Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ወላዲተ አምላክ’

በ፪ኛው የዓለም ጦርነት፤ ናዚ ጀርመን ሩሲያን በወረረችበት ወቅት፤ ኢ-አማንያኑ እነ ስታሊን ተስፋ ሲቆርጡ ፊታቸውን ወደ ጽዮን ማርያም ነበር ያዞሩት

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 2, 2021

👉ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 😇ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉መድኃኔ ዓለም

💭 አክሱም ጽዮን ላይ የሉሲፈር/ የቻይና ባንዲራ የተሰቀለ ወቅት የሕወሓት ነገር አብቅቶለታል፤ ምን እየጠበቁ ነው? ለምንድን ነው ከሩሲያ ኢ-አማንያኑ ከእነ ስታሊን እና በይፋ፤ “መስቀሉና የካዛን ኪዳነ ምህረት ናቸው ያዳኑኝ” ከሚሉት ከቀድሞው ኢ-አማኒ ከፕሬዚደንት ቭላዲሚር ፑቲን ሳይረፍድ የማይማሩት? የትግራይ ሰው ሆኖ ጽዮናዊ ሆኖ ኢ-አማኒ መሆን ውርደት ነው፣ የሞት ሞት ነው። ሰሞኑን በአክሱም ጽዮን ላይ በተሠራው ቅሌታማ ተግባር፣ በዚህ ውለታ-ቢስ የድፍረት ሥራ እናታችን እመቤታችን ጽዮን ማርያም እጅግ በጣም ነው ያዘነችው! ልባችን በጣም ነው የቆሰለው!

👉 ይህን የጽሑፍ መልዕክት አምና ላይ አስተላልፌው ነበር፤

✞✞✞የስደተኞቹን የአክሱም ጽዮን እናት እና ልጇን ምስል ሳይ እግዚእትነ እና እግዚእነ ነበር የታዩኝ✞✞✞

በስተግራ የሩሲያ ኦርቶዶክስ ሩሲያውያኑ የሳሉት የወላዲተ አምላክ እና ልጇ ስዕል፥ በስተቀኝ ከሁለት ወራት በፊት የተነሳው የስደተኞቹ የአክሱም ጽዮን እናት እና ልጅ። ከአክሱም የተፈናቀሉት ስደተኞቹ እናትና ልጅ እንዴት እንደሆኑና የት እንደገቡ ለማወቅ ከፍተና ፍላጎት ነው ያለኝ። 😢😢😢

ኦርቶዶክስ ሩሲያውያን የሚታያቸው ይህ ነው፤ ጥቁር(ኢትዮጵያዊ)እግዚእትነ & እግዚእነ። ከ፲፮ኛው ምዕተ ዓመት ጀምሮ ሩሲያንና ሩሲያውያኑን ከብዙ ችግሮችና ረሃቦች ያተረፈቻቸው፣ በታላላቅ ጦርነቶች ላይ (በአህዛብ ቱርኮች ላይ፣ በፖላንዶች፣ በናፖሊዮኗ ፈረንሳይና ጃፓን ኢምፔሪያሊስቶች ላይ፣ በናዚ ጀርመን ላይ)ድል እንዲቀዳጁ የረዳቻቸው ይህችው ትክክለኛዎቹን ኢትዮጵያውያን የምትመስለውን የ”ካዛን ወላዲተ አምላክ” /Our Lady of Kazanእንደሆነች ኦርቶዶክስ ሩሲያውያኑ ይመስከራሉ።

በሁለተኛው ዓለም ጦርነት፤ ናዚ ጀርመን ሶቪየት ህብረትን በወረረችበት ወቅት፤ ኢ-አማንያን የነበሩት እነ ጆሴፍ ስታሊን ተደናግጠውና ተስፋ ቆርጠው ወደ ከዳነ ምሕረት ለመመለስ በኮሙኒስቱ ከሃዲ ቭላዲሚር ሌኒን ተዘግተው የነበሩ ሃያ ሺህ ዓብያተ ክርስቲያናት እንዲከፈቱ ተደረጉ፤ እ.አ.አ በ1942 ለመጀመሪያ ጊዜ በዘመነ ኮሙኒዝም የትንሣኤ በዓል እንዲከበር ተፈቀደ። በኪዳነ ምሕረትም እርዳታ ሶቪየት ሩሲያ በናዚ ጀርመን ላይ ድል ተቀዳጀች። በተራቸው በዚህ የተደናገጡት ናዚዎች ታዋቂውን የወላዲተ አምላክን ስዕል(ቅጂውን) ከሩሲያ ወደ ጀርመን ወስደውት ገና ከ ፲፪/12 ዓመታት በፊት በ2009 ዓ.ም ነበር ለሩሲያ የተመለሰላት

ይህን የስደተኞቹን የአክሱም ጽዮን እናት ልጅ ምስል ካየሁበት ዕለት አንስቶ ላለፉት ሁለት ወራት ያለማቋረጥ እራሴን “የት ነው ያየኋቸው?” በማለት እየጠየቅኩ ነበር። ፎቶውንስ ማን ነው አንስቶት ለዓለም አቀፉ የዜና አውታሮች ያሰራጨው? እንዴት? በጣም ይገርማል! ፊልሙን ፈልጌ ማግኘት አቃተኝ እንጅ ልክ ይህንን የአክሱም ጽዮን ሕፃን የሚመስል ጌታችን እግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ የሚታይበት ፊልም ይታወሰኛል። አዎ! ዛሬም ኪዳነ ምሕረት እናታችን እግዚእትነ እና ጌታችን እግዚእነ ከየትኛውም ቦታ ይልቅ በትግራይ ከማንኛውም ሕዝብ ይልቅ ከአክሱም ጽዮን ልጆች ጋር ናቸው። ፻/100%.

😈 አክሱምን ከአረመኔዎቹ ወራሪዎቹ የአህዛብ (ሰ)አራዊቶች ነፃ የምታወጣው 😇 ጽዮን ማርያም ብቻ ነች!!!

አዎ!

እናት አለኝ የምታብስ እንባ

አያታለሁ ስወጣ ስገባ

ክዳነ ምህረት

ኪዳነ ምህረት

ኪዳነ ምህረት

አንባ መጠጊያችን ናት!

በቅዱሷ አክሱም ጽዮን ጭፍጨፋውን የፈጸመውን + ዝምታውን የመረጠውንና የደገፈውን ሁሉ እግዚአብሔር በቅርቡ ይበቀለዋል

ከዋልድባ ገዳም ፩ሺህ መነኮሳትን በጾመ ሑዳዴ ያበረረና ዝምታውን የመረጠውንና ድርጊቱንም የደገፈ ሁሉ እግዚአብሔር በቅርቡ ይበቀለዋል

በደብረ አባይ ገዳም ጭፍጨፋውን የፈጸመውን + ዝምታውን የመረጠውንና የደገፈውን ሁሉ እግዚአብሔር በቅርቡ ይበቀለዋል

በደንገላት ቅድስት ማርያም ጭፍጨፋውን የፈጸመውን + ዝምታውን የመረጠውንና የደገፈውን ሁሉ እግዚአብሔር በቅርቡ ይበቀለዋል

በደብረ ዳሞ አቡነ አረጋዊ ጭፍጨፋውን የፈጸመውን + ዝምታውን የመረጠውንና የደገፈውን ሁሉ እግዚአብሔር በቅርቡ ይበቀለዋል

በውቅሮ አማኑኤል ጭፍጨፋውን የፈጸመውን + ዝምታውን የመረጠውንና የደገፈውን ሁሉ እግዚአብሔር በቅርቡ ይበቀለዋል

በዛላምበሳ ጨርቆስ ጭፍጨፋውን የፈጸመውን + ዝምታውን የመረጠውንና የደገፈውን ሁሉ እግዚአብሔር በቅርቡ ይበቀለዋል

❖ ❖ ❖ አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ሆይ በስማችሁ ብዙ ተአምራትን ያደረገና ‘ኮከብ ክብር’ የተባለ የሰማዕታት አለቃ በሚሆን በኃያሉ በቅዱስ ጊዮርጊስ ላይ ለመፍረድ በልዳ ሀገር የተሰበሰቡትን ፯ (ሰብዓ) ነገሥታትን ደምስሰው እንዳጠፏቸው፡ የተነሱብንን የጽዮንን ተቃዋሚዎች፣ የኔንም/የኛንም ጠላቶች ሁሉ ይደመስሱልን ዘንድ እማፀናለሁ።

የጽዮን ጠላቶች የሆኑትና በጽዮን ልጆች ላይ በጣም ብዙ ግፍ ያደረሱት የዋቄዮአላህ ጭፍሮች እነ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ እና ተከታይ መንጋው 😈 ሁሉ በመለኮታዊ ሰይፍ ይጨፍጨፉ፣ ነበልባላዊ በሚሆን ቃላችሁ ሥልጣናችሁ ይንደዱ ይቃጠሉ፣ በሲዖል የጨለማ አዝቀት ውስጥ ይዝቀጡ ወይም ይስጠሙ፣ ኅዘን ከላያቸው አይራቅ፣ ትካዜም ከልባቸው አይጥፋ።

የጽዮን ጠላቶች የሆኑትና በጽዮን ልጆች ላይ በጣም ብዙ ግፍ ያደረሱት የዋቄዮአላህ ጭፍሮች እነ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ እና ተከታይ መንጋው 😈 ሁሉ የትግራይ ኢትዮጵያውያን ከምድረ ገጽ ላይ እንዲጠፉ የሚፈልጉ ናቸውና እነሱን ራሳቸውን እንደቃየልና ይሁዳ በዱርና በበረሃ በታትኗቸውና ሲቅበዘበዙ ይኑሩ።

ያለምንም ጉድለት በሥላሴ ስም ይህን ሦስትነት አምናለሁ፤ እያታለሉና በእንግዳ ተመስለው አክሱም ጽዮንን ያጠቋትን የጽዮን ጠላቶች የሆኑትና በጽዮን ልጆች ላይ በጣም ብዙ ግፍ ያደረሱት የዋቄዮአላህ ጭፍሮች እነ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ እና ተከታይ መንጋው 😈 ሁሉ የእግዚአብሔር ቃል መቅ ያውርዳቸው፣ በተሣለ የመለኮት ሠይፍ አንገታቸውን ይረደው። አሜን! አሜን! አሜን!❖ ❖ ❖

_____________________

Posted in Ethiopia, Saints/ቅዱሳን, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የስደተኞቹን የአክሱም ጽዮን እናት እና ልጇን ምስል ሳይ እግዚእትነ እና እግዚእነ ነበር የታዩኝ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 23, 2021

በስተግራ የሩሲያ ኦርቶዶክስ ሩሲያውያኑ የሳሉት የወላዲተ አምላክ እና ልጇ ስዕል፥ በስተቀኝ ከሁለት ወራት በፊት የተነሳው የስደተኞቹ የአክሱም ጽዮን እናት እና ልጅ።

ኦርቶዶክስ ሩሲያውያን የሚታያቸው ይህ ነው፤ ጥቁር(ኢትዮጵያዊ)እግዚእትነ & እግዚእነ። ከ፲፮ኛው ምዕተ ዓመት ጀምሮ ሩሲያንና ሩሲያውያኑን ከብዙ ችግሮችና ረሃቦች ያተረፈቻቸው፣ በታላላቅ ጦርነቶች ላይ (በአህዛብ ቱርኮች ላይ፣ በፖላንዶች፣ በናፖሊዮኗ ፈረንሳይና ጃፓን ኢምፔሪያሊስቶች ላይ፣ በናዚ ጀርመን ላይ)ድል እንዲቀዳጁ የረዳቻቸው ይህችው ትክክለኛዎቹን ኢትዮጵያውያን የምትመስለውን የ”ካዛን ወላዲተ አምላክ” / Our Lady of Kazan እንደሆነች ኦርቶዶክስ ሩሲያውያኑ ይመስከራሉ።

በሁለተኛው ዓለም ጦርነት፤ ናዚ ጀርመን ሶቪየት ህብረትን በወረረችበት ወቅት፤ ኢ-አማንያን የነበሩት እነ ጆሴፍ ስታሊን ተደናግጠውና ተስፋ ቆርጠው ወደ ከዳነ ምሕረት ለመመለስ በኮሙኒስቱ ከሃዲ ቭላዲሚር ሌኒን ተዘግተው የነበሩ ሃያ ሺህ ዓብያተ ክርስቲያናት እንዲከፈቱ ተደረጉ፤ እ.አ.አ በ1942 ለመጀመሪያ ጊዜ በዘመነ ኮሙኒዝም የትንሣኤ በዓል እንዲከበር ተፈቀደ። በኪዳነ ምሕረትም እርዳታ ሶቪየት ሩሲያ በናዚ ጀርመን ላይ ድል ተቀዳጀች። በተራቸው በዚህ የተደናገጡት ናዚዎች ታዋቂውን የወላዲተ አምላክን ስዕል(ቅጂውን) ከሩሲያ ወደ ጀርመን ወስደውት ገና ከ ፲፪/12 ዓመታት በፊት በ2009 ዓ.ም ነበር ለሩሲያ የተመለሰላት

ይህን የስደተኞቹን የአክሱም ጽዮን እናት ልጅ ምስል ካየሁበት ዕለት አንስቶ ላለፉት ሁለት ወራት ያለማቋረጥ እራሴን “የት ነው ያየኋቸው?” በማለት እየጠየቅኩ ነበር። ፎቶውንስ ማን ነው አንስቶት ለዓለም አቀፉ የዜና አውታሮች ያሰራጨው? እንዴት? በጣም ይገርማል! ፊልሙን ፈልጌ ማግኘት አቃተኝ እንጅ ልክ ይህንን የአክሱም ጽዮን ሕፃን የሚመስል ጌታችን እግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ የሚታይበት ፊልም ይታወሰኛል። አዎ! ዛሬም ኪዳነ ምሕረት እናታችን እግዚእትነ እና ጌታችን እግዚእነ ከየትኛውም ቦታ ይልቅ በትግራይ ከማንኛውም ሕዝብ ይልቅ ከአክሱም ጽዮን ልጆች ጋር ናቸው። ፻/100%.

አክሱምን ከ ወራሪዎቹ አረመኔ የአህዛብ (ሰ)አራዊቶች ነፃ የምታወጣው ጽዮን ማርያም ብቻ ነች!!!

አዎ!

እናት አለኝ የምታብስ እንባ

አያታለሁ ስወጣ ስገባ

ክዳነ ምህረት

ኪዳነ ምህረት

ኪዳነ ምህረት

አንባ መጠጊያ ናት

____________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ኦርቶዶክስ ሮማኒያ ስለ አክሱም የጅምላ ጭፍጨፋ | ቤተ ክህትነት ግን ዛሬም ስለ ጽዮን ዝም ብላለች

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 19, 2021

❖❖❖ኦርቶዶክስ ሮማኒያ ስለ ጽዮን ዝም አላለችም❖❖❖

👉 ስለ አክሱም ጽዮን የጅምላ ጭፍጨፋ የሮማኒያ ቴሌቪዥን

❖ ኢትዮጵያዊቷ(ጥቁሯ)ወላዲተ አምላክ በሮማኒያ በጣም ተወዳጅ ናት።

❖ ሮማኒያውያንን ወላዲተ አምላክ ናት ከቱርኮች እና ኮሙኒዝም የባረንት ቀንበር ነፃ ያወጣቻቸው።

❖ ሮማኒያ ብዙውን ጊዜ ‘የእግዚአብሔር እናት የአትክልት ስፍራ’ ትባላለች።

፹፪/82% ሮማኒያውያን ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች ናቸው።

የሠራችላቸውን እጅግ በጣም ከፍተኛ ውለታ ተከትሎ ለኢትዮጵያዊቷ(ጥቁሯ)ወላዲተ አምላክ ከፍተኛ ፍቅር ካላቸው ሕዝቦች መካከል ፖላንድና ሮማኒያ ይገኙበታል።

ስለ ፖላንድ ባለፈው ጊዜ ይህን አውስተን ነበር፦

👉“Poland Condemns Perpetrators of Massacre In Axum Ethiopia as ‘Barbaric’”

👉 የፖላንድ ሪፐብሊክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በአክሱም የተፈጸመውን ጭፍጨፋ ‘አረመኔያዊ’ ሲል አወገዘ፡፡

👉 በፖላንድ ሪፐብሊክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በአክሱም ጽዮን ማርያም ቤተ ክርስቲያን ፊት ለፊት የተፈጸመውን ጭፍጨፋ አስመልክቶ የተሰጠ መግለጫ

በአክሱም ጽዮን ብቻ ሺህ የሚሆኑ ምዕመናን በአሰቃቂ ሁኔታ ጨፍጨፈው የውጭ ሃገራት መሪዎችና ሜዲያዎች በየቀኑ አክሱምን ያስታውሷታል የኢትዮጵያ ናቸው የሚባሉት፤

ፖለቲከኞችና ባለሥልጣናት

የሃይማኖት አባቶች

ሜዲያዎች

ከትግራይ ውጭ ያሉ ዜጎች

በውጭ ያሉና ትግሬ ያልሆኑ ሐሰተኛ ኢትዮጵያውያን ግን በህብረት ጸጥ፣ ጭጭ ብለዋል፤ ጽንፈኛ ድርጊቱን ይደግፉታልን?

የሚገርም ነው፤ በትናንትናው የአቡነ አረጋዊ ዕለት ጸሎት የማደርስበት ቤተ ክርስቲያን ውስጥ አንዲት አረጋዊት ፖላንዳዊት ወደኔ ቀርባ በመምጣት የቦታ አድራሻ ከጠየቀችኝ በኋላ ለአንድ ሰዓት ያህል ሳዋራት ነበር። ፖላንዶች ለጽዮን እመቤታችን ከፍተኛ ፍቅር አላቸው። ሆላንድ እና ፖላንድ እንዳይምታታብንና አምና ላይ ይህን ቪዲዮና ጽሑፍ አቅርቤ ነበር፦

👉 “ሆላንድ | የጥቁሯን “ኢትዮጵያዊት” ማርያም ቅዱስ ሥዕልን በጥቁሮች መፈክር አበላሹት”

..አ በ1656 .ም በፖላንድ ላይ ተቃጥቶ የነበረውን የስዊድኖች የጥቃት ወረራ በጥቁሯ ማርያም እርዳታ ሲከሽፍ የፖላንድ ንጉሥ ካዚሚሬስ ጥቁሯን እመቤታችንን የፖላንድ ንግሥት እንድትሆን ወሰነ። ብልሕ ንጉሥ!

እ.አ.አ በ1944 ዓ.ም በሁለተኛው የዓለም ጦርነት ክፉኛ የደቀቁት (1/5ኛው ሕዝቧ፤ 6ሚሊየን ፕላንዳውያን አልቀዋል ) ፖላንዳውያኑ የጥቁሯን/ኢትዮጵያውያን እመቤታችንን ስዕል ተሸክመው እስከ ኔዘርላንድስ/ሆላንድ ድርሰ ዘልቀው በመግባት ቪዲዮው ላይ የምትታየውን የብሬዳ ከተማን ነፃ ለማውጣት በቅተዋል። ድንቅ ተዓምር!

ጥቁሯ ማርያም (Black Madonna of Czestochowa) እ.አ.አ በ1944 ዓ.ም የኔዘርላንድሷን(ሆላንድ) ከተማ ብሬዳን ከናዚዎች ነፃ ላወጧት የፖላንድ ወታደሮች በ1954 ዓ.ም የተሠራ መታሰቢያ ላይ ሰሞኑን በመላው ዓለም በመካሄድ ካለው ከፀረ-ዘረኝነት እንቅስቃሴ ጋር በተያያዘ ያልታወቁ ሰዎች “BLM“ ( Black Lives Matter – BLM “የጥቁርም ሕይወት ይገባዋል”) በሚል ትልቅ ጽሑፍ ለማበላሸት ደፍረዋል። ትልቅ ቅሌት!

ለእናታችን ትልቅ ፍቅር ያላቸው ፖላንዳውያን የሚያሳዩት የእመቤታችን ቅዱስ ሥዕል ነጭ ሳይሆን እንዲህ ይመስላል። የእናት እና ልጇ ውበት ልብን ያሞቃል!

ለመሆኑ የጥቁሯ ማርያም ስዕልን የሚቃወም የጥቁሮች እንቅስቃሴ አለ እንዴ? ይህን ጽንፈኛ ተግባር ሊፈጸም የሚችለውስ በማን ይሆን? በኮሙኒስቶች? በፌሚኒስቶች? በግብረሰዶማውያን? በመሀመዳውያን?። ሁሉም የክርስቶስ ተቃዋሚዎች ናቸውን አያደርጉትም አይባሉም።

እንቅስቃሴው ቀስ በቀስ በዘረኞች፣ በኮሙኒስቶች፣ በግብረ-ሰዶማውያን እና በአህዛብ እይተጠለፈ ነው። የጥቁር ሕዝቦች ለነፃነትና ህይወት የሚያደርጉትን ትግል ሁሌ የሚጠልፉት እነዚህ ቡድኖች ናቸው። ለዚህ ነው ጥቁሮች ተገቢውን የነፃነት ዒላማ ከመምታት መንገድ ላይ የሚቀሩት። በሃገራችንም ተመሳሳይ ክስተት ይታያል፤ የኢትዮጵያ ብሔርተኛውን አጀንዳ ዘውገኞቹ ኦሮሞዎችና አህዛብ በሁሉም መስክ ጠልፈው እየወሰዱት ነው።

አሁን አጋጣሚውን በመጠቀም ግራኞች፣ ኮሙኒስቶች፣ ፌሚንስቶች እና ሰዶማውያን ከመሀመድ አርበኞች ጋር በማበር በዓብያተ ክርስቲያናት ላይ በመላው አውሮፓ እና አሜሪካ ጥቃት በመፈጸም ላይ ናቸው። አጋንንት የተለቀቁበት ዘመን ላይ ነንና ግድ የለም እራሳቸውን እንዲህ ያጋልጡ፣ ይታዩን፤ ጊዚያቸው በጣም አጭር ነው!

ለማንኛውም እንደ ፖላንድ፣ ሩሲያ፣ ሩማኒያ፣ ፈረንሳይ፣ ስፔይን ወዘተ ላሉ አውሮፓውያን ሃገራት እኛ ኢትዮጵያውያን በድንቁርናችን ነጭ የቆዳ ቀለም እና ሰማያዊ ዓይኖች እያለበስን ያመጣናት ጥቁሯ/ ኢትዮጵያዊቷ ቅድስት ማርያም በታሪካቸው በጣም ብዙ የሆኑ ተዓምራትንና ድሎችን አሳይታቸዋለች።

በተለይ በምስራቅ አውሮፓ በኮሙኒዝም እና ኦቶማን ቱርክ ዘመን አስከፊ ልምዱ ላላቸው ለምስራቅ አውሮፓውያን በጥቁሯ/ኢትዮጵያዊቷ ቅድስት ማርያም ጉዳይ ምንም ድርድር የለም። በዘመነ ኮሮና በእነዚህ አገራት ከተሞች ጎዳናዎች ላይ በእጣን ታጅበው እንዲወጡ የተደረጉት የእናታችን የጥቁሯ ማርያም ስዕላት ናቸው። (በሌላ ቪዲዮ አቀርበዋለሁ)

ዝነኛው የፖላንድ ጥቁሯ ማርያም (Black Madonna of Czestochowa) ቅዱስ ሥዕል

ሥዕል = ጽሑፍ

አስገራሚ የሆነው የቼስቶኮቫ ጥቁር ቅድስት ድንግል ማርያም አይከን/ሥዕል/ጽሑፍ ቅዱስ ሐዋርያው እና ወንጌላዊ ሉቃስ ከሣላቸው/ከጻፋቸው ሰባ ቅዱሳት ሥዕላት/ጽሑፎች መካከል አንዱ እንደሆነ ይታመናል።

ሮማውያን በ 66 ዓ.ም. ከተማዋን ድል ባደረጉበት ጊዜ ምስሉ ከኢየሩሳሌም ተወስዶ ነበር። እናም ፔላ አቅራቢያ ባለ ዋሻ ውስጥ ተደብቆ ነበር። ስዕሉ ለቅድስት ሔለን (እ.ኤ.አ. ግንቦት 21/ 326 ዓ.ም) ቅድስት አገር ስትጎበኝ ተሰጣት፤ ከዚያም ቅድስት ሔለን ወደ ቁስጥንጥንያ አመጣችው።

ይህ ተዓምረኛ ሥዕል ከስምንተኛው ክፍለ ዘመን ጀምሮ በመላው አውሮፓ በኦሮቶዶክሳውያን እና ካቶሊኮች ዘንድ ብዙ ተዓምራትን ካሳየ በኋላ ከአስራ አራተኛው ክፍለዘመን ጀምሮ ያስና ጎራ/ ቺስታኮቫ በተባለው የፖላንድ አውራጃ ይገኛል። ድንቅ ተዓምራት የሚታዩበት ይህ ቦታ በብዙ ጎብኞዎች ይዘወተራል። አረመኔው አዶልፍ ሂትለር ያስና ጎራን/ ቺስታኮቫን ለጎብኝዎች ዝግ እንዲሆን አድርጎ ነበር።

እኛስ ይህን እያየን እመቤታችንን አላግባብ ፈረንጅ ስናደርጋት ሊያሳስበንና ሊያሳፍረን አይገባምን?

ሮማውያኑ “እየሱሳውያን”፤ የጌታችን እና ቅዱሳኑ መልአክቱ ስዕላትንና ኃውልቶችን በነጮች ምሳሌ እንደሚስሏቸውና እንደሚሠሯቸው “ጥቁሯን” / ኢትዮጵያዊቷን” ማርያምንም በተንኮል ነጭ አድርገው በመሳል ወደ ኢትዮጵያ መላካቸውን ስንቶቻችን ነን የምናውቀው?

አሁን ኢትዮጵያውያን ወደ ጥንታውያኑ እና እውነተኞቹ የእመቤታችን ስዕላት መመለስ ይኖርብናል። ቤተ ክሕነትና ማሕበራቱ እንዲሁም ግለሰቦች ለጉዳዩ ተገቢውን ትኩረት መስጠት አለባቸው። በዚህ ላይ ቁጥጥር የሚያደርግ አካል መኖር አለበት። ይህ በቸልታ የሚታለፍ ቀላል ነገር እንዳይመስለን። ይህን አስመልክቶ ኢትዮጵያውያን ልሂቃን ብዙ ሥራዎችን መስራት ይጠበቅብናል።

___________________________

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ተዓምረኛዋ የሩሲያ አይከን | ወንጌላዊው ሉቃስ የሣላት የቅ/ ማርያምና ልጇ ሥዕል የኢትዮጵያውያንን ገጽታ ታንጸባርቃለች

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 26, 2018

..አ በ1383 .ም የኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች ዋና ከተማ የነበረቸው ኮኒስታንቲኖፕል (የዛሬዋ ኢስታንቡል) ፀረክርስቶስ በሆኑት ሴልጁክ ቱርኮች እጅ ከመውደቋ ከ70 ዓመት በፊት ወላዲተ አምላክ ሥዕሏን ወደ ሩሲያ አሸሸቻት። ዛሬ በ ቲኽቪን ግዛትየፍልሰታ ገዳም” ተብሎ በሚታወቀው ቦታ ትገኛለች። ሩሲያ ከቱርክ ጋር በቅርብ ለምታካሂደው “የመጨረሻ ጦርነት” ይህች ተዓምረኛ ሥዕል ከፍተኛ ሚና ትጫወታለች። ክርስቲያን ወገኖች ከቱርክ እና ቱርኮች ራቁ፤ መጥፊያቸው ተቃርቧል!

ከዚህች ውብ ሥዕል ጀርባ የሚሰማውን ዜማ ያቀረበው የሩሲያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን የወንዶች ዘማሪ ቡድን ነው። በእንጨት ላይ የተሳለችውን ይህችን ተዓምራዊ ቅድስት ሥዕል የሚያወድስ ድንቅ ዜማ ነው። ከፍ እና ዝቅ እያሉ የሚሰሙት የተለያዩት ድምጾች ፍጹምነትየተሞላበት-ተስማሚነት በጣም የሚመስጥ ነው። ስለዚህ ምስል የሚያሳየውን ቀጣዩን ቆንጆ የካርቱን ፊልም፡ ቋንቋው ባይገባንም፡ እስከመጨረሻው እንከታተለው፤ ልብ የሚነካ ነው።

ስለዚህ ምስል የሚያሳየውን ቀጣዩን ቆንጆ የካርቱን ፊልም፡ ቋንቋው ባይገባንም፡ እስከመጨረሻው እንከታተለው፤ ልብ የሚነካ ነው።

ከኦርቶዶክስ ሰዎች መካከል በመለኮታዊው ዓለም ተዓምራዊ ፈውስ ያላቸው ሥዕላት በጣም የተከበሩ ናቸው እነዚህ ሥዕላት ባለፉት ብዙ መቶ ዘመናት በሩሲያ የኦርቶዶክስ ታሪክ ክርስትና እምነት ተከታዮች ዘንድ የጋብቻ ግንኙነትን በመፍጠር ትልቅ ሚና ተጫውተዋል፣ ብዙ ሩሲያውያን ቅዱሳት ሥዕላት ፍሰቶች የተገኘ ጸጋን አግኝተዋል ኦርቶዶክሳዊ አሳሳል ያላቸው እነዚህ ቅዱሳት ሥዕላት የመንፈሳዊ፣ አዕምሮና የአካል ህመም ያላቸውን ብዙ በሽተኞች ፈውሰዋል። ይህም ለየት ያለ አስደናቂ ነገር ለብዙ መቶ ዘመናት በክርስትያኖች ዘንድ ታላቅ አክብሮትና ጥልቅ ፍቅር እንዲያገኙ አድርጓቸዋል።

የራሳችን የሆነውን ነገር ሁሉ እየናቅን የፈረንጆቹን ቅዱሳት ሥዕላት የምንወስድ ከሆነ የጣሊያኑን ትተን የሩሲያን ብንመርጥ ጥሩ ነው

የዛሬዎቹ የሩሲያ ኦርቶዶክስ የስነጥበብ ማዕከላት ለእነዚህ ድንቅ ሥዕላት ከፍተኛ እንክብካቤ ያደርጉላቸዋል፣ በየጊዜው ጥልቀት ያላቸውን አውደጥናቶችን ያካሂዳሉ።

ከተአምራዊ ፈውስ ሥዕላቱ መካከል ልዩ የሆነችውና በመላው ዓለም ታዋቂነትን ያተረፈችው ወንጌላዊው ሉቃስ የሳላት የማርያም ሰዕል 8 መረጃዎች

  • 1. የቲክቪን የወላዲተ አምላክ ሥዕል በጣም ታዋቂ ከሆኑት የኦርቶዶክሳዊ ክርስትና ሥዕላት መካከል አንዷ ናት።
  • 2. እንደሚታወቀው፡ በ 5 ኛው ክፍለ ዘመን፣ ሥዕሏ ከኢየሩሳሌም ወደ ኮንስታንቲኖፕል ተዘዋውራ ነበር፣ በዚያም ለርሷ ሲባል ቤተ ክርስትያን ተሠርቶላታል።
  • 3. ሥዕሏ የሕይወት መንገድን የምታሳይወይም (በግሪኩ ድንግል Hodegetria) በመባል የሚታወቀውን የአሳሳል ዘይቤ ተከትሎ የተሳለ ነው። በዚህም ወላዲተ አምላክ (በግሪኩ፡ Theotokos) ልጅዋን ኢየሱስን ከጎኗ አቅፋ፡ የሰው ዘር መዳን ምንጭ ኢየሱስ እንደሆነ በቀኝ እጇ ወደ እርሱ ታመለክታለች።
  • 4. ይህች ሥዕል እ..አ በ 1383 . በሩሲያው ቲኽቪን በሚገኝ ሐይቅ ላይ ተንሳፍፋ ታየች።
  • 5. 14 ኛው ክፍለ ዘመን አንስቶ ቅድስት ሥዕሏ በቲኽቪን ግዛት በተሠራላት የፍልሰታ ገዳም ትገኛለች።
  • 6. ... 1941 .ም የናዚ ጀርመን ወታደሮች ቅድስት ሥዕሏን ከቲኽቪን ወደ ፕስኮቭ፡ ከዚያም በ 1944 .ም ወደ ላትቪያዋ ዋና ከተማ ወደ ሪጋ ወሰዷት።
  • 7. ከጊዜ በኋላም፡ ሥዕሏ ለደህንነት ሲባል በሪጋ ከተማ የሩሲያ ኦርቶዶክስ ጳጳስ አማካኝነት ወደ አሜሪካዋ ቺካጎ ከተማ በ1949 .ም ተወሰደች። ፉሲያና ላትቪያ በዚያን ጊዜ በፀረክርስቲያኖቹ ሶቪዬት ኮሙኒስቶች ቁጥጥር ሥር ነበሩና። አንዳንዶች እንደሚሉት ከሆነ፤ ቅድስት ሥዕሏ እ..አ በ1917 .ም ከብላዲሚር ሌኒን ፀረክርስቶሳዊ ዘመቻ ትደበቅ ዘንድ ከ ቲኽቪን ገዳም ወጥታ ነበር።
  • 8. በፀረክርስቶሷ ቱርክ እና በሌሉች የሩሲያ ጠላቶች ላይ ሩሲያውያኑ ድል እንዲቀዳጁ ትልቅ አስተዋጽዖ ያደረገችው ይችህ ቅድስት ሥዕል፡ ከ 14 ዓመታት በፊት፡ በቭላዲሚር ፑቲን ዘመን እ..አ በ2004 .ም ከአመርካዋ ቺካጎ ወደ ሩሲያ ተመልሳለች።
  • በዚሁ ዓመት አሜሪካን ለማጥፋት የታጨው ባራክ ሁሴን ኦባማ በቺካጎ ከተማ ብቅ ብቅ አለ። በ 2008 .ም በፐርጋሞን የሰይጣን ኃውልት የተቀባው ኦባማ የፕሬዚደንት ወንበሩ ላይ ከመቀመጡ በፊት፡ ከ2005 እስከ 2008 ድረስ የቺካጎዋ ኢለኖይ ግዛት ሴነተር ነበር።

______

Posted in Ethiopia, Faith, Music | Tagged: , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: