Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ኮንግረስ’

An American Politician Tells British Journalist: Go Back to Your Country

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 24, 2022

💭 አሜሪካዊቷ ፖለቲከኛ ለብሪታኒያዋ ጋዜጠኛ፤ “ሂጂ፤ ወደ ሀገርሽ ተመለሽ!” አለቻት።

ስለ አሜሪካ የጦር መሣሪያን በተመለከተ ለማሻሻል በታሰበው ሕግ ጉዳይ ላይ ብሪታኒያዊቷ ጋዜጠኛ፤ የትምህርት ቤት ልጆች ወደ ክፍል መሄድን እንደሚፈሩ እና በእንግሊዝ ውስጥ በጦር መሣሪያዎች በኩል የጅምላ ጭፍጨፋዎች እንደማይከሰቱ ባወሳችበት ወቅት ነበር የተወካዮች ምክር ቤት አባሏ ግሪን በቁጣ፤

“እመቤት ሆይ፤ በሀገርሽ በብሪታኒያ በቢላ የጅምላ ግድያዎች ይፈጸማሉ፤ ሁሉም ዓይነት ግድያ ይፈጸማል እና ይህን የሚከለክል ህግ አላችሁ፣ ሂጂ፤ ወደ ብሪታኒያ ሀገርሽ ተመለሽ።” አለቻት።

አስገራሚ ነው፤ እንግሊዛውያን፣ አየርላንዳውያንና ስኮትላንዳውያን በሚቆጣጠሯት አሜሪካ ሰዎች በታሪክ/በተለምዶ ፀረ ብሪታኒያዊ የሆነ አቋም ሲኖራቸው አይታይም። የአሜሪካ ነጮች በብዛት የጀርመን ዝርያ ያላቸው ቢሆንም ቅሉ በቋንቋቸው አማካኝነት የበላይነቱን የያዙት ግን ብሪታኒያውያኑ ናቸው።

ለብሪታናውያኑ፤ አሜሪካም፣ ካናዳም፣ አውስትራሊያም፣ ኒው ዚላንድም፣ ደቡብ አፍሪቃም፣ ፎክላንድ ደሴቶችም፣ ጅብራልታርም… “ሀገሮቻችን ናቸው…መላዋ ዓለም ‘ኬኛ’” የተለመደባቸው ስሜት ነው። እኛን ግን በእኛው ድክመትና ስንፍና እርስበርስ እያባሉ ሚጢጢዋን ሃገራችንን እንኳን ሊያሳጡን እየሞከሩ ነው።

ሉሲፈራውያኑ ለእኛ፤ “የሁልጊዜ ወዳጅ ወይም የሁልጊዜ ጠላት የለም” ይሉናል፤ ለአሜሪካ ግን ብሪታኒያ የዘላለም ወዳጅ ሆና ትታያላቸ። ታዲያ አሁን እርስበርስ መጠዛጠዝና መነቋቆር ይጀምሩ ይሆን? በመጨረሻው ዘመን ወንድም በወንድሙ ላይ ይጨክናል የሚባለው ዘመን እንደደረሰ ይኸው እያየነው ነው።

💭 British journalist told to ‘go back to your country’ by Republican firebrand Marjorie Taylor Greene in clash about American gun laws is a Washington correspondent for a major UK network who has won awards for her 9/11 coverage.

  • ☆ Marjorie Taylor Green, 48, told a British journalist to ‘go back to your country’ in a heated debate over tighter gun laws
  • ☆ The journalist questioned that schoolchildren are afraid of going to class and that mass shootings don’t happen in the UK when Greene snapped at her
  • ☆ ‘You have mass stabbings, lady. You have all kinds of murder and you’ve got laws against that,’ Greene snapped at her before telling her to go back the UK
  • ☆ She also claimed ‘We like our [guns] here,’ despite a recent poll suggesting the majority of voters actually support tighter gun laws
  • ☆ According to a Morning Consult/Politico poll, 65 percent of voters support gun reform after the Uvalde, Texas, massacre
  • ☆ The journalist has since been identified as Siobhan Kennedy, who works as a Washington correspondent for Channel 4 – one of the UK’s most prominent news stations.
  • ☆ Greene, a leading figure in the GOP, was one of several to speak at the assembly – which was held a day after the US Senate took steps to pass a federal gun safety law following the mass shooting at Robb Elementary in Texas, last month.

______________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Media & Journalism, News/ዜና | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Red Flag Raised over Possible ‘Genocide’ In Ethiopia’s Tigray

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 20, 2022

✞✞✞ The Ancient Christian Genocide of Ethiopia✞✞✞

💭 Learn Lessons of Rwandan Genocide and Act Now to Stop Ethiopian War, UN Urged

African groups urge UN to press for humanitarian access and peacekeeping force to be deployed in Tigray amid atrocities.

African civil society groups have accused the United Nations of inaction over atrocities in Ethiopia, warning in a letter that it had not learned the lessons of the 1994 Rwanda genocide and that the “situation risks repeating itself in Ethiopia today”.

Tens of thousands of people are thought to have been killed and millions more displaced since war broke out between Ethiopia’s federal government and the Tigray People’s Liberation Front (TPLF), the ruling party of the country’s northern region, in November 2020.

All of the parties in the war have been accused of crimes including arbitrary killings, mass rape and torture, while ethnic Tigrayans across the country have been subject to mass arrests amid a spike in hate speech, which has seen the prime minister, Abiy Ahmed, refer to the Tigrayan rebels as “weeds” and “cancer”.

In the letter to the UN secretary general, António Guterres, 12 African civil society groups including the Kampala-based Atrocities Watch Africa, the Institute for Human Rights and Development in Africa and Nigeria’s Centre for Democracy and Development called on him to “provide leadership in ending the ongoing war in Ethiopia”.

“Twenty-eight years ago, the security council similarly failed to recognise the warning signs of genocide in Rwanda or act to stop it,” the signatories said, adding: “We are concerned that the situation is repeating itself in Ethiopia today. We call on you to learn the lessons from Rwanda and act now.”

In November 2021, the UN security council issued a statement expressing concern over the fighting, but it has yet to take any concrete steps towards resolving the conflict.

Last month, a report by Amnesty International and Human Rights Watch accused forces from the Amhara region of waging a campaign of ethnic cleansing against Tigrayans “with the acquiescence and possible participation of Ethiopian federal forces”.

Dismas Nkunda, head of Atrocities Watch Africa, said: “With reports of ethnic cleansing coming out of western Tigray, there is real reason for concern that some of these crimes reach the level of genocide, and it’s essential that the United Nations grasp the seriousness of the current situation and respond accordingly.”

The UN human rights council has appointed a team to investigate abuses committed during the conflict, although the government has vowed not to cooperate.

Tigray has been largely cut off from the rest of Ethiopia since the fighting began, with transport and communications links cut. About 90% of the region’s 5.75 million population are in need of aid, and the region’s health bureau estimates that at least 1,900 children under the age of five died of starvation in the past year.

In March, the government unilaterally declared a “humanitarian truce” to allow supplies to reach the region, but only a handful of aid trucks have arrived since then.

The letter urges the UN security council to press for “immediate and unimpeded humanitarian access to Tigray ” and “impose an arms embargo on all parties to the conflict”.

The signatories also call for deployment of an international peacekeeping force led by the African Union, which has its headquarters in the Ethiopian capital, Addis Ababa.

“Such action will be vital to assisting the Ethiopian men, women and children who have been suffering both direct hostilities, associated human rights violations and obstructed humanitarian aid,” they said.

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

The War in Ethiopia Created The Worst Humanitarian Crises in The World | US Sanction

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 10, 2022

💭 የኢትዮጵያ ጦርነት በአለም ላይ እጅግ የከፋ የሰብአዊ ቀውሶችን ፈጠረ | የአሜሪካ ማዕቀብ

US Congress Advances Bill to Sanction Those Fueling War in Ethiopia

“The war in Ethiopia has created one of the worst humanitarian crises in the world, and all the combatants, along with their foreign backers, are responsible for horrific abuses of basic human rights.”

“Today, Congress is coming together to say that the conflict must end, and to hold accountable all those responsible for perpetuating it.”

The bill follows September sanctions and the November decision to suspend Ethiopia from the African Growth and Opportunity Act, which allows African countries’ exports duty-free access to the U.S. market.

One of the issues of ongoing concern to Congress is also the mass detention of Tigrayan civilians in several cities across Ethiopia, including the capital, Addis Ababa. Rights groups, including Human Rights Watch and Amnesty International, say ethnic Tigrayans have been targeted since the start of the conflict in November 2020, citing reports of forced disappearances and arbitrary arrests among other human rights violations.

The mass detention of Tigrayan civilians in unlivable conditions is a human rights violation so outrageous that it demands a forceful U.S. response. I’m pleased that H.R. 6600 passed @HouseForeign with my amendment to respond to this atrocity.

“The mass detention of Tigrayan civilians in unlivable conditions is a human rights violation so outrageous that it demands a forceful U.S. response,” tweeted Congressman Brad Sherman of California, calling for action on what he called an atrocity.

The bill calls on the State Department to determine whether war crimes, crimes against humanity or genocide has been perpetrated by any party to the conflict. It also asks State to report on the role of foreign governments including those of China, the United Arab Emirates and Turkey in fueling the conflict.

Source

____________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ሲ.አይ.ኤ’ በፕሬዚደንት ትራምፕ ላይ የመንግስት ግልበጣ ለማድረግ እየሞከረ ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 19, 2019

ኢትዮጵያ የጎሳ ፖለቲካ እንድትከተል ያደረገችው አሜሪካ እራሷ በፖለቲካ ዘውገኝነት እየተፈረካከሰች ነው። የፖለቲካ ዘውገኝነት የአሜሪካን ውድቀት እያስከተለ ነው። ኢትዮጵያ መውጫና መግቢያ በር እንዳይኖራት ያደረገችውና 361 የባሕር በሮች ያሏት አሜሪካ ከ19 ዓመታት በፊት ስትደግፋቸው የነበሩት መሀመዳውያን ባደረሱባት የሽብር ጥቃት ልክ እንደ ኢትዮጵያ አንድም የባሕር በር እንደሌላት ሃገር ሆና ነበር። ዛሬ ደግሞ ኦሮሞ ሽብር ፈጣሪዎችንና ግብጽን እሹሩሩ በማለት ላይ የምትገኘዋና “አንድ ሕዝብ፣ ሁለት ፓርቲዎች” እያለች የምትመጻደቀው አሜሪካ መቶ ጎሳዎችና መቶ የፖለቲካ ፓርቲዎች ካሏት ኢትዮጵያ በከፋ የፖለቲካ ዘውገኝነት ቀውስ ውስጥ ገብታ ትታያለች።

ፕሬዚደንት ትረምፕ ሥልጣናቸውን ያለአግባብ ተጠቅመዋል በሚል ክስ በዲሞክራት ፓርቲ አባላት የሚመራው የተወካዮች ምክር ቤት / ኮንግረስ ፕሬዚደንት ትራምፕ ከሥልጣን እንዲወርዱ ትዕዛዝ ሰጠ። ትራምፕ በአሜሪካ ኮንግረስ የተከሰሱ ሶስተኛው የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ሆነዋል ማለት ነው።

አሁን ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ሴኔት ፊት ቀርበው የቀረበባቸውን ክስ እንዲከላከሉ ይገደዳሉ ማለት ነው።

በጣም የሚገርም ነው፤ በፕሬዝደንት ትራምፕ የምትመራዋ አሜሪካ ፕሬዚደንቶች ከሊንተን፣ ቡሽና ኦባማ ካመጡባት በሽታ በማገገም ላይ ነበረች፤ ነገር ግን በሁለት ፓርቲ ብቻ የምትመራዋ አሜሪካ በምርጫ በተሸነፈው በዲሞክራቲክ ፓርቲው በኩል በጣም አሳፋሪ የሆነ የጥላቻ ዘመቻ በፕሬዚደንቱ ላይ ላለፉት ሁለት ዓመታት ካካሄደ በኋላ ሥልጣኑን ያለምርጫ በአቋራጭ በእጁ ለማስገባት ይሞክራል። ይህ አካሄዳቸው አሜሪካ የውድቀቷ ገደል አፋፍ ላይ እንድትገኝ እያደረጋት ነው።

የሚገርመው ደግሞ እነርሱ ወደ እኛ መጥተው የሃገራችን ፈላጭ ቆራጮች ሲሆኑና፡ የእኛዎቹም እየሞተች ያለችውን ሃያል ሃገር ለእርዳታና ድጋፍ ደጅ ሲጠኑ ማየቱ ነው። ሲ.አይ. / ኤፍ..አይ እና ሌሎቹ የድብቁ ሉሲፈራዊ መንግስት ተቋማት ፈራርሰው የሚወድቁበት ጊዜ ተቃርቦ እያለ እኛ ታዲያ በእግዚአብሔር ፈንታ እነርሱን መለማመጥና መፍራት ይገባናልን?

እስኪ ይህን ቅሌት በጥሞና እናነፃፅረው፤ ለሃገራቸው ብዙ በጎ የሆኑ ሥራዎችን በሁለት ዓመታት ብቻ የሠሩትን ሃገር ወዳዱን ፕሬዚደንት ትራምፕን ያለምንም ማስረጃ ከሥልጣናቸው እንዲወገዱ ለማድረግ እየተሞከረ ነው፤ በሃገራችን ኢትዮጵያ በተመሳሳይ ጊዜ በኢትዮጵያ ህዝብ ላይ ታይቶ የማይታወቅ ችግርና ሰቆቃ ያመጣው፣ ከሃዲው፣ ሌባው፣ ቀጣፊው፣ ገዳዩ፣ ሥልጣኑን ያላግባብ በመጠቀም ላይ ያለው ወሮበላው አብዮት አህመድ አሊ በቂ ማስረጃዎች እያሉን ከሥልጣን እንዲወገድ በማድረግ ፈንታ ሽልማቶች ይሰጠዋል። የተገለባበጠች ዓለም!

________________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

በሶማሌዎች በተወረረውና በአሜሪካ አንጋፋ በሆነው ሞል መስቀልና የአይሁድ ቆብ ማድረግ አደገኛ ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 5, 2019

ሶማሌዎች ለኢትዮጵያ ጠላቶች የተዘጋጁ መቅሰፍት ናቸው!

በሚነሶታ የሚገኘውና በመላው አሜሪካ በአንጋፋነቱ የመጀመሪያውን ደረጃ የያዘው “የአሜሪካ ሞል”/ The Mall Of America፡ ኡ!! በሚያሰኝ መልክ፡ በመጋረጃ በተሸፋፈኑ ሶማሌዎች ስለተጥለቀለቅ የሶማሌዎች ሞል የሚል ቅጽል ስም ተሰጥቶታል።

ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በእዚህ የገባያ ማዕከል፡ መስቀል ይዞ ወይም የአይሁድ ቆብ አድርጎ መሄድ አደገኛ እየሆነ እንደመጣ ክርስትናን የተቀበለው አይሁድ፦ “ከጥቂት ዓመታት በፊት የአይሁድ ቆብ (ያማካ) አድርጌ በዚህ ሞል ሳልፍ ሶማሌዎች ካልገደልንህ ብለው ሲከታተሉኝ ነበር፤ አሁንማ ወደዚያ መሄድ አላስበውም”፡ በማለት መስክሯል።

ይህ አካባቢ በቅርቡ ለአሜሪካው ምክር ቤት የተመረጠችው እባብ ሶማሊት ኢልሃን ኦማር፣ የኬት ኤሊሰን እንዲሁም የጃዋር መሀመድ መዘነጫ ቦታ ነው። ገዳዮቹ የኦሮሚያ መሪዎች አብዮት አህመድ እና ለማ መገርሳ ሥልጣን ላይ እንደወጡ ፈጥነው ወደ ሚነሶታ ማምራታቸው፡ የሳጥናኤል ባሪያዎች በሆኑት በእነ ባራካ ሁሴን ኦባማ እና ባለ ሃብቱ ጆርጅ ሶሮስ የተጠነሰሰ ኢትዮጵያን የማጥፋት ሤራ ስላለ ነው። ይህንም አሁን በግልጽ በማየት ላይ እንገኛለን።

እስልምና፡ ከጥላቻ፣ ሽብርና ግድያ ሌላ ገንዘብ እና ገበያ ያለበትን ቦታ በፍቅር ነው የሚወደው። አንድ የቤተክርስቲያን ሕንፃ እንኳን መሥራት የሚከነክናቸው የሙስሊም ሃገራት አስመሳዩና ግብዙ ሙስሊም በረመዳን ጊዜ የሚንጎራደድባቸውን በሺህ የሚቆጠሩ የገባያ ማዕከላትን መገንባቱን መርጠዋል። ሁሉ ነገራቸው ስጋዊና ዓለማዊ አይደለ! በተቃራኒው የክርስቶስ ልጆች ግን በጾማቸው ጊዜ ከገንዘብ እና ከገባያ ማዕከላት መራቁን ይመርጣሉ። ትልቅ ልዩነት!

__________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ለአሜሪካ ውድቀት የተመረጠችው ሶማሊት | „ኦባማ መልከ መልካም የሆነ ፊት ያለው ገዳይ ነበር”

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 9, 2019

[መጽሐፈ ምሳሌ ምዕራፍ ፲፪፥፲፫፡፲፬]

ክፉ ሰው በከንፈሩ ኃጢአት ይጠመዳል፤ ጻድቅ ግን ከመከራ ያመልጣል። የሰው ነፍስ ከአፉ ፍሬ መልካም ነገርን ትጠግባለች፥ ሰውም እንደ እጁ ሥራ ዋጋውን ይቀበላል።”

አዎ! ሶማሌዎች ለኢትዮጵያ ጠላቶች እንደ መቀሰፈት ሆነው የሚላኩ ባዮሎጂዊ መሳሪያዎች ናቸው

ዋውው! ኦባማና እስማኤላውያኑ አጋሮቹ ፡ ልክ እንደ እነ ዶ/ር አህመድ፡ ይህችንም ሴት መልምሏታል በዬ ሰሞኑን ጽፌ ነበር፤ አልተሳሳትኩም፤ አሁን ድራማ እየሠሩ ነው፤ አስባበትም ሆና ሳታስብበት ይህን የተናገረቸው፤ ተቅበልብላለች፤ ግን እሰዬው እንኳንም አፏን ከፈተች፤ ለማ ገገማ እና ዶ/ር አመድም አፋቸውን ሳይወዱ እየከፈቱ ነው፤ ሁሉም ነገር ፍጥነቱ የሚያስገርም ነው፤ እርስበርስ አባላቸው አምላካችን ሆይ፤ አፋቸውን እንዲህ ሰፋ አድርገህ ክፈትልን። እግዚአብሔርን እያመሰገንን ይህን እውነታዊ ድራም እንከታተል

ባለፈው ዓመት ልክ በዚህ “ሴቶች ቀን” ነበር ጀግኖቹ እህቶቻችን በኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ አርጀንቲና የበረረቱ፤ በዚህ ዕለት ነበር የቀድሞው የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚንስትር የኢትዮጵያን መንግስት ለመምረጥ ወደ አዲስ አበባ በርረው የነበሩት፤ በበነገታው ከሥልጣን ተሰናበቱ፤ ዘንድሮም እንዲሁ የኢትዮጵያው የውጭ ጉዳይ ሚንስትር ተነሱሙሊት ሶማሊትም የኢትዮጵያን ምድር ረግጣ በተመለሰች ማግስት ያው ያስቀበጣጥራታል

አጋጣሚ? አይመስለኝም፤ እግዚአብሔርም የራሱ የሆነ ልዩ አየር መንገድ አለው፤ በዚህም ኃይለኛ ምልክቶችን እያሳያነ ነው!

____________

 

Posted in Curiosity, Ethiopia | Tagged: , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ዋው! | ታዋቂው የ “KKK” ነጭ ዘረኛ “የሚነሶታዋ ሶማሊት በጣም ጠቃሚዋ የአሜሪካ ምክር ቤት አባል ናት” አለ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 8, 2019

[የዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ ፲፥፲]

ሌባው ሊሰርቅና ሊያርድ ሊያጠፋም እንጂ ስለ ሌላ አይመጣም፤ እኔ ሕይወት እንዲሆንላቸው እንዲበዛላቸውም መጣሁ።”

Birds of a feather flock together’ አንድ ዓይነት ላባ ያላቸው ወፎች በአንድነት ይበራሉይባል የለም!

የሚገርም ምስክርነት ነው፤ ይህን የሚያሳየንን አምላካችንን ልናመሰግን ይገባናል

ነጩ ዘረኛ ሙስሊሟን ደገፋት? አዎ! ሁለቱም ዘረኞች ሰልሆኑ በአንድ መስመር ላይ ናቸውና

ሙስሊም ዘረኛ + ነጭ ዘረኛ

ሁልጊዜ ነው የምለው፤ ዘረኞችን እና የእስልምና ተከታዮችን የሚያገናኙ በጣም ብዙ ነገሮች አሉ፤ ለምሳሌ፦

  • + የበታችነት ስሜት

  • + ጠበኝነት

  • + አመጽ

  • + ንብረት ማጥፋት

  • + ጥላቻ

  • + ግድያ

  • + ስርቆት

  • + ሐሰት

  • + ራሳቸው በድለው ሌላውን መኮነን (Projection)

  • + ሁሉም የኛ ነው ማለት

  • + ጥገኝነት

በአገራችን እየታየ ያለውም ይህ ነው። የኦሮሞው እንቅስቃሴ በእነዚህ ባሕርያት ላይ የተመሠረተ ነው። ዋቄዮ አምላክ የዘረኞቹም የሙስሊሞቹም የጋራ አምላክ አላህ ሉሲፈር ነው።

ሊኖር የሚችለው፡ ወይ እርኩስ መንፈስ ወይ ቅዱስ መንፈስ ነው፤ ሌላ ነገር የለም። ወይ ከእርኩስ መንፈስ ጋር ወይም ደግሞ ከ ቅዱስ መንፈስ ጋር ነው ልንሆን የምንችለው። ወይ የጥላቻ አምላክ ከሆነው ከሉሲፈር ጋር ነን ወይም የፍቅር አምላክ ከሆነው ከኢየሱስ ክርስቶስ ጋር ነን።

ወገኖቼ፤ በአገራችን እየተካሄደ ያለው ግጭት በእግዚአብሔር አምላክ እና በዋቄዮ አላህ መካከል ነው። በየትኛው በኩል ነን?

_________

Posted in Conspiracies, Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የሚነሶታ ሤራ | ለማ መገርሳ በሚነሶታ፤ አብይ አህመድ ከሚነሶታ ሶማሊት ጂሃዲስት ጋር በአስመራ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 6, 2019

ኡራኤል – ጊዮርጊስ – ተክለ ሐይማኖት – መርቆርዮስ (አብይ ጾም/ሑዳዴ)

በዚህ ጉዳይ ላይ ቀደም ሲል ባቀረብኳቸው አማተር የሆኑ ቪድዮዎቼ ላይ ደጋግሜ ጠቁሜዋለሁ።

ካይሮ – ጅጅጋ – ሚነሶታ – ለገጣፎ -???(በሂጃብ መጋረጃ የተሸፈኑት የጂሃድ ባቡር ጣቢያዎች)

ሁሉም ነገር ሆን ተብሎ የሚሠራ እና በደንብም የተቀነባበረ ነው፤ ጊዜአቸው አጭር ስለሆነ ተጣድፈዋል

በአለፈው ዓመት፡ ልክ በዚህ ወቅት፤

አብይ ጾም/ ሑዳዴ ፪ሺ፲

የአሜሪካው የውጭ ጉዳይ ሚንስትር ሬክስ ቲለርሰን በአብይ ጾም ዶ/ር አብይን በመምረጥ የእስላም መንግስትን በኢትዮጵያ ለማቋቋም ትዕዛዝ ሰጥተው ነበርን? የሩሲያው የውጭ ጉዳይ ሚንስትር ሰርጌ ላቭሮቭስ ይህን በማወቃቸው ይሆን በዚሁ ዕለት ወደ አዲስ አበባ ለመጓዝ የወሰኑት?

ከዚህ ጉብኝት ጥቂት ሳምናታት በፊት ሬክስ ቲለርሰን በቅድሚያ ከግብጹ ፕሬዚደንት አልሲሲ

ጋር በካይሮ ተገናኝተው ነበር። ከአባይ ጉዳይ ጋር በተያያዘ በኢትዮጵያ መፈንቅለ መንግስት ለማካሄድ

የወሰኑበት ስብሰባ ይሆን?

..አ ማርች 13/ 2018 .

ከኢትዮጵያ በተመለሱ በሦስተኛ ቀናቸው የውጭ ጉዳይ ምኒስትር ቲለርሰን ከሥራቸው ተባረሩ፤ እንዲያውም ገና አውሮፕላን ላይ እያሉ ነበር የስንብት ዜናውን እንዲሰሙ የተደረጉት።

ኢትዮጵያን ለተንኮል የሚጎበኝ ባለስልጣን፡ ስልጣኑ ላይ አይቆይምና፤ ሬክስ ቴለርሰንም፡ ኢትዮጵያን በጎበኙ ማግስት ባለተጠበቀ መልክ ከውጭ ጉዳይ ምኒስትርነት ኃላፊነታቸው ተወገዱ፡ ማለት ነው።

ቀጠል አድርጌ ደግሞ፦

የአሜሪካ ውድቀት | ሶማሌዎች ለኢትዮጵያ ጠላቶች የተዘጋጁ መቅሰፍት ናቸው”

በሚለው ቪዲዮ ላይ፤

የእስልምና መቅሰፍት፤ ሶማሌዎች ወደ አሜሪካ ተልከዋል፤ አንዲት የተሸፈነች ሙስሊም ለኢትዮጵያ ሲመርጡ ሁለት ሙስሊም ሴቶች ወደ አሜሪካው ምክር ቤት ሰርገው ገቡ፦

ከሁለት ወራት በፊት በሚነሶታ ግዛት ምርጫ የተመለመለችው ወጣት ሶማሊት በአሜሪካ ታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ የምክር ቤት አባል ለመሆን ከበቁት ሁለቱ ሙስሊም ሴቶች መካከል አንዷ ናት። ይህች ሶማሊት “መሸፋፈን ክልክል” በሆነበት በአሜሪካ ምክር ቤት የመቶ አስራ ስድስት ዓመት ታሪክ የመጀመዋሪያ የተሸፋፈነች ሴት ለመሆን በቅታለች።

ይህች ኢልሀን ኦማር የተባለች ሴት በ12 ዓመት እድሜዋ ነበር ወደ አሜሪካ የመጣችው። አሜሪካም በተጭበረበር መልክ ከገባች በኋላ እንደገና በተጭበረበረ መልክ የስጋ ወንድሟን በማግባት እርሱም አሜሪካ እንዲገባ አድርጋለች።

በአይሁዶች እና በእስራኤል ላይ ጥላቻ የተሞላባቸውን ትዊቶች ሰሞኑን ቶሎ ቶሎ እንድትልክ የተደረገችው (ለዚህ ያዘጋጃት ክፍል አለ)ኢልሀን ኦማር ብዙ አሜሪካኖችን እያስቆጣች ነው፤ ነገር ግን ምንም እንደማትሆን ተደርጋ ስለሆነ ከመጀመሪያውኑ በእነ ኦባማ የተመለመለችው፤ የተዘጋጀችበትን አጀንዳ ከማራማድ ወደ ኋላ አትልም። እንዲያውም አሁን፡ መውደቂያዋን ለማፋጠን፡ በአሜሪካ ቀረጥ ከፋዮች ገንዘብ ወደ ምድረ ኢትዮጵያ ተልካለች።(የአድዋ መታሰቢያ በዓል በሚከበርበትና የአብይ ጾም በሚገባበት ዕለት በአስመራ ተግኝታ ነበር። እነ አልሸባብን ሲረዳ ከነበረውና ለአንድ ተዋሕዶ ኢትዮያዊ(ኤርትራዊ) ትውልድ መጥፋት ተጠያቂ ከሆነው እርኩስ መሪ ኢሳያስ አፈወርቂ ጋር ለመገናኘት ሆን ተብሎ ሶማሌዋ ተልካለች። ለመሆኑ አብይ አህመድ በዚሁ ዕለት ወደ አስመራ ያመራው ከእርሷ ጋር ለመገናኘት ይሆን? ይመስላል። ስለ ምን ጉዳይ የሚነጋገሩ ይመስለናል? ስለ ዘመቻ ግራኝ አህመድ?

የዛሬዋ ዓለማችን ገዥ ዲያብሎስ ነው፤ ኢትዮጵያን እያመሱ ያሉት መሪዎች የኢትዮጵያ ጠላቶች ናቸው። ዓለምን የሚያስተዳድራት ስዉር መንግስት የሉሲፈር ሲሆንኢትዮጵያን የሚጠብቃት ስዉር መንግስት ደግሞ የእግዚአብሔር ነው።

እኔ ምንም ጥርጥር የለኝም፤ ቅብዓእርኩስ ያረፈበትን የሂጃብ መጋረጃ በጣጥሰው የሚጥሉት በእነ ግራኝ አህመድ ለአረቦች በመሸጥ ላይ ያሉት እህቶቻችን እንደሚሆኑ። እግዚአብሔር ድንቅ ሥራውን በቅርብ ያሳየናል!

_________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ለአሜሪካ ውድቀት አስተዋጽዖ ታበረክት ዘንድ የተላከችው ሶማሊያዊት ጉድ ፈላባት፤ አይሁዶችን መሳደብ በመጀመሯ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 11, 2019

ከተመረጠች ግማሽ ዓመት እንኩና ሳይሞላት በየሳምንቱ ፀረአይሁድና ፀረእስራኤል ጽሑፎችን እንዳፈቀዳት ትጽፋለች፤ ማን ይሆን ከጀርባዋ ያለው? ማንስ አደፋፈራት?

የዚህች ሴትዮ ድፍረት የሁሉንም ፓርቲዎች ተወካዮች አስቆጥቷል፤ ዲሞክራቷ የክሊንተን ልጅ ቸልሲ ሳትቀር አውግዛታለች።


AS WE PREDICTED, NEWLY-ELECTED MUSLIM CONGRESSWOMAN ILHAN OMAR BEGINS ATTACKING BOTH THE JEWS AND THE STATE OF ISRAEL IN FIERY TWITTER ATTACK

In response to the escalating anger over her tweets, Rep. Omar said she’s the victim of “smears.” After Chelsea Clinton said “we have to call out anti-Semitic language and tropes on all sides, particularly in our elected officials and particularly now,” Rep. Omar responded:

Democrats’ freshmen class of lawmakers are providing the party with a new source of passion — and a lot of headaches. A series of tweets sent Sunday night from Rep. Ilhan Omar (D-Minn.) are another addition for the latter category.

We warned you this was coming, America, and you didn’t listen. We warned you that Ilhan Omar was going to be pushing a hard, Far Left agenda, she did. We warned you that Omar and her Muslim buddy Rep. Rashida Harbi Tlaib had LIED when they answered questions on the anti-semitic BDS Movement. The tweet you see in the main article photo was published by Omar by in 2012, but she has not changed her position since then. Ilhan Omar despised the Jews and Israel back in 2012, and in 2019 she is in power now to act on that still-simmering hatred.

Let them all be confounded and turned back that hate Zion.” Psalm 129:5 (KJV)

Also, we warned you that Liberals in Congress were working to change a 181-year old rule against wearing a headcovering on the floor of Congress, so that the two Sharia Law loving congresswomen could display their love for Allah. In spite of all these warnings, America, you went ahead and elected these two radical female Muslims to Congress. Now one of them wants to eradicate the Jews, and we are sure the other is not far behind.

Their blood will be on your hands, America, every drop of it. Maybe you can heed this warning in time.

REP. ILHAN OMAR GOES ON ANTI-SEMITIC TWITTER RAMPAGE; ADVOCACY GROUP DEMANDS APOLOGY

Source

__________

Posted in Conspiracies, Ethiopia | Tagged: , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የአሜሪካ ውድቀት | ሶማሌዎች ለኢትዮጵያ ጠላቶች የተዘጋጁ መቅሰፍት ናቸው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 1, 2019

እግዚአብሔር የሕዝቡን ጠላቶች በመለኮታዊ ቁጣው እንደሚያስጠነቅቃቸው ታሪክ ያስተምረናል።

ኡራኤል – ጊዮርጊስ – ተክለ ሐይማኖት – መርቆርዮስ ዮሴፍ

ዛሬ ተክለ ሐይማኖት ነው፤ ጻድቁ አባታችን ከኔ ጋር ናቸው፤ ሁኔታዎችን ይታዘባሉ! እንኳን አደረሰን!

የእስልምና መቅሰፍት፤ ሶማሌዎች ወደ አሜሪካ ተልከዋል፤ አንዲት የተሸፈነች ሙስሊም ለኢትዮጵያ ሲመርጡ ሁለት ሙስሊም ሴቶች ወደ አሜሪካው ምክር ቤት ሰርገው ገቡ፦

የአሜሪካዋ ሚነሶታ ግዛት ሶማሌዎች በብዛት የሰፍሩባት ግዛት በዛሬው

ዕልት ታይቶ የማይታወቅ የክረምት ቅዝቃዜ ወረዶባታል(-77 ሴንቲግሬድ) ። የሙቅ በረሃ የለመዱ ሶማሌዎች ወደ ቀዝቃዛው የሚነሶታ በረሃ ሄደው ሰፈሩ።

ከሁለት ወራት በፊት በሚነሶታ ግዛት ምርጫ የተመለመለችው ወጣት ሶማሊት በአሜሪካ ታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ የምክር ቤት አባል ለመሆን ከበቁት ሁለቱ ሙስሊም ሴቶች መካከል አንዷ ናት። ይህች ሶማሊት “መሸፋፈን ክልክል” በሆነበት በአሜሪካ ምክር ቤት የመቶ አስራ ስድስት ዓመት ታሪክ የመጀመዋሪያ የተሸፋፈነች ሴት ለመሆን በቅታለች።

ይህች ኢርሃን ኦማር የተባለች ሴት በ12 ዓመት እድሜዋ ነበር ወደ አሜሪካ የመጣችው። አሜሪካም በተጭበረበር መልክ ከገባች በኋላ እንደገና በተጭበረበረ መልክ የስጋ ወንድሟን በማግባት እርሱም አሜሪካ እንዲገባ አድርጋለች።

ከአሜሪካ እና አሜሪካውያን ጋር የረጅም ጊዜ የግኑኝነት ታሪክ ያላቸው ኢትዮጵያውያን፤ አሜሪካ ተወልደው፣ አድገው፣ ተምረውና የአሜሪካውያኑን የአኗኗር ሥርዓት ሙሉ በሙሉ ተቀብለው የሚኖሩት፣ ለአሜሪካ ማሕበረሰብ በጎነት አስተዋጽዖ ማበርከት የሚችሉት ኢትዮጵያውያን፡ እንኳን የአሜሪካ ከፍተኛው ምክር ቤት አባል ለመሆን ቀርቶ የአንዲት ትንሽ ከተማ ከንቲባ ለመሆን እንኳን እድሉ የላቸውም። አልተፈቀደምና!

በአሜሪካና ወዳጆቿ ላይ ከፍተኛ ጥላቻ እንዳላቸው በግልጽ የሚናገሩት ፍልስጤሟ እና ሶማሊያዋ መሀመዳውያን ግን፡ እድሜ ለ ወሸከቲያሙ የዲሞክራቶች ፓርቲ፡ አሁን ሚችገናን እና ሚነሶታን ወክለው ምክር ቤት ውስጥ ለመግባት በቅተዋል። ተፈቅዷልና!

ለመሆኑ ማን ይሆን እነዚህን አስቀያሚ ቅብጥብጥ ሴቶች የመረጣቸው?

መቼም ሌላ ምንም ምክኒያት ሊኖር አይችልም፤ የሙስሊሙ ቁጥር አንድ በመቶ (1%) እንኳን በማይሞላባት በዩ ኤስ አሜሪካ፡ ባራክ ሁሴን ኦባማ የመጀመሪያው ሙስሊም ፕሬዚደንት ለመሆን በቅቷል። አሁን ደግሞ እነዚህ ሁለት ሴቶች ከተባባሪዎቻቸው ሊበራል ዲሞክራቶች ጋር በማበር ስልጣን ላይ መውጣታቸው አሜሪካ በተለይ በ ኢትዮጵያ ላይ ለምትከተለው የጥፋት ዘመቻ በራሷ ላይ የምታመጣው መዘዝ ነው። ኦባማ በኢትዮጵያ ለመስጊዶችና መድረሳዎች ማሰሪያ ገንዘብ ይሰጥ፣ የእስልምና ታሪካዊ ቦታዎችን እናድስ በሚል መርሆ ከ ቁልቢ ገብርኤል እስከ ትግራይ ገዳማት ድረስ ዘልቆ እንደገባ(ነጃሽ መስጊድ) የምናስታውሰው ነው።

አሁን እንደምናየው፡ መሀመዳውያን ወኪሎቻቸው ቀስበቀስ ቁልፍ ቁልፍ የሆነ ቦታ እንዲይዙና የኢትዮጵያን የገንዘብ እንቅስቃሴ እንዲቆጣጠሩ ከመደርጉም አልፎ የተሸፋፈኑ ሙስሊም ሴቶች ምክርቤት ውስጥ እንዲገቡ እና ሚንስትሮች እንዲሆኑ ተደርጓል።

ልብ እንበል፦ የሙስሊሞች ብቻ በሆኑት አረብ አገራት አንዲት ሴት እንኳን ሚንስትር ልትሆን መኪና እንኳን ማሽከርከር አይፈቀድላትም። በሙስሊሞች ገነት በሳውዲ አረቢያ ሙስሊም ሴት “ደደብ” ነች “አጥፊ” ነች ነው የምትባለው፤ (ቁርአኑም ይህን ነው የሚለው) ስለዚህ “ሴቶች ሥልጣን ላይ ከወጡ አገራችንን፣ ማሕበረሰባችንን ያበላሻሉ” ብለው ስለሚፈሩ ፊት አይሰጧቸውም።

እንደ ኢትዮጵያ “ኩፋር” በሚሏቸው አገራት ግን ሙስሊም ሴቶች “መብት” ተሰጥቷቸው ለስልጣን ሲበቁ በጣም ይደሰታሉ፤ አገሮቻችንን ለማድከምና ለማቆርቆዝ ትልቅ አስተዋጽዖ ያበረክታሉና።

ባለፈው ዓመት ላይ፡ ልክ በዚህ ጊዜ፡ አሜሪካ፣ እንግሊዝ፣ ፈረንሳይና ጀርመን በኢትዮጵያ የመፈንቅለ መንግስቱን ገና ከማካሄዳቸው በፊት፤ በዶ/ር አብይ አህመድ የተወሰዱት እርምጃዎች ሁሉ አንድ በአንድ በቅደም ተከተል ተነድፈው ነበር።

ለምሳሌ፦

  • + ሴቶችን ስልጣን ላይ ማውጣት፣
  • + ለተሸፋፈኑ ሙስሊም ሴቶች ቁልፍ ቦታ መስጠት፣
  • + ወንጀሎችን ከእሥር ቤት መልቀቅ፣
  • + ኢትዮጵያን ለምዕራባውያንና አረብ ድርጅቶች መክፈት፣
  • + ኢትዮጵያውያን እርስበርስ እንዲጋጯ በውስጥም በውጭም እንዲሰደዱ ብሎም የውጭ ስደተኞችና ፀረኢትዮጵያ የሆኑ ገለሰቦች ወደ ኢትዮጵያ እንዲጎርፉ ማድረግ፣
  • + ኦሮሞዎችን ከፍ ማድረግ፣ ትግሬዎችን መኮነን፣
  • + ተዋሕዶን መተናኮል

ወዘተ.

ነገሮችን አሁን አይደብቁም፣ ህቅም አይደበቀም፤ እንደ ምሳሌ፦

ባለፈው ዓመት ልክ በዚህ ጊዜ ጥቁር አሜሪካዊ ከሃዲ ዲፕሎማት ጆኒ ካርሰን በቪኦኤ በኩሉ በግልጽ ያስተላለፈውን መልዕክት ማዳመጥ ብቻ በቂ ነው። የውጭ ግዳይ ሚንስትር ሬክስ ቴለርሰን ወደ አዲስ አበባ ከመላካቸው በፊት፡ ይህ ጥቁር አሜሪካዊ ቢዲዮው ላይ የሚሰማውን እንዲናገር አዘጋጁት፦

ኢትዮጵያ በአናሳ ብሔር (በትግሬ)መመራት የለባትም ጊዜው አክትሟል፡ አሁን ኦሮሞዎችን መርጠናል…”

ነፍሱን ለዲያብሎስ የሸጠው ዲፕሎማት ጆኒ ካርሰን፡ ጥቁር አሜሪካውያን ወገኖቹ ልክ እንደ ውሻ (ውሻ እንኳን አይገደለም) በየመንገዱ በሚታደኑበት በዚህ ዘመን በማያገባው ጉዳይ ይህን ያህል ዲፕሎማሲያዊ ባልሆነ መልክ መቀባጠሩ፤ ከአዛዦቹ ትዕዛዝ መቀበሉን ይጠቁመናል።

የአሜሪካን የፖለቲካ፣ ኤኮኖሚና ሜዲያ ገጽታ የሚቆጣጠሩት ከአጠቃላይ ነዋሪ ህዝቡ(2.1%)ብቻ የሚሆኑት አይሁዶች ናቸው፡ ግን ስለነሱ በተመሳሳይ መልክ ደፍሮ ትንፍሽ አይልም፤ ጧ! ስለሚያደርጉት። ግብዝ!

ለማንኛውም፡ ሉስፈራውያኑ ከሃምሳ አመታት በፊት ያዘጋጁትን የመንግስት ግልበጣ ፕላን በሥራ ላይ እያዋሉት ነው። ተመሳሳይ ነገር በየአገሩ አይተናል፤ ልክ አሁን በቬኔዝዌላ እንደምናየው፤ አቶ ደሳለኛ ኃ/ማርያም ከስልጣን አልወርድም ቢሉ ኖሮ ልክ አሁን በቬንዝዌላው አምባገነን ፕሬዚደንት ማዱሮ ላይ የሚታየውን ዓይነት ውጥረት እናይ ነበር።

በሚቀጥለው ደግሞ “አማራ” በሚል ስም ያደራጇቸውን ፓርቲዎች ከሌላ 25 ዓመት በኋላ ስልጣን ላይ ለማውጣት አቅደዋል፤ እንግዲህ “አናሳ ብሔር ኦሮሞዎች” በድለዋል ከስልጣን መወገድ አለባቸው እያሉ።

ኢትዮጵያ ውስጥ፡ ኢትዮጵያውያን ነን ከሚሉት በቀር ሁሉም አናሳ ብሔሮች ወይም ልዩ ቋንቋ ተናጋሪዎች ናቸው። የተደራጀ እና በጣም የሚጮህ ቡድን የም ዕራባውያኑን እና የአረቦቹን ድጋፍ ያገኛል፤ ስለዚህ ጉራጌው፣ ወላይታው፣ ራያው፣ አኝዋኩ ወዘተ “እኔም ስልጣን እፈልጋለሁ” በማለት፡ በሚቀጥሉት መቶ አመታት ውስጥ ያዘጋጇቸዋል፤ በዚህም ለከፋፍሎ ግዛ ሥርዓትና ለሕዝብ ቅነሳ ዘመቻዎቻቸው ጥሩ አስተዋጽዖ ያበረክቱላቸዋል።

እስኪ ሁላችንም እንጠይቅ፡ መላው ኢትዮጵያ የአማርኛን ቋንቋ ለመናገር በበቃበት በሃያኛው ክፍለ ዘመን “የአማራ ፓርቲ” የሚባል ፓርቲ መመስረት ለምን አስፈለገ? ለምንድንስ ነው ከም ዕራባውያኑ ርዕዮተ ዓለም ነፃ የሆነ “ኢትዮጵያዊ” ወይም “ተዋሕዷዊ”(መደመር) ፓርቲ ሲቋቋም የማናየው?

መልሱ፦ እያንዳንዱ ፓርቲ የኢትዮጵያዊነት ተጽዕኖ አድሮበት የሚቋቋም አይደለም። እያንዳንዱ በቋንቋ እና ብሔር ስም የሚጠራ ፓርቲ ወይም ቡድን ፀረኢትዮጵያ የሆነ ከሃዲ ወገን ስለሆነ ነው።

ላለፉት አምስት መቶ አመታት ብቻ በኢትዮጵያ ላይ የተካሄደውን ተጽዕኖ ፈጣሪ የሰርጎ ገብነት ዘመቻ ብንመለከት፦

ከአምስት መቶ አመታት በፊት ቱርኮች እና አረቦች በግራኝ አህመድ በኩል የመሀመዳውያንን ፓርቲ አቋቁመው ኢትዮጵያን አደቀቋት፣

ከሁለት መቶ አመታት በፊት ጀርመኖች እና ስካንዲኔቪያን ሉተራኖች “ኦሮሞ” የሚል መጠሪያ ለደቡብ ኢትዮጵያውያን በመስጠት አሁን የተረፉትን የኦሮሞ ቡድኖችና ፓርቲዎች የብሔር እንቅስቃሴ እንዲያደርጉ ገፋፏቸው፣

ከመቶ አመታት በፊት በአረቦች የተደገፉ እስላማዊ ፓርቲዎች (ጀብሃ + ሻዕቢያ) በጣልያኖች “ኤርትራ” ተብላ የተሰየመችውን የሰሜን ኢትዮጵያ ግዛት ከእናት አገሯ ለመገንጠል የነጻ አውጪ እንቅስቃሴዎችን አካሂደው እስከ መገንጠል አደረሷት፣

ከሰላሳ አመታት በፊት በእንግሊዝ የተመራው ኃይል “ትግሬዎችን” የበላይ በማድረግ ኢትዮጵያን ለመበታተን የሚረዳውን በቋንቋ የተከፋፈለ የክልል ሥርዓት በሥራ ላይ አዋሉ። ሰብሰብ ለማድረግ፦

  • + ቱርኮችና አረቦች “ምስራቃዊውን“ኢትዮጵያ፣ “ኤርትራን” እና “ሶማሊያን” በእስልምና ርዕዮተ ዓለም ያዟቸው
  • + የጀርመን ነገዶች “ኦሮሞውን” በብሔር ርዕዮተ ዓለም ያዙት

  • + እንግሊዞች “ትግሬውን” በነጻነት እና መብት ርዕዮተ ዓለም ያዙት

  • + አሜሪካ “አማራውን” በሊበራል ዲሞክራሲ ርዕዮተ ዓለም ያዙት

ታዲያ በእነዚህ አገሮችና ተባባሪዎቻቸው ላይ አሁን መቅሰፍት ወይም ቸነፈር ቢመጣ ይገርመናልን? በጭራሽ! የፍትሕ ጩኸት ጽዋ በእግዚአብሔር ፊት ሞልቶ ፈሷል፤ ሁሉን ነገር አንድ በአንድ በቪዲዮው የሚቀዳው የአብርሃም፣ ይስሃቅና፣ ያዕቆብ አምላክ አሁን ለውርደት እያበቃቸው ነው፤ የምናየውም ነው። ለኢትዮጵያና እስራኤል አምላክ እስካልተንበረከኩ ድረስ ውርደቱና ቅጣቱ ይቀጥላል፤ ንገሯቸው! ! ተው! በሏቸው።

የሉሲፈራውያኑ ተባባሪዎች እራሳችሁን ቶሎ አጋልጡ! እጃችሁን ከኢትዮጵያ ላይ አንሱ!

Somalia is Declard The Most Corrupt Country in The World

_________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , | 1 Comment »

 
%d bloggers like this: