እጅግ በጣም ኃይለኛና ልብን ኩምሽሽ የሚያደርግ ጥቅስ ነው፤ ዋውውው! እህታችን ጥቅሱን የምታነብበት ድምጽና እስትንፋስ ይህን በደንብ ይገልጹታል።
በዚህ አጋጣሚ፡ የክርስቶስ ልጆች፡ በተለይ ውጭ ያለነው፡ በያዝናቸው ቀናት አጥብቀን ልንጠነቀቅ ይገባናል! ከጃንዋሪ 10 እስከ ፌብርዋሪ 10 አካብቢ ባሉት ቀናት አጋንንት በብዛት የተለቀቁበት ግዜ ነው፤ ሥራ ቦታ፣ ትምህርት ቤት፣ በየጎረቤቱና መንገዱ እንዲሁም በሶሺያል ሜዲያ ላይ ጋኔን ተሸካሚዎቹ ፀረ–ክርስቶሳውያን በጣም ይፈታተኑናልና በተቻለ መጠን ከእነርሱ መራቅ፣ አለማናገሩና ቸል ማለቱ ይመረጣል።
መንፈስ ቅዱስ ሁሌም ከእኛ ጋር ይሁን!