Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ክፍፍል’

One of The Organizers of a Church Raid in Ukraine Dies on The Spot After Grabbing a Crucifix | Wow!

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 12, 2023

✞ አሳዛኝ ግን በጣም አስገራሚ ተዓምር፤ በዩክሬን ኪቭ ታሪካዊ ፔቸርስክ-ላቫራ ኦርቶዶክስ ገዳም ጥቃት አስተባባሪ ከሆኑት መካከል አንዱ የካህኑን መስቀል ይዞ መሬት ላይ ከጣለው በኋላ ህይወቱ አለፈ። ኃይለ መስቀል ማለት ይህ ነው!

ፈጣን ፍርድ፡-

በአካባቢው ያሉ ምስክሮች እንደሚሉት ሴምትሶቭ ገዳሙን ለመቆጣጠር ከመጡት ዘራፊዎች መካከል አንዱ ነበር። ከቀሳውስት ጋር በተካሄደው ግጭት ወቅት ሴምትሶቭ መስቀሉን ከካህኑ ነጥቆ መሬት ላይ ወረወረው። ከዚህ ክስተት በኋላ በድንገት የደም መፍሰስ ችግር አጋጥሞታል እና በቦታው ሞተ።

እንደነ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ያሉትን የክርስቶስ ተቃዋሚ ቆሻሾችማ ምን ዓይነት ፍርድ እንደሚጠብቃቸው መገመት አያዳግትም። ለጊዜው ይፈንጩ። ግራኝ የለመደውን ጭፍጨፋውን፣ ማስራቡንና ማሳደዱን ለመቀጠል ብሎም በትግራይ ከፈጸመው ካለፈው ወንጀሉ ሕዝቡንና ዓለምን ለማዘናጋት ሲል ከከሃዲዎቹ ከእነ ጌታቸው ረዳና ‘ክርስቲያን ታደለ’ ከተባለው ወስላታ ጋር ድራማ ሠራ፣ ከዚያም ልክ ከአራት ዓመታት በፊት ወደ አክሱም ጽዮን እና ላሊበላ አምርቶ አጋንንቱን እዚያ እንዳራገፋቸው፤ ተመሳሳይ ተልዕኮውን ለመፈጸም ወደ ጣና ገዳማትም አመራ። ግን እንዴት ፈቀዱለት? የመስቀሉንስ ኃይል እንዴት አላሳዩትም? ወይንስ ተገቢውን የድግምት ሥራ ሠርተውበታል? እስኪ ትንሽ እያስታወስን እናሳስብ፤ አክሱም ጽዮንን በኅዳር ጽዮን ዕለት፣ ማርያም ደንገላትን በቅድስት ማርያም ዕለት ለመጨፍጨፍ የወሰኑት፣ ቅዱስ ጊዮርጊስን በዕለቱና በአድዋው ድል አከባበር ወቅት በመድፈር ካህኑን የገደሉ፣ ምዕመናኑ በአስለቃሽ ጢስ የበከሉ፤ አሁን ደግሞ በተቀደሰው የሕማማት ሳምንት ሕዝብ ክርስቲያኑን በመግደል፣ በማሸበርና ሰላም በመንሳት ላይ ያሉት አረመኔ አረማውያን ጋላ-ኦሮሞዎች ወዮላቸው! ወዮላቸው! ወዮላቸው!

❖❖❖[የሐዋርያት ሥራ ምዕራፍ ፲፪]❖❖❖

  • ፲፱ ሄሮድስም አስፈልጎ ባጣው ጊዜ ጠባቂዎችን መረመረ ይገድሉአቸውም ዘንድ አዘዘ፤ ከይሁዳም ወደ ቂሣርያ ወርዶ በዚያ ተቀመጠ።
  • ፳ ከጢሮስና ከሲዶና ሰዎችም ጋር ተጣልቶ ነበር፤ በአንድ ልብ ሆነውም ወደ እርሱ መጡ፥ የንጉሥንም ቢትወደድ ብላስጦስን እሺ አሰኝተው ዕርቅ ለመኑ፥ አገራቸው ከንጉሥ አገር ምግብ ያገኝ ነበረና።
  • ፳፩ በተቀጠረ ቀንም ሄሮድስ ልብሰ መንግሥቱን ለብሶ በዙፋን ተቀመጠ እነርሱንም ተናገራቸው፤
  • ፳፪ ሕዝቡም። የእግዚአብሔር ድምፅ ነው የሰውም አይደለም ብለው ጮኹ።
  • ፳፫ ለእግዚአብሔርም ክብር ስላልሰጠ ያን ጊዜ የጌታ መልአክ መታው በትልም ተበልቶ ሞተ።
  • ፳፬ የእግዚአብሔር ቃል ግን ያድግና ይበዛ ነበር።

❖ ፈጣን ፍርድ

ፍትህ በዚህ ህይወት በጣም አስፈላጊና ወሳኝ ነገር ነው። አንባገነኖች እንደ ሄሮድስ በአስደናቂ ሁኔታ ሲሞቱ አናይም፤ ነገር ግን በአጽናፈ ሰማይ ውስጥ ፍትህ እንዳለ እናምናለን። የእግዚአብሔር ፍርድ እውነታ በመስቀል ላይ ይታያል። በእምነት ሁላችንም በእግዚአብሔር እንድንፈርድ እና የአምባገነኖች ጽንፈኛ ኃጢያት የሰው ልጅ አጠቃላይ ኃጢአተኝነት አካል ብቻ እንደሆነ እንቀበላለን። እዚህ በዩክሬን ወይም በሌላ ቦታ ሲከሰት እንደሚታየው በጊዜያዊ ፍርድ ማሳያ እምነታችን እምብዛም አይበረታታም። ኢየሱስ የአምላክ ፍርድ በሰዎች ላይ እንዴት እንደሚመጣ ያለጊዜው ስለምናደርገው መደምደሚያ ማስጠንቀቂያ ሰጥቶናል (ሉቃስ ፲፫፥፩፡፭)ነገር ግን ከኃጢአታችን ንስሐ መግባት ወይም መጥፋት እንዳለብንም ነግሮናል።

Instant Judgment:

According to local witnesses, Semtsov was one of the organizers of the raider seizure of the church. During the conflict Semtsov snatched the cross from the priest and threw it on the ground, after this incident he suddenly suffered a stroke and died on spot.

❖❖❖[Acts 12:19-24]❖❖❖

„After Herod had a thorough search made for him and did not find him, he cross-examined the guards and ordered that they be executed. Then Herod went from Judea to Caesarea and stayed there. He had been quarreling with the people of Tyre and Sidon; they now joined together and sought an audience with him. After securing the support of Blastus, a trusted personal servant of the king, they asked for peace, because they depended on the king’s country for their food supply. On the appointed day Herod, wearing his royal robes, sat on his throne and delivered a public address to the people. They shouted, “This is the voice of a god, not of a man.” Immediately, because Herod did not give praise to God, an angel of the Lord struck him down, and he was eaten by worms and died. But the word of God continued to spread and flourish.”

Justice is an important quest in this life. Rarely do we see tyrants die as dramatically as Herod, but we believe that there is justice at the heart of the universe. The reality of God’s judgment is seen at the cross. By faith we accept that we shall all be judged by God and that the extreme sins of tyrants are only a part of the general sinfulness of humankind. Rarely is our faith encouraged by a visible demonstration of temporal judgment as happens in today’s reading. Jesus gives us a warning about premature conclusions about how God’s judgment might fall on people (Luke 13:1-5), but he also tells us that we should repent of our sins or perish.

💭 Ukranian Orthodox Faithful Guarding Monastery Lavra, Blocking Zelenskyy’s Nazis From Entering

💭 Antichrist Zelensky: All Ukrainian Orthodox Monks Must Leave The Historic Kyiv-Pechersk Lavra Monastery

💭 የክርስቶስ ተቃዋሚአይሁድቮሎዲሚር ዘሌንስኪ፤ ሁሉም የዩክሬን ኦርቶዶክስ መነኮሳት አንድ ሺህ ዓመታት ያስቆጠረውን ታሪካዊውን የኪየቭፔቸርስክ ላቫራ የዋሻ ገዳምን መልቀቅ አለባቸውበማለት ትዕዛዝ አስተላለፈ።

💭 Ukraine: Antichrist Zelensky Puts Orthodox Church Leader Under House Arrest

💭 ዩክሬን: የክርስቶስ ተቃዋሚ ዘሌንስኪ የኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን መሪን በቤት እስር ቁጥጥር ስር አዋላቸው።

💭 Tucker: ‘No One Seems To Care That Zelenskyy Is Closing Down Orthodox Churches & Putting Christians in Jail’

💭 ተከር ካርልሰን፤ የዩክሬይኑ ናዚ መሪ ዘለንስኪ የኦርቶዶክስ አብያተ ክርስቲያናትን እየዘጋ ክርስቲያኖችን እያሰረ መሆኑን የሚያሳስበው ቡድን፣ ድርጅት ወይም ፖለቲከኛ ለምን ጠፋ?

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Ugly Zelensky Tags Senior Ukranian Orthodox Bishop With Ankle Monitor | Unbelievable!

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 3, 2023

😈 የክርስቶስ ተቃዋሚ ዘሌንስኪ ከፍተኛ የዩክሬን ኦርቶዶክስ ጳጳስ ለክትትልና ለመቆጣጠሪያ የሚያገለግል መሳሪያ ቁርጭምጭሚታቸው ላይ አሰረባቸው። ልክ እንደ አንድ ወንጀለኛ! የግራኝ አጋር ዘሌንስኪ በዩክሬን ኦርቶዶክስ ክርስቲያን ካህናት ላይ እያደረገ ያለው ነገር ይህን ነው። እግዚኦ!

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 😇 መርቆርዮስ 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

ከዩክሬን ፀረ-ኦርቶዶክስ ዘመቻ ጀርባ ያለውን ወንጀለኛ አውቃለሁ ፤ በዩክሬን እየተካሄደ ባለው ሃይማኖታዊ ጥቃት ዩናይትድ ስቴትስ ተባባሪ ነች፤” አለች ሩሲያ።

ዋሽንግተን የኪየቭን ፖሊሲዎች በሩሲያ ላይ እንደ መሳሪያ ትጠቀማለች!” ሲል የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ተናግሯል።

👉 This is what Zelenskyy is doing to Orthodox Christian Priests in the Ukraine

💭 The Nazi regime of Zelenskyy authorities have ordered the abbot of the Kiev Pechersk Lavra to stay away from the historic monastery.

A senior cleric in Ukraine’s most prominent Orthodox monastery, Metropolitan Pavel, has been placed under house arrest and barred from attending services for two months, amid an ongoing religious crackdown and attempts to evict hundreds of monks from the Kiev Pechersk Lavra.

At a pretrial detention hearing on Saturday, Metropolitan Pavel (secular name Pyotr Lebed), who is accused of harboring pro-Russian sentiment, was ordered to stay in a village 50km from the capital. The hearing was initially postponed after the 61-year-old cleric, who has served as abbot of the monastery since 1994, reported feeling unwell. However, he was brought to court again in the evening, and officially placed under house arrest for 60 days.

The authorities have placed a tracking device on his ankle, videos from the courtroom show. The judge denied Pavel’s plea to remain confined inside the monastery, but also refused the prosecutor’s request to ban him from sharing videos online.

👉 For the 2nd section, courtesy: TruNews

👉 Moscow Claims to Know Culprit Behind Religious Crackdown in Ukraine

Washington uses Kiev’s policies as a tool against Russia, the Foreign Ministry has said

The US is complicit in the ongoing religious crackdown in Ukraine, seeking to drive a wedge between the nation’s faithful as part of its anti-Russia foreign policy, Moscow’s Foreign Ministry said on Sunday.

In a statement, the ministry commented on the recent decision of the authorities in Kiev to place the abbot of the Kiev Pechersk Lavra – Ukraine’s most prominent Orthodox monastery – Metropolitan Pavel (secular name Pyotr Lebed) under house arrest. The senior cleric is suspected of harboring pro-Russian sentiment and inciting inter-religious hatred, which he denies.

This latest development, the statement reads, shows that Ukraine’s campaign to seize the Lavra “has come to a head.”

However, the ministry claimed that “it is no secret that [Ukrainian President Vladimir] Zelensky’s regime is not independent in its anti-church policy.”

A split in Orthodoxy, a blow to this sphere of life, is the goal proclaimed by Washington a long time ago,” the ministry stated, adding that the US has created a “perverted mechanism of direct and indirect influence on the confessional side of Kiev politics.”

Activities in this direction are supported by the US ambassador-at-large for international religious freedom and the Commission on International Religious Freedom, it added.

The ongoing situation with the Lavra and other churches in Ukraine “is of completely man-made nature and is a man-made incitement of religious hatred,” the ministry claimed.

Appointed by Washington… Ukraine’s incumbent fully understands his dependence on the US. He is pursuing an anti-Orthodox policy at the behest of the Americans who are solving anti-Russia tasks, once again using the Ukrainian administration as nothing more than a tool.”

The ministry added that Kiev’s religious policies affect not only the Orthodox faithful, pointing to reports of Islamophobia and anti-Semitism in the country.

In recent weeks, the Ukrainian authorities have conducted a massive crackdown on the Ukrainian Orthodox Church (UOC), which is suspected by Kiev of covertly supporting Russia, despite the fact that the church proclaimed its independence from Moscow after the start of the conflict in February 2022.

Last month, as part of the campaign against the UOC, the authorities demanded that the Lavra monks vacate the monastery, citing an alleged violation of a 2013 agreement which allowed the entity to administer the religious site. The UOC refused to comply, dismissing the order as unlawful.

Ukraine has long experienced religious tensions, with several entities claiming to be the true Orthodox Church. The two main rivals are the Ukrainian Orthodox Church and the Kiev-backed Orthodox Church of Ukraine (OCU), which is considered by the Russian Orthodox Church to be schismatic.

👉 Source: RT

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Ukraine: Antichrist Zelensky Puts Orthodox Church Leader Under House Arrest

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 2, 2023

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 😇 ተክለ ሐይማኖት 👉 መርቆርዮስ 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

💭 ዩክሬን: የክርስቶስ ተቃዋሚ ዘሌንስኪ የኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን መሪን በቤት እስር ቁጥጥር ስር አዋላቸው።

የኪቭ ከተማ ሜትሮፖሊታን ጳጳስ ፓቬል፣ የታሪካዊው ኪየቭፔቸርስክ ላቭራ ገዳም አበምኔት ናቸው።

ከዩክሬይን እስከ ኢትዮጵያ፣ ከአርሜኒያ እስከ አሜሪካ ሉሲፈራውያኑ በኦርቶዶክስ ቤተርስቲያን ላይ ጦርነቱን በማፋፋም ላይ ናቸው። በዩክሪየን ኢአማኒያኑ ናዚ የክርስቶስ ተቃዋሚዎች ናቸው የትንቢት መፈጸሚያዎች የሆኑት፤ በኢትዮጵያም ኢአማኒያኑ + መሀመዳውያኑ + ፋሺስት ጋላኦሮሞዎች ናቸው ተመሳሳይ ለገሃነም እሳት የሚያበቃ ዕጣ ፈንታ የደረሳቸው። ለጊዜው ይፈንጩ፤ ግን ወዮላቸው!

💭 Ukraine’s top security agency notified a top Orthodox priest Saturday that he was suspected of justifying Russia’s aggression, a criminal offense, amid a bitter dispute over a famed Orthodox monastery.

Metropolitan Pavel, the abbot of the Kyiv-Pechersk Lavra monastery, Ukraine’s most revered Orthodox site, has strongly resisted the authorities’ order to vacate the complex. Earlier in the week, he cursed Ukrainian President Volodymyr Zelenskyy, threatening him with damnation.

During a court hearing in the Ukrainian capital, the metropolitan strongly rejected the claim by the Security Service of Ukraine, known as the SBU, that he condoned Russia’s invasion. Pavel described the accusations against him as politically driven.

SBU agents raided his residence and prosecutors asked the court to put him under house arrest pending the investigation. The hearing was adjourned until Monday after the metropolitan said he wasn’t feeling well.

The monks in the monastery belong to the Ukrainian Orthodox Church, which has been accused of having links to Russia. The dispute surrounding the property, also known as Monastery of the Caves, is part of a wider religious conflict that has unfolded in parallel with the war.

The Ukrainian government has cracked down on the Ukrainian Orthodox Church over its historic ties to the Russian Orthodox Church, whose leader, Patriarch Kirill, has supported Russian President Vladimir Putin in the invasion of Ukraine.

The Ukrainian Orthodox Church has insisted that it’s loyal to Ukraine and has denounced the Russian invasion from the start. The church declared its independence from Moscow.

But Ukrainian security agencies have claimed that some in the UOC have maintained close ties with Moscow. They’ve raided numerous holy sites of the church and later posted photos of rubles, Russian passports and leaflets with messages from the Moscow patriarch as proof that some church officials have been loyal to Russia.

The Kyiv-Pechersk Lavra monastery is owned by the Ukrainian government, and the agency overseeing it notified the monks that it was terminating the lease and they had until Wednesday to leave the site.

Metropolitan Pavel told worshipers Wednesday that the monks would not leave pending the outcome of a lawsuit the UOC filed in a Kyiv court to stop the eviction.

The government claims that the monks violated their lease by making alterations to the historic site and other technical infractions. The monks rejected the claim as a pretext.

Many Orthodox communities in Ukraine have cut their ties with the UOC and transitioned to the rival Orthodox Church of Ukraine, which more than four years ago received recognition from the Ecumenical Patriarch of Constantinople.

Bartholomew I is considered the first among equals among the leaders of the Eastern Orthodox churches. Patriarch Kirill and most other Orthodox patriarchs have refused to accept his decision authorizing the second Ukrainian church.

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Ukranian Orthodox Faithful Guarding Monastery Lavra, Blocking Zelenskyy’s Nazis From Entering

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 30, 2023

The Faithful Are Singing The Jesus Prayer As They Guard Their Holy Site

ORTHODOXPHOBIANeo-Bolshevism in Ukraine & The West

💭 የኪየቭ ዋሻ ላቭራ መነኮሳት ከስቴቱ ባለስልጣናት ቢጠይቁም ትናንት ገዳሙን ለቀው ለመውጣት ፈቃደኛ አልሆኑም ። ንብረቱን ወደ ግዛቱ አጠቃቀሙ በይፋ ማዘዋወሩ ዛሬ እንዲጀምር ትላንት መልቀቅ ነበረባቸው።

👉 ገብርኤል 😇 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 መርቆርዮስ 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

የዩክሬን ኦርቶዶክስ ምዕመናን ታሪካዊውን የኪቭ ከተማ ገዳምን፤ ላቫራን የዜለንስኪ ናዚዎች እንዳይገቡ በማገድ ላይ ናቸው። ታማኞቹ ምዕመናን ቅዱስ ቦታቸውን ሲጠብቁ የኢየሱስን ጸሎት እየዘመሩ ነው።

የዘመኑ ቦልቪክ ዜሊንስኪ የአባቶቹን የእነ ሌኒንን እና ስታሊንን ፀረኦርቶዶክስ አቋም በመያዙ ልክ እንደ ግራኝ ለሕዝበ ክርስቲያኑ ጠላታቸው ነው።

እምደምናየው የፀረኦርቶዶክስ ጂሃዱ ከኪየቭ እስከ ካራቺ፣ ከኢየሩሳሌም እስከ አክሱም፣ ከዋሽንግተን እስከ ፔኪንግ፣ ከቫቲካን እስከ መካ፣ ከለንደን እስከ ሜልበርን፣ ከካውካስ ተራሮች እስከ አልፕ ተራሮች በመላው ዓለም በመጧጧፍ ላይ ነው።

በሃገራችን ቀንደኛዎቹ የኦርቶዶክስ ክርስትና ጠላቶች ጋላኦሮሞዎች፣ ኦሮማራዎች፣ ሻዕቢያዎች፣ ሕወሓቶች፣ ብአዴኖች፣ አብኖች፣ ኢዜማዎች ወዘተ ናቸው።

የኦርቶዶክስ ክርስቲያኖችን ቍጥር ለመቀነስ ብሎም ዜሮ ለማድረግ ሲሉ በጋራ የዘር ማጥፋት ጦርነቱን በሰሜኑ የሚያካሂዱት አረመኔዎቹ እነ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ፣ ሽመልስ እብዱሳ፣ አዳነች እባቤ፣ ታመቀ መኮነን ሀሰን፣ አገኘሁ ተሻገር፣ ይልቃል ዝቃለ፣ ኦቦ ስብሃት፣ ጌታቸው አራዳ፣ ደብረ ሲዖል ወዘተ ባፋጣኝ መደፋት የሚገባቸው የአክሱማዊቷ ኢትዮጵያና የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ክርስትና ቀንደኛ ጠላቶች ናቸው። የመሰቀያ ጊዜያቸው እንጂ የመሳለቂያ ጊዚያቸው እያከተመ ነው!

እነዚህ ግለሰቦችና ዘጠና አምስት በመቶ የሚሆኑት ልሂቃኑ፣ ፓርቲዎችና የከንቱ ሜዲያ ለፍላፊዎች የ666ቱን ክትባት ተከትበውና ተጨማሪ የአእምሮ መቆጣጠሪያ ቺፕ ተቀብሮባቸው ክርስቲያኑን የኢትዮጵያ ሕዝብ ለመበከል ብሎም ለማጥፋት ሌት ተቀን የሚሠሩ አደገኛ ጠላቶች ናቸው።

The monks of the Kiev Caves Lavra refused to evacuate the monastery yesterday, despite the demand from state authorities. They were to leave yesterday, so that the official transfer of the property back to the usage of the state could begin today.

Recall that the Kiev Caves Lavra is legally owned and operated as a museum by the state, which previously leased its usage to the Ukrainian Orthodox Church. However, as the war continues in Ukraine, the state has chosen to see the clergy and faithful of the UOC as state enemies.

Thousands of faithful filled the Lavra yesterday, unsure of what to expect. In the end, the state made no moves yesterday, but the faithful spent the night in one of the churches of the Lavra, in case of an attempted nighttime seizure, reports the Ukrainian outlet Strana.

His Beatitude Metropolitan Onuphry of Kiev and All Ukraine celebrated the Presanctified Liturgy in the Holy Cross Church in the Lavra, which was overflowing with people.

The abbot, Metropolitan Pavel, called on all to stand up and come defend the Lavra against the attacks of the state. He said that they will not allow the members of the Museum commission onto the territory of the Lavra until there is a corresponding court order.

Meanwhile, a Kiev court opened proceedings yesterday on the Lavra’s claim against the Museum regarding the illegal termination of the Church’s lease.

However, members of the Museum’s Commission arrived at the Lavra this morning, but the faithful are blocking them from carrying out their “inspection” of the territory, according to videos posted by Strana.

👉 Courtesy: Orthodox Christianity

💭 It’s Friday the 13th: Ukraine’s President Zelensky Has Stripped Ukrainian Citizenship From 13 Orthodox Clergy

💭 ዛሬ ቀኑ አርብ ፲፫/13 ኛው ነው የዩክሬኑ ፕሬዝዳንት ዘለንስኪ የዩክሬን ዜግነት፲፫/13 የኦርቶዶክስ ቀሳውስት ነጠቀ

💭 Antichrist Zelensky: All Ukrainian Orthodox Monks Must Leave The Historic Kyiv-Pechersk Lavra Monastery

💭 የክርስቶስ ተቃዋሚአይሁድቮሎዲሚር ዘሌንስኪ፤ ሁሉም የዩክሬን ኦርቶዶክስ መነኮሳት አንድ ሺህ ዓመታት ያስቆጠረውን ታሪካዊውን የኪየቭፔቸርስክ ላቫራ የዋሻ ገዳምን መልቀቅ አለባቸውበማለት ትዕዛዝ አስተላለፈ።

💭 Tucker Carlson: Why is Neo-Bolshevik President Zelenskyy Banning Orthodox Christianity in Ukraine?

💭 ታከር ካርልሰን፤ ለምንድነው ኒዮቦልሼቪኩ የይክሬን ፕሬዝዳንት ዘለንስኪ የኦርቶዶክስ ክርስትናን በዩክሬን የሚከለክላት?

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Antichrist Zelensky: All Ukrainian Orthodox Monks Must Leave The Historic Kyiv-Pechersk Lavra Monastery

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 13, 2023

😈 የክርስቶስ ተቃዋሚው ‘አይሁድ’ ቮሎዲሚር ዘሌንስኪ፤ “ሁሉም የዩክሬን ኦርቶዶክስ መነኮሳት አንድ ሺህ ዓመታት ያስቆጠረውን ታሪካዊውን የኪየቭ-ፔቸርስክ ላቫራ የዋሻ ገዳምን መልቀቅ አለባቸው” በማለት ትዕዛዝ አስተላለፈ። በቪዲዮው ላይ እንደሚታየው ከሦስት ወራት በፊት የናዚው ዩክሬይን አገዛዝ ወታድሮችና ፖሊሶች ይህን ጥንታዊ ገዳም እንዲወርሩ አድርጎ ነበር።

🐐 የፍየል ብሔሮች በበግ ብሔሮች ላይ ተነስተዋል 🐑

ልክ በእኛም ሃገር፤ በኦርቶዶክሱ ዓለም ላይ ጂሃድ ባወጁት ሉሲፈራውያኑ የሚመሩት ጋላኦሮሞዎቹ ልክ እነዚህ ዩክሬናውያን ናዚዎች የሚፈጽሙትን ዓይነት ዲያብሎሳዊ ተግባር በመላው ዓለም ባሉ ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች ላይ እየፈጸሙ ያሉት። አሁንማ ሁሉንም ጥቃታቸውን በግልጽ ነው እየሠነዘሩ ያሉት። ለዚህም ነው የዩክሬይን ናዚዎች እና የጋላኦሮሞ ፋሺስቶች እንዲሁም ታች ቀደም ሲል የተጠቀሱት የፍየል ብሔሮች በጣም ተመሳሳይ ናቸው የምለው። “ሌባው ሊሰርቅና ሊያርድ ሊያጠፋም እንጂ ስለ ሌላ አይመጣም”[የዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ ፲፥፲]

😈 በወንድማማች መካከል ጠብን የሚዘሩት እንደ ዜሊንስኪ እና ግራኝ አብዮት አህመድ ላሉ የዲያብሎስ ጭፍሮች ወዮላቸው!

❖❖❖[መጽሐፈ ምሳሌ ምዕራፍ ፮፥፲፮]❖❖❖

እግዚአብሔር የሚጠላቸው ስድስት ነገሮች ናቸው፥ ሰባትንም ነፍሱ አጥብቃ ትጸየፈዋለች፤ በሐሰት የሚናገር ሐሰተኛ ምስክር በወንድማማች መካከልም ጠብን የሚዘራ…”

😈 Woe to the Romans who sow discord among brothers!

❖❖❖[Proverbs 6:16-19]❖❖❖

“There are six things that the Lord hates, seven that are an abomination to him: haughty eyes, a lying tongue, and hands that shed innocent blood, a heart that devises wicked plans, feet that make haste to run to evil, a false witness who breathes out lies, and one who sows discord among brothers.”

💭 The government of Ukraine has ordered that all Ukrainian Orthodox monks must leave the Kyiv-Pechersk Lavra 1,000-year-old Orthodox Christian monastery, one of the most preeminent monasteries in Eastern Orthodox Christianity and the most prominent monastery in Ukraine, because they are under the Moscow Patriarchate and not under the Kiev Patriarchate. Oleksandr Tkachenko, Ukraine’s Minister of Culture and Information Policy, declared:

“The agreement for the free use of the Kyiv-Pechersk Lavra by the UOC will be terminated on 29 March 2023. This applies to all Lavra premises rented by the UOC.

Today, on 10 March 2023, the National Kyiv-Pechersk Historical and Cultural Reserve gave notice to the UOC’s Holy Dormition Kyiv-Pechersk Lavra (the men’s monastery) to terminate the agreement on the free use of religious buildings and other state property.

This notice is based on the conclusions of the Interagency Working Group, which, in the course of its work, found that the monastery had violated the terms of the agreement on the use of state property. A number of violations of the terms of use of state property have been established. The Ministry of Culture and Information Policy has set out its position in a letter.”

The monks have refused to leave, arguing that there are no legal grounds for the demand to leave the monastery. The order goes back to a commission established under President Vladimir Zelensky’s decree.

Ukrainian intelligence considers priests under the Moscow Patriarchate to be enemy agents. In 2022, Ukrainian intelligence opened 52 criminal cases involving 55 clergymen of the Ukrainian Orthodox Church of the Moscow Patriarchate, including 14 bishops. Not only has the Ukrainian government imposed sanctions on the Russian Orthodox Church, but has also banned 200 Russian Orthodox clerics from entering Ukraine. The head of the Ukrainian Orthodox Church, Metropolitan Kliment, stated that the demand to leave the monastery “does not mean anything” and amounts to “opinions of the director of the preserve, not supported by legal arguments.” “How can we leave?” said the metropolitan. “We are responsible for this heritage that we have guarded for decades. And now we must leave it to its destroyers?” The Zelensky regime has repeatedly accused the clergy of the Ukrainian Orthodox Church (under the Moscow patriarchate) of being “Russian sympathizers”. The Ukrainian government rather supports the “Orthodox Church of Ukraine” (OCU) – a non-canonical organization that was founded under the government of President Pyotr Poroshenko after the Maidan revolution in 2014.

Russian Foreign Ministry spokeswoman Maria Zakharova expressed her disdain over the persecution of the Ukrainian Orthodox, saying: “Has the State Department heard about this?” she said. “This time they won’t manage to ‘not see’ the persecution of the Ukrainian Orthodox Church.”

According to Sputnik International:

The monastery was closed in Soviet times, but back in Soviet times it was returned to the use of the Russian Orthodox Church. In 1988, the work of the monastery and the Theological Seminary was resumed: the authorities transferred ground structures and distant caves to the Church, and in 1990, the nearby caves. In 1990, UNESCO added the Kiev Pechersk Lavra to the List of World Heritage Sites. From 1994 to this day, the abbot of the Lavra is Metropolitan Pavel (Lebed).

Pressure on the canonical Ukrainian Orthodox Church, the largest in the country, to which millions of believers identify themselves, began in the 1990s from nationalists and schismatics. By 2018, this turned into a large-scale state campaign, the authorities created a “rival” to the UOC, the Orthodox Church of Ukraine (OCU), from schismatic organizations.

At the same time, an media campaign began against the UOC, with mass raids of its churches, their “voluntary re-registration” to the OCU with the approval of the authorities, attacks by nationalists and schismatics on the clergy and believers with impunity.

In 2022, the Ukrainian authorities organized the largest wave of persecution of the UOC in the recent history of the country. Referring to its connection with Russia, local authorities in different regions of Ukraine decided to ban the activities of the UOC, and a bill on its actual ban in Ukraine was submitted to the country’s parliament. State sanctions have been imposed on some representatives of UOC clergy. The Security Service of Ukraine began to open criminal cases against UOC bishops priests and conduct searches in churches and monasteries to find “evidence of anti-Ukrainian activities.”

This news story sounds like something out of Calles’s Mexico or Bolshevik Russia, wherein the state looked for reasons to persecute the Church. This hatred in Ukraine has been going on for decades. In 2008, Iryna Farion, another Ukrainian nationalist leader, said: “I think that the structure that calls itself a Moscow Patriarchate has nothing to do with Christianity. It is one of the greatest threats for independent and self-sustained development of Ukraine. As long as this institution occupies the Kyiv Pecherska Lavra [an ancient monastery in Ukraine], a Ukrainian will be enslaved.”

In July of 2010, when Patriarch Kirill visited Ukraine, Ukrainian nationalists met him with signs that said, “Down with Moscow Colonizer Priest,” “Ukrainian Orthodox Church against Moscow Heresy,” and “Moscow Patriarchate — Spiritual Occupant”. On May of 2012, around thirty Ukrainian nationalists attacked a church in the Dnieper part of Kiev. They vandalized Christian symbols, destroyed the altar, damaged the Crucifix and icons and threatened the clergy. In the name of the nation, they became antichrist. In April of 2013, three hundred Ukrainian nationalists, carrying the flags of the Svoboda party, tried to storm a church in Novo-Arkhangelsk. They broke the gates and the doors of the church and tried to hit the clergy who were in the courtyard of the church (see Byshok & Kochetkov, Neo-Nazis & Euromaidan, pp. 71-72)

With such religious tension and jingoism, the country is like a room full of gasoline; all it takes is for one to throw in the lighted match of nationalist provocation and the place will implode. I fear that a massacre of Orthodox Christians — something like what happened to Poles in Wolyn — will take place.

Religious nationalism is the desire of certain elements within NATO. When Turkey and the United States supposedly negotiated for the release of pastor Andrew Brunson, part of the deal was that Turkey would pressure the Orthodox church in Istanbul (the center for Eastern Orthodox Christianity) to make a Ukrainian Orthodox Church that would be independent of the Moscow Patriarchate. According to a report from Modern Diplomacy:

One of Washington’s main conditions for lifting the sanctions is Brunson’s release. However, there is another one – the autocephaly for the Ukrainian Orthodox Church (UOC), the author states.

In April, Kyiv, which strives to break away from the Russian Orthodox Church and create an independent Ukrainian Church, addressed the Ecumenical Patriarchate with an appeal to grant the autocephaly. According to Patriarch Bartholomew, who delivered a speech after the recent Sunday service, the still-ongoing official process is to yield the results shortly.

The previous week, in an interview to BBC Ukraine, the leader of Crimean Tatars and a member of the Ukrainian Parliament Mustafa Dzhemilev said that President Erdogan had confirmed his support in the process of granting autocephaly to the Ukrainian Church. “I told him that today Moscow is like a Mecca for the Orthodox but after the UOC becomes independent Istanbul will take the place of Moscow,” Dzhemilev noticed. According to him, when he and Ukrainian president Poroshenko met with Erdogan on July 12, the Turkish leader assured that he would do “everything possible” for the Ukrainian autocephaly and said that he understood the importance of this issue for the Crimean Tatars.

Religious nationalism and tensions in Ukraine are very real. I am afraid that the Ukrainian nationalist lunatics will one day commit a horrendous massacre (at the level of Wolyn) to the Orthodox Christians simply because they are under the Moscow Church.

👉 Courtesy: Shoebat.com

The Ukrainian Government Makes This Order To Ukrainian Orthodox Christians: ‘All Ukrainian Orthodox Christian Monks Must Leave One Of The Most Preeminent Monasteries In Ukraine.’

Kiev Pechersk Lavra Monastery

Kiev Pechersk Lavra also known as the Kiev Monastery of the Caves, is a historic Eastern Orthodox Christian monastery which gave its name to one of the city districts where it is located in Kyiv.

Since its foundation as the cave monastery in 1051, the Lavra has been a preeminent center of Eastern Orthodox Christianity in Eastern Europe. Together with the Saint Sophia Cathedral, it is inscribed as a UNESCO World Heritage Site. The monastery complex is considered a separate national historic-cultural preserve (sanctuary), the national status to which was granted on 13 March 1996. The Lavra is not only located in another part of the city but is part of a different national sanctuary than Saint Sophia Cathedral. While being a cultural attraction, the monastery is once again active, with over 100 monks in residence. It was named one of the Seven Wonders of Ukraine on 21 August 2007, based on voting by experts and the internet community.

Currently, the jurisdiction over the site is divided between the state museum, National Kyiv-Pechersk Historic-Cultural Preserve, and the Ukrainian Orthodox Church (Moscow Patriarchate) as the site of the chief monastery of that Church and the residence of its leader, Onufrius, Metropolitan of Kyiv and All Ukraine.

💭 Tucker Carlson: Why is Neo-Bolshevik President Zelenskyy Banning Orthodox Christianity in Ukraine?

💭 ታከር ካርልሰን፤ ለምንድነው ኒዮቦልሼቪኩ የይክሬን ፕሬዝዳንት ዘለንስኪ የኦርቶዶክስ ክርስትናን በዩክሬን የሚከለክላት?

💭 Tucker Carlson: Zelenskyy’s cabinet is devising ways to punish Christians

Fox News host Tucker Carlson gives his take on the Russia-Ukraine conflict and American worship of Zelenskyy.

👉 በዩክሬን፣ በሩሲያ፣ በአርሜኒያ፣ በሰርቢያ፣ በማቄዶኒያ፣ በቆጵሮስ፣ በሶሪያ፣ በኦራቅ፣ በግብጽና በሃገራችን ኢትዮጵያ ሉሲፈራውያን እየተዋጉ ያሉት ኦርቶዶክስ ክርስናን ነው።

👉 የሚከተለው ጽሑፍ ባለፈው ወር ላይ የቀረበ ነው፤

💭 ሁልጊዜ ከማልረሳቸው ነገሮች መካከል አንዱ፤ ገና የአስራ አምስት ዓመት ልጅ እያለሁ በዓለማችን ዙሪያ በሚካሄዱት ሁኔታዎች ላይ ከፍተኛ የማወቅ ጉጉት ነበረኝ፤ የእያንዳንዱን አገር ዋና ከተማ ከእነ መሪያቸው ለመሸምደድም በቅቼ ነበር፤ ታዲያ ያኔ በተለያዩ አገራት የመዘዋወር አጋጣሚው ስለነበረኝ በተለይ ዘረኞችና ጎሰኞች አገራትን በታታኞቹ በሆኑት ሕዝቦች ላይ ሳጠና የመጡልኝ፤

  • ☆ በእኛ ሃገር፤ ጋላ-ኦሮሞዎች እና ‘ኤርትራውያን’
  • ☆ በስፔይን፤ ባስኮችና ካታላኖች
  • ☆ በጀርመን፤ ባቫራውያን (ሙኒክ ከተማ)
  • ☆ በስዊዘርላንድ፤ በሮማንዲ ያሉ ፈረንሳይኛ ተናጋሪዎች
  • ☆ በሶቪየት ሕብረት/ሩሲያ፤ ዪክሬይናውያን
  • ☆ በዩጎዝላቪያ፤ የክሮኤሽያ ክሮአቶች
  • ☆ በቤልጂም፤ የደቡብ ቫሎኒያ ፈረንሳይኛ ተናጋሪዎች
  • ☆ በብሪታኒያ፤ ስኮትላንዳውያን
  • ☆ በአሜሪካ፤ ቴክሳሳውያን
  • ☆ በካናዳ፤ በኩቤክ ያሉ ፈረንሳይኛ ተናጋሪዎች

😈 ታዲያ እነዚህ የየሃገራቱ ጠንቆች፣ የአንድነትና የክርስትና ጠላቶች መሆናቸውን ዛሬ በደንብ መረጋገጡን ሳውቅ ያኔ የጠቆመኝ ኃይል ዛሬም አብሮኝ ያለው መሆኑን አምኛለሁ።

❖❖❖ [ወደ ሮሜ ሰዎች ምዕራፍ ፲፮፥፲፯] ❖❖❖

ነገር ግን፥ ወንድሞች ሆይ፥ እናንተ የተማራችሁትን ትምህርት የሚቃወሙትን መለያየትንና ማሰናከያን የሚያደርጉትን ሰዎች እንድትመለከቱ እለምናችኋለሁ፥ ከእነርሱ ዘንድ ፈቀቅ በሉ፤”

💭 ‘Bolshevist’ Congressman Jamie Raskin Calls to Destroy ‘Orthodox Christian’ Russia by Jihad

💭 Anti-Orthodox Conspiracy: NATO ‘Ready to Act’ in KOSOVO if Tensions with SERBIA Escalate

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

‘Schism Plain and Simple’ – German Catholic Bishops Vote to Bless Same-Sex Unions

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 13, 2023

💭 ከባድ ሃጢዓት፤ የጀርመን ካቶሊክ ጳጳሳት የተመሳሳይ ጾታ ጋብቻን ለመባረክ ድምጽ ሰጥተዋል

💭 German Catholic bishops have voted to bless same-sex marriages as part of the German Church’s Synodal Assembly, with blessings set to be introduced in March of 2026. Some have called the move schismatic.

The Synodal Assembly on the Reform of the Catholic Church voted in Frankfurt, Germany, to bless same-sex couples on Friday, with 176 of the 202 assembly members voting for the proposal, including two-thirds of the bishops in attendance.

According to a report from the newspaper Donaukurier, same-sex blessings have already been going on in the German church — but were in a canonical grey area and took place in private, rather than openly in churches.

The move stands in direct contradiction to the Vatican, which has explicitly declared that “the Church does not have, and cannot have, the power to bless unions of persons of the same sex.”

The Vatican argued that while God and the Church can bless individuals, including homosexuals, it cannot bless sin, including sexual activity that takes place outside of a valid marriage.

The issue of same-sex couple blessings is one of the main demands from the German Synodal Path, a series of conferences of the Catholic Church in Germany since 2019 that have been looking to greatly transform the Church.

The Synodal Way has proposed radical reforms, such as ordaining priestesses, declaring homosexual acts not to be sinful, and allowing all priests to be married.

According to the Catholic news website The Pillar, bishops in the Flemish region of Belgium have also been blessing same-sex unions since last year in September.

Bishop Johan Bonny claimed that despite the Vatican’s stance against the blessings of same-sex couples, Pope Francis had not commented on the issue and indicated that it was up to local bishops to decide.

Other bishops, however, have slammed the Germans, including U.S. Bishop Joseph Strickland, who stated on Twitter: “This action is schism plain & simple. As the Vatican made clear months ago, ‘We cannot bless sin’. The 38 bishops who voted for this need to repent and return to the Catholic Church, the Bride of Christ.”

“The president of every Bishop’s Conference around the world should denounce the schismatic vote of the 38 German bishops who have voted to bless same sex unions. We must speak out and call them to return to Catholic teaching. They have hardened their hearts to the Truth,” he added.

Last month, members of the Synodal Way, four women, announced they were quitting the assembly due to fundamental disagreements regarding the direction of the assembly and claiming it was looking to fundamentally change the Church.

The women also noted that major concerns about the Synodal Way from Pope Francis and the Vatican had been kept from participants.

The controversial vote comes just weeks after the Church of England also voted to bless same-sex marriages, with many of the conservative branches of the Anglican Communion reacting highly negatively to the vote.

Some Anglican bishops have even declared that they no longer recognize Archbishop of Canterbury Justin Welby as the de facto leader of the Anglican Communion or first among equals among Anglican bishops.

💭 Selected Comments from Breitbart

– It’s schismatic and heretical.

– Let’s face it: The very nature of our CULTURE is schismatic, whereby half the population is following a “New! Improved!” value system and the other half is sticking with tradition. Because all progressivism is based upon idealism and not fact, it is doomed to failure. The question is: how long?

– Any normal pope would have squashed this. The church is in deep trouble as long as Borgoglio is running things.

– These so called bishops can bless all they want to but it changes nothing. God will not bless sin. Never has and never will. One verse of scripture comes to mind. “Woe unto him that says bad is good and good is bad. Emphasis on the word WOE.

– Churches that bless homosexual marriage are apostate and false teachers. They have clearly chosen to respect people’s feelings more than God’s law.

– The end of The Roman Empire. Next it will be legalizing pedophilia. The church has fallen as a victim of liberal mental disorder.

– Seems like Lucifer is winning currently.

– He has been winning in all false religions since Nimrods time. He will continue to do so until, God uses the UN to destroy all of them just before the system ends.

👉 Courtesy: BreitbartNews

______________

Posted in Ethiopia, Faith, News/ዜና | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ቅዱስ ኡራኤል ኢትዮጵያን የቃል ኪዳን ሃገርሽ ብሎ ለጽዮን ማርያም ሰጥቷታል፤ መሬቱ የእግዚአብሔር እንጅ ‘ኬኛ!’ አይደለም

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 30, 2022

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 😇 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

❖❖❖ የሰው አሸናፊ የለም ፥ ሁሌ አሸናፊው እግዚአብሔር ብቻ ነው❖❖❖

አውቀውትም ሆነ ሳያውቁት ኢትዮጵያን ለማፍረስ ተግተው እየሠሩ ያሉትና የኤዶማውያኑ ምዕራባውያንና የእስማኤላውያኑ ምስራቃውያን ወኪሎች የሆኑት “የወልቃይት አስመላሽ ኮሚቴ” አባላትና ሲ.አይ.ኤ ያደራጃቸው እንደ ኢትዮ360 ያሉ ከሃዲ ጎሠኛ የኦሮማራ ሜዲያዎች ይህን ሰምተውት ይሆን?

መሬቱም፣ አፈሩም፣ ውሃውም፣ አየሩም፣ ሃገርም የእግዚአብሔር ነው። ታዲያ በእግዚአብሔር ምድር ላይ፣ በእግዚአብሔር ሃገር ላይ፣ የኛ መሬትና ሃገር ባልሆነ ለምንድን ነው፤ “ይህ የአማራ፣ የትግሬ፣ የኦሮሞ፣ የሶማሌ ወዘተ መሬት ነው ሻንጣህን ጠቅልለህ ከዚህ ውጣ፣ ኬኛ፣ እርስቴ” እየተባባልን የራሳችን ባልሆነው ለምን እንበላላለን? ሰይጣን አዕምሯችንን እየሰለበና የእኛ ባልሆነው እያባለን ስለሆነ እንጂ ዓለም ሁሉ እኮ የእግዚአብሔር ናት፣ ሃገር የተባለነው ከዘረኝነት የጸዳነው እኛ ክርስቲያኖች ነን። አገራችን ምድር ላይ አይደለም፤ ሰማይ ላይ ነው!

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ፈተና በኦርቶዶክሱ ዓለም | የሩሲያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ከእስክንድርያ ፓትርያርክ ጋር የነበራትን ግንኙነት አቋረጠች

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 27, 2019

የሩሲያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን የዩክሬን አዲስ ገለልተኛ የኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን እውቅና ለመስጠት ውሳኔዋን ተከትሎ በአፍሪካ ከምስራቅ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን መሪ ጋር ግንኙነቱን አቋርጣለች።

በምስራቁ ግሪክ ኦርቶዶክስ የግብጽና መላው አፍሪቃ ፓትሪያርክ ለዩክሬን ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን እውቅና መስጠታቸውን ተከትሎ ነው የሩሲያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ግንኙነትን ለማቋረጥ የወሰነችው።

የ የሞስኮና መላው ሩስያ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ በትናንትናው ሐሙስ መገባደጃ ላይ በግብጽ የእስክንድርያውና መላው አፍሪቃ ጳጳስ ከቴዎድሮስ ፪ኛ ጋር ያሉትን ሁሉንም ግንኙነቶች ለማቋረጥ ወስናለች፡

ሆኖም ውሳኔውን ከማይደግፉት የግብጽ ቤተክርስቲያን ቀሳውስት ጋር በህብረት እንደምትቆይ ገልጻለች፡፡

ቅዱስ ሲኖዶስም በአፍሪቃ የሚገኙ የአኅጉር ስብከት አገልግሎቶች ከእስክንድርያ ፓትርያርክ መስተደዳደር እንዲወገድ እና በቀጥታ በሩሲያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ፓትርያርክ ኪሪል አመራር ሥር እንዲሆኑ ወስኗል፡፡

እርምጃው የጥር ወር ውሳኔን ተከትሎ ከሩሲያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ጋር ለዘመናት የኖረችውን የዩክሬን አዲሱ የኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያንን ከመላው ሩሲያ ኦሮቶዶክስ ቤተክርስቲያን እንድትገነጠልና ነፃነትም እንዲሰጣት ለማድረግ የቁስጥንጥንያውን ፓትርያርኩ ባቶሎሜው የመጀመሪያውን ውሳኔ ተከትሎ ነው፡፡

ወገኖቼ፡ ይህ የክፍፍል ወረርሽኝ ቀላል ነገር እንዳይመስለን። ሁላችንንም የሚመለከት ጉዳይ ነውና። ምንም እንኳን በእስክንድርያ ተቀማጭነት ያላት የምስራቁ ግሪክ ኦርቶዶክስ የግብጽና መላው አፍሪቃ ቤተክርስቲያን ከኮፕት ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን የተለየች ብትሆንም የግብጽም ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን አንዳንድ ደስ የማያሰኙ አካሄዶችን ስትራመድ ትታያለች። በአረብ ሙስሊሞች ተጽእኖ ሥር የወደቀችው ይህች ታሪካዊት ቤተክርስቲያን በጣም ብዙ ፈተናዎችን በመጋፈጥ ላይ ነች።

የግብጻውያን ትንኮሳ የቆየና የኖረ ነው። ኢትዮጵያ መንግሥቷ የደከመ ሲመስላቸው አጋጣሚውን እየተጠቀሙ የግል ንብረቶቻችንና ይዞታዎቻችንን በሙሉ ሲነጥቁን፣ አባቶቻችንን ሲያንገላቱና ሲደበድቡ (አቡነ ማትያስ ያውቁታል)የኖሩ መሆናቸው የሚታወቅ ነው።

በኢትዮጵያውያን ዘንድ በተለየ ቅድስና የሚታዩት ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ሺኖዳ ሳይቀር የኢትዮጵያን ገዳማት “ለመንጠቅ”ቅሽሽ ሳይላቸው አልፈዋል። አንዳንዴ ግብጻውያን በኢትዮጵያ ቤተክርስቲያን ላይ የሚፈጽሙትን ግፍ (አር ሱልጣን)ለሚያይ ሰው የግብጻውያን ክርስትና በአፍንጫዬ ይውጣ ነው የሚያሰኘው። በአህዛብ ተጽእኖ ሥር እንደወደቁ ነው የሚያሳየው። ከአህያ ጋር የዋለችእንዲሉ። ከዱር አህያው ከእስማኤል ጋር አብሮ መኖር እንዲህ ያደርጋልና።

እኔ በግሌ በጣም የማከብራቸው የቀድሞው የግብጽ ፓትርያርክ አቡነ ሴኑዳ አማላኪቶቹን ፍልስጤማውያንንና አረብ ሙስሊሞችን ለማስደስት ሲሉ ኮፕት ግብጻውያን ወደ እስራኤል እንዳይጓዙ በአዋጅ መከልከላቸውን ስሰማ በጣም ነበር ያዘንኩባቸው፤ ብዙ ክርስቲያን ግብጻውያንም በኋላ ላይ “አይ ባባ” እያሉ ያዝኑባቸው ነበር። በሳቸው ጊዜ የአረብ ፖለቲከኞቹ በምዕራባውያኑ እርዳታ ኤርትራን ከገነጠሉ በኋላ “የኤርትራ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን” ከእናት ቤተክርስቲያኗ ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን እንድትገነጠል ያደረገችው የግብጽ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ነበረች። እንደተገነጠለችም እውቅና ሰጥታ በሥሯ ያደረገቻት ይህችው ቤተክርስቲያን ነበረች። የግብጽ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን በግብጽ መንግሥት የዲፕሎማሲ ዕርዳታ የሚደገፍ ነው። በመካከለኛው ምስራቅ ላለው ፖለቲካ እስራኤል የአረብ ሙስሊሙን ዓለም ተፅዕኖ ለመቋቋም ይረዳት ዘንድ ግብጽን በአረቦች ዘንድ ተደማጭ ናት የምትባለዋን ግብፅን በእጅጉ ትፈልጋታለች። ግብፅም ለእስራኤል ድጋፏን በሰጠች ቁጥር አሜሪካ ለግብጽ የፖለቲካ፣ የውትድርና እና የገንዘብ ድጋፍ በማድረግ ፍላጎቷን ታሟላላታለች።

ዛሬ ሩሲያና ዩክሬንን በተመለከተ ግብጽና ቤተክርስቲያኗ እየወሰደችው ያለው እርምጃ ተመሳሳይ ነው። በአንድ በኩል ግብጽ ከሩሲያም ከአሜሪካም የጦር መሣሪያዎችን በብዛት ትሸምታለች። በቅርቡ እንኳን አባይን አስመልክቶ ፕሬዚደንት አልሲሲ በሩሲያው ሶቺ ከኢትዮጵያ ህገወጥ መሪዎች ጋር ከተገናኘ በኋላ በጥቂት ቀናት ውስጥ ተመሳሳይ ስብሰባ በአሜሪካ ለማድረግ በቅቷል። እስኪ እናነጻጽረው፦ የግብጽ መንግስት፣ የግብጽ ቤተክርስቲያንና የግብጽ ሙስሊሞች ሁሉም በአንድነት ለሃገራቸው ግብጽ የቆሙ ናቸው ፥ በተቃራኒው የኢትዮጵያ መንግስትና የኢትዮጵያ ሙስሊሞች ኢትዮጵያን እየከዱ ነው፤ በግብጽና በኢትዮጵያ መካከል ጦርነት ቢቀሰቀስ ከግብጽ ጎን እንደሚሰለፉ አያጠራጥርም፤ ታሪክም የሚያስተምረን ይህ ነው።

አሁን ደግሞ፤ በሃገሩ የምትገኘው የምስራቅ ግሪክ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን በቀጥታ ለማይመለከታት ለዩክሬይን ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን እውቅና መስጠቷ ከአባይ ወንዝ ጋር የተያያዘ ሊሆን ይችላል። የግብጹ ፕሬዚደንት አልሲሲ በአባይ ጉዳይ የአሜሪካን ድጋፍ ለማግኘት አሜሪካ በዩክሬይን በምትከተለው የፀረሩሲያ መስመር ላይ መሰለፍ ይሻል፤ የኮፕት ኦርቶዶክስ ፓትርያርክ ቴዎድሮስም ከግብጽ መንግስት በኩል አስፈላጊውን ድጋፍ ለማግኘት ሲል ፀረሩሲያ እና ፀረኢትዮጵያ የሆነ አቋም መያዝ ይኖርባቸዋል። እነዚህ ብልሹ ባለሥልጣናት “የኦሮሚያ ቤተክህነት” የተሰኘውን የዲያብሎስ ህልምም ከማሟላት ወደኋላ እንደማይሉ ማወቅ ይኖርብናል።

በክርስቶስ ተቃዋሚዋ ቱርክ መንጋጋ ውስጥ የገባቸው የቁስጥንጥንያ ቤተክርስቲያንም እንዲሁ ከሉሲፈራውያኑ ምዕራባውያን ጋር ከተደመረች ቆይታለች፡፡ የግሪክ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያንም ለዩክሪየን ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን እውቅናዋን ሰጥታለች። ለረጅም ጊዜ፡ በሶቪየት ሕብረት ዘመን ሳይቀር በዘውገኝነት ጋኔን የተያዘችው ዩክሬንም ብዙ ውለታ የዋለችላትን እህቷን ኦርቶዶክስ ሩሲያን ለመተናኮል በሉሲፈራውያኑ ተመርጣለች። ከዝብግኒው ብረዥንስኪ እስከ ጆን ማኬንና ጆርጅ ሶሮስ ድርሰ ሁሉም ቤተክርስትያን ነፃነትን ለመስጠት የተሰጠው ውሳኔ የኦርቶዶክስ ዓለምን ለሁለት ከፍሎ የነበረ ሲሆን አንዳንድ አብያተ ክርስቲያናት የሚደግፉ ሲሆን ሌሎችም እንቅስቃሴውን የሚተቹ ናቸው።

የኦርቶዶክስ ሰርቢያን ዋና ከተማን ቤልግራድን በትንሣኤ ሰንበት በቦንብ ጣይ አውሮፕላኖች የደበደበው የሉሲፈራውያን ኔቶ ድርጅት በኦርቶዶክስ ክርስቲያኑ ዓለም፡ በተለይ በተራራማዋ ተዋሕዶ ኢትዮጵያ ላይ ጦሩን ለማዝመት ያው ላለፉት ሃያ ዓመታት በተራራማው አፍጋኒስታን በመለማመድ ላይ ይገኛል። ይህን ሁሉ ጊዜ በአፍጋኒስታን ምን ይሠራሉ? ብለን እንጠይቅ።

ከሁለት ዓመታት በፊት፤ የሉሲፈራውያኑ ተቋም ሲ.አይ.ኤ በግራኝ አብዮት አህመድ የሚመራውን መፈንቅለ መንግስት ገና ከማካሄዱ በፊት የሚከተለውን ጽሑፍ አቅርቤ ነበር፦

ቅዱስ ሚካኤል + ኢየሩሳሌም + ያልተባበሩት መንግሥታት + የኢትዮጵያ ድምጽ

የኢትዮጵያ ልጆች ይህችን የ ቅ/ ሚካኤል ዕለት እናስታውስ፤

ወንድሞቻችንን በባርነት ከምሸጡት፣ እህቶቻችንን ከፎቅ እየወረወሩ ከሚገድሉት አርቦች ጋር ከአርቦች ጋር በማበር የኢትዮጵያን የድጋፍ ድምጽ በተባበሩት መንግሥታት እንድንሰጥ ተደርገናል። ዓጼ ኃ/ ሥላሴም ተምሳሳይ ድርጊት ከፈጸሙ በኋላ ነበር፤ ኢትዮጵያችን በጣም አስከፊ በሆነ መልክ እንድትራቆትና እንድትደቅ ሁለት ትውልድ እንዲጠፋ የተደረገው።

የግድ አሜሪካንና እስራኤልን መደገፍ የለብንም፡ ለዚህም እንደነ ቤኒን፣ ደቡብ ሱዳን፣ ኡጋንዳ፣ ኬንያ፣ ሌሶቱ፣ ማላዊ፣ ጊኒ ኤኳተሪያል፣ ፊሊፒንስ፣ ኮሎምቢያ፣ ፓናማ፣ አውስትራሊያ፣ አርጀንቲና፣ ቦስኒያ፣ ፖላንድ፣ ሮማኒያ ወዘተ የመሳሰሉት 15 አገሮች በገልተኝነት ድምጽ ከመስጠት መቆጠብ ነበረብን።

የሚያሳዝነው እስራኤልን ወይም አሜሪካን አለመደገፋችን ሳይሆን አረቦችን መደገፋችን ነው! አገራችን ከፍየል አገራት ጋር አብራ መሰለፍ አልነበረባትም። ያልተባበሩት መንግሥታት በሊቢያ ስለሚካሄደው የባርነት ንግድና በእስላም አገሮች የሚታየው የክርስቲያኖች ጭፍጨፋን ልክ እንደዚህ በደንብ መውገዝ ነበረበት እንጂ ኢምባሲ ተዛወረ አልተዛወረ እንደ ትልቅ ነገር ተቆጥሮ የተለየ ሤራ መጠንሰስ አልነበረበትም። ወስላቶች!

እስራኤላውያን ለክፉም ሆነ ለበጎ በተለይ በኢትዮጵያውያን ላይ ልዩ የሆነ አትኩሮት ነው ያላቸው። ግብጽም፡ ልክ እንደ ቀድሞው በደስታ ጮቤ ትረግጣለች፤ ፍርሀት የተጫነው የመረጋጋት መመሪያ ሠርቶ አያውቅም።

800 ዓመታት በፊት በመሀመዳውያን ላይ ቅስም የሚሰብር ድል የተቀዳጀቸው ስፔይን (በዚህም፤ ኢትዮጵያ፡ ስፔይንና ፖርቱጋልን በመርዳት በይፋ የማይታወቅ ከፍተኛ ሚና ተጫውታለች፤ ሌላ ጊዜ..) ያው በካታላንውያን በኩል ኃይለኛ ፈተና ገጥሟታል፤ በዛሬው ዕለት በካታሎኒያም የተካሄደው ምርጫ ብዙ መዘዝ አለው። ካታሉኒያ + ቫሎኒያ + ባቫሪያ + ኤርትራ + ኦሮሚያ + ክሮአስያ + ስኮትላንድ + ቱርክ + ዩክሬየን + ኩቤክ + እነዚህ ግዛቶች የአመጸኞቹ አለቃ ሰይጣን በክርስቲያን ሕዝቦች ላይ እንዲያምጹ ያዘጋጃቸው ግዛቶች ናቸው። በጌታችን ልደት ዋዜማም ይህ ሁሉ መከሰቱ ያለምክኒያት አይደለም።

የድምጽ ሰጪ አገሮች ሰንጠረዡም በኢትዮጵያ ሦስት ቀለሞች፤ አረንጓዴቢጫቀይ ያሸበረቀ ነው። አረንጓዴ፤ አረቦች የሰረቁት የእስላም ቀለም ሆኗል፤ ቢጫ ገለልተኞች፣ ቀይ ደግሞ አመሪካና እስራኤል የደገፉት ናቸው። በጣም አስገራሚ ነው! የ ሄጌል ThesisAntithesisSynthesis ሞዴል

ይህን የታህሳስ ፲፪ ፥ ፪ሺ፲ ዓ.ም ዕለትን በደንብ እናስታውስ።

________________________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የእግዚአብሔር ሥራ ድንቅ ነው | እያየ የማያይ በበዛበት ዘመን እንዲህ ዓይነት ልበ-ብርሃን ወገን ማየት አስገራሚ ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 4, 2019

__________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , | Leave a Comment »

ኢሉሚናቲው ፋራካን | “ጥቁር አሜሪካውያን ሙስሊሞች ከሌላው ተለይተው የራሳቸውን ካሊፋት መመስረት አለባቸው”

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 5, 2019

በተታለሉት የኢትዮጵያ ነገሥታት እርዳታ የዓለማችን ነቀርሳ ለመሆን የበቃው እስልምና እንደመቅሰፍት ወደ አሜሪካ መላኩን ከመስከረም አንዱ ጥቃት ወዲህ በደንብ ማየት ችለናል።

የኢሉሚናቲዎቹ አምልኮተ ሰይጣን እና የእስልምና ሰይጣን አምልኮት የአንድ ሳንቲም ሁለት ገጽታዎች ናቸው፤ የማይገናኙና የሚጻረሩ መስለው ሊታዩ ይችላሉ፡ ነገር ግን ሁለቱም የሉሲፈር ልጆች ናቸው።

ወስላታው ሉዊስ ፍራካንም የዚህ መቅሰፍት አካል ነው። የጥቁር ሙስሊሞች መሪ የሆነው ሉዊስ ፋራካን በአሜሪካ ውድቀት ላይ ትልቅ ሚና ከሚጫወቱት የእነ ሲ.አይ.ኤ ምልምሎች መካከል አንዱ ነው። ቪዲዮው ይህን ይጠቁመናል።

በተጨማሪክርስቲያን ልዑል በግልጽ እንዳስረዳው እስልምና የዘረኞች አምልኮት ነው፤ የእስልምና አምላክ ጥቁሮችን በጣም ይጠላል፤ በቁርአን እና ሀዲት ላይ እንደተጻፈው አላህ፤

ጥቁሮችን አልወዳቸውም ወደ ሲዖል ይገባሉ፤ ምክኒያቱም ለሲዖል ነውና የተፈጠሩት

ይላል።

አላህ እንዲህ ብሏል፦

በአዳም ግራ ትከሻ በኩል ያለው ጥቁር ወደ ሲዖል ይገባል፡ ደንታ የለኝም! በቀኙ ትከሻ በኩል ያለው ነጭ ወደ ገነት ይገባል።”

ይህን እና ሌሎች በጣም የሚዘገንኑ ነገሮች በቁርአን ያነበበ እንደ ሉዊስ ፋራካን ያለ አንድ ጥቁር፣ ወይም አንድ ኢትዮጵያዊ እንዴት ሙስሊም ይሆናል? ለምን?

ወስላታው ፋራካን የጥቁሮችን በደል እንደ መሣሪያ አድርጎ በመያዝ የስልጣኑን እድሜ ያራዝማል፤ እግረ መንገዱንም ብዙ ጥቁሮችን ወደ ሲዖል መንገድ ይወስዳል። ልክ እንደ መሀመዱ መጥፎ የሆነ ሰው፤ በጣም እርኩስ ሰው!

_________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: