩት ሰሜናውያንና ኦርቶዶክስ ያልሆኑት ደመቀ መኮንን ሀሰን እና ኃይለማርያም ደሳለኝ ነበር። ጊዜውን ጠብቀው በ2018 .ም ላይ የአውሬውን ጭማቂ ከትበውትና ቺፑን ቀብረውበት ያሳደጉትን ግራኝ አብዮት አህመድ አሊን ወደስልጣን አመጡት።

በኦርቶዶክስ ዩክሬንም የተደረገው ልክ ይህ ነው። እ..አ በ2014 .ም ላይ ሕዝብ የመረጠውንና ከሩሲያ ጋር ጥሩ ግኑኝነት የነበረውን የዩክሬይን ፕሬዚደንትን ቪክቶር ያኑኮቪችን (Viktor Yanukovych) አስወግዱት። ልክ በኢትዮጵያም ቄሮየተሰኙትን ፋሺስት የዲያብሎስ አርበኞች እንደተጠቀሙት፤ በዩክሬይንም የሜይዳን አብዮትበሚል ወጣቱን ቀስቀሰው ነበር መፈንቅለ መንግስት ያካሄዱት። ስለዚህ ጉዳይ መረጃ እዚህ ይገኛል ። መፈንቅለ መንግስቱንም እንዳካሄዱ በሽግግር መልክ የሉሲፈራውያኑን ወኪሎችን ባለኃብቶቹን ኦሌክሳንድር ቱርኺኖቭና ( Oleksandr Turchynov) ቀጥሎም ፔትሮ ፖሮሸንኮን (Petro Poroshenko) ስልጣን ላይ አወጧቸው። ሁሉም ነገር ሲደላደል ልክ እንደ ግራኝ የአውሬውን ጭማቂ ከትበውና ቺፑን ቀብረው ያሳደጉትን ወጣትግብረሰዶማዊውን ቀላጅ ቮሎዲሚር ዜሌንስኪንን እ..አ በ2019 .ም ላይ ሥልጣን ላይ አውጥተው ኦርቶዶክስ ወንድማማቾቹን ዩክሬይንና ሩሲያን ዛሬ ለምናየው ጦርነት አበቋቸው።

አዎ! እነ ኦሮሞዎችን እነ ግራኝን፣ ኢዜማን፣ ሻ ዕብያን፣ አብን፣ እንደ ሕወሓት የሚቆጣጠሯቸውን ተቃውሚዎችን የሚንከባከቧቸውና የሚያዟቸው እነዚህ ሉሲፈራውያን ናቸው። ቆሻሻው ግራኝ በተለያዩ አጋጣሚዎች በግልጽና በድፍረት፤

በዝታችኋልና ልጆች አትውለዱ፣ ተራቡ፣ ተጠሙ፣ ከእኛ ጋርና በእኛ መመሪያ እንደ ሁለተኛና ሦስተኛ ዜጋ መኖር የማትፈልጉ ከሆነ አዲስ አበባን ለእኛ ለኦሮሞዎች ለቃችሁልን ውጡ። እኔ፤ ለሉሲፈራውያኑ ሞግዚቶቼና ለኦሮሞ ሕዝቤ ስል ኢትዮጵያን ማጥፋት እንዳለብኝ እወቁት፣ ኦሮሞ እስኪነቃ ነው እንጂ፣ እስኪነሳ ነው እንጂ ሲነሳ ሚዳቋ አትበላንም፤ እኛ ዝሆን ነን፤ እንሰብራለን፤ እንበላለን፤ እንገዛለን፣ ሃሳብ አለን፤ ድርጅት አለን፤ ከአለም ጋር ግንኙነት አለን።”

ሲለን እኮ የሚንከባከቡት እነማን እንደሆኑና ሕወሓቶችም እንደማይነኩት ስለሚያውቅ ነው። ይህን የሰይጣን ቁራጭ ባፋጣኝ ዘልዝሎ አክሱም ላይ ስጋውን ለውሾችና ጅቦች የሚሰጠው ጽዮናዊ ቅዱስ ነው! ጽዮናውያን ይህን የመፈጸም ግዴታ አለባቸው!

💭 Guest Stuns Joe Rogan With Details On How World Economic Forum Infiltrates World Governments

Maajid Nawaz told Rogan the World Economic Forum has openly put its members in leadership roles to steer world governments toward ‘more and more authoritarianism.’

In a three-hour interview that was released on Saturday, Nawaz, the founding chairman of Quilliam, a think tank designed to confront Islamist extremism, told Rogan that the WEF has installed its members in national leadership roles around the world to further the organization’s sprawling authoritarian agenda.

Explaining that government leaders worldwide have begun lifting COVID-19 mandates and restrictions while leaving in place an apparatus of digital tracking and identification which forms the embryonic stages of a digital social credit score, Nawaz said that the WEF under Klaus Schwab has worked on “embedding people in government who are subscribed to” the Great Reset agenda.

“That’s what they say themselves,” Nawaz said, pointing out that the so-called Great Reset, whose advocates have famously asserted that by 2030 people will “own nothing and be happy,” is explained in detail on the WEF’s website.

In a 2020 book entitled “Covid-19: The Great Reset,” Schwab openly argued that the COVID-19 response should be used to “revamp all aspects of our societies and economies, from education to social contracts and working conditions.”

Nawaz went on to point out that in 2017 Schwab said the WEF’s “young global leaders” would “penetrate” the cabinets of world leaders.

Members of the WEF’s Forum of Young Global Leaders have included Canadian Prime Minister Justin Trudeau, New Zealand Prime Minister Jacinda Ardern, French President Emmanuel Macron, former U.K. Prime Minister Tony Blair, Microsoft founder Bill Gates, and Facebook founder Mark Zuckerberg, among many others.

Nawaz pointed out that Blair had tried to implement an ID system during the Iraq war, and is now openly moving to implement digital IDs in the post-COVID era.

The WEF has clearly articulated its interest in pursuing a global digital ID system.

“So this is going to be this never-ending process to slowly move the goal-posts,” Rogan surmised.

“Towards more and more authoritarianism,” Nawaz added. “Checkpoint society. It’s all there. They’ve told us this.”

💭 The World Economic Forums Master Plan to Replace Animal Protein

💭 ከእንስሳት የሚገኘውን ፕሮቲን ለመተካት የዓለም ኢኮኖሚ መድረኮች ማስተር ፕላን

______________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

አንዱ የግራኝ ሞግዚት፡ ‘Klaus Schwab’ 2017፤ “የኛ ሰዎች የሃገራቱን መንግስታትና ካቢኔዎች ሁሉ ተቆጣጥረዋቸዋል”

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 15, 2022

ፕሮፌሰር ክላውስ ሽቫብ እ.አ.አ በ2017 ላይ ባደረገው በዚህ ቃለ መጠየቅ የዓለም ኤኮኖሚ መድረክ በዓለም መንግሥታት ሰርገው በመግባትና መፈንቅለ መንግስታትን ውስጥ ለውስጥ በማድረግ እንደ ካናዳዊው ጠቅላይ ሚንስትር ጀስቲን ትሩዶ (Justin Trudeau) እና ፈረንሳዊው ፕሬዚደንት ኢማኑኤል ማክሮን (Emmanuel Macron) መሰል “ወጣት” ዓለም አቀፋዊ መሪዎችን ሥልጣን ላይ ማውጣቸውን በግልጽና በድፍረት ተናግሮ ነበር። (በቀጣዩ ቪዲዮ ይቀርባል)

The Great Reset & The Great Narrative: Programming People to Comply With Unelected Globalist Agendas

The great narrative for the great reset is about manipulating human behavior to benefit unelected globalist agendas: perspective

The great narrative for the unelected globalists’ great reset agenda is about manipulating human behavior to benefit their own policies that merge corporation and state power while eroding individual rights and liberties.

There isn’t one single great narrative in Klaus Schwab and Thierry Malleret’s book, “The Great Narrative.”

Instead, there are a series of five interconnecting narratives surrounding technology, society, economy, geopolitics/governments, and ecology/climate change.

These narratives are geared towards manipulating human behavior through pride, fear, shame, guilt, and greed in order to coerce private citizens (while incentivizing governments and corporations) into accepting the unelected globalists’ agenda for a great reset of society and the global economy.

Narratives shape our perceptions, which in turn form our realities and end up influencing our choices and actions” — The Great Narrative, Klaus Schwab & Thierry Malleret, 2022

All solutions in the “you’ll own nothing and you’ll be happy” mindset require public-private collaborations — a closer merger of corporation and state — which blurs the line between elected and unelected decision making over the future of humanity.

First came the great reset launch in June, 2020, which called for new social contracts, stronger governments, and a different form of capitalism that would make stakeholders richer and more powerful while people like you and I would own nothing and be powerless.

Now comes the great narrative for humankind, which is an attempt to legitimize the unelected globalists’ technocratic agenda for a great reset of society and the global economy, and they can do this without ever having to reference any real-world data to back it up.

Why?

Because, “In the battle for hearts and minds of human beings, narrative will consistently outperform data in its ability to influence human thinking and motivate human action,” according to the WEF’s own blog post from 2015, which adds, “A good narrative soundly beats even the best data.”

In the battle for hearts and minds of human beings, narrative will consistently outperform data in its ability to influence human thinking and motivate human action” — Davos Agenda, 2015

Similarly, Schwab and Malleret’s great narrative book argues, “Narratives shape our perceptions, which in turn form our realities and end up influencing our choices and actions.”

Here, we see two major takeaways for understanding the great narrative for what it is:

  1. The great narrative doesn’t have to be based on any hard data, facts, or truth, but rather an unelected globalist belief system
  2. The purpose of the great narrative is to influence and manipulate human behavior

But what is a great narrative?

The idea of a great narrative is something that the French philosopher Jean-Francois Lyotard called a “grand narrative,” (aka “metanarrative“) which, according to Philo-Notes, “functions to legitimize power, authority, and social customs” — everything that the great reset is trying to achieve.

A grand narrative functions to legitimize power, authority, and social customs”

Authoritarians use great narratives to legitimize their own power, and they do this by claiming to have knowledge and understanding that speaks to a universal truth.

At the same time, authoritarians use these grand narratives in an “attempt to translate alternative accounts into their own language and to suppress all objections to what they themselves are saying.”

Marxism creates “a society in which all individuals can develop their talents to the fullest” is one example of a grand narrative.

We must be prepared to change ourselves at the micro level and to have enough selflessness to accept new policies (in the broadest possible sense of the word) at the macro level” — The Great Narrative, Klaus Schwab & Thierry Malleret, 2022

The last paragraph of Schwab and Malleret’s book gives a fair summation of what the unelected globalists are really trying to achieve with their great narrative for their great reset:

We must be prepared to change ourselves at the micro level and to have enough selflessness to accept new policies (in the broadest possible sense of the word) at the macro level.”

In the broadest possible sense of which word? Change? Micro? Selflessness? Accept? Macro?

The coming convergence of the physical, digital, and biological worlds [is] the defining feature of the Fourth Industrial Revolution” — The Great Narrative, Klaus Schwab & Thierry Malleret, 2022

To change oneself at the micro level can mean many things, such as changing your mind, beliefs, attitude, behaviors, and values, etc.

One the other hand, it can also mean changing who you are at the biological and physical level through synthetic biology and devices connected the Internet of Bodies (IoB) through technologies emerging from the so-called fourth industrial revolution.

What the Fourth Industrial Revolution will lead to is a fusion of our physical, our digital, and our biological identities” — Klaus Schwab, 2019

💭 The World Economic Forums Master Plan to Replace Animal Protein

💭 ከእንስሳት የሚገኘውን ፕሮቲን ለመተካት የዓለም ኢኮኖሚ መድረኮች ማስተር ፕላን

________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ቁሱቋም ማርያም | በፋሺስቱ የኦሮሞ አገዛዝ የተገደሉት የወላይታ ብሔር ወጣቶች

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 15, 2021

💭 ያው የፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝ ገና የሥልጣኑን ወንበር እንደተረከበ ነበር ኦሮሞ ያልሆኑትን ኢትዮጵያውያን አንድ በአንድ መጨፍጨፍ የጀመረው። እኛ በወቅቱ፤ “የግራኝን እባባዊ ዓይን ተመልከቱ! በጣም አደገኛ ሰው ነው ወዘተ” በማለት ቻነሎቻችን እስኪዘጉ ድረስ በተደጋጋሚ ስናስጠነቅቅ ነበር። ጭፍጨፋውን ከአንድ ኦሮሞ ካልሆነ ብሔር ወደሌላው ብሔር በሂደትና በማታለያ ስልት እየተሸጋገረ እየፈጸመ ዛሬ ወደ ትግራይ እና አማራ ክልሎች የተሸጋገረው።

አውሬው የበሻሻ ዲቃላ የግራኝ አብዮት አህመድ አሊ የባሌ ንግግር እንደ አንድ ትልቅ የዘርማጥፋት ጥሪ ተደርጎ በማስረጃነት መቅረብ ይኖርበታል። ከ እነ ለማ መገርሳ፣ ጃዋር እና ሽመልስ አብዲስ “ነፍጠኛን ሰባበረነዋል፣ የክርስቲያኑን አንገት በሜንጫ ነው የምንቆርጠው ወዘተ” ንግግር የከፋውና ዛሬ በደንብ ሲተገበር እያየነው ያለነው ይህን ነው፤፦

ኦሮሞ እስኪነቃ ነው እንጂ፣ እስኪነሳ ነው እንጂ ሲነሳ ሚዳቋ አትበላንም፤ እኛ ዝሆን ነን፤ እንሰብራለን፤ እንበላለን፤ እንገዛለን።” ሃሳብ አለን፤ ድርጅት አለን፤ ከአለም ጋር ግንኙነት አለን፤ ህዝባችን በስራ ያውቀናል፤ እኛም ህዝባችንን እናውቃለን፤ ሽማግሌዎቻችንን እናውቃለን፤ ተያይዘን መላውን አፍሪካን ለመለወጥ፣ ይሄ ዘመን የእኛ ስለሆነ፣ ይህን ዘመን የሰጠን አላህ በመሆኑ አሳልፈን ሰጥተን ዳግም ወደ ባርነት ለመመለስ አንፈልግም፤ ያ ደግሞ ተመልሶ አይመጣም። እጃችሁ የገባውን ነገር ጠብቁ፤ ቆጥቡ፤ አጠንክሩ፤ ጉድለት (ስህተት) ካለ ምከሩ። ያለበለዚያ ይህን ከጅ ካወጣን አጥር ውስጥ ተቀምጠው እንደሚያለቅሱት ዓይነት ለቅሶ ስለሚሆን፣ ከዚህ በኋላ ለኦሮሞ ለቅሶ የማይሆንለት ስለሆነ፣ ያገኘነውን ይዘን፣ የቀረውን ሞልተን፣ ወደ ፊት መሄድ እንድንችል”

በግልጽ ብሎናል።

💭 አረመኔው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ወደ ስልጣን መምጣቱን ተከትሎ በፋሺስቱ የኦሮሞ አገዛዝ የተካሄዱ ጭፍጨፋዎች፣ ግድያዎች፣ እገታቸው፣ ማፈናቀሎች፣ ቃጠሎዎችና ዝርፊያዎች፦

. ቡራዮ ላይ አራት መቶ የጋሞና የሌሎች ብሔር ተወላጆች ተጨፈጨፉ

. በዶዶላ የሰው ልጅ አካል ተቆራረጠ

. በአርባ ጉጉና በብኖ በደሌ የሰው ሬሳ ተጎተተ

. በሶማሌ ክልል ክርስቲያኖች ታረዱ

. በሲዳማ ዞን የሀይማኖት አባቶች ቤንዚን ተርከፍክፎ ተቃጠሉ

. በለገጣፎ በሰበታና በሰንዳፋ የንጹሃን ቤት በላያቸው ላይ ፈረሰ

. ፵፩/41 ዓብያተ ክርስቲያናት በኦሮሚያ ተቃጠሉ

. በርካታ መስጂድ ተቃጠለ

. ወለጋ ላይ 22 ባንክ ተዘረፈ

. ኦነግ በአጣዬ በካራ ቆሬና በኬሚሴ ንጹሃንን ጨፈጨፈ

፲፩. የአፋር አርሶ አደሮች በኡጋንዳ ታጣቂዎች ተረሸኑ

፲፪. /1 ሚሊዮን የጌድዮ ህዝብ ተፈናቀለ

፲፫. የአማራና የትግራይ ተወላጆች ከመስርያ ቤት እየተለቀሙተ ተባረሩ።

፲፬፣ ኢንጂነር ስመኘው በቀለ ተገደለየአብን, የአማራ ወጣት እና የአማራ ተማሪ ማህበር አባላትና አመራሮች በግፍ በጅምላ ታሰሩ

፲፭. በአዲስ አበባ የወላይታ ተወላጆች በኦሮሞ ፖሊስ ተረሸኑ

፲፮. በቤንሻንጉል ክልል ንጹሃን በቀስት ተገደሉ

፲፯. ጎንደር ላይ ህጻናት ታግተው ተረሸኑ

፲፰. ፵፭/45 ሺህ የአማራ ተማሪዎች ከዩኒቨርሲቲ ተባረሩ

፲፱. አሳምነው ጽጌና ሰዓረ መኮንን ጨምሮ በርካታ የአማራና የትግራይ መሪዎች በኦነጉ አብይ ተረሸኑ

. በሐረርጌ የ ሁለት ወር አራስ ታረደች

፳፩. ወለጋ ላይ ፭/5 ተዋሕዶ ክርስቲያኖች በኦሮሞዎች ተገድለው ሬሳቸው ተቃጠለ

፳፪. ፹፮/86 ንጹሃን በአንድ ቀን ተጨፈጨፉ

፳፫. ፲፯ ሴት ተማሪዎች ከደምቢዶሎ ዩኒቨርሲቲ ታግተው እስከ አሁን ቁጥሩን እርግጠኛ መሆን ባይቻልም በርካታ ተማሪዎች በአሰቃቂ ሁኔታ መገደላቸው ተሰምቷል

፪፬. ሻሸመኔ ላይ ሰው ተዘቅዝቆ ተሰቀለ

፳፭. የኦሮምያ ፖሊስ አዲስ አበባ ገብቶ ቤተክርስትያን በማፍረስ ሁለት ወጣቶች ገድሎ ፲፭/15 ወጣቶችን አቁስሏል

ይሄ ሁሉ የሆነው ራሱን ብልጽግና ብሎ በሚጠራው የኦሮሞው አውሬ ስብስብ ፓርቲ ነው። ይህ ከብዙ ግፎች በጥቂቱ ተጨፍልቆ የተጠቀሰ ነው።

ልብ በሉ ይህ ሁሉ ግፍና መከራ ተፈጽሞ አንድም ወንጀለኛ አልተያዘም፣ ለአንዱም ወንጀል ይቅርታ አልተጠየቀም፣ የሃዘን ቀን አልታወጀም። አረመኔው አብዮት አህመድ አሊ ኢትዮጵያን ያጠፋላቸውና እስላማዊቷን ኦሮሞ ኤሚራትን ይመስርትላቸው ዘንድ የተቀጠረ ጸረ-ጽዮን፣ ጸረ ኢትዮጵያና ጸረ ኦሮቶዶክስ አውሬ ነው።

👉 ይህ ከሦስት ዓመታት በፊት ልክ በዚህ ወቅት የቀረበ መረጃ ነው፤

✞✞✞አዲስ አበባ መስከረም ፱፡ ፪ሺ፲፩ ዓ.ም✞✞✞

የቁስቋም ቅድስት ማርያም ቤተክርስቲያን አውደ ምህረት፤ ጸሎተ ፍትሃት በፋሺስቱ የኦሮሞ አገዛዝ ለተሰውት የወላይታ ብሔረሰብ ወንድሞቻችን።

በመስከረም ወር ላይ የኦሮሞ ሙስሊሞችን እንቅስቃሴ ለመቃወም በሰላማዊ መልክ በአደባባይ ወጥተው ከነበሩት ብዙ ወገኖቻችን መካከል ሁለት ወጣቶች መገደላቸው የሚታወስ ነው። ከዚህ ጋር በተያያዘ በ መስከረም ፱፡ ፪ሺ፲፩ ዓ.ም በታሪካዊው ቁስቋም ማርያም ቤተክርስቲያን አውደ ምህረት ላይ የወጣቶቹን ጸሎተ ፍትሀት እና ጸሎት በማከናወን አስፈላጊ የሆነውን ክብርም ተሰጥቷቸው ነበር።

የኀዘን ሥርዓቱ ላይም ብዙዎች ነጭ ለብሰው ይታያሉ።

በቁስቋም ማርያም ውሎዬ ይህን መሰሉ ታሪካዊ ነገር ይገጥመኛል ብዬ አላስብኩም ነበር፤ ቀደም ሲል ስለ ቀብር ሥርዓቱ ምንም የማውቀው ነገር አልነበረምና። ይህን እታዘብ ዘንድ መንፈስ ቅዱስ ነው ወደዚህች ቅድስት ቦታ የመራኝ። ከቤተ ክርስቲያኗ ስወጣ፤ አንድ የኦሮምኛ ቋንቋ ተናጋሪ የሆነ ሰው ወደ እኔ መጥቶ፤ “ለምንድን ነው ቪዲዮ ስትቀርጽ የነበረው?” ብሎ ሲጠይቀኝ፤ “እርስዎ ማን ነዎት?!” በማለት ሰውዬውን ዝም አሰኝቼው እንደነበር አስታውሳለሁ።

የሰማዕታቱ በረከታቸው ይደርብን!❖

_____________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ወጣት ቱርኮች እስልምናን በመቃወም በብዛት እምነታቸውን እየከዱ ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 11, 2019

በእስልምና በጣም ወግአጥባቂ ከሆኑት የቱርክ ከተሞች አንዷ በሆነችው በኮንያ በተካሄደው አውደጥናት ላይ በከፍተኛ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የሚማሩት ተማሪዎች ለሜዲያዎች እንደገለጹት በኢስላም ውስጥ ብዙ የተዛባና ቅራኔ የተሞላባቸው እንዲሁም ከዕለት ተለት ህይወት ጋር የማይጣጣሙ ነገሮችን በማየተቸው ነው” እስልምናን በብዛት እየከዱ የመጡት።

አንዷ የሥነመለኮት ተማሪ የሚከተለውን ትዝብቷን በድብቅ አካፍላ ነበር፦

እስከ ቅርብ ጊዜ ድረስ እንደ እስላማዊ መንግስት ወይንም አልቃይዳ የመሳሰሉ እጅግ አስቀያሚ ቡድኖች አድናቆት ነበረኝ። ዛሬ እኔ ኢአማናይ ነኝ። በመጀመሪያ በእስልምና ውስጥ አሳማኝ ምክንያቶችን ለማግኘት ፈልጌ ነበር፣ ነገር ግን ማግኘት አልቻልኩም። ከዚያም አምላክን መጠየቅ ጀመርኩ። የፕሬዚደንት ኤርዶጋንን እስላማዊ መንግሥትን እደግፈው ነበር። ጭቆና ግን አብዮትን ያፈራል። እኛን ሊጨቁኑ ፈለጉ ግን እኛ መመለስ ጀመርን።”

ይህን ሬፖርት ያቀረበው ቢቢሲ ሲሆን በአውደጥናቱ ላይ የተሳተፉች ወጣት ተማሪዎች ስሞቻቸውን ቀይረው ነበር የቀረቡት።

ዋው! የቱርክ ወጣቶች ከእስልምና ያመልጣሉ፤ የእነ ኤርዶጋን መሀመዳውያን አርበኞች ግን ለትኩስ ደም ፍለጋ ወደ ኢትዮጵያ በመጓዝ ለሞኙ ሕዝባችን እርኩሱን ቁርአን ያከፋፍላሉ። አቤት ቅሌት!


The Young Turks Rejecting Islam


“This is the only thing left that connects me to Islam,” says Merve, showing me her bright red headscarf.

Merve teaches religion to elementary school children in Turkey. She says she used to be a radical believer of Islam.

“Until recently, I would not even shake hands with men,” she tells me in an Istanbul cafe. “But now I do not know whether there is a God or not, and I really do not care.”

In the 16 years that President Recep Tayyip Erdogan’s party has been in power, the number of religious high schools across Turkey has increased more than tenfold.

He has repeatedly talked of bringing up a pious generation.

But over the past few weeks, politicians and religious clerics here have been discussing whether pious young people have started to move away from religion.

One day, Merve’s life changed when, after waking up very depressed, she cried for hours and decided to pray.

As she prayed, she realised to her shock that she doubted God’s existence. “I thought I would either go crazy or kill myself,” she says. “The next day I realised I had lost my faith.”

She is not alone. One professor has been quoted as saying that more than a dozen female students wearing headscarves have come up to him to declare they are atheists in the past year or so.

But it is not just atheism that students are embracing.

At a workshop in Konya, one of Turkey’s most conservative cities, there have been claims that students at religious high schools are moving towards deism because of what they referred to as “the inconsistencies within Islam”, according to reports in opposition newspapers.

Deism has its roots back in Greek culture. Its followers believe that God exists, but they reject all religions.

While there are no statistics or polls to indicate how widespread this is, anecdotal evidence is enough to worry Turkey’s leaders.

urkey’s top religious cleric, the head of Religious Affairs Directorate Ali Erbas, has also denied the spread of deism and atheism among the country’s conservative youth. “No member of our nation would ever adhere to a such a deviant and void concept,” he said.

Theology professor Hidayet Aybar is also adamant that there is no such shift towards deism.

“Deism rejects Islamic values. It rejects Koran and it rejects the prophet. It rejects heaven and hell, the angels, and reincarnation. These are all pillars of Islam. Deism only accepts the existence of God,” he says.

According to deist philosophy, God created the universe and all its creatures but does not intervene in what has been created, and does not lay out rules or principles.

“I can assure you that there is no such tendency towards deism amongst our conservative youth,” he argues.

Turkey’s only atheism association believes Prof Aybar is wrong about the current trend and claims that even atheist imams exist.

“Here, there are television shows that debate what to do to atheists,” says its spokesman Saner Atik. “Some say they should be killed, that they should be sliced to pieces.”

“It takes a lot of courage to say you are an atheist under these circumstances. There are women in niqabs who secretly confess they are atheists, but they cannot take them off because they are scared of their family or their environment.”

I meet Merve for a second time at home. She greets me without her headscarf. She has decided to let her hair down when she is at home. Even if there are men around.

“The first time I met a man without my headscarf, I felt really awkward,” she tells me. “But now it comes all very naturally. This is who I am now.”

ምንጭ

__________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , | 1 Comment »

በኢትዮጵያ ጠላቶች የተገደሉት ወጣቶች የቀብር ሥርዓት በቁስቋም ማርያም

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 11, 2018

በመስከረም ወር ላይ የኦሮሞ ሙስሊሞችን እንቅስቃሴ ለመቃወም በሰላማዊ መልክ በአደባባይ ወጥተው ከነበሩት ብዙ ወገኖቻችን መካከል ሁለት ወጣቶች መገደላቸው የሚታወስ ነው። ከዚህ ጋር በተያያዘ በ መስከረም ፱፡ ፪ሺ፲፩ ዓ.ም በታሪካዊው ቁስቋም ማርያም ቤተክርስቲያን አውደ ምህረት ላይ የወጣቶቹን ጸሎተ ፍትሀት እና ጸሎት በማከናወን አስፈላጊ የሆነውን ክብርም ተሰጥቷቸው ነበር።

የኀዘን ሥርዓቱ ላይም ብዙዎች ነጭ ለብሰው ይታያሉ።

በቁስቋም ማርያም ውሎዬ ይህን መሰሉ ታሪካዊ ነገር ይገጥመኛል ብዬ አላስብኩም ነበር፤ ቀደም ሲል ስለ ቀብር ሥርዓቱ ምንም የማውቀው ነገር አልነበረምና። ይህን እታዘብ ዘንድ መንፈስ ቅዱስ ነው ወደዚህች ቅድስት ቦታ የመራኝ

በረከታቸው ይደርብን!

______

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: