Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ወርቅ’

A School Bus Runs on Fire in France | ፈረንሳይ ውስጥ የትምህርት ቤት አውቶቡስ ጉዞ ላይ እያለ ጋየ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 18, 2023

🔥 እንደ እድል ሆኖ፡ ማንም አልተጎዳም፤ በደቡባዊ ፈረንሳይ ኒምም ከተማ ሲጓዝ የነበረው አውቶብስ ሙሉ በሙሉ በእሳት ከመቃጠሉ በፊት አስር ህጻናት እና የአውቶቡስ ሹፌሩ እራሳቸውን ከመኪናው ማስወገድ ችለዋል።

🔥 Fortunately, no one was hurt; 10 children and the bus driver managed to extricate themselves from the car before it was completely engulfed in flames in the city of Nimes, in southern France.

______________

Posted in Ethiopia, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Apocalypse in FRANCE: Celestial Warnings | The Magi & Frankincense + The Ark of The Covenant + Corona

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 18, 2023

🔥 አፖካሊፕስ/የዓለም ፍጻሜ በፈረንሳይ፤ መለኮታዊ ማስጠንቀቂያዎች | ሰብአ ሰገል እና ዕጣን + የቃል ኪዳኑ ታቦት + ኮሮና

🔥 Massive explosion At A Building Housing Thousands of Lithium Batteries In France

A massive explosion occurred at the Bollore Logistics facility in Grand-Couronne, France, that houses thousands of lithium batteries.

Hundreds of firefighters were battling a huge blaze that broke out last night, Monday, January 16, as the result of an explosion at a facility belonging to Bollore Logistics. Located near the city of Rouen, in the Normandy region of Grand-Couronne in northern France, the building reportedly houses thousands of lithium batteries.

  • ❖ Fire
  • ❖ France
  • ❖ Frankincense
  • ❖ The Three Wise Men (Magi)
  • ❖ Axum, Ethiopia
  • ❖ The Ark of The Covenant
  • ❖ The Genocidal War Against Axum Zion
  • ❖ FM Catherine COLONNA
  • ❖ Tomb of the Three Magi in COLOGNE (Colonia) – EAU DE COLOGNE
  • ❖ FRANKINCENSE is The Cure to the CORONA VIRUS
  • ❖ እሳት
  • ❖ ፈረንሳይ
  • ❖ ዕጣን
  • ❖ ሦስቱ ጠቢባን (ሰብአ ሰገል)
  • ❖ አክሱም ኢትዮጵያ
  • ❖ የቃል ኪዳኑ ታቦት/ ታቦተ ጽዮን
  • ❖ በአክሱም ጽዮን ላይ የተካሄደው የዘር ማጥፋት ጦርነት
  • ❖ ባለፈው ሳምንት ጂኒውን ግራኝን የጎበኘችው የፈረንሳይ የውጭ ጉዳይ ሚንስትር ካትሪን ‘ኮሎና’
  • ❖ የሦስቱ ሰብአ ሰገል መቃብር በኮሎኝ (ኮሎኒያ) ጀርመን ፥ አዲ ኮሎኝ /EAU DE COLOGNE
  • ❖ ዕጣን የኮሮና ቫይረስ መድኃኒት ነው

☆ France – Frank – Frankincense

❖ Gold, Frankincense & Myrrh

When the wise men (or magi) found Jesus, they bowed down and presented Him gifts of Gold, Frankincense, and Myrrh [Matthew 2:11]

The three gifts had a spiritual meaning: gold as a symbol of kingship on earth, frankincense (an incense) as a symbol of deity, and myrrh (an embalming oil) as a symbol of death.

👉 Etymology: The English word Frankincense derives from the Old French expression ‘franc encens’, meaning ‘high-quality incense’. The word franc in Old French meant ‘noble, pure’. Although named frankincense, the name is not referring to the Franks.

✞ AXUM ZION = Home of The Ark of The Covenant + GOLD, FRANKINCENSE & MYRRH

🛑 Corona Virus – Lungs – Oxygen – Breath – Frankincense – Tree of Life

ኮሮና ቫይረስ – ኦክስጅን – እስትንፋስ – እጣን የሕይወት ዛፍ

🔥 በሰሜን ኢትዮጵያ ላይ የተከፈተው ጦርነት ዋና ዋና ዓላማዎች፤

  • ❖ ጥንታዊውን የአዳም ዘር ለማጥፋት
  • ❖ ኢትዮጵያና ኢትዮጵያዊነትን ለመዋጋት
  • ❖ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ክርስትናን ለማዳከም
  • ❖ የሕይወት ዛፍን ለመቁረጥ (አዲስ የ’ሰው’ዘር ለመፍጠር)
  • ❖ የእጣንና ከርቤ ዛፎችን ለማጋየት (እንደ ኮሮና ላሉ ወረርሽኞች ፈውስ ስለሆኑና ክትባትን እንዳይፎካከሩ)
  • ❖ የወርቅና ሌሎች ማዕድናት መገኛዎቹን ለማቆሸሽ (ዛሬ ወርቅ በጣም ተፈላጊ ነው)
  • ❖ የጤፍ ዘሮችን ለማጥፋት (ዛሬ ጤፍ በጣም ተፈላጊ ነው)
  • ❖ ውሃዎቹን (የጥምቀትና ፈውስ ጠበሎቹን) ለመበከል ብሎም ለማድረቅ። “የታሪክ አባት” በመባል የሚታወቀው ዝነኛው የግሪክ ዓለማዊ ፈላስፋ፤ ሄሮዶትስ እንኳን ከሁለት ሺህ ዓመታት በፊት እንዲህ ሲል ተናግሮ ነበር፤ “ረጅም እድሜ የሚያስገኘው የውሃ ምንጭ የሚገኘው በኢትዮጵያ ነው”።

መልካምንና ክፉን መለየት የሚያስችለው የሕይወት ወይም የእውቀት ዛፍእንዲሁም የእጣንና የክርቤ ዛፎች ብሎም የወርቅ ኮረብታዎችብዙ ቅዱሳን በሚገኙባት በአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ነው የሚገኙት። በሕክምናው ዓለም እንኳን ብዙ የመፈወስ ብቃት ያለው ዕጣን ከእነዚህ ምስጢራዊ ዛፎች መካከል አንዱና በተለይ ለወረርሽኞች የተፈጠረ ዛፍ ነው። በአክሱም ጽዮን ላይ የተከፈተው የዘር ማጥፋት ጦርነት የዛፎች፣ አታክልቶች፣ እጽዋትና የጤፍና ስንዴ ሰብሎችን ጤና አዳምን ወዘተ. የማጥፊያም ጦርነት ነው። ይህች ዓለም ከእግዚአብሔር ፍጥረት የተገኙ ጥንታዊ የሆኑ ነገሮች ላይ ጂሃድ አውጃለች። ሉሲፈራውያኑም ማን/ምን የት እነድሚገኝ ያውቁታል፤ በደንብ ደርሰውበታል።

አዎ! ዛሬ ከጽዮናውያን ጤፉን፣ ገብሡን፣ ሰሊጡን ፣ ስጋውን፣ ውሃውን፣ ማሩንና ወተቱን ሁሉ ሲነጥቁ፤ ጽዮናውያንን ግን በእርዳታ ስም፤ ምንነቱና ጥራቱ ለማይታወቅ የ.ኤስ.አይ.ኤይድዱቄት ተገዥ ለማድረግ እየሠሩ ነው። አብዛኛው ኢትዮጵያዊ ደግሞ ለዚህ ከባድ ወንጀል ተባባሪ ለመሆን መብቃቱ እጅግ እጅግ በጣም ያሳዝናል። መሪ የለው፣ መምህር የለው፣ ጠባቂ የለው!!!

ሆኖም ሉሲፈራውያኑ ያቀዱት ሁሉ ከንቱ ሆኖ ይቀራል፤ ያው ዛሬ በመደናገጥ ላይ ናቸው፤ በመጨረሻ ምንም አይሳካላቸውም፤ ሁሉም ይወገዳሉ፤ ጥቂቶቹ የምንተርፈው ተፈጥሯዊ ህጉን እንደገና ለመከተል የምንበቃበት ጊዜ ሩቅ አይሆንም። እግዚአብሔር ይጠብቀን!

This week is Epiphany (Timket) , a three-day religious festival that is one of the most important events on the Ethiopian Orthodox Tewahedo calendar.

For Western Christians, Epiphany is the day the Magi visited the baby Jesus. Most Christians in the West follow the Gregorian calendar, and the holiday is celebrated on January 6 or 7. For Eastern Orthodox Christians, Epiphany celebrates the baptism of Jesus (rather than the visit of the Magi). Eastern churches using the Gregorian calendar (for example, most Greeks) also celebrate Epiphany on January 6 or 7. For those using the ‘Julian’ calendar (like Greek Old Calendarists and Ethiopian Orthodox), Epiphany falls on January 19.

Timkat is the Ethiopian Orthodox celebration of Epiphany. The Chapel of the Tablet in Axum houses The original Ark of the Covenant or Tabot. Tabot is taking out of the chapel during a Timkat. A priest carrying a covered Tabot on his head and parading through the streets to the pool area. Tabot is storing inside a ceremonial tent (Tabernacle) for first night.

Last week, France – alongside Germany’s FM – sent its Foreign Minister Catherine COLONNA to Ethiopia to meet the notorious ‘Black Hitler’ aka Abiy Ahmed Ali, who massacred, and is still starving to death over a million ancient Orthodox Christians of Axumite Ethiopia. Protecting the genocider – the ‘depopulation agent’ of the Edomite West and Ishamelite East. What an evil crime! Well, Everything Jinni Ahmed touches burns or dies!

🔥 The genocidal war against Axumite Ethiopians is a spiritual war on Christianity + The Ark of The Covenant + Gold + Frankincense + Myrrh & Tree of Life.

Magi’s Tomb in Axum (Aksum), Ethiopia

A Magi’s Tomb may have been found in Axum (Aksum), Ethiopia. The Birth of Christ is said to have taken place in the eighth year of Emperor Bazén’s reign. The Ethiopian church teaches that Emperor Bazén was one of the Magi who visited Jesus soon after his birth. He delivered the gift of Frankincense.

Emperor Bazén (Jewish), whose name also appears as Zäbe’esi Bazén, ZäBazén Balthazar or Tazén, was the seventeenth or twenty-first ruler of the Solomonic line according to the shorter King Lists or the twenty-fifth or twenty-sixth ruler of his line according to the longer King Lists.

Because papyrus and skins did not survive due to the humidity, of old it has only been oral tradition, or stone inscriptions. What we think is the Magi’s tomb, can be visited today in Axum (Aksum) as can the Boswellia grove that the frankincense most likely came from. When the Emperor returned to Axum he announced that the Messiah had been born. There are several accounts of who the Magi specifically were.

The so-called “Stone of Bazen” is now built into one of the walls of the cathedral of Maryam Tseyon at Aksum, or St. Mary of Zion. It is St. Mary of Zion where many believe the Ark of the Covenant is waiting. (Zephaniah 3:10-12: From beyond the rivers of Ethiopia my worshipers, the daughter of My dispersed ones, shall bring My offering.)

In addition to the Tomb of Bazén, located to the West of the city of Axum is what is called the Tomb of Ityopis. The Book of Aksum that was kept at St. Mary of Zion church and was written in the 14th to 17th century AD with updates in the 19th century AD states that Ityopis was the great grandson of Noah.

The late Ruth Plant identified the location per archeologist Stuart Munro-Hay.

Modern day Israel confirms the great numbers of Beta Israel living in Ethiopia. Bazen ruled at a time of great Judaic influence in Aksum. Could Bazen have been one of the great Magi that was one of Daniel’s understudies? Is the Magi’s Tomb where we think it is? Join us on a Christian trip to Ethiopia and learn for yourself.

😇 The Relics of The Three Magi in the city of COLOGNE (Colonia – Catherine COLONNA)

The Shrine of the Three Kings, also known as the Tomb of the Three Kings or the Tomb of the Three Magi, is a reliquary traditionally believed to contain the bones of the Biblical Magi, also known as the Three Kings or the Three Wise Men. The shrine is a large gilded and decorated triple sarcophagus placed above and behind the high altar of Cologne Cathedral in Germany. It is considered the high point of Mosan art and the largest reliquary in the western world.

According to legend dating to the 12th century, the relics of the Magi were originally situated at Constantinople after being discovered by Saint Helen, but brought to Milan with two small cows which transported a large sarcophagus of marble by Bishop Eustorgius I of Milan in 344, to whom they were entrusted by the Emperor Constans I. Eight centuries later in 1164, Holy Roman Emperor Frederick Barbarossa took the relics of the Magi from the Church of Saint Eustorgio in Milan and gave them to the Archbishop of Cologne, Rainald of Dassel. The Three Kings have since attracted a constant stream of pilgrims to Cologne. A part of these relics were returned to the Basilica of Sant’Eustorgio of Milan in 1904.

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

7 Years Later U.S. Begins Ebola Screenings at Airports for Uganda Travelers

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 10, 2022

💭 ከ ሰባት ዓመታት በኋላ ዩ.ኤስ. አሜሪካ ለኡጋንዳ ተጓዦች በአውሮፕላን ማረፊያዎች የኢቦላ ወረርሽኝ ምርመራ ማድረግ ጀመረች።

👹 ሉሲፈራውያኑ ሰሞኑን ከሰሜኑ የሃገራችን ክፍል ጎን በኡጋንዳ ላይም ከፍተኛ ትኩረት አድርገዋል። ምስጢሩ፤ ወርቅነው። በኡጋንዳ ከአስራ ሁለት ትሪሊየን ዶላር በላይ የሚያወጣ የወርቅ ክምችት ተገኝቷል የሚል ዜና ሰሞኑን በመናፈስ ላይ ነው።

.አይ.ኤ ቅጥረኛውን ግራኝ አብዮት አህመድ አሊን ያዋረደውን የቀድሞውን የኬኒያን ፕሬዚደንትን ኡሁሩ ኬኒያታን አንስቶ ቅጥረኛውን ዊሊያም ሩቶን ከተካ በኋላ፤ ወስላታው ሩቶ የመጀመሪያውን ጉብኝቱን ያካሄድው በአዲስ አበባ ነበር፤ የኢትዮ ቴሌኮምን ለመውረስና ለአረመኔው ግራኝ አንድነትን ለማሳየት። በበነገታውም ሩቶ ያመራው ወደ ኡጋንዳ ነበር። የኡጋንዳው ፕሬዚደንት ዬዎሪ ሙሴቬኒ ጄነራል ልጅ ምናልባት በሲ.አይ.ኤ በኩል ለመፈንቅለ መንግስት እየተዘጋጀ ሊሆን ይችላል፤ ሰሞኑን የኡጋንዳው ፕሬዝዳንት ዩዌሪ ሙሴቪኒ ከፍተኛ ወታደራዊ አመራር የሆኑት ልጃቸው ጄነራል ካይኒሩጋባ የኬንያን ዋና ከተማ ናይሮቢን፤ እወራለሁ፤ በቀናት ውስጥ መቆጣጠር እችላለሁለማለት ደፍረው ነው ነበር። የኡጋንዳ መሪዎች ከሕወሓት ጋር ጥሩ ግኑኝነት አላቸው፣ ተዋጊዎች በኡጋንዳ ይሰለጥናሉ…የሚሉ ዜናዎችንስ ስንሰማ አልነበረምን? ምስጢሩ ምን ይሆን?

ከዚህ በተጨማሪ የኢቦላ ወረርሽኝ በኡጋንዳ በከፍተኛ ፍጥነት በመሰራጨት ላይ ነው።

👉 ምስጢሩ ወርቅ + ዕጣን + ከርቤ ሊሆን ይችላል/ነውም!

👹 ሉሲፈራውያን ተስፋ ቆርጠዋል፤ ስለዚህ ወርቅን፣ ዕጣንና ከርቤን ለማጥፋት ቆርጠው ተነስተዋል። በአክሱም ጽዮን ላይ የተከፈተው ጂሃድ አንዱ ተልዕኮ የሦስቱም ውድና ብርቅዬ ነገሮች ምንጭ አክሱም ጽዮን በመሆኗ ነው።

የዕጣን ዛፎቹ (የጦርነቱ አንዱ ተልዕኮ ይህን እንደ ኮሮና ያሉ ወረርሽኞችን የሚከላከለውን ዕጣን የሚያወጣውን የሕይወት ዛፍለሉሲፈራውያኑ አንጋፋ የዓለማችን መድኃኒት ዓምራች ኩባንያዎች ሲባል ማውደም መሆኑን በተደጋጋሚ አውስቼ ነበር።

ዕጣን እና ከርቤ ምናልባት በመጽሐፍ ቅዱስ ትርጓሜያቸው በጣም የታወቁ ናቸው። እነዚህ የዛፍ ጭማቂዎች በዓለም ዙሪያ ለስድስት ሺህ ዓመታት ያህል በጣም የተከበሩ ናቸው። እነዚህ ጥሩ መዓዛ ያላቸው የዕጣንና ከርቤ ዛፎች “በቅርቡ ወደ መጥፋት ሊያመሩ ይችላሉ።” የሚለው ስጋት መሰማት ከጀመረ ዓመታት አስቆጥሯል። የእነዚህ ዛፎች መነሻ ከአክሱም ጽዮን ነው።

🛑 ታዲያ ወርቅን፣ ዕጣንን እና ከርቤን በጣም ውድ የሚያደርጋቸው ነገር ምንድን ነው?

  • ወርቅ = ኢየሱስ የዘላለም ንጉሥ ነው።
  • ዕጣን = ኢየሱስ የሁሉ አምላክ ነው።
  • ከርቤ = ኢየሱስ የማይሞት ነው።

😇 ሰብአ ሰገል ወርቅ፣ ዕጣንና ከርቤ የመገበራቸው ምስጢር፡

የጌታችንን ልደት በኮከብ ተረድተው ሰብአ ሰገል (የጥበብ ሰዎች) ማንቱሲማር፣ ሜልኩ በዲዳስፋ የተባሉ የፋርስ ነገሥታት ወርቅ፣ ዕጣን ከርቤ አምጥተው የመገበራቸው (አምሐ አድርገው የመስጠታቸው) ምስጢር እንደምንድን ነው ቢሉ፡

ወርቅ፡

ወርቅ መገበራቸው ይኸን የምንገብርላቸው ነገሥታት ቀድሞም ፍጡራን ኋላም ኀላፍያን ናቸው። አንተ ግን ቀድሞም ያልተፈጠርህ ነህ፤ ኋላም የማታልፍ ነህ ሲሉ፤ አንድም ወርቅ ጽሩይ ነው፤ ጽሩየ ባሕርይ ነህ ሲሉ፤ እንዲሁም በአንተ ያመኑ ምዕመናንም ጽሩያነ ምግባር ወሃይማኖት ናቸው ሲሉ። አንድም ወርቅ የሃይማኖት ምሳሌ ነው። የሃይማኖት ጽሩይነቱና ግብዝነቱ የሚታወቅ መከራ ሲቀበሉበት ነውና።

ዕጣን፡

ዕጣን መገበራቸው ይህንን የምናጥናቸው ጣዖታት ቀድሞም ፍጡራን ኋላም ኀላፍያን ናቸው። አንተ ግን ቀድሞም ያልተፈጠርህ ኋላም የማታልፍ ነህ ሲሉ። አንድም ዕጣን ምዑዝ ነው፤ አንተም በባሕርይ ምዑዝ ነህ ሲሉ እንዲሁ ደግሞ በአንተም የሚያምኑ ምእመናንን ምዑዛነ ምግባር ወሃይማኖት ናቸው ሲሉ። አንድም ዕጣን የተስፋ ምሳሌ ነው። ዕጣን ከሩቅ እንዲሸት ተስፋ ያልያዙትን እንደያዙት ያላዩትን እንዳዩት ታደርጋለችና።

ከርቤ፡

ከርቤ መገበራቸው ምንም ቀድሞ ያልተፈጠርህ በኋላም የማታልፍ ብትሆንም በሰውነትህ መራራ ሞትን ትቀበላለህ ሲሉ፤ አንድም ከርቤ የተሰበረውን ይጠግናል፤ የተለየውን አንድ ያደርጋል። አንተም ከማኅበረ መላእክት የተለየ አዳምን አንድ ታደርገዋለህ፤ ጽንዓ ነፍስ ሰጥተህ ታጸናዋለህ ሲሉ። አንድም በዕለተ ዓርብ ያቀምሱታልና ከርቤ አመጡለት። ከርቤ የምዕመናን ምሳሌ ነው። በፍቅር አንድ ይሆናሉና። ከርቤ የፍቅር ምሳሌ ነው። ከርቤ አንድ እንዲያደርግ ፤ ፍቅርም አንድ ታደርጋለችና።

በአጠቃላይ ሰብአ ሰገል ወርቅ፣ እጣን ከርቤ የገበሩለት ሃይማኖት፣ ፍቅር፣ ተስፋ፣ ገንዘቦችህ ናቸው ሲሉ ነው። በሌላ መልኩ ወርቅ ለመንግሥቱ፣ ዕጣን ለመለኮቱ፣ ከርቤ ለሞቱ ምሳሌ ናቸው።

❖❖❖[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፰፤]❖❖❖

፩ ሰባተኛውንም ማኅተም በፈታ ጊዜ እኵል ሰዓት የሚያህል ዝምታ በሰማይ ሆነ።

፪ በእግዚአብሔርም ፊት የሚቆሙትን ሰባቱን መላእክት አየሁ፥ ሰባትም መለከት ተሰጣቸው።

፫ ሌላም መልአክ መጣና የወርቅ ጥና ይዞ በመሰዊያው አጠገብ ቆመ፤ በዙፋኑም ፊት ባለው በወርቅ መሰዊያ ላይ ለቅዱሳን ሁሉ ጸሎት እንዲጨምረው ብዙ ዕጣን ተሰጠው።

፬ የዕጣኑም ጢስ ከቅዱሳን ጸሎት ጋር ከመልአኩ እጅ በእግዚአብሔር ፊት ወጣ።

👹 The Luciferians are desperate for:

  • GOLD = Jesus is King of The Ages
  • FRANKINCENSE = Jesus is The God of all
  • MYRRH = Jesus is the Immortal One

💭 FRANKINCENSE protects against CORONAVIRUS

GOLD = A Sign that Jesus is The King of Israel, of The Entire Universe, and of The Kingdom of God to come.

FRANKINCENSE = A Symbol of Jesus’ Priestly Role. Signify the fact that Jesus is God, since incense is for worship, and only God may be worshiped.

MYRRH = is for the Lord Jesus who has come to die as the perfect sacrifice for the people. For the dead were anointed with myrrh, as Jesus Himself was anointed.

💭 The U.S. Centers for Disease Control and Prevention (CDC), Department of Homeland Security (DHS), and Customs and Border Protection (CBP) on Thursday implemented Ebola testing for travelers who have visited Uganda within the past 21 days.

Uganda is currently battling an Ebola outbreak that killed at least nine people over the past two weeks.

The U.S. Embassy in Uganda advised travelers that flights from Uganda to the United States must arrive at five selected airports — JFK, Newark, Atlanta, Chicago O’Hare, or Dulles — so they can be screened. The embassy reassured travelers that the risk of contracting Ebola is “currently low.”

The United States normally receives about 140 passengers per day who have visited Uganda recently, and more than half of them already pass through those five airports.

Similar steps were taken in March 2021, when travelers from the Democratic Republic of Congo and Guinea were routed through six U.S. airports for Ebola screening.

The Ugandan Ebola outbreak is troubling to international health officials because it managed to spread for three weeks before the first case was formally noted on September 20. It also seems to be spreading with unusual speed, although the total number of cases remains low. Ebola can remain undetected inside a human carrier for long periods of time and can be spread by animals.

As of Thursday, there have been 43 confirmed cases and nine fatalities from the outbreak, most of them in Uganda’s central administrative and commercial hub of Mubende. Six of the infections, and four of the fatalities, occurred among healthcare workers. To date, no infections have been reported outside of Uganda.

Uganda’s health ministry believes at least 18 other people may have died from Ebola before the outbreak was declared but the bodies were buried before they could be tested.

Uganda is suffering from the relatively uncommon Sudan strain of Ebola, for which there is currently no approved vaccine. Six possible vaccines are under development, with the most promising candidate developed by the U.S. National Institute of Allergy and Infectious Diseases (NIAID) in Bethesda, Maryland. NIAID is reportedly considering a small shipment of its vaccine to Uganda within the next week for emergency use.

The outbreak is already the largest faced by Uganda in over 20 years and World Health Organization (W.H.O.) emergency operations manager Dr. Fiona Braka warned on Thursday that “we still haven’t reached the peak.”

Braka noted that contact tracing has been completed for only about three-quarters of the people exposed to Ebola, since it was circulating for some days before the outbreak was officially declared, so people carrying the highly infectious disease might have moved outside the controlled area in Uganda.

______________

Posted in Ethiopia, Faith, Health, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ከእነ ለተሰንበት ንግሥተ ሳባግደይ ወርቅ ጀርባ ያለችው ጽዮን ማርያም እንጅ ደራርቱ ቱሉ አይደለችም

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 8, 2022

በአሜሪካዋ ኦሬጎን ግዛት ለተሰንበት ‘ንግሥተ ሳባ’ ግድይ በሰንበት ዕለት የወርቁን መጋረጃ ባርካ ከፈተችው ፥ በካሊ ኮሎምብያ ደግሞ ወጣት ሃይሎም እንዲሁ በስነበት ዕለት በአስገራሚ መልክ የወርቅ ሜዳሊያ ለጽዮናዊቷ ኢትዮጵያ አምጥታ ውድድሩን ዘጋችው። ጽዮናዊቷ ትዮጵያ በኮሎምቢያ በተደረገውን የዓለም ከ፳/20 አመት በታች አትሌቲክስ ሻምፒዮና ውድድርን ፮/6 ወርቅ፣ ፭/5 ብር እና ፩/1 ነሀስ በድምሩ ፲፪/12 ሜዳልያዎችን አግኝታለች። በአጠቃላይ ከአሜሪካና ጃሜይካ ቀጥሎ ከዓለም ፫/3ኛ ከአፍሪካ ደሞ አንደኛ በመሆን ውድድሩን አጠናቃለች።

በነገራችን ላይ፤ በዚህችዋ በኮሎምቢያ ጥቁሯ ሴት ፖለቲከኛ ‘ፍራንሲያ ማርኬዝ’ የሃገሪቷ ምክትል ፕሬዚደንት ለመሆን በቅታለች። በደቡብ አሜሪካ ታሪክ አንዲት ጥቁር/አንድ ጥቁር ለከፍተኛ ሥልጣን ሲበቃ የመጀመሪያ ጊዜ መሆኑ ነው። ወይዘሮ ፍራንሲያ ማርኬዝና ደጋፊዎቿ ለምርጫ ቅስቀሳቸው ይዘውት የወጡት ባንዲራ፤ ‘ቢጫ-ሰማያዊ-ቀይ’ ቀለማት ያረፉበትን የኮሎምቢያን ባንዲራ ሳይሆን ፥ ፎቶው ላይ እንደሚታየው፤ ‘ቀይ-ቢጫ-አረንጓዴ’ ቀለማት የሚያበሩበትን የጽዮንን ሰንደቅ ነበር።

በአሜሪካዋ ኦሬጎን ግዛት ባለፈው ወር ላይ እና ትናንትና ደግሞ በኮሎምቢያዋ ካሊ በዓለም አትሌቲክ ቻምፒዮና በጽዮናውያን አማካኝነት የተመዘገበው ድል ማንን/ምንን ይጠቁመናል?

  • ❖ የእግዚአብሔር አምላክ የበላይነትን
  • ❖ የጽዮን ማርያም ፍቅር አሸናፊነትን
  • ❖ የጽላተ ሙሴን ኃያልነትን
  • ❖ በዚህ ከባድና አስከፊ ጊዜ እንኳን ለኢትዮጵያ ደማቸውንና ላባቸውን እያፈሰሱ ብዙ መስዋዕት የሚከፍሉት ብሎም ኢትዮጵያንም ታላቅ የሚያደርጓት ጽዮናውያን መሆናቸውን
  • ❖ የጽዮናውያን ድል የተመዘገበውና በኢትዮጵያም አንፃራዊ ሰላም የሰፈነው የሞትና ባርነት መል ዕክተኛው እርኩስ ጋላ-ኦሮሞ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ በተሰወረባቸው ሳምንታት መሆኑን

😈 የጠላታችን የዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈርና ጭፍሮቹን መፍረክሰክን

እንደተለመደው አልማር-ባይ ግብዞቹ ሁሉ በእነ ለተሰንበት ግደይ፣ ጉዳፍ፣ ጎይተቶምና ሰዮም በኩል የተመዘገበውን ድል በመንጠቅ ለ’ደራርቱ ቱሉ’ ለመስጠት ምን ያህል እንደጣሩ ተመልክተናል። ግብዞች!(የፋሺስቱ ጋላ-ኦሮሞ አገዛዝ ሥልጣን ላይ ከመውጣቱ በፊት አድናቂዋ ነበርኩ። በቅርብም አውቃታለሁ፤ በጎ ሰው ናት፤ ሆኖም የዲቃላ ማንነቷና ምንነቷ እንደ ምኒልክ፣ አቴቴ ጣይቱ፣ ኃይለ ሥላሴ፣ መንግስቱና ግራኝ አብዮት አህመድ ጸረ-ጽዮናዊና ጸረ-ኢትዮጵያ የሆነ ሥራ ሊያሠራት እንደሚችል ታሪክ አስተምሮናል።

ልብ እንበል፤ እነ ደራርቱ ቱሉ፣ ጥሩነሽ ዲባባ፣ ኃይሌ ገብረ ሥላሴ፣ ቀነኒሳ ወዘተ ያን ሁሉ ድል ያስመዘገቡት ጽዮናውያን አዲስ አበባን በተቆጣጠሩበት ወቅት መሆኑ በአጋጣሚ አይደለም። የሕወሓትን ምኒልካዊ አገዛዝ ማለቴ አይደለም! ያኔ እነ ደራርቱን ስናደንቅና ከፍ ስናደረጋቸው የነበረው በቀጥታ ስማቸውን እያነሳን እንጂ በአሰልጣኞቻቸው በኩል አልነበረም።

👉 ታዲያ ዛሬ ምን ተፈጠረ? ደራርቱን ወደፊት ለማምጣት ለምን ተፈለገ?

አዎ! ጽዮናውያን ድላቸውንም ሆነ ሽንፈታቸውን፣ ጸጋቸውንም ሆነ ውርደታቸውን፣ ደስታቸውንም ሆነ ሃዘናቸውን ጮክ ብለው የማሰማት ልምዱ የላቸውም። የሚገባቸውን ነገር ሁሉ በተገቢ መልክ ደፍረው የመጠየቅና የማስከበርም ባሕል አላዳበሩም። ስለዚህ ዓይን አውጣዎቹ ጠላቶቻቸው የጽዮናውያን የሆነውን ነገር ሁሉ የራሳቸው ለማድረግ በድፍረት ተግተው ይሠራሉ።

  • ➡ ጋላ-ኦሮሞዋ አቴቴ ጽዮናዊቷን መከዳ ንግሥተ ሣባን ለመውረስ ታግላለች፣
  • ➡ የንግሥት ሣባን ልጅ የንጉሥ ‘ምኒልክ’ን ስምና ክብር ዲቃላው አፄ ‘ምኒልክ’ ለመውረስ ሞከረ፣
  • ➡ ንጉሠ ነገሥት አፄ ዮሐንስን አፄ ምኒልክና እቴጌ ጣይቱ ከገደሏቸው በኋላ እስከ ዛሬዋ ዕለት
  • ➡ ድረስ ለአራት ትውልድ ያህል በዋቄዮ-አላህ ጭፍሮች የሚመሩ አገዛዞች በአዲስ አበባ ነግሰዋል፣
  • ➡ ይህን ሁሉ ዘመን ተበዳዮች የነበሩት/የሆኑት ጽዮናውያን ሆነው ሳለ ዛሬም ከቀድሞው በከፋ መልክ እየበደሉ “ተበዳይ” ሆነው የሚያለቃቅሱት ግን ጋላ-ኦሮሞዎች ናቸው። ልክ እንደ መሀመዳውያኑ!
  • ➡ ጽዮናውያን የገነቧትን ኢትዮጵያን መጤው ፍዬል ጋላ-ኦሮሞ ለመውረስ አልሟል፣
  • ➡ ጽዮናዊው መለስ ዜናዊ የገነቡትን የሕዳሴውን ግድብ ጋላ-ኦሮሞው ግራኝ አብዮት አህመድ የራሱ ለማድረግ እየሠራ ነው፣
  • ➡ ጽዮናውያኑ እነ ለተሰንበት ያስመዘገቡትን ድል ለአቴቴ ደራርቱ ቱሉ ለማሻገር ተሞክሯል፤ (ደራርቱ አጸያፊዋንና ጨምላቃዋን የአዲስ አበባ ከንቲባን፤ “ጀግኒት አዳነች አቤቤ” እያለች ስታመሰግናት/ስታወድሳት ሰማናት እኮ!) ሌላው ሁሉ ድራማ ነው! በቅርቡ በእሳት የሚጠረገውም ግራኝ አብዮት አህመድ አሊም፤ “ለተራበው የትግራይ ሕዝብ ምግብ እንላክለት… ቅብርጥሴ” እያለ ሲሳለቅ እኮ ነበር።

💭 የዋቄዮ-አላህ ጭፍሮች፤ “ኢትዮጵያ የመቶ ሃምሳ ዓመት ታሪክ ነው ያላት” ሲሉን ፤ “የፀረ-ጽዮናውያኑ ጋላ-ኦሮሞዎች ታሪክ መቶ ሃምሳ ዓመታትን አስቆጥሯል” ማለታቸው ነው። አዎ! ክፉዎቹና አረመኔዎቹ መጤ ጋላ-ኦሮሞዎች የተቆጣጠሯት ኢትዮጵያ ዘ-ስጋ የመቶ ሃምሳ ዓመት እድሜ ታሪክ ነው ያላት። ስደት ላይ ያለቸው ጽዮናዊቷ ኢትዮጵያ ግን የአምስት ሺህ ዓመታት ታሪክ ባለቤት ናት።

ከአደዋው ጽዮናዊ/ኢትዮጵያዊው ድል በኋላ የመንፈሳዊ ማንነትና ምንነት የተሸከመውን ብኵርናቸውን በምስር ወጥ ለውጠው የስጋዊ ማንነትንና ምንነትን እንዲሁም ዓለማዊ የሆነውን ነገር ሁሉ ለመውረስ የወሰኑት የምኒልክ ‘ኢትዮጵያ ዘ-ስጋ‘ አራት ትውልዶች፤

  • ☆፬ኛ. የሻዕቢያ/ህወሓት/የኢሕአዴግ/ኦነግ/ብልጽግና/ኢዜማ/አብን ትውልድ
  • ☆፫ኛ. የደርግ መንግስቱ ኃይለ ማርያም ትውልድ
  • ☆፪ኛ. የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ትውልድ
  • ☆፩ኛ. የአፄ ምኒልክ/አቴቴ ጣይቱ ትውልድ

የታሪካዊቷ ኢትዮጵያ ጠላቶች የሆኑት የእነዚህ አራት ትውልዶች የበላይነት ግን ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ዛሬ በማክተም ላይ ነው። እነ ለተሰንበት ግደይ በአቴቴ ሲልፋን ሃሰን ላይ ያሳዩት ድልም በጣም አስገራሚ የሆነ አመላካች ክስተት ነው! በአሜሪካዋ ኦሬጎን መታየቱም ያለምክኒያት አይደለም። አታላዩ፣ ክፉውና አረመኔው ጋላ-ኦሮሞ አብቅቶለታል።

ጀግኖቹ ለተሰንበት፣ ጎተይቶም፣ ጉዳፍና ስዮም ድል የተቀዳጁት ለጽዮናዊቷ ኢትዮጵያ እንጅ ባለ አምስት ፈርጥ የሉሲፈር ኮከብ ላረፈበት ሰንደቅ እንዲሁም ዛሬ የፋሺስቱ ጋላ-ኦሮሞ አገዛዝ ለሚያሳድዳት ኢትዮጵያ ዘ-ስጋና ለምኒልክ / ሕወሓት ትግራይ አይደለም።

ብዙዎቹ “ኢትዮጵያውያን ነን” የሚሉት ግብዞች እግዚአብሔር አምላክ ያሳየንን ተዓምር ለማራከስ ሲሉ የእነ ጉዳፍን ድል ለደራርቱ ቱሉ ለመስጠት ሞክረዋል። የእነ ጎይተቶምን ስም በመጥራት ፈንታ የደራርቱን ስም መቶ ጊዜ ደግመው ደጋግመው ሲጠሩ ተሰምተዋል። ለምሳሌ፤ በጽዮናውያን ለተፈጸመው የዘር ማጥፋት ወንጀል ተጠያቂዎች ከሆኑት ወሸከቲያሞች “ከወርቁ ጀርባ ያለው ወርቅ” የሚል ርዕስ ሰጥተው በጽዮንና በጽላተ ሙሴ ፈንታ ደራርቱ ቱሉን የዚህ ድል ባለቤት እንደሆነች አድርገው በማቅረብ ሲወሻክቱ ይሰማሉ።

ከአምስት ዓመታት በፊት በአዲስ አበባ ቦሌ ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን አንድ ከትግራይ የመጣ ወንድማችን ወደኔ መጥቶ ብዙ የግል ታሪኮቹን ያጫውተኝ ነበር። በወያኔ ትግል ወቅት እንደቆሰለ፣ በኋላም ወደ አዲስ አበባ መጥቶ ጦር ኃይሎች አካባቢ በአንድ ባለኃብት ተቋም ተቀጥሮ እንደሠራና ቀጣሪውም ለህክምና ተገቢውን እርዳታ ስለማያደርግለት ወደ ትግራይ ለመመለስ እንደወሰነ አሳዛኝ በሆነ መልክ አጫወተኝ። ታሪኩን ሙሉ በሙሉ ስለተቀበልኩት በጣም ረበሸኝና ያለኝን ገንዘብ አውጥቼ ሰጠሁት። ወንድማችንም ደንዘዝ/ፈዘዝ ብሎ እግሬን ለመሳም ሲወድቅ፤ “ኧረ በጭራሽ! ይህማ አይሆንም፤ እኔ ኃብታም ሆኜ አይደለም፤ ግን ካለኝ እንካፈል ብዬ ነው፤ ደግሞ ይህን ገንዘብ የሰጠህ ቅዱስ ሚካኤል በዕለቱ እንጅ እኔ አይደለሁም… እኔን አታመስግነኝ!” አልኩት።

አዎ! እግዚአብሔርና ቅዱስ ሚካኤል ነበር የሰጡት።

የእነ ለተሰንበት ድል ላለፉት መቶ ሰላሳ ዓመታት፤ በተለይም ላለፉት አራት ዓመታት በጽዮናውያኑ ኢትዮጵያውያን ላይ ለዘመቱት ቃኤላውያን፣ እስማኤላውያን፣ ኤዶማውያንና ይሁዳዎች ጽዮናውያንን ይቅርታ ጠይቀው በንስሐ ይመለሱ ዘንድ ሌላ ዕድል ያገኙበትና የመጨረሻው ምልክትም የታየበት ድል ነው።

ከዚሁ ጋር በተያያዘ፤ ሉሲፈራዊው ሲ.አይ.ኤ ለሚያካሂደው የአዕምሮ ቁጥጥር ቤተ ሙከራ ሰለባ የሆኑት ሕወሓቶች የቻይናን/ሉሲፈርን ባንዲራ በማውለብለብ የጽዮንን ልጆች ድል ለመንጠቅ መሞከራቸው ከባድ ስህተት ነው። ሕወሓቶች ከአረመኔው የጋላ-ኦሮሞ አገዛዝ ጋር በማበር በጽዮናውያን ላይ የዘር ማጥፋት ጦርነቱን የከፈቱት ይህን የሞትና ባርነት ባንዲራ ለማስተዋወቅ ብሎም አንድ ሚሊየን ዲያስፐራ ኢ-አማኒያን ብቻ የሚኖሩባትን “ትግራይ” የተባለች ሲዖል ለመመስረት መሆኑን በግልጽ እያየነው ነው። ሉሲፈራውያኑ ሞግዚቶቻቸውም የሚፈልጉትም ይህን ነው። የሕወሓትን አስቀያሚ ባንዲራ ይዞ ወደ ስታዲዮሙ የገባው ምስኪኑ ወገናችን ‘መዓረግ መኮንን’ ከ”ቴክሳስ” ግዛት መሆኑን እናስታውስ! “ኦሬጎን – ቴክሳስ!”

👉 ለኢትዮጵያ ወርቁን አስገኙላት። እንግዲህ ወርቅ፣ እጣንና ከርቤብዙ የሚጠቁሙን ነገሮች አሉ። ቀደም ሲል የሚከተሉትን መረጃዎች አቅርበን ነበር፤

💭 Cricket Apocalypse: ‘Biblical’ Swarms of Giant Mormon Crickets Destroying Crops in US West + Texas

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 😇 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

የፍጻሜ ዘመን ፌንጣ ወረራ፤ መጽሐፍ ቅዱሳዊየግዙፉ የሞርሞን ፌንጣ መንጋ በአሜሪካ ምዕራብ + ቴክሳስ ሰብሎችን እያወደመ ነው።

በተለይ በኦሬጎን ግዛት ፌንጣዎቹ በሰብል ላይ ከፍተኛ ውድመት ሊያደርሱ ይችላሉ የሚሉ ስጋት አለ።

ዛሬ ኦሬጎን፣ ቴክሳስ፣ ካሊፎርኒያ፣ ኒቫዳና አይዳሆ የኢትዮጵያን ጤፍበብዛት የሚያመርቱ ግዛቶች ለመሆን በቅተዋል። ስለጤፍ በሚያወሳው የእንግሊዝኛ ጽሑፍ ላይ በተለይ ትግራይላይ ማተኮሩ ያለምክኒያት አይደለም።

💭 የኢትዮጵያ ቍ.፩ ጠላት ኦሮሞ መሠረቷን አክሱምን ለማናጋት ዘመተ፣ የውሃዋን ምንጭም በከለባት

💭 Biblical swarms of giant Crickets are turning US farms to dust

Northern Oregon rangeland, Jordan Maley and April Aamodt are on the lookout for Mormon crickets, giant insects that can ravage crops.

🔥 አሁን በሰሜን ኢትዮጵያ ላይ የተከፈተው ጦርነት ዓላማዎች፤

  • ❖ ጥንታዊውን የአዳም ዘር ለማጥፋት
  • ❖ ኢትዮጵያና ኢትዮጵያዊነትን ለመዋጋት
  • ❖ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ክርስትናን ለማዳከም
  • ❖ ግዕዛዊውን ቋንቋና ፊደል አጥፍቶ የሮማውያኑን ቋንቋና ፊደል ለማስፋፋት
  • ❖ የሕይወት ዛፍን ለመቁረጥ (አዲስ የ’ሰው’ዘር ለመፍጠር)
  • ❖ የእጣንና ከርቤ ዛፎችን ለማጋየት (እንደ ኮሮና ላሉ ወረርሽኞች ፈውስ ስለሆኑና ክትባትን እንዳይፎካከሩ)
  • ❖ የወርቅና ሌሎች ማዕድናት መገኛዎቹን ለማቆሸሽ (ዛሬ ወርቅ በጣም ተፈላጊ ነው)
  • ❖ የጤፍ ዘሮችን ለማጥፋት (ዛሬ ጤፍ በጣም ተፈላጊ ነው)
  • ❖ ውሃዎቹን(ጠበሎቹን)ለመበከል ብሎም ለማድረቅ። “የታሪክ አባት” በመባል የሚታወቀው ዝነኛው የግሪክ ዓለማዊ ፈላስፋ፤ ሄሮዶትስ እንኳን ከሁለት ሺህ ዓመታት በፊት እንዲህ ሲል ተናግሮ ነበር፤ “ረጅም እድሜ የሚያስገኘው የውሃ ምንጭ የሚገኘው በኢትዮጵያ ነው”።

አዎ! ዛሬ ከጽዮናውያን ጤፉን፣ ገብሡን፣ ሰሊጡን ፣ ስጋውን፣ ውሃውን፣ ማሩንና ወተቱን ሁሉ ሲነጥቁ፤ ጽዮናውያንን ግን በእርዳታ ስም፤ ምንነቱና ጥራቱ ለማይታወቅ የ’ዩ.ኤስ.አይ.ኤይድ’ ዱቄት ተገዥ ለማድረግ እየሠሩ ነው። አብዛኛው ኢትዮጵያዊ ደግሞ ለዚህ ከባድ ወንጀል ተባባሪ ለመሆን መብቃቱ እጅግ በጣም ያሳዝናል። ግን በመጨረሻ አይሳካላቸውም፤ ሁሉም ይወገዳሉ፤ ጥቂቶቹ የምንተርፈው ተፈጥሯዊ ህጉን እንደገና ለመከተል የምንበቃበት ጊዜ ሩቅ አይሆንም።

💭 Texas & Tegray (Ethiopia) Massacres + Tedros (TE) & The Queen | ትግራይና ቴክሳስ + ቴድሮስ & ንግሥቲቱ

👉 ክፍል ፬

💭 Ancient Grain – Gluten-free “Super Food– TEFF Takes Root on US Plains

Teff Hotspots in the US:

  • Texas
  • Idaho
  • Oregon
  • California
  • Nevada
  • TExas
  • TEgray (Tigray)
  • TEdros (Tigray Native)
  • TEff
  • Anagram: OREGON = NEGRO

👉 Continue reading/ሙሉውን ለማንበብ

💭 “ከ፳፭ ዓመታት በፊት ሁቱዎች ልክ እንደ ኦሮማራዎች በቱሲዎች ላይ ፤ ለመጨረሻው ክተት ሲዘጋጁ”

👉 Rwanda/ሩዋንዳ ፥ ጽዮናውያን ልብ እንበል

የጽዮን ልጅ ለተሰንበት ግደይ ሩጫዋን ከመጀመሯ በፊት ይህን ልበል፦ ከዚህ በፊት ሶማሌውን መሀመድ ፋራን (ሞ ፋራ) ለኢትዮጵያውያን እንዳዘጋጁት በቶክዮ ኦሎምፒክስም የዋቄዮ-አላህ ባሪያዋንና ከሃዲዋን ሲፋን ሃሰንን ‘በሚገባ’ ለጽዮን ልጆች አዘጋጅትዋታል። ቁንጥንጥ ሁኔታዋን በሚገባ እንከታተለው!

______________

Posted in Ethiopia, Faith, Sports - ስፖርት | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ኢትዮጵያ ባልተነካ ታላቅ የወርቅ ኃብት ላይ ተቀምጣለች | Ethiopia Could be Sitting on one of World’s Great Untapped Gold Deposits

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 24, 2018

ያለ ምክኒያት ነበርን ሰብአ ሰገል፡ ወርቅእጣን እና ከርቤ ለጌታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ ያበረከቱት?

ያለ ምክኒያት ነበርን ሉሲፈራውያኑ በቋንቋ የተክፋፈሉ ክልሎችን የያዘ የኢትዮጵያ ካርታ ነድፈው የሰጡን?

ያለ ምክኒያት ነበርን “ቤኒ ሻንጉል ጉሙዝ” የተባለ ቦታ ተቆርሶ እንዲከለል የተደረገው? ታላቁ የሕዳሴ ግድብ እዚያ፣ የሳዑዲዎቹ ወኪል አላሙዲም ዓይኑን ያነጣጠረው ወደዚያ። “ቢኒ ቢኒ…” እያሉ ዘፈኑለት….የአረብ ድንኳን አልብሰው…

የወርቅ ኃብት ብቻ አይደለም እነዚያ የተቀደሱ ተራሮች አቅፈው የያዙት፤ ገና ብዙ፡ በጣም ብዙ ኃብቶችን እናያላን፣ ለእኛ የተደበቁት ሁሉ ለሉሲፈራውያኑ ተገልጠውላቸዋል፤ ምን ያህል ኃብት እዚያ እንዳለ ዱሮ ነው ያዩት፤ ለጊዜው ዝም ብለዋል፤ የአፍጋኒስታን (ተመሳሳይ ጂኦግራፊ አላት) ወታደራዉ ልምምዳቸውን (17 ዓመት ሆኖታል) ከጨረሱ በኋላ፣ እኛን በመንፈስ፣ በሞራል፣ በጤና የማድከሙ ተግባር ከተሳካላቸው በኋላ፡ ወደ ኢትዮጵያ ለመዝመት ይቃጣሉ፤ ግን ሁሉም፡ ከከሃዲ አጋሮቻቸው ጋር አንድ ባንድ ይወድቃሉ፣ ይሠባበራሉ፣ የኤርታ አሌ እሳተ ገሞራ በሚከፍተው በር በኩል ወደሲዖል ተሽቆልቁለው ይወርዳሉ። ይገባቸዋልም፤ እነዚህ እርኩስ የዲያብሎስ ልጆች!

“What the Queen of Sheba may have known 3,000 years ago, the modern world is finally rediscovering today”

To the west of Ethiopia near the Sudanese border lies a place called the Asosa zone. This may be the location of the oldest gold mine in the world. Dating back some 6,000 years, it provided a key source of gold to the ancient Egyptian empire, whose great wealth was famous throughout the known world. It may even have supplied the Queen of Sheba with her lavish gifts of gold when she visited King Solomon of Israel almost 3,000 years ago.

The excitement in this part of the world is more about the future, however. Some local inhabitants already make a living from prospecting, and several mining companies have been active in the area in recent years, too.

When Sheba met Solomon

But what comes next could be on a much bigger scale: I have just co-published with my colleague, Owen Morgan, new geological research that suggests that much more treasure might be buried under the surface of this east African country than was previously thought.

Treasure trail

The Asosa zone is made up of flatlands, rugged valleys, mountainous ridges, streams and rivers. It is densely vegetated by bamboo and incense trees, with remnants of tropical rainforests along the river valleys. The zone, which is part of Ethiopia’s Benishangul-Gumuz region, is spotted with archaeological sites containing clues to how people lived here thousands of years ago, together with ancient mining pits and trenches.

Local inhabitants have long taken advantage of these riches. They pan for gold in Asosa’s streams and also extract the precious metal directly from outcropping rocks.

More substantial exploitation of the region’s riches dates back to the Italian invasion of the 1930s. The Italians explored the Welega gold district in West Welega, south-east of Asosa.

Haile Selassie, emperor of Ethiopia from 1930 to 1974, believed the country had the potential to become a global leader in gold. But when the revolutionary Derg government deposed him and the country plunged into civil war, gold mining disappeared off the agenda for a decade and a half. It took until the early 2000s before the government started awarding exploration licences.

Several mines are up and running, neither of them in Asosa. One is at Lega Dembi slightly to the east, owned by Saudi interests. The other, at Tigray in the north of the country, is owned by American mining giant Newmont, and just started production late last year.

More is already on the way: the beneficiary of the Italian efforts from the 1930s in Welega is the Tulu Kapi gold prospect, containing 48 tonnes of gold. This was most recently acquired in 2013 by Cyprus-based mining group KEFI Minerals (market value: roughly US$2.3 billion (£1.7 billion)).

As for Asosa, the Egyptian company ASCOM made a significant gold discovery in the zone in 2016. It published a maiden resource statement that claimed the presence of – curiously the same number – 48 tonnes of gold. Yet this only looks like the beginning.

Au-some potential?

The Asosa zone geology is characterised by various kinds of volcanic and sedimentary rocks that are more than 600 million-years-old. The region has been intensely deformed by geological forces, resulting in everything from kilometre-long faults to tiny cracks known as veins which are only centimetres in length.

Some of these veins contain quartz, and it is mainly here that the region’s gold accumulated between 615m and 650m years ago – along with silver and various other minerals. The gold came from molten materials deep within the Earth finding their way upwards during a process known as subduction, where tectonic forces drive oceanic crust beneath a continent. This is comparable to the reasons behind gold deposits in island arcs like some of the ones in Indonesia and Papua New Guinea.

Our field observations and panning suggest that gold should be generally abundant across the Asoza zone – both in quartz veins but also elsewhere in the schist and pegmatite rocks in which they are located. We also see signs of substantial graphite deposits, which are important for everything from touch-screen tablets to lithium-ion batteries.

There is undoubtedly much more world-class gold within this area than has already been discovered, pointing to a promising source of income for the government for years to come – much of the region remains unexplored, after all. It probably is no exaggeration to say that Ethiopia’s gold potential could rival South Africa’s, which would put it somewhere around the top five gold producing nations in the world.

View across the gold-bearing schist rocks of the Asosa zone, Benishangul-Gumuz. 

There are still some substantial challenges, however. Dealing with governmental red tape can be difficult. In an area like the Asosa zone there are dangerous wildlife to avoid, such as venimous snakes, baboons and even monkeys. The vegetation also becomes forbiddingly wild during wet seasons.

It is also important to strike up good working relationships with local inhabitants, showing the utmost respect to local cultures – it’s the ethical way to operate, and failing to do so can make life harder with the authorities in the capital. This includes the need to preserve the natural beauty of the region; gold mining already has a very bad international reputation for environmental damage.

With the right approach, however, western Ethiopia will be a literal gold mine that could bring economic benefit to the region. What the Queen of Sheba may have known 3,000 years ago, the modern world is finally rediscovering today.

Source

______

Posted in Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: