Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • April 2023
    M T W T F S S
     12
    3456789
    10111213141516
    17181920212223
    24252627282930
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ወንጀል’

Alvin Bragg and George Soros: WAR by Any Means Necessary

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 1, 2023

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 😇 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 መርቆርዮስ 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

💭 በዶናልድ ትራምፕ ላይ ክስ ያቀረበው የኒው ዮርክ አውራጃ ጠበቃ ‘አልቪን ብራግ’ እና መሰሪው ባለኃብት ጆርጅ ሶሮስ፤ “ጦርነት በማንኛውም መንገድ አስፈላጊ ነው” ይላሉ።

ለአረመኔው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ድጎማ የሚያቀርበው ጆርጅ ሶሮስ በአሜሪካም እንደ አልቪን ብራግ ያሉትን ሊበራሎች እየደጎመ እንደ ፕሬዚደንት ትራምፕ ያሉትን ተቀናቃኞቹ ላይ ጦርነት ያካሂዳል።

ከሰባት ዓመታት በፊት ፕሬዚደንት ትራምፕ ሲመረጡ ባለኃብቱ ጆርጅ ሶሮስ ከአንድ ቢሊየን ዶላር በላይ ገንዘብ ከስሮ ነበር።

ጆርጅ ሶሮስ በኢትዮጵያና በሌሎች አገሮች ጉዳይ ጣልቃ እንደሚገባው ሁሉ በተለይ በዩክሬይኑ ጦርነት ገና ከአስር ዓመት ጀምሮ ትልቅ ሚና በመጫወት ላይ ያለ በጣም ወንጀለኛ የሆነ ሉሲፈራዊ ነው።

💭 George Soros says he did not fund Manhattan DA Bragg campaign and accuses the right of focusing on ‘far-fetched conspiracy theories’ after Trump indictment

  • Billionaire warmonger George Soros says he does not know Alvin Bragg
  • Trump allies have repeatedly described Manhattan DA as Soros-funded
  • But Soros says he never contributed to his campaign

💭 Donald Trump’s Trouble is Linked to The Biblical Ark of The Covenant and Ethiopia

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

CIA Man Getachew Reda on BBC Hardtalk – 13 Aug 2021 | ጌታቸው ረዳ በቢቢሲ ሃርድቶክ ዓርብ፡ ነሐሴ ፯/፳፻፲፫ ዓ.ም

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 31, 2023

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 😇 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 መርቆርዮስ 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

💭 Stephen Sackur to Getachew: “You had 8 months to investigate the atrocities in Tigray: What have you discovered?”

💭 ሃፍረተ-ቢሱ ጌታቸው ረዳ በቢቢሲ ሃርድቶክ – ዓርብ, ነሐሴ ፯/፳፻፲፫ ዓ.ም ስቴፈን ሳኩር ለአቶ ጌታቸው፡

👉 ጋዜጠኛው ገና ያኔ እንዲህ ሲል ጠይቆታል፤ “በትግራይ የተፈጸመውን ግፍ ለመመርመር የስምንት ወራት ጊዜ ነበረህ፤ እስካሁን ምን አገኘህ?”

እንግዲህ ይህ ቃለመጠይቅ የተደረገው ከዓመት ተኩል በፊት ነበር። እነዚህ ወንጀለኞች እሳክሁን አክሱም ጽዮናውያን አባቶቻችንና እናቶቻችን የሚገኙበትን ሁኔታ በሚመለከት ዛሬም ተገቢውን መረጃ ከማውጣት ተቆጥበዋል። አቅደውት የነበረውን የሕዝበ ክርስቲያን ጭፍጨፋ በከፊልም ቢሆን ስላሳኩ አሁን ያለሃፍረት “ድላቸውን” እየተዘዋወሩ በማክበር ላይ ናቸው፤ ስካር ላይ ናቸው፣ ሽርሽር ላይ ናቸው።

አረመኔዎቹ ሕወሓቶች ሕዝባችን ምን ዓይነት ሁኔታ ላይ እንዳለና ምን ያህል ጉዳት እንደደረሰበት የማይነግሩን ከአረመኔው ፋሺስት ጋላ-ኦሮሞ አገዛዝ ጋር ሆነው የሠሯቸውን ግፎችና ወንጀሎች ለመደበቅ እየሠሩ ነው። ወንጀሉ ሁሉንም ቡድኖች፣ የምዕራባውያን ሃገራትን፣ አረቦቹን፣ ቱርኮቹን፣ ዓለም አቀፋዊ ተቋማቱን ብሎም እነ አንቶኒዮ ጉቴሬዝንና ቴድሮስ አድሃኖምን ጨምሮ ብዙ ግለሰቦችን ጭምር ስለሚመለከት አሁን በእነ ባቢሎን አሜሪካ ትዕዛዝ “ሰላም” ብለው ጊዜ በመግዛት ላይ ናቸው፣ ነገሮችን በማረሳሳትና ሕዝቡንም በድጋሚ በማታለል ላይ ናቸው።

አዎ! እነዚህ አረመኔዎች እጅግ በጣም ብዙ የሚደብቁት ነገር አለ። ባጭር ጊዜ ውስጥ አንድ ሚሊየን ተኩል የሚሆነውን ኦርቶዶክስ ክርስቲያን ሕዝባችንን ጨርሰው ዓለም ጸጥ በማለቱን እንዲሁም እነርሱ ምንም ሳይሆኑ እንዳሰኛቸው ይህን ያህል መንሸራሸር፣ መሳከርና መሳለቅ ከቻሉ፤ በቀጣዩ ምናልባት፤ “ሌላ ሁለት ሦስት ሚሊየን አክሱም ጽዮናውያንን የመጨረስና ደማቸውንም ለዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈር የመሰዋት ዕድል አለን፤ በዚህም ሉሲፈራውያኑ አለቆቻችንን እናስደስታለን፤ እኛንም አመስግነው ባግባቡ ይንከባከቡናል፣ ያስጠጉናል፣ ሕክምና ያደርጉልናል” ብለው ያስባሉ።

ወደ ደብረዘይት ሆራ አምርተው በዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈር ምራቅ የተጠመቁት ቅሌታሞቹ እነ ጌታቸው ረዳና ጻድቃን ገብረ ትንሳኤ ዛሬም ከግራኝ ጋር አብረው ሰሜን ኢትዮጵያውያን ክርስቲያኖችን ለመጨፍጨፍ፣ ለማስራብና ለመበከል በድጋሚ በጣታቸው ደም ፈርመዋል። ለጊዜው ሕዝቡን በድጋሚ ለማስተኛትና የሰሩትን ግፍና ወንጀል ለማስረሳ፤ “ራያንና ወልቅያትን አመለስን፤ ትግራይ ትስዕር!” ብለው እራሳቸውን በስልጣን ላይ ለማደላደል ይሞክራሉ። አይይይ!

የዘር ማጥፋት ጦርነቱን እንደጀመሩት ስለው የነበረውን አሁንም እደግመዋለሁ፤ አረመኔዎቹ እነ ጌታቸው ረዳና ደብረ ሲዖል በዘር ማጥፋት ዘመቻው ወቅት በጭራሽ በተንቤን በረሃ አልነበሩም፤ እስኪ ቪዲዮ ያሳዩን፤ በጭራሽ እዚያ አልነበሩም! እነዚህ አውሬዎች ከባድ ሕመምተኞች ሆነው ያለ በቂ ህክምና እና ካቲካላ ያን ሁሉ ጊዜ ዋሻ ውስጥ ተደብቀው ሊያሳልፉ አይችሉም። የነበሩት፤ ወይ በደብረ ዘይት፣ በናዝሬት፣ በጂቡቲ፣ በደቡብ ሱዳንና በሌላ ምቹ ስውር ቦታ ነው። አቤት ከእግዚአብሔር የሚያገኙት ፍርድ፣ አቤት የሚጠብቃቸው እሳት! ወዮላቸው! ወዮላቸው!

______________

Posted in Ethiopia, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Is This Why The Citizens of Sodom Are Persecuting Trump?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 31, 2023

የሰዶም ዜጎች ትራምፕን የሚያሳድዱት በዚህ ምክኒያት ነውን?

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 😇 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 መርቆርዮስ 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

💭 የቀድሞ ፕሬዚዳንት ትራምፕ ለአካለ መጠን ያልደረሱ ሕፃናትን ጾታን የሚያረጋግጥ እንክብካቤን የሚያወግዝ በማኅበራዊ ሚዲያ ላይ በተለቀቀው ቪዲዮ፣ የአሜሪካ መንግሥት የወንድና የሴት ጾታን ብቻ የሚያውቅ ሕግ እንዲያወጣ ጠይቀዋል።

💭 In a video released to social media decrying gender-affirming care for minors, former President Trump called for legislation that would make it so that the US government only recognizes the genders of male and female

💭 Donald Trump’s Trouble is Linked to The Biblical Ark of The Covenant and Ethiopia

______________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

These Assassinated Presidents Replaced by Muslims All Forbid The Covid-19 mRNA Shot in Their Countries

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 27, 2023

✞ እነዚህ በሉሲፈራውያኑ ተገድለው በሙስሊሞችና ጓዶቻቸው የተተኩት ፕሬዚዳንቶች ሁሉም በአገራቸው የኮቪድ-19 mRNA ክትባትን በየአግሮቻቸው ከልክለው ነበር:

  • ጆቬኔል ሞይስ 7/21 ሄይቲ
  • ጆን ማግፉሊ 3/21 ታንዛኒያ
  • ሀመድ ባካዮኮ 3/21 አይቮሪ ኮስት
  • ፒየር ንኩሩንዚዚያ 6/20 ብሩንዲ
  • አምብሮስ ድላሚኒ 12/20 ኤስዋቲኒ (ስዋዚላንድ)
  • አንድሪ ራጆኤሊና በቅርቡ ማዳጋስካር

በነገራችን ላይ ዛሬ ‘ኤስዋቲኒ/ Eswatini’ የተባለችዋ አገር የቀድሞዋ ደቡብ አፍሪቃዊት ‘ሱዋዚላንድ’ ናት። ሉሲፈራውያኑ የማይፈልጓቸውን ሃገራት ስም፤ በተለይ የአፍሪቃን እና ኦርቶዶክስ ክርስቲያን ሃገራት ስም የመቀየር አጀንዳ አላቸው። በተለይ የኢትዮጵያን ስም ቀይረው/ በራሳችን ከሃዲዎች አስቀይረው የራሳቸው ለማድረግ በጣም ቋምጠዋል። ይህ የዘር ማጥፋት ጦርነቱ ዓንዱ ዓላማ ነው።

  • ❖ Jovenel Moise 7/21 Haiti
  • ❖ John Magfuli 3/21 Tanzania
  • ❖ Hamed Bakayoko 3/21 Ivory Coast
  • ❖ Pierre Nkurunzizia 6/20 Burundi
  • ❖ Ambrose Dlamini 12/20 Eswatini (Swaziland)
  • ❖ Andry Rajoelina recently Madagascar

➡ Jovenel Moise 7/21 Haiti (replaced by Mr Ariel Henry, neurosurgeon)

➡ John Magfuli 3/21 Tanzania (replaced by Samia Suluhu Hassan who is a female Muslim)

➡ Hamed Bakayoko 3/21 Ivory Coast (current replacement is ill, will probably be replaced by President Alassane Ouattara who is a Muslim)

➡ Pierre Nkurunziza 6/20 Burundi (replaced by the Hutu Évariste Ndayishimiye, puppet for The evil Muslim Oromo Hutu PM of Ethiopia, militarized)

➡ Ambrose Dlamini 12/20 Swaziland (replaced by Cleopas Dlamini who answers to Mswati III King of Eswatini)

➡ Andry Rajoelina recently Madagascar (assassination attempt by French Armed Forces/Macron)

  • – Refused the Vax.
  • – Also heavy smuggling locations.
  • – Africans and not members of OPEC circle.
  • – Clearly points to the origin of the Vax, signature.

💭 According to a 2012 BBC article, 10 African leaders died in office between 2008 and 2012 compared to only three in the rest of the world.

💭 In 2012 Four African Leaders Died (were killed) while in office. Coronavirus (MERS-CoV) The Middle East Respiratory Syndrome was first identified in Babylon Saudi Arabia in 2012.

🔥 The ‘Genocidal War’ Waged in Tigray, Norther Ethiopia | የትግራዩ የዘር ማጥፋት ጦርነት ኢትዮጵያን አራቆታት

Architect of the Nile Dam, Meles Zenawi

  • Back in 2012 PM Meles Zenawi needed $4.8 billion to build Grand Ethiopian Renaissance Dam. 2017 was the dam’s scheduled completion date.

Seller of the Nile Dam, Traitor Abiy Ahmed Ali.

  • And then came the evil PM Abiy Ahmed Ali in 2018.

The first thing he did was, to travel to Egypt – to swear to Allah before the Egyptian people that he will not hurt Egypt’s share of the Nile.

I swear to Allah, we will never harm you,” Ahmed repeated the words in Arabic after Egypt president Al-Sisi, who thanked him.

😈 Upon his return to Addis Ababa, on July 26, Abiy Ahmed murdered the chief engineer of the Grand Ethiopian Renaissance Dam project Simegnew Bekele.

😈Abiy Ahmed Ali sold the dam to Egypt and his Arab Babysitters.

He started the cold war against Tigrayin March 2018, and the hot war in November 2020, in a well-coordinated manner with Isaiah Afewerki. UAE& Somalia following the Road map given to him by his Luciferian guardians. In addition to massacring more than 200,000 Tigrayans, he has spent $ 4.8 billion in the #TigrayGenocide. He would/ must have spent that money instead on the Renaissance Dam.

🔥 Three years earlier, on this very day of July 26, 2015, President Barack Hussein Obama became the 1st sitting US President to visit Ethiopia. Upon his arrival at the Bole airport, a rainbow – that we know from The Blue Nile ‘Tiss Esat’ water falls — had appeared over Addis Sky.

💭 We don’t know the exact day of Premier Meles Zenawi’s death – may he have already died on 26 July while undergoing treatment in Belgium?

💭 May 18, 2012, President Obama invited three African leaders – President John Evans Atta Mills of Ghana, Prime Minister Meles Zenawi of Ethiopia and President Jakaya Kikwete of Tanzania at the G8 Meeting to address a symposium on global agriculture and food security. (Population Control).

💭 On July 16, 2012 the Muslim brotherhood Egyptian President Mohammed Morsi visited Addis Ababa and met with His Holiness Abune Paulos, Patriarch of the Ethiopian Orthodox Church.

💭 In 2012 Four African Leaders Died (were killed) while in office. Coronavirus (MERS-CoV) The Middle East Respiratory Syndrome was first identified in Babylon Saudi Arabia in 2012.

  • President Atta Mills (68, Accra) of Ghana died on July 24, 2012
  • Prime Minister Meles Zenawi (57 Brussels) of Ethiopia died on 20 August, probably on July 26, 2012
  • Malawi’s Bingu wa Mutharikia (78, Lusaka)
  • Guinea-Bissau’s Malam Bacai Sanha (64, Paris)

His Holiness, Abune Paulos, Patriarch and Catholicos of the Ethiopian Orthodox Tewahedo Church and Archbishop of Accsoom and Ichege of the See of Saint Teklehaimanot, fell asleep in the Lord in Addis Ababa, Ethiopia, on August 16, 2012

President of Egypt Mohamed Morsi, died on June 17, 2019.

First The Patriarch, and then The Prime Minster. Coincidence? I don’t think so!

Mohamed Morsi knew something about the death of The Patriarch & The Prime Minster – so they have to get rid of him.

Archangel Michael, The Prince of Light and Defender of God’s will certainly knows what’s going on – and I think President Barack Hussein Obama + President Mohamed Morsi + Billionaire Saudi-Ethiopian tycoon Mohammed al-Amoudi + The designated (by Obama’s CIA) shadow PM Abiy Ahmed Ali + TPLF had all conspired to murder Patriarch Paulos and Premier Meles Zenawi.

የግድቡ አርክቴክት መለስ ዜናዊ።

..አ በ 2012 .ም ላይ ጠ / ሚ መለስ ዜናዊ የታላቁን የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ለመገንባት4.8 ቢሊዮን ዶላር ፈለጉ። ግድቡ ይጠናቀቃል ተብሎ የታሰበው በ 2017 .ም ነበር።

የግድቡ ሻጭ ፣ አብይ አህመድ አሊ ።

ከዚያም እ..አ በ2012 .ም በእነ ኦባማ ሲ.አይ.ኤ የተመለመለው ክፉው ጠ / ሚ አብይ አህመድ አሊ እ... 2018 .ም ሥልጣን ላይ ወጣ ።

እሱ ያደረገው የመጀመሪያው ነገር ወደ ግብፅ መጓዝ ነበር ፥ እዚያም የግብፅን የአባይ ወንዝ ውሃ ድርሻ እንደማይጎዳ በግብፅ ህዝብ ፊት ለአላህ ስም እንዲህ ሲል ማለ፤ “በአላህ እምላለሁ በጭራሽ የግብጽን ጥቅም አንጎዳም፤ ወላሂ! ወላሂ! ወላሂ!” በማለት በአረብኛ ቃላቱን እየደጋገማቸው። የግብፁ ፕሬዝዳንት አልሲሲም የግራኝ አህመድን መሃላ ከምስጋና ጋር ተቀበሉት።

😈 ግራኝ አብዮት አህመድ ወደ አዲስ አበባ ሲመለስ ሐምሌ 26 ቀን የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ፕሮጀክት ዋና መሐንዲስ የሆነውን አቶ ስመኘው በቀለን ገድሎ ወደ መስቀል አደባባይ ወሰደው።

😈 ከሃዲው አቢይ አህመድ አሊ ግድቡን ለግብፅ እና ለአረብ ሞግዚቶቹ ሸጦታል።

... በኖቬምበር 2020 በትግራይ ላይ ጦርነት የጀመረው የሉሲፈራውያኑ ሞግዚቶቹን ፍኖተ ካርታ ተከትሎ ነው፤ ከኢሳያስ አፈወርቂ ጋር በደንብ በተቀነባበረ መልክ። ከ 200,000 በላይ የትግራይ ተወላጆችን ከመጨፍጨፍ በተጨማሪ ለህዳሴ ግድብ የሚያስፈልገውን 4.8 ቢሊዮን ዶላር ለዚህ ሰይጣናዊ ጦርነት አውጥቷል።

💭 ቀደም ሲል ከሶስት ዓመታት በፊት እ... ሐምሌ 26 ቀን 2015 ፕሬዝዳንት ባራክ ሁሴን ኦባማ ኢትዮጵያን የጎበኙ ሥልጣን ላይ ያሉ የመጀመሪያው የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ሆነዋል። እሳቸውም ቦሌ አየር ማረፊያ ሲደርሱ፤ ልክ በጊዮን ወንዝ የጢስ እሳት ፋፏቴ ላይ እንደሚታየው ዓይነት የማርያም መቀነት/ቀስተ ደመና በአዲስ ሰማይ ላይ ታየ። (ማስጠንቀቂያ!)

ጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊ የሞቱበትን ትክክለኛ ቀን አናውቅም ፥ ምናልባት ቤልጅየም ውስጥ ህክምና እየተደረገላቸው እያለ ቀድሞውኑ በአውሮፓውያኖቹ ሐምሌ 26 ቀን ሞተው ሊሆን ይችላል?

💭 ... ግንቦት 18 ቀን 2012 ፕሬዝዳንት ኦባማ ሶስት የአፍሪካ መሪዎችን፤ የጋናውን ፕሬዝዳንት ጆን ኢቫንስ አታ ሚልስን ፣ የኢትዮጵያን ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊን እና የታንዛኒያን ፕሬዝዳንት ጃካያ ኪክዌቴን በዓለም አቀፉ ግብርና እና የምግብ ዋስትናን አስመልክቶ በተካሄደው ሲምፖዚየም ላይ እንዲገኙ ወደ G8 ስብሰባ ጋበዟቸው ። (የህዝብ ቅነሳ/ቁጥጥር ዘመቻ አካል ነው)

💭 ... ሐምሌ 16 ቀን 2012 ‘የሙስሊም ወንድማማችነቱየግብፅ ፕሬዝዳንት መሀመድ ሙርሲ አዲስ አበባን በመጎብኘት ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ጳውሎስ ጋር ተገናኝተዋል።

የጋና ፕሬዝዳንት አታ ሚልስ ሀምሌ 24 ቀን 2012 አረፉ!/ተገደሉ?

የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ እ... ነሐሴ 20 ቀን ምናልባትም ሐምሌ 26 ቀን 2012 .. አረፉ!/ተገደሉ?

ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ጳውሎስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ፣ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት እ..አ ነሐሴ 16 ቀን 2012 .ም በአዲስ አበባ አረፉ!/ተገደሉ?

የግብፅ ፕሬዝዳንት መሀመድ ሙርሲ እ... ሰኔ 17 ቀን 2019 ተሰናበቱ!/ተገደሉ?

በመጀመሪያ ፓትርያርኩ ፣ ቀጥለው ጠቅላይ ሚኒስትሩ። በአጋጣሚ? አይመስለኝም!

መሀመድ ሙርሲ ስለ ፓትርያርኩ እና ስለ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ሞት አንድ የሆነ ነገር ያውቅ ነበር ስለዚህ እሱን ማስወገድ ነበረባቸው።

የብርሃን ልዑል እና የእግዚአብሔር ፈቃድ ተከላካይ የመላእክት አለቃ ሚካኤል በእውነቱ ምን እየተከናወነ እንዳለ በሚገባ ያውቃል ፥ እናም እኔ ከዚያን ጊዜ ጀምሬ እንደማስበው ፕሬዝዳንት ባራክ ሁሴን ኦባማ + ፕሬዝዳንት መሀመድ ሙርሲ + ቢሊየነሩ የሳዑዲኢትዮጵያዊው ባለሃብት መሐመድ አልአሙዲን + ያኔ የተዘጋጀው (በኦባማ ሲ..ይኤ) ጥላ ጠ / ሚ አብይ አህመድ አሊ ፓትርያርክ ጳውሎስን እና ጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊን ለመግደል ሴራ አካሂደዋል።

💭 የቀድሞው ጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊ በአንድ ወቅት ኦሮሞ ሀገር ማስተዳደር አይችልም! ብለው ነበር። ሌላ ጊዜም ለኦሮሞ ስልጣን መስጠት ለህፃን ውሀ በብርጭቆ መስጠት ነውብለው ነበር። ፻/100% ትክክል ነበሩ! ታዲያ ይህን እያወቁ እነ አቶ ስብሐት ነጋ ሁሉንም ነገር ለኦሮሞዎች አስረክበው መቀሌ ገቡ። ትልቅ ወንጀል! ያው ከአረቦች፣ ሶማሌዎችን፣ ኦሮማራዎችና የኤርትራ ቤን አሚር የዋቄዮአላህ ጭፍሮች ጋር በመመሳጠርና እስከ መቀሌ ተክትለዋቸውም በመምጣት በትግራይ ሕዝብ ላይ አስከፊ ግፍና በደል ይፈጽማሉ።

ዛሬ ኦሮሞዎቹ ብርጭቆውን መስበር ብቻ አይደለም፤ በዓለምም በኢትዮጵያም ታሪክ ይህን ያህል በአስከፊ መልክ ዘግናኝ፣ ታይቶም ተሰምቶም የማይታወቅ ወንጀል እየፈጸሙ ነው። ጋሎች ከማደጋስካር እና ታንዛኒያ አካባቢ አምልጠው/ተባርረው ውደ ምስራቅ አፍሪቃ ሲገቡ ለአፍሪቃ ቀንድ እራሳቸው መጤዎች የሆኑት ሶማሌዎች እንኳን ሳይቀሩ የጋሎችን አረመኔነት ስለተገነዘቡት ነበር ዛሬ ወደሰፈሩበት የአክሱም ግዛት ገብተው እንዲወርሩና እንዲስፋፉ ያደረጓቸው። ኢትዮጵያ ሀገሬ ሞኝ ነሽ ተላላ የሞተልሽ ቀርቶ የገደለሽ በላ!

የግራኝ ኦሮሞዎች ከእስማኤላውያኑ እና ኤዶማውያኑ ጋር አብረው አማራውን ጨፈጨፉ፥ አማራው ከግራኝ ኦሮሞዎች ፣ እስማኤላውያኑ እና ኤዶማውያኑ ጋር አብሮ ተዋሕዶ ትግራዋይን እየጨፈጨፏቸው ነው። ቅዱስ ሚካኤል ዛሬ ከትግራዋያን ጋር ብቻ ነው። ኦሮማራዎች የአቤል ደም ይጮኻል፤ ወዮላችሁ!

______________

Posted in Ethiopia, Health, Infos, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ደምን ለማፍሰስ እግራቸው ፈጣን ነው፤ ጥፋትና ጕስቍልና በመንገዳቸው አለ፥ የሰላምን መንገድ አላወቁአትምና፤ እግዚአብሔርን መፍራት በዓይናቸው ፊት የለም

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 26, 2023

❖❖❖[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፲፫]❖❖❖

  • ፩ ሰነፍ በልቡ። አምላክ የለም ይላል። በሥራቸው ረከሱ፥ ጐስቈሉ፤ በጎ ነገርን የሚሠራ የለም።
  • ፪ የሚያስተውል እግዚአብሔርንም የሚፈልግ እንዳለ ያይ ዘንድ፤ እግዚአብሔር ከሰማይ የሰው ልጆችን ተመለከተ።
  • ፫ ሁሉ ዐመፁ በአንድነትም ረከሱ በጎ ነገርን የሚሠራ የለም፤ አንድም ስንኳ የለም።
  • ፬ ጕሮሮአቸው የተከፈተ መቃብር ነው፥ በምላሳቸው ሸነገሉ፤
  • ፭ ከከንፈራቸው በታች የእባብ መርዝ አለ፤ አፋቸው መርገምንና መራራን ተሞልቶአል፤
  • ፮ ደምን ለማፍሰስ እግራቸው ፈጣን ነው፤ ጥፋትና ጕስቍልና በመንገዳቸው አለ፥ የሰላምን መንገድ አላወቁአትምና፤ እግዚአብሔርን መፍራት በዓይናቸው ፊት የለም።
  • ፯ ሕዝቤን እንደ እንጀራ የሚበሉ ኃጢአት የሚሠሩ ሁሉ በውኑ አያውቁምን? እግዚአብሔርንም አይጠሩትም።
  • ፰ በዚያ በታላቅ ፍርሃት እጅግ ፈሩ፥ እግዚአብሔር በጻድቃን ትውልድ ዘንድ ነውና።
  • ፱ የድሆችን ምክር አሳፈራችሁ፥ እግዚአብሔር ግን ተስፋቸው ነው።
  • ፲ ከጽዮን መድኃኒትን ለእስራኤል ማን ይሰጣል? እግዚአብሔር የሕዝቡን ምርኮ በመለሰ ጊዜ፥ ያዕቆብ ደስ ይለዋል፥ እስራኤልም ሐሤት ያደርጋል።

ዛሬ በኪዳነ ምሕረት ዕለት የማርያም መቀነት/ የኖህ ቀስተ ደመና

እኛስ የምህረት ቃል ኪዳኑ ወራሽ ተጠቃሚዎች የሆንን ሃይማኖተኞቹ ኢትዮጵያውያን በእነርሱ ጥላ ሥር ከመዋል አልፈን በዚህ ጉዳይ ላይ ምን ሠራን? ምንስ አደረግን?

ካሁን በኋላ፤ በታሪካችን ታይቶና ተሰምቶ የማያውቀውን ወንጀል፣ ግፍና መከራ እንድናስተናግድ ከፈቀድን በኋላ፤

፩ኛ. የሉሲፈር ኮከብ ያረፈበትን ባንዲራ የሚያውለበለብ፤ ወዮለት!

፪ኛ. ሞኞቹና ግትሮቹ የሕወሓት ደጋፊዎች ከሻዕቢያ የወረሱትን እንዲሁም የደምና መቅኔ ተምሳሊት የሆኑትን ሁለት ቀለማት (ፀረ-ሥላሴ/Antitrinitarian ሁለትዮሽ/Dualistic)) ከሉሲፈር ኮከብ ጋር ለማንገስ ሲባል የተመረተውን ጎዶሎ የቻይና ባንዲራንተቀብሎ የሚያውለበለብ፤ወዮለት! ከሁለት ዓመታት በፊት፤ “ተጋሩየራሳቸው ያልሆነውን፣ ከኢ-አማኒያኑ ከቻይና የተዋሱትንና የአምስት ፈርጥ ኮከብ ያረፈበትን የሉሲፈር ባንዲራን ባፋጣኝማስወገድ አለባቸው፤ በአክሱም ጽዮን ላይ ትልቅ መቅሰፍት እያመጣ ነው!” ለማለት ደፍሬ ነበር።

፫ኛ. የኢትዮጵያን ሰንደቅ እያውለበለበ በአክሱም ጽዮናውያን ላይ ጥላቻን አንግቶ የሚዘምት ሁሉ፤ ወዮለት!

💭 ዛሬ ትክክለኛ ኢትዮጵያውያን አክሱም ጽዮናውያን ብቻ ናቸው። ካሁን በኋላ ኢትዮጵያን/ኩሽን፣ ሰንደቋን እና ተዋሕዶ ክርስትናዋን ለአረመኔዎቹ አህዛብ ኦሮሞዎች አሳልፋችሁት ትሰጡና፤ ወዮላችሁ!

👉 Continue reading/ ሙሉውን ለማንበብ

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ዛሬ በኪዳነ ምሕረት ዕለት የማርያም መቀነት/ የኖህ ቀስተ ደመና

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 25, 2023

‘የሔኖክ ሰማይ ሰሌዳ’ (በኢትዮጵያ አቅጣጫ) ቅዳሜ ፲፮ መጋቢት ፳፻፲፭ ዓ.ም

😇 ከአንድ ሰዓት በፊት፤ መልክአ ኪዳነ ምሕረትን እየሰማሁ ሳለ፤ ከቤቴ ፊትለፊት በሚገኘው ሰማይ ላይና እኔ “የሔኖክ ሰማይ ሰሌዳ” ብየ ከሰየምኩት ቦታ ላይ ይህ ድንቅ ክስተት ታየኝ። ይህ ሰሌዳ በስተ ደቡብ ምስራቅ ልክ በኢትዮጵያ አቅጣጫ ላይ ነው የሚገኘው። መጀመሪያ ላይ ድንቅ ቀስት ሠርቶ ሲታየኝ በጣም ደማቅ ነበር፤ ካሜራየን እስካወጣ እየደበዘዘ መጣ።

በመልክአ ኪዳነ ምሕረት ላይ ደግሞ የሚከተሉትን ቃላት ስሰማ ክንፍ አውጥቼ የበረርኩ እስክሚስለኝ ነበር የደስታ ስሜት የተሰማኝ።

💭 “የቃል ኪዳኗ እመቤት ሆይ፤ ልዩ ኅብር ባለው ቀስተ ደመና ምሳሌ የቃል ኪዳን ምልክት አድርጎ ይቅር ባይ ከሚሆን ፈጣሪ ዘንድ አባታችን ኖኅ አንቺን ከተቀበለ ጀምሮ እነሆ ምድርን ዳግመኛ የጥፋት ውሃ አላገኛትም፡፡” መልክአ ኪዳነ ምሕረት

ይህ የማርያም መቀነት በጣም ኃይለኛ ምልክት ነው! በተለይ ሃገራችንና ዓለም ባጠቃላይ በሚገኙበት አስከፊ ሁኔታ ይህ የማርያም መቀነት ምልክት ለአንዳንዶቻችን የምህረት ቃል ኪዳን ምልክት ሲሆን ለብዙዎች ሌሎች ደግሞ የመሳለቂያ አርማ እየሆነ ይገኛል።

ከመንፈሳዊው ማንነታችንና ምንነታችን ጋር የተዋሐደው የማርያም መቀነት / የቀስተ ደመና ምልክት አሁን ላይ ባህርይ ጠባያችን ከማይፈቅደው ወግ ባህላችን ከማይወደው ነገር ጋር ተያይዞ እየተነሳ ነው።

አምላካችን ልዑል እግዚአብሔር ከሥነ ፍጥረታቱ መሀከል እንደ ሰው አክብሮ የሠራውና የፈጠረው ፍጥረት አይገኝም።በተቃራኒው ደግሞ ከፍጥረቶች ሁሉ እንደ ሰው ልጅ እርሱን የበደለውና እለት እለት የሚያስክፋውም የለም። በመጽሐፍ ፦ ፈጣሪ ሰውን በመፍጠሩ ተፀፀተተብሎ እስኪጻፍ ድረስ የሰው ልጅ በደል እጅግ ከፍቶ እንደ ነበር እናያለን። በዛውም አያይዘን የአምላክን ትእግስት ካሰብን ደግሞ ልኩ እስከየት እንደሆነ ወሰን አናገኝለትም። አባታችን አዳምና እናታችን ሔዋን በጥፋታቸው ከገነት ተባረው ከተቀጡ በኋላ በሰው ልጅ ላይ የደረሰው ሌላኛው ትልቅ ቅጣት በኖኅ ዘመን የሆነውና ዓለም በንፍር ውኃ የጠፋችበት ክስተት ነው። እግዚእብሔር አምላክ ይህን ካደረገ በኋላ ኖኅ ከነቤተሰቡ ከተጠለለባት መርከብ ሲወጣ ዳግመኛ የሰው ልጅን በእንዲህ ባለ መዓት እንደማይቀጣ ቃል ኪዳን ይገባለትና ለውላቸው ማሠሪያ ምስክር ፤ ለምህረቱም ዘላለማዊነት ማሳያ እንዲሆን ቀስቴን በደመና አድርጌአለሁ፥ የቃል ኪዳኑም ምልክት በእኔና በምድር መካከል ይሆናል። “(ዘፍ 9:13) ብሎ ቀስተ ደመናን ምልክት አድርጎ ይሰጠዋል።

ይህን የምህረት ቃል ኪዳን ያልተገነዘቡ ከኖኅ ዘመን በኋላ የተነሱ የሰዶምና የገሞራ ሰዎች ደግሞ በድጋሚ በከፋ ኃጢያት ወድቀው እንደገና እግዚአብሔርን ስላስቆጡት በከተሞቹ ውስጥ ያለውን ፍጥረት ሁሉ እሳትና ዲን አዝንቦ እንዲያጠፋቸው ምክንያት ሆኑ። የከተሞቹ ብቸኛ ጻድቅ ሎጥ ግን ከልጆቹ ጋር በመሆን ከጥፋት ዳነ።ይህ ሁሉ ካለፈ ከረጅም ጊዜያት በኋላ አሁን በዘመናችን ደግሞ የእነዛ የሰዶምና የገሞራውያን የግብር ልጆች ተነስተው እግዚአብሔር አምላክ ዘውትር ቃል ኪዳኑን እንዳንዘነጋ ምህረቱን እንድናስብ በጠፈሩ ላይ ደመናን ዘርግቶ ቀስቱን በደመናው ላይ እየሳለ ሲያስታውሰን አይተውና የኪዳኑንም ቃል ለራሳቸው እንዲመች አድርገው አጣመው በመተርጎም ይህን የሚያደርገው ሁሉን እንድናደርግ፤ልባችን ያሻውንም እንድንፈፅም ስለፈቀደ ነውበማለት የቀስተ ደመናውን ምልክት አስነዋሪ ለሆነ ሥራቸው አርማ ለማንነታቸውም መታወቂያ አደረጉት።

ወዳጆቼ እስኪ ስለ እውነት እንመስክር የኖኅ ቀስተ ደመና የምህረት ቃል ኪዳን ምልክት ነው? ወይስ የግብረ ሰዶማውያኑ አርማ? በእርግጥ አባቶቻችን ሊቃውንት እንዳስተማሩት እግዚአብሔር አምላክ የቀስቱን ደጋን ወደ እራሱ መገልበጡ ወታደር በሰላም ጊዜ ጠመንጃውን ፊት ለፊት እንደማይወድርና ወደ ላይ አንግቦ እንደሚይዝ እርሱም ፍፁም ምህረት መስጠቱን ማሳያ ነው እንጂ እንዳሻን አጉራ ዘለል መረኖች እንድንሆን መፍቀጃ አይደለም። እነሱ ማለትም ግብረ ሰዶማውያኑ በአጭር ጊዜ ውስጥ በመላው ዓለም ተቀባይነት ባገኙባቸውም ሆነ ባለገኙባቸው ሀገራት ውስጥ ይህን አርማ በመያዝ ራሳቸውን በስፋት እየገለፁበት ይገኛሉ። ይባስ ብለውም ማንኛውም ሰው ሊገለገልባቸው በሚችል እቃወች ላይ ይህንኑ ምልክት እያኖሩ ሰውን ሳያውቀው የአላማቸው አራማጅና የሀሳባቸው አቀንቀኝ እንዲሆን እያደረጉ እራሳቸውንም ባላሰብነው መንገድ በደንብ እያስተዋወቁበት ይገኛሉ።

እኛስ የምህረት ቃል ኪዳኑ ወራሽ ተጠቃሚዎች የሆንን ሃይማኖተኞቹ ኢትዮጵያውያን በእነርሱ ጥላ ሥር ከመዋል አልፈን በዚህ ጉዳይ ላይ ምን ሠራን? ምንስ አደረግን?

ካሁን በኋላ፤ በታሪካችን ታይቶና ተሰምቶ የማያውቀውን ወንጀል፣ ግፍና መከራ እንድናስተናግድ ከፈቀድን በኋላ፤

፩ኛ. የሉሲፈር ኮከብ ያረፈበትን ባንዲራ የሚያውለበለብ፤ ወዮለት!

፪ኛ. ሞኞቹና ግትሮቹ የሕወሓት ደጋፊዎች ከሻዕቢያ የወረሱትን እንዲሁም የደምና መቅኔ ተምሳሊት የሆኑትን ሁለት ቀለማት (ፀረ-ሥላሴ/Antitrinitarian ሁለትዮሽ/Dualistic)) ከሉሲፈር ኮከብ ጋር ለማንገስ ሲባል የተመረተውን ጎዶሎ የቻይና ባንዲራንተቀብሎ የሚያውለበለብ፤ወዮለት!

ከሁለት ዓመታት በፊት፤ “ተጋሩየራሳቸው ያልሆነውን፣ ከኢአማኒያኑ ከቻይና የተዋሱትንና የአምስት ፈርጥ ኮከብ ረፈበት የሉሲፈር ባንዲራን ባፋጣኝማስወገድ አለባቸው፤ በአክሱም ጽዮን ላይ ትልቅ መቅሰፍት እያመጣ ነው!” ለማለት ደፍሬ ነበር።

፫ኛ. የኢትዮጵያን ሰንደቅ እያውለበለበ በአክሱም ጽዮናውያን ላይ ጥላቻን አንግቶ የሚዘምት ሁሉ፤ ወዮለት!

💭 ዛሬ ትክክለኛ ኢትዮጵያውያን አክሱም ጽዮናውያን ብቻ ናቸው። ካሁን በኋላ ኢትዮጵያን/ኩሽን፣ ሰንደቋን እና ተዋሕዶ ክርስትናዋን ለአረመኔዎቹ አህዛብ ኦሮሞዎች አሳልፋችሁት ትሰጡና፤ ወዮላችሁ!

በኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ የተከፈተው ጦርነት ዋና ዓላማ ጽዮናውያን ኢትዮጵያዊነታቸውን፣ የጽዮን ሰንደቃቸውን እና ተዋሕዶ ክርስትናቸውን ተነጥቀው እንደ ኤርትራውያን ኩላሊታቸውን በሲናይ በርሃ ያስረክቡ ዘንድ ትግራይን ለቀው እንዲሰደዱ ለማድረግ ነው! ለኢትዮጵያ መቅሰፍት ያመጡት ምኒልክ + ጣይቱ + ኃይለ ሥላሴ + መንግስቱ + ግራኝ አብዮት አህመድ ሁሉም የስጋ ማንነትና ምንነት ካለው የኦሮሞ ዘር የተገኙ ናቸው። ሻዕቢያም፣ ሕወሓትም፣ ብእዴንም/ኢሕአዴግ/ኢዜማም፣ አብንም፣ ቄሮማ ፋኖም ሁሉም የእነርሱና የሉሲፈራውያኑ ሞግዚቶቻቸው ወኪሎች እንደሆኑ ዛሬ በግልጽ እያየነው ነው!

  • የኢትዮጵያ ቀለማት / የማርያም መቀነት
  • የማርያም መቀነት ወርደሽ ንገሪያቸው
  • ወራሪና ባንዶች ካለ ባህሪያቸው
  • አይቶ ለመረዳት የታወሩ ናቸው
  • የኢትዮጵያ ሰንደቅ እኔ ነኝ በያቸው
  • በሠማዩ ላይ ሲታይ ቀለም
  • የሷ ነው እንጂ ሌላ አይደለም

❖❖❖[የሉቃስ ወንጌል ምዕራፍ ፳፩፥፳፭፡፳፰]❖❖❖

በፀሐይና በጨረቃም በከዋክብትም ምልክት ይሆናል፤ በምድር ላይም አሕዛብ ከባሕሩና ከሞገዱም ድምፅ የተነሣ እያመነቱ ይጨነቃሉ፤ ሰዎችም ከፍርሃትና በዓለም የሚመጣበትን ከመጠበቅ የተነሣ ይደክማሉ፤ የሰማያት ኃይላት ይናወጣሉና። በዚያን ጊዜም የሰው ልጅ በኃይልና በብዙ ክብር በደመና ሲመጣ ያዩታል። ይህም ሊሆን ሲጀምር ቤዛችሁ ቀርቦአልና አሻቅባችሁ ራሳችሁን አንሡ።”

❖❖❖[ትንቢተ ኢዮኤል ምዕራፍ ፪፥፩፡፫]❖❖❖

የእግዚአብሔር ቀን መጥቶአልና፥ እርሱም ቀርቦአልና በጽዮን መለከትን ንፉ፥ በቅዱሱም ተራራዬ ላይ እሪ በሉ፤ በምድርም የሚኖሩ ሁሉ ይንቀጥቀጡ፤ የእግዚአብሔር ቀን መጥቶአልና፤ የጨለማና የጭጋግ ቀን፥ የደመናና የድቅድቅ ጨለማ ቀን ነው፤ ታላቅና ብርቱ ሕዝብ በተራሮች ላይ እንደ ወገግታ ተዘርግቶአል፤ ከዘላለምም ጀምሮ እንደ እነርሱ ያለ አልነበረም፥ ከእነርሱም በኋላ እስከ ብዙ ትውልድ ድረስ እንደ እነርሱ ያለ ከእንግዲህ ወዲህ አይሆንም። እሳት በፊታቸው ትባላለች፥ በኋላቸውም ነበልባል ታቃጥላለች፤ ምድሪቱ በፊታቸው እንደ ዔድን ገነት፥ በኋላቸውም የምድረ በዳ በረሃ ናት፤ ከእነርሱም የሚያመልጥ የለም።”

______________

Posted in Ethiopia, Faith, Saints/ቅዱሳን, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

During TV interview EMMANUEL Macron Sneakily Removes His $80,000 Gold Watch & EMMANUEL Odunlami Killed for FAKE Patek

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 24, 2023

😮 በጣም አስገራሚ ክስተት ነው፤ እነዚህን ወንጀለኞች እንዲህ እያጋለጠ ያዋርድልን! ማክሮን ገና ብዙ ጉድ ያለው አውሬ ነው። አዎ! እግዚአብሔር ከእኛ ጋር ሆነ!

👉 የፈረንሳይ ፕሬዚደንት ኢማኑኤል ማክሮን በቲቪ ቃለ መጠይቅ ወቅት ሰማኒያ ሺህ ዶላር የሚያወጣው ውድ የወርቅ ሰዓት እንዳይታይበት ቀስ ብሎ ወደታች በመደበቅ ከእጁ አወለቀው።

👉 ሌላው ኢማኑኤል ደግሞ፤ ‘ኢማኑኤል ኦዱንላሚ’ ይባላል፤ በለንደን የሚኖር የነበረ ናይጄሪያዊ የሙዚቃ ስራ አስኪያጅ ነበር። አማኑኤል ኦዱንላሚ እስከ ሦስት መቶ ሺህ ፓውንድ የሚያወጣ ሀሰተኛ የዲዛይነር የእጅ ሰዓት በማጥለቁ ምክኒያት በዘራፊ ወንበዴዎች በስለት ተወግቶ የተገደለው።

⏰ Watch Macron + Odunlami ⏰

👉 Emmanuel No 1

In the middle of his appearance on TV, Macron realized that he was wearing a watch worth 80,000 euros, so he quickly decided to take it off without anyone noticing…

👉 The other ‘Emmanuel is Music Manager who was stabbed to death for a FAKE Patek

Emmanuel Odunlami, 32, was out celebrating his 32nd birthday when a security guard allegedly told assailants he was wearing a £300,000 Patek Philippe watch.

https://www.dailymail.co.uk/news/article-11831459/Music-manager-32-stabbed-death-300-000-watch-celebrating-birthday.html

______________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Infotainment, News/ዜና | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Things Are Getting Really Intense in Paris: “Isolated And Powerless- Macron’s Retirement at 45?”

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 24, 2023

🔥 በፓሪስ ነገሮች በጣም እየጠነከሩ ናቸው፤ “የተገለለ እና አቅም የለሽ ፥ የማክሮን ጡረታ በ፵፭/45?”

በሮማኗ ፈረንሳይ የጡረታ አመፅ ከ ፻፵፱/149 በላይ ፖሊሶች ቆስለዋል፣ ፻፸፪/172 ሰዎች ታስረዋል።

በአክሱም ጽዮናውያን ስቃይና መከራ ላይ ለመሳለቅ ከአረመኔው ጋላሮሞ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ጋር በቅርቡ ተገናኝተው የነበሩት የአውሮፓና አሜሪካ መሪዎች የእሳቱ ሙቀት እየጨመረባቸው ነው፤ አንድ በአንድ መጠረጋቸው የማይቀር ነው፤

  • የጀርመን እና የፈረንሳይ የውጭ ጉዳይ ሚንስትሮች
  • የፈረንሳዩ ኢማኑኤል ማክሮን
  • የጣልያኗ ጂዮርጂያ ማክሮኒ
  • የአሜሪካው ብሊንከን አንቶኒ

🔥 More than 149 police injured, 172 people arrested in French pension protests

Millions of people are protesting on the streets of Paris in a new show of rage against President Emmanuel Macron’s pension reform – protesters setting the steeets on fire and police retaliating with tear gas.

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

The IV French Revolution? Bordeaux Town Hall Set On Fire As France Pension Protests Continue

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 24, 2023

፬ኛው የፈረንሳይ አብዮት? የፈረንሳይ የጡረታ ተቃውሞ በቀጠለ ቁጥር የቦርዶ ከተማ የማዘጋጃ ቤት አዳራሽ በእሳት ጋይቷል 🔥🔥🔥🔥

😈 ቀበጥባጣው፣ አምባገነን ልሁን ባዩ፣ ግራኝ ላሊበላን ሊሸጥለት የሚሻውና፣ ግብረሰዶማዊው የግራኝ ውሽማ ማክሮን ተደናግጧል

ፈረንሳዮች የሚገርም ጀግነነት ነው እያሳዩ ያሉት። የጡረታ እድሜ ከ፷፪/64 ወደ ፷፬/64 ከፍ አለ ብለው ነው ይህን ያህል በማመጽ ላይ ያሉት። ሕፃናቱ በመራብ ላይ፣ ሴት ልጆቹ ለባርነትና ለሕዝብ ቁጥር ቅነሳ ወደ አረብ አገራት በመላክ ላይ ያሉበት እንዲሁም እድሜህ ከ፵/40 መብለጥ የለበትም ተብሎ በአረመኔዎቹ ጋላሮሞዎች በመጭፍጨፍ ላይ ያለው ክርስቲያን የኢትዮጵያ ሕዝብ ከዚህም የጠነከረ መሬት አንቀጥቅጥ አመጽ ማድረግ ነበረበት/አለበት። አሊያ አውሬዎቹ ጋላሮሞዎች አንድ በአንድ በልተው ይጨሩሳታል።

🔥 Bordeaux town hall has been set on fire as French protests continued over plans to raise the pension age. More than a million people took to the streets across France on Thursday, with 119,000 in Paris, according to figures from the interior ministry. Police fired tear gas at protesters in the capital and 80 people were arrested across the country. The demonstrations were sparked by legislation raising the retirement age by two years to 64.

👉 Courtesy: BBC

🔥How many revolutions did France have? It seems like that question should have a quick and easy answer, and it does: three. But, as with all things historical, there’s also a lengthy and complex answer: It depends.

“If revolution is a regime change involving collective physical force, then the key dates are 1789, 1830 and 1848,” said Peter Jones, a professor of French history at the University of Birmingham in the United Kingdom. The first revolt is the one we all know as the French Revolution, which ended with Louis XVI and Marie Antoinette losing their heads. The second is usually called the July Revolution, which saw the House of Bourbon dethroned in favor of the House of Orléans. And the third is sometimes called the February Revolution or the French Revolution of 1848, which ended the Orléanists and brought in a period known as the Second Republic.

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Uganda Passes Law That Will Impose The Death Penalty on LGBTQ+ People

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 22, 2023

💭 የኡጋንዳ ፓርላማ የተመሳሳይ ጾታ ግንኙነትን ወንጀል የሚያደርገውንና በሞት የሚያስቀጣውን ሕግ አጸደቀ

ፓርላማው ማንኛውንም ራሱን በተመሳሳይ ጾታ ግንኑትነት አፍቃሪነት የመደበ፣ ወይም የጾታ ለውጥ ያስደረገ እንዲሁም በእንግሊዝኛ ምሕጻራቸው ኤልኪው ዝርዝር ውስጥ የሚካተት የጾታ ዝንባሌ ያለው ዜጋን ሁሉ ወንጀለኛ ያደርጋል።

በጸደቀው አዲሱ ሕግ መሠረት የተመሳሳይ ጾታ ዝንባሌ ያለው ዜጋ ዘለግ ያለ የእስር ጊዜ ይጠብቀዋል።

ይህ ብቻም ሳይሆን ሕጉ እነዚህን የተመሳሳይ ጾታ አፍቃሪዎችን በጉያው ያቀፈ፣ በቤተሰብ ደረጃ ያስጠለለ፣ ወዳጃቸው የሆነ ወይም አብሯቸው ያለ ሰው “እከሌ እና እከሌ” ብሎ ለሕግ አካላት ማንነታቸውን የማጋለጥ ግዴታን በሌሎች ላይ ይጥላል።

በምሥራቅ አፍሪካዊቷ አገር ኡጋንዳ የተመሳሳይ ጾታ ቀድሞም ሕገ ወጥ ተደርጎ ነው የቆየው።

ይህ ሕግ ከሕገ ወጥነቱ አልፎ ነገሩን ወንጀል እና በተራዘመ እስር የሚያስቀጣ ያደርገዋል።

👉 እንግዲህ በቅርቡ የዓለም አቀፉ የወንጀል ፍርድ ቤት ለፕሬዚዳንት ዩዌሪ ሙሴቬኒ የእስር ማዘዣ ያወጣል።

ነጠብጣቦቹን እናገናኛቸው.…

አምና ላይ፤ “የትግራይ ተዋጊዎች በኡጋንዳ እየሰለጠኑ ነው” ሲሉን ነበር። አሁን ደግሞ በምስራቅ ኡጋንዳ የሚኖሩ በመቶዎች የሚቆጠሩ የክርስቶስ ሐዋሪያዎችየተሰኘ እምነት ተከታዮች የዓለም ፍጻሜ በቅርቡ የሚጀምረው ከአካባቢያቸው መሆኑን በማመን ወደ ኢትዮጵያ በመሰደድ ላይ ናቸው።

ኡጋንዳዊያኑ የእምነቱ ተከታዮች ንብረታቸውን በመሸጥ ወደ ኢትዮጵያ በሕገወጥ መንገድ እየገቡ ያሉት ከየካቲት ጀምሮ እንደሆነ የኡጋንዳ ፖሊስ ተናግሯል። ግን ኡጋንዳዊያኑ ወደ ኢትዮጵያ የገቡት በየት በከል እንደሆነ ዘገባው አላብራራም።

ከመቶ ሺህ በላይ ሶማሌዎች ወደ ኢትዮጵያ በመግባት ላይ ናቸው፣ ደቡብ ሱዳኖችም እንዲሁ።

የኢትዮጵያ እናት አክሱም ጽዮን ማንም እንዳይገባባትና እንዳይወጣባት በፋሲቶቹ ጋላኦሮሞዎች የሚመራው አረመኔ አገዛዝ ያው ለአምስት ዓመታት በሂደት ዙሪያዋን ዘጋግቷታል።

ኢትዮጵያ ሀገሬ ሞኝ ነሽ ተላላ የሞተልሽ ቀርቶ የገደለሽ በላ! አይ ለእነዚህ ከሃዲዎችና አረመኔዎች እየመጣባቸው ያለው መዓት! ከኡጋንዳ ወደ ኢትዮጵያ የገቡትም ኢቦላንና ኮሌራን ተሸክመው ሊሆን ይችላል!

በአክሱም ጽዮናውያን ላይ የፈጸሟቸው ግፎችና ወንጀሎች እጅግ እጅግ እጅግ በጣም ከባባዶች ናቸውና ምንም መዳኛ አይኖራቸውም! እግዚአብሔር የበቀል አምላክ ነው!

💭 Members of parliament in Uganda have passed a bill that would make homosexual acts punishable by death.

Nearly all the 389 legislators voted on Tuesday for the anti-homosexuality bill that introduces capital and life imprisonment sentences for gay sex and ‘recruitment, promotion and funding’ of same-sex ‘activities’. The bill will now go to President Yoweri Museveni, who can veto it or sign it into law. But in a recent speech he appeared to express support for the bill. The bill marks the latest in a string of setbacks for LGBTQ+ rights in Africa, where homosexuality is illegal in most countries.

👉 Courtesy: The Guardian

👉 Soon the ICC will Issue Arrest Warrant for President Yoweri Museveni.

…Let’s connect the dots….

💭 Hundreds of Ugandan Sect Members Flee to Ethiopia, Fearing Doomsday

Leaders of sect convinced them that end of world is near and death is about to strike their area.

HUNDREDS of people belonging to a religious sect in eastern Uganda have fled from their villages to Ethiopia, Ugandan police said Sunday.

Police said that according to their investigations, the sect members fled to escape the end of the world, which they believe will start from their area.

According to the Anadolu Agency, they said the members of the sect were told by its leaders that their area would soon be hit with death and all the people there would die. They reportedly sold off their property and fled to Ethiopia, from where they are communicating with some of their relatives in Uganda.

‘We are investigating a religious sect called Christ Disciples Church with its base located in Obululum village in the eastern Uganda district of Serere. We started the investigations after getting information that people were being trafficked to Ethiopia since February and it is going on till today,’ area police spokesman Oscar Ogeca told Anadolu’s Godfrey Olukya.

He said the people, who number in the hundreds, were told by their leaders that death is coming soon to their area and the only place they would be safe is in Ethiopia. They were convinced that they should go and spread the gospel there.

Source

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: