Posts Tagged ‘ኮሮና ቫይረስ’
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 19, 2022
💭 ዋው! አሁንማ አፋቸውን እንዲህ ቶሎ ቶሎ እያስከፈተልን ነው፤ ሁሉም ስለሁሉም ነገር ዘርግፈው በግልጽ እየነገሩን ነው። ተመስገን!
😈 ቢል ጌትስ፤ “በሚያሳዝን ሁኔታ ኦምክሮን መላው ዓለምን እንዳንከትብ ከለከለን/አሸነፈን – በየ ስድስት ወሩ ክትባቶች መፍጠር አለብን።
ወስላታው ቢል ጌትስ በእርግጥ እየነገረን ያለው፡- “ኦሚኮርን ህዝቡን እንደ ተፈጥሮ ክትባት ሆኖ ከኮቪድ ስላዳነው እናዝናለን።”… በንግግሩ ላይ፤ “በሚቀጥለው ጊዜ፣ በሚቀጥለው ጊዜ” የሚሉትን ቃላት ደጋግሞ ሲናገር ይደመጣል። “ሌላ ወረረሽኝ እና ክትባት ቶሎ ቶሎ መፍጠር አለብን” ሊለን ፈልጎ ነው። ዋው!አረመኔዎች!
ቢል ጌትስ፣ ኢለን ማስክ፣ ጄፍ ቤዞስ፣ ማርክ ዙከርበርግ፣ ላሪ ኤሊሰን ፣ አንቶኒ ፋውቺ… ለእነዚህ ኔፊሊሞች፣ የወደቁ መላእክት እና የውጭ ዜጎች ተጠንቀቁ!!!
He’s actually telling us: “Sadly Omicorn Naturally Vaccinated the Public”…. He says “next time” a few times.
😈 Gates, Musk, Bezos, Zuckerberg, Ellison, Fauci… Watch out for these Nephilim, Fallen Angels, and Aliens!!!
________
________
Like this:
Like Loading...
Posted in Ethiopia | Tagged: ህዋስ, ሉሲፈር, ሕፃናት, መንግስት, ሙከራ, ማስገደድ, ማጭበርበር, በሽታ መከላከያ, ቢል ጌትስ, ነቀርሳ, አፍሪቃ, ኢትዮጵያ, ክትባት, ኮሮና ቫይረስ, ኮቪድ-19, ወረርሽኝ, የልብ ጥቃት, የሕዝብ ቁጥር ቅነሳ, የሕይወት ቅንጣት, የክርስቶስ ተቃዋሚ, ዲ.ኤን.ኤ, ዶክተሮች, ጤና, Bill Gates, Cancer, Children, Corona, Coronavirus, Covid, COVID19, Depopulation, DNA, Genocide, Health, Heart Attack, Immunity, Mandate, mRNA, Vaccination, Vaccine, Vax | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 6, 2021
✞✞✞ የኦርቶዶክስ አባት በፍሪሜሶን እና በአዲሱ የዓለም ሥርዓት ላይ ማስጠንቀቂያ ✞✞✞
✞✞✞God bless you, Mar Mari Emmanuel!✞✞✞
እግዚአብሔር ይስጥልን አባ አማኑኤል! እግዚአብሔር እንደርስዎ ያሉ በግልጽና በቀጥታ የሚሰብኩና የሚናገሩ አባቶች ይስጠን። ለዚህ ክፉ ጊዜ የተዘጋጀችውማ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ነበረች፤ ግን ምን ይደረግ በከሃዲዎች እጅ ውስጥ ናት፤ አባ አማኑኤል እንዳሉት፤ “በዘመነ ክርስቶስ አንድ ከሃዲ ይሁዳ ነበር፤ ዛሬ ግን ቤተ ክርስቲያንን በገንዘብ የሚለውጡ ብዙ ይሁዳዎች አሉ!”። አባ አማኑኤል ቀጥለውም፤ “እኔ ልጆቼ/ በጎቼ ሲያለቅሱ ዝም አልልም፤ በዳዮቹ ከእኔ ጋር ነው የሚጣሉት፤ እሳት ነው የሚጠብቃቸው፤ ልጆቼን አላስነካም፤ ለእነርሱ እና ለአምላኬ ለጌታዬ ለኢየሱስ ክርስቶስ ስል ሁሌ ሕይወቴን ለመስጠት ዝግጁ ነኝ።” ብለዋል። ክርስቲያናዊ አባት ማለት እንዲህ ነው! ቃለ ሕይወት ያሰማልን!
_______________________________________
Like this:
Like Loading...
Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: Aksum, Antichrist, Axum, መንፈሳዊ ውጊያ, መጽሐፍ ቅዱስ, ማር አማኑኤል, ሰማዕታት, ቅዱስ ማርቆስ, ተራሮች, ትግራይ, ነፃ ግንበኞች, አሹር, አክሱም, አዲሱ የዓለም ሥርዓት, ኢትዮጵያ, እምነት, ኦርቶዶክስ, ክርስቲያኖች, ክትባት, ኮሮና ቫይረስ, ኮቪድ19, ጦርነት, ጽዮን, ፈተና, Cornoa, Covid, Ethiopia, Orthodox Church, Psalms, St.Mark, Tigray | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 13, 2020
ማለት ሁለቴ ኮሮና አለብህ፤ ሁለቴ የለብህም!
ትውልደ ደቡብ አፍሪቃዊውና ባለኃብቱ የቴስላ ኤሊክትሮ መኪና ባለቤት ኤሎን ማስክ/ Elon Musk በምርመራው በጣም ተናድዶ ‘እጅግ በጣም ሐሰተኛ የሆነ ነገር እየተከናወነ ነው፤’ ይለናል፡፡
እውነትም እጅግ በጣም ግራ የተጋባባት ዓለም!ሉሲፈራውያኑ ስንቱን ሰው አታለውት ይሆን? እግዚአብሔር ያውቃል!
በነገራችን ላይ ኤሎን ማስክ በነገው ዕለት ወደ ጠፈር ሮኬቱን ለመላክ በመዘጋጀት ላይ ነው፤ የተጋለጠችው ኮሮና ትተናኮለው ይሆን?
ሌላው ደግሞ፤ ጉንፋን በሽታ ጠፍቷል ይባላል፤ ብዙ ሰው በጉንፋን አይያዝም፤ ምናልባት ኮሮና ተክታው ሊሆን ይችላል።
_________________________
Like this:
Like Loading...
Posted in Conspiracies, Ethiopia, Health, Infos | Tagged: ምርመራ, ኤሎን ማስክ, ኮሮና ቫይረስ, ኮሮናቫርየስ, ወረርሽኝ, Corona, Corona Test, COVID19, Elon Musk, Negative-Positive | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 24, 2020
የኮቪድ-19ን ክትባት ለመሞከር ደቡብ አፍሪቃ የመጀመሪያዋ አፍሪቃዊት አገር ሆነች። ስምንት “ጥቁሮች” ክትባቱን እንደ ከብት እንዲቀበሉ ተደርገዋል።
የሚገርም ነው፤ ለማምረት እስከ አምስት ዓመት የሚወስደው ከትባት እንዲህ በአጭር ጊዜ ውስጥ መገኘቱ። ደግሞ እኮ የእንግሊዙ ኦክስፎርድ ዩኒቨርሲቲ ነው ያመረተው። ይህ ምን ማለት ነው?
ወይ
- 👉 ማታለያ ነው
- 👉 ይህ ቫይረስ ሆን ተብሎ የተለቀቀ መሆኑን የሚያረጋግጥ ማስረጃ ነበራቸው እናም ቀድሞውንም ክትባቱን አዘጋጅተውታል፡፡
ሌላ አማራጭ የለም።
ነገሮች ሁሉ ወደ ሌላ አፍሪቃ አገራት ከመወሰዳቸው በፊት ሁሌ ደቡብ አፍሪቃ ናት አስቀድማ የምታስተዋውቀው። የተበከሉት ምግቦችና መጠጦች፣ አለባበሱ፣ ሙዚቃው፣ ክትባቱ፣ ኢች.አይ.ቪው፣ ግብረ–ሰዶማዊነቱ፣ ሌብነቱ፣ ግድያው ሁሉም በደቡብ አፍሪቃ በኩል ነው የሚመጡት። በደቡብ አፍሪቃ ለእነዚህ ነገሮች ተጋላጭነት ያላቸው ደግሞ ጥቁሮቹ ናቸው። ጥቁሮቹን አንድ በአንድና ቀስ በቀስ እየጨረሷቸው ነው።
በእኛም ሃገር የተቀመጠው የአህዛብ መስተዳደርም ክትባቱን ሆነ የተበከለውን ምግብና ግብረ–ሰዶማዊነቱን ሁሉ ያለምንም ማመንታት እንደሚቀበለው የሚያጠራጥር ነገር አይደልም። በናይጄሪያ የአህዛብ መንግስታቸውን የሚቃወሙት የፖለቲካ ፓርቲዎች ቢል ጌትስ በአፍሪካ የግዳጅ ክትባትን ለማካሄድ የ 10 ቢሊዮን ዶላር ጉርሻ ለመስጠት ቃል መግባቱን በማጋለጥ ይህን የኮቪድ-19 ክትባት ወደ አገራቸው እንዳይገባ አድርገዋል። ይህን ቪዲዮ እንመልከተው፦
EXPOSED!!! Bill Gates Offered $10 billion Bribe For Forced Vaccination In Africa
በኢትዮጵያ ክትባቱን የሚጀምሩ ከሆነ፤ “ተቃዋሚ ፓርቲና ሜዲያ” የሚባል ነገር የለምና፤ ሕዝቡ እራሱ ሃላፊነቱን ወስዶ በቆራጥነት በመነሳሳት የአራት ኪሎ ቤተ መንግስትን በሩ ላይ የተተከሉትን ፒኮኮች እንደ ችቦ በመለኮስ የማቃጠል ሙሉ መብት አለው።
አይይ! ዶ/ር ቴዎድሮስ ለዚህ መመረጥዎትን አስቀድመን ተናግረናል፤ እንደው አሁን ይህን ክትባት ወደ አገራችን የሚያስገቡ ከሆነ ከዐቢይ አህመድ ጋር በአንድ ጆንያ ተጠቅልለው ወደ ገሃነም እሳት እንደሚጣሉ ከወዲሁ ይወቁት!
__________________________________
Like this:
Like Loading...
Posted in Conspiracies, Ethiopia, Health, Infos | Tagged: ሉሲፈር, መንግስት, ሙከራ, ቢል ጌትስ, አፍሪቃ, ክትባት, ኮሮና ቫይረስ, ኮቪድ-19, የክርስቶስ ተቃዋሚ, ደቡብ አፍሪቃ | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 16, 2020
ዛሬ የወጣው መረጃ እንደሚጠቁመን ደግሞ ከመጭው 15 ሐምሌ ጀምሮ ይህን ታሪካዊ የቤተ ክርስቲያን ሕንፃ መስጊድ በማድረግ እስላሞች ገብተው እንደሚሰግዱ እንደሚደረግ ነው።
የክርስቶስ ተቃዋሚዋ ቱርክ ኮሮና አልበቃ ብሏት በቅድስት ሶፊያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ ሰሞኑን በድፍረት የአዛን ጋኔን እየለቀቀች ነው። በሃገራችንም እየተሠራ ያለው ይህ ነው። ቤተ ክርስቲያን አቅራቢያ መስጊድ የሚገነቡት ያለ ምክኒያት አይደለም፤ ክርስትናን መዋጋትና ለማጥፋት መታገል የመሀመዳውያኑ አምልኮታዊና ታሪካዊ ግዴታ ነውና። ነቀርሳ ጤናማውን ህዋሳታችንን ካላጠቃ እራሱን በልቶ ይሞታል።
ዓለም በኮሮና ቫይረስ ተናውጣልች፤ በቱርክም በብዙ ሺህ የሚቆጠሩ ሰዎች በቫይረሱ እንደተያዙ ይታወቀል (ኤርዶጋን ደብቆታል)፤ በክርስቶስና ልጆቹ ላይ ከፍተኛ ጥላቻ ያላቸው ሸሆችና ኢማሞች ግን በክርስቲያኖች ቁስል ላይ ጨው ለመጨመር እዚህ ታሪካዊ የቤተ ክርስቲያን ሕንፃ ውስጥ ገብተው አስቀያሚውን የአዛን ጩኸት ያሰማሉ። አህዛብ የዋቄዮ-አላህ ልጆች ተቅበዝብዘዋል። አቤት ድፍረት!ግን አቤት ቅሌት! ቱርክ መጥፊያዋ ተቃርቧል! እርኩሶች! ልሳናቸው ይዘጋባቸው!
ሌላ የሚገርመው፤ ልከ የኮሮና ቫይረስ በቻይና መቀስቀሱ እንደተሰማ ቱርክ በሃገሯ የሚገኙትን በሚሊየን የሚቆጠሩና “ስደተኞች” የተባሉትን መሀመዳውያን ወራሪዎችን ወደ ኦርቶዶክስ ግሪክ በጉልበት ለማስገባት መወሰኗ ነው።
የክርስቲያኖች ዋና ከተማ የክርስቲያኑ ንጉሥ የቆስጠንጢኖስን ሀገር የነበረችውን የዛሬዋን ቱርክ በአጭር ጊዜ ተቆጣጠረ። የቅድስት ሀጊያ ሶፊያንም ቤተመቅደስ ተቆጣጥሮ መስጊድ አደረገው።
ቱርክ የአውሮጳ ኅብረት አባል ለመሆን ጥያቄ ባቀረበች ጊዜ ከመስፈርቶቹ አንዱ የክርስቲያኖች ንብረት የነበረውን አስደናቂውን የሀጊያ ሶፍያ ቤተመቅደስ ከመስጊድነት ወደ ቤተመቅደስነት ለክርስቲያኖች እንድታስተላልፍ ነበር የተጠየቀችው ይባላል። ነገር ግን የቱርክ መንግሥት ቤተመቅደሱን ለክርስቲያኖች አልመልስም። መሥጊድ መሆኑንም አስቀርቼ የሚጎበኝ ሙዚየም አደረገዋለሁ ባለው መሠረት አሁን የቅድስት ሀጊያ ሶፊያ ካቴድራል መስጊድ መሆኑ ቀርቶ ሙዚየም ሆኖ ይጎበኛል። በነገራችን ላይ ክቡ አጼ ኃይለሥላሴ ያሠሩት የአክሱም ጽዮን ቤተክርስቲያን ህንጻ ዲዛይን በቀጥታ በቱርክ ኢስጣንቡል ከሚገኘው ከቅድስት ሀጊያ ሶፊያ ቤተክርስቲያን የተቀዳ ነው።
እናስታውስ፤ ከአምስት መቶ ዓመታት በፊት ቀዳማዊ ግራኝ አህመድን አሰማርታ አባቶቻችን ካህናትን፣ ምዕመናንን ስታሳርድ፣ ዓብያተ ክርስቲያንን ስታቃጥልና ስትዘርፍ የነበረችው ቱርክ ናት ፣ ዛሬም ከቱርክ ድጋፍ በማግኘት ላይ ያለው የዳግማዊ ግራኝ አህመድ አሊ ኦሮሞ ሠራዊት ተመሳሳይ ተግባር በመፈጸም ላይ ነው። የሚገርም አይደልም? እነዚህ ከሃዲዎችም ልክ እንደ ቱርክ የኮሮና ቫይረሰን መስፋፋት ተገን አድርገው በድፍረትና በንቀት ክርስቲያኖችን በመተናኮል ላይ ናቸው።
እ.አ.አ (532-537)በንጉሠ ነገሥት ዮስጢያኖስ የተመሠረተውና “ሀጊያ ሶፊያ” ወይም “ቅድስት ጥበብ” በሚለው የመድኃኔዓለም ስሙ የተሰየመው ይህ የእግዚአብሔር ወልድ ቤተ ክርስቲያን በቁስጥንጥንያ መንበር ታላቁ ሕንጻ ቤተ ክርስቲያን ሲሆን እጅግ አስደናቂ የሕንጻ ጥበብ የታየበትና የብዙ ቅዱሳን አጽም ያረፈት ታላቅ ካቴድራል ነበረ። በኦርቶዶክሳዊያንና በዓለም የክርስትና ታሪክ ውስጥ ታላቅ ሥፍራ ያለውና በዩኔስኮ ከተመዘገቡ የዓለም ቅርሶች አንዱ የሆነው ይህ ቤተ ክርስቲያን በ1453 ዓ ም ቁስጥንጥንያ፡ ያሁና ኢስታምቡል፡ በኦቶማን ቱርክ እጅ ስትወድቅ በሱልጣን መሀመድ ዳግማዊ ትእዛዝ ወደ መስጊድነት ተቀይሯል። ከ1935 ዓ ም እስከ ዛሬም ድረስ ደግሞ ወደ ቤተ–መዘክርነት ተቀይሮ የቀደመ ታሪኩ ብቻ እየተነገረ ለጎብኚ ክፍት ሆኖ ይገኛል። አሁን እብዱ የቱርክ ፕሬዚደንት ሬሴፕ ጣይብ ኤርዶጋን በሙስሊም ወንድሞቹ ግፊት ይህን ታሪካዊ ቤተክርስቲያን መስጊድ የማድረግ ፍላጎት እንዳለው አውስቷል።
የክርስቲያን ሃገራትን በመውረር እስካሁን ድርስ ይዛ የቆየችው የክርስቶስ ተቃዋሚዋ ቱርክ መጥፊያዋ ተቃርቧል፤ ቁስጥንጥንያንም ለግሪኮችና አርመኖች በቅርቡ ትመልስ ዘንድ ትገደዳልች፤ ስልዚህ በጣም ያቁነጠንጣታል ያለው። እንደ እኛዎቹ ሁሉንም ነገር “ኬኛ” ትላለች። አውሮፓ የእኔ ነው፣ ሰሜን አፍሪቃ የእኔ ነው ትላለች። እንዲያውም “አሜሪካን እኛ ቱርኮች ነን ያገኘነው” በማለት እብዱ ኤርዶጋን በቅርቡ ቀለባብዶ ነበር። “ኬኛ” የመሀመዳውያን መንፍስ እንደሆነ እያየን ነው?
የሀጊያ ሶፊያ ቤተክርስቲያን ወደ ቀደመ ክብሩ መመለስ በዓለም ዙሪያ ለሚገኙ ኦርቶዶክስ ምእመናን ታላቅ ደስታ የሚሆን ነው። በዓለም ዙሪያ ብዙ የኦርቶዶክስ አብያተ ክርስቲያናት በሀጊያ ሶፊያ ቤተክርስቲያን ሕንጻ አምሳል መሠራታቸውም ለቤተክርስቲያኑ የሠጡትን ትልቅ ሥፍራ የሚያስረዳ ነው። ሀጊያ ሶፊያን መስለው ከተሠሩ ቤተክርስቲያኖች መካከል በግብጽ ካይሮ የሚገኘው የዘይቱን ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያንና በኢትዮጵያ የሚገኘው የርእሰ አድባራት አክሱም ጽዮን ቤተ ክርስቲያን ይጠቀሳሉ። በቱርክ እና ግብጽ የሚገኙት ሙስሊሞችም አብዛኛዎቹን መስጊዶቻቸውን ከዚህ ድንቅ ቤተክርስቲያን ሕንፃ ኮርጀው ነው የሠሯቸው።
ቀድሞ ቁስጥንጥንያ ዛሬ ደግሞ ኢስታንቡል በመባል የምትታወቀው የግሪኮችና አርመኖች ከተማ ስሟን ያገኘችው „εἰς τὴν πόλιν“ „is tim boli (n)„ ከሚለው የግሪክኛ ቃል ነው። “ከተማው” ወይም “በከተማው” ማለት ነው፤ ለቁስጥንጥንያ። የኦርቶዶክስ ጠላት የሆኑት ቱርኮች ግሪክ ኦርቶዶክሶችን የጎዱ ስለመሰላቸው ነበር ቁስጥንጥንያን ኢስታንቡል ብለው የሰየሙት። ልከ በአገራችንም ከሃዲዎቹ የዋቄዮ አላህ ልጆች ኦርቶድክስ ኢትዮጵያን ያሸነፉ መስሎ ስለታያቸው አዲስ አበባን “ፊንፊኔ” ብለው ለመጥራት ይታገላሉ፤ ግን ፊንፊኔ የአማርኛ ቃል መሆኑን አላወቁም ነበር።
_____________________________________
Like this:
Like Loading...
Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: ሀጊያ ሶፊያ, ቁስጥንጥንያ, ቱርክ, ንጉሠ ነገሥት ዮስጢያኖስ, አብይ አህመድ, አዛን, ኢስታንቡል, እስልምና, ኮሮሞ ቫይረስ, ኮሮና ቫይረስ, የክርስቶስ ተቃዋሚ, ግሪክ, ግራኝ አህመድ, ፀረ-ክርስቶስ | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 30, 2020
ይሄ እኮ ሁሉም ሊያነሳውና ሊነጋገርበት የሚገባው ትልቅ መረጃ ነው። ምን እየተካሄደ ነው? ቤተ ክርስቲያን በማን እየተመራች ነው? አባቶች ምን እየጠበቁ ነው? ሌሎች መምህራን የት ገባችሁ? ማንንስ/ምንንስ እየፈራችሁ ነው? የቤተ ክርስቲያን ሜዲያዎች የት ተደበቃችሁ? ኧረ ባካችሁ ከምስራቅ አውሮፓ ኦርቶዶክስ አባቶች ተምራችሁ ይህን የአህዛብ መንጋ ህገ–ወጥ መንግስት በአግባቡ ገስጹት።
“ትንፋሽ የሌለው ሰው የሞተ እንደሆነ ሁሉ፣ የማትናገር ቤተክርስቲያንም የሞተች ነች” – አባ መዓዛ ክርስቶስ በየነ
______________________________
Like this:
Like Loading...
Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: ህገ-ወጥ መንግስት, መምህር ደረጀ, ቤተክርስቲያን መዝጋት, ኮሮና ቫይረስ, የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን, ፀረ-ተዋሕዶ ዘመቻ | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 13, 2020
👉 በዕለተ ረከበ ካህናት እና አቡዬ
______________________________
Like this:
Like Loading...
Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: መክፈት, መዝጋት, ሳሪስ አቦ, ቅዱስ ሲኖዶስ, ቤተ ክርስቲያን, ተዋሕዶ, ኦርቶዶክስ, ክርስትና, ኮሮና ቫይረስ | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 7, 2020
የታንዛኒያ ፕሬዝዳንት ጆን ማጉፉሊ የኮሮናቫይረስ ምርመራውን ትክክለኛነት ከተጠራጠሩ አንድ ቀን በኋላ ለኮሮኔቫቫይረስ ምርመራ ሀላፊነቱን የያዘው የታንዛኒያ ብሔራዊ የጤና ቤተ–ሙከራ ከሃላፊነት ተነስቷል።
በብሔራዊ ላቦራቶሪ ውስጥ የተለያዩ እንስሳት ፣ ፍራፍሬዎችና የተሽከርካሪ ዘይት በምስጢር ከተሞከሩ በኋላ ፕሬዚደንቱ እንዳስታወቁት በፍየልና ፓፓያ ላይ የተካሄደው የኮሮና ፍተሻ አዎንታዊ ውጤቶችን በመመለሳቸው፤ ማለትም በኮሮናቫይረስ መለከፋቸውን በማስየቱ የሚደረገው ምርመራና የመርመሪያ መሣሪዎቹ ከንቱ ናቸው በዚህ መልክ ምርመራ ማድረግ አያስፈልግም ብለዋል።
ፕሬዝዳንቱ አክለውም እንዳሉት በቫይረሱ ተለከፈዋል የተባሉት ሰዎች በበሽታው ላይታመሙ ይችላሉ። በቤተ ሙከራ መሣሪያዎች እና ቴክኒሻኖች ተአማኒነት ላይ ያላቸውን ጥርጣሬ በይፋ አሳይተዋል፡፡
_______________________________
Like this:
Like Loading...
Posted in Curiosity, Ethiopia, Health, Infos | Tagged: ባዮሎጃዊ መሣሪያ, ቤተ ሙከራዎች, ታንዛኒያ, ኮሮና ቫይረስ, ወረርሽኝ, ፍየሎች, ፓፓያ, ፪ሺ፲፪, Coronavirus, COVID-19, John Magufuli, Tanzania | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 6, 2020
ቪዲዮው የሚያሳያው በዓለም ድንቅ ከሆኑት ካቴድራሎች መካከል አንዱ በሆነው በኮሎኝ ከተማ ካቴድራል ቅዳሴ ሲካሄድ ነው። ምዕመናን ቀስበቀስ ወደ ቤተ ክርስቲያን መግባት ጀምረዋል።
👉 ጀርመን
- 👉 170,000 በቫይረሱ ተጠቅተዋል
- 👉 130,000 ከፋይረሱ አገግመዋል
- 👉 7,000 በቫይረሱ ሞተዋል
ጀርመናውያን በብዛት “ክርስቲያኖችን” ቢሆኑም ለበዓላት ካልሆነ ወደ ቤተ ክርስቲያን እምብዛም አይሄዱም። እንደዛም ሆኖ፤ ለሰንበትና ለበዓላት የገባያ ቦታዎች ዝግ ናቸው።
👉 ኢትዮጵያ
በአውሮፕላን ያስገቡት ካልሆነ በቀር ኮሮና የሚባል ቫይረስ በኢትዮጵያ የለም፤ በሌላ ነገር እንጅ በኮሮና የሞተ ሰውም የለም። ቤተ ክርስቲያን የሚያዘወተረው የአማኞች ቍጥር በዓለም ከፍተኛው እንደሆነ በሚነገርባት ክርስቲያን ኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያንን ዘግተዋል። ታሪክ የማይረሳው ትልቅ ቅሌት!
___________________________
Like this:
Like Loading...
Posted in Ethiopia, Faith, Health | Tagged: ቅዳሴ, ቤተ ክርስቲያን, ኢትዮጵያ, ክርስትና, ኮሮና ቫይረስ, ወረርሽኝ, ዘመነ ኮሮና, ጀርመን, ፪ሺ፲፪, Cathedral, Cologne, COVID-19, Germany | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 6, 2020
የብሪታኒያ ፎረንሲክ ነርሷ ራሄል ሴለር ለቢቢሲ በሰጠችው ቃለ መጠይቅ ነው አምልጧት የተናገራቸው። “ሰው፡ በተለይ አረጋውያን ገና መበከልና መገደል አለባቸው” ማለቷ ነው። እነዚህ አረመኔዎች!
______________________________
Like this:
Like Loading...
Posted in Conspiracies, Ethiopia, Health, Infos | Tagged: መበከል, ብሪታኒያ, ነርስ, አረጋውያን, ክርስትና, ኮሮና ቫይረስ, ወረርሽኝ, ዘመነ ኮሮና, ግድያ, ፪ሺ፲፪, COVID-19 | Leave a Comment »