Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ክስ’

Seattle Metro Transit Workers Sue over Order to Limit Use of Ethiopic Amharic Language

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 25, 2023

🚌 የሰሜን አሜሪካዋ ዋሽንግተን ግዛት ሲያትል ከተማ ሜትሮ ትራንዚት (አውቶብስና ባቡር) ሰራተኞች የግዕዝ አማርኛን አጠቃቀም ለመገደብ በተሰጣቸው ትዕዛዝ ላይ ክስ/አቤቱታ አቀረቡ

💭 የአፍ መፍቻ ቋንቋችን በዲ.ኤን.ኤ አችን/በመቅኒያችን ውስጥ ነው ፣ ይህ በደማችን ውስጥ ነው፣ ባህላችን ይህ ነው!” አለ ገብረ ሥላሴ።

የሜትሮ ትራንዚት ሰራተኞች በግል ብቻ የአፍ መፍቻ ቋንቋቸውን አማርኛን እንዲናገሩ ታዘዋል

ኢትዮጵያውያን በሲያትል ከተማ ዙሪያ እ.አ.አ ከ1960ዎቹ መጨረሻ እና ከ1970ዎቹ መጀመሪያ ጀምሮ ኖረዋል፤ ወደ ፲፪/12 የሚጠጉ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች እና የትዳር ጓደኞቻቸው ወደ አሜሪካ በመምጣት ወደ ሀገር ቤት ለመመለስ በማሰብ የኮሌጅ ዲግሪ አግኝተዋል። ያ በ1974 የሀገሪቱ ንጉሠ ነገሥት ከስልጣን ሲወርዱ ኢትዮጵያ የእርስ በርስ ጦርነት ውስጥ ስለገባች፤ በውጭ የሚገኙት ኢትዮጵያውያን ተማሪዎች እና የከተማ አስተዳደር ባለሙያዎቹ ወደ መጡበት ወደ ኢትዮጵያ በመመለሱ ረገድ ‘እንታጎራለን’ የሚል ስጋት ስላደረባቸው እዚያው በሲያትል ቀርተዋል።

እ.ኤ.አ. በ1980 የወጣው የስደተኞች ህግ ከፀደቀ በኋላ በሺዎች የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያን እና ኤርትራውያን ከጦርነት፣ ከፖለቲካ ስደት፣ ሰፊ ድርቅ እና ረሃብ ሸሽተው በመጨረሻ በሲያትል ሜትሮፖሊታን አካባቢ እንደ ስደተኞች ሰፍረዋል።

በ2021 የሕዝብ ቆጠራ ቢሮ ግምት መሠረት ዛሬ፣ ወደ ሃያሁለት ሺህ/ 22,000 የሚጠጉ ትውልደ ኢትዮጵያውያን በሲያትል አካባቢ ይኖራሉ። እ.ኤ.አ. በ2015 የወጣው የህዝብ ቆጠራ ቢሮ መረጃ ደግሞ አማርኛ የሚናገሩ ሰዎችን ቁጥር ወደ አስራ አራት ሺህ አምስት መቶ ሰባ አምስት/14,575 ያህሉ ሲሆን አርባ ስድስት በመቶ/46% ያህሉ ደግሞ እንግሊዘኛ የሚናገሩት “በጣም ጥሩ” ከሚለው ያነሰ ነው።

አቤቱታ አቅራቢዎቹ ኢትዮጵያውያን፤ “ብዙ ሐበሻ በሚኖርባት በሲያትል ከተማ አማርኛ ቋንቋ በመናገራቸው ብቻ እንደ “ሲጋራ አጫሽ” ቆሻሻ መቆጠራቸው አሳፋሪና ወራዳ የሆነ ተግባር ነው!”፤ ይላሉ።

ቀጥለውም፤ “የሲያትል ከተማ አሜሪካውያን ምስራቅ አፍሪካውያንን የሚያከብሩ አይመስለኝም፣ እንደማንኛውም ሰው ጠንክረን እንሰራለን ነገር ግን በቀኑ መጨረሻ ላይ ክብር አናገኝም፤ ይህ ጥሩ አይደለም!” ብለዋል አቶ ፍሰሃ።

የእኔ እይታ፤ ይህ ቀላል የሆነ ጉዳይ አይደለም። በርግጥ አማርኛ ቋንቋን የማይሰማ ባልደረባቸው በአቅራቢያቸው ካለ እንግሊዝኛ እንጂ አማርኛ መጠቀም የለባቸውም። ነገር ግን ሐበሾቹ እርስበርሳቸውም ሆነ አማርኛ ከሚናገር መንገደኛ/ ጎብኝ ጋር በአማርኛ ቢነጋገሩ በጭራሽ ሊተቹ ወይንም ሊወነጀሉ አይገባቸውም። እነርሱም እኮ ውጭ አገር በሥራ ቦታቸው እያሉ እርስበርሳቸው በእንግሊዝኛ፣ በጀርመንኛ፣ በፈረንሳይኛ ወዘተ ነው በየጊዜው የሚነጋገሩት። እኔ እስከ ሰባት ቋንቋዎችን እናገራለሁ፤ በየቀኑ ብዙ ከተለያዩ ሃገራት የመጡ እንግዶች፣ ደንበኞች ወይንም ቱሪስቶች ጋር በየቋንቋቸው የመነጋገር እድሉ አለኝ። አሰሪዎቼ በዚህ በጣም ደስተኞች ናቸው፤ እንዲያውም ተቋሙን ተወዳጅ አድርገውታል። ታዲያ የሲያትል ወገኖቻችን ከሜክሲኮ የመጣ አንድ ቱሪስት አውቶብስ ላይ ቢሳፈርና በስፓንኛ ቋንቋ ቢያናግሩት ምን ክፋት አለው? ከጥቅም ሌላ እንዴት ‘አድሏዊ’ ሊሆን ይችላል?

ጠለቅ ብለን ስናየው ጉዳዩ መንፈሳዊ ነው፤ አገራችን በአሁን ሰዓት እያካሄደች ያለውን መንፈሳዊ ውጊያ የሚያንጸባርቅ ነው። ከዚህ በፊት በተደጋጋሚ እንዳወሳሁት፤ ሉሲፈራውያኑ ሮማውያን (ላቲን) በአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ላይ ጂሃዳቸውን ካወጁባቸው ምክኒያቶች አንዱ ቋንቋን የሚመለከት ነው። ሮማውያኑ ላቲን ባልሆኑ ቋንቋዎችና ፊደሎቻቸው ላይ ጦርነት ከከፈቱ ውለው አድረዋል።

ለምሳሌ በአውሮፓ እንኳን ጀርመናዊ የሆኑት የሰሜን አውሮፓ ሕዝቦች፤ ብሪታኒያውያን፣ ስካንዲናቪያውያን፣ አይስላንዳውያን ከ700 እስከ 1100 ክፍለ ዘመናት ድረስ)ላቲን ያልሆኑትንና፤ “ሩኒክ/ሩንኛ/Runic የተሰኙትን ጥንታዊ ፊደላት ነበር ሲጠቀሙ የነበሩት፤ ነገር ግን ሮማውያኑ ላቲኖች የካቶሊክን እምነት እያስፋፉ እግረ መንገዳቸውንም የላቲን ፊደላቸውን በሰሜን አውሮፓውያኑ ላይ አራገፉ። አሁን ከምስራቅ አውሮፓ ውጭ መላዋ አውሮፓ ቋንቋዎች ደሃ የሆነውን የላቲንን ፊደል ነው የሚገለገሉት። በምስራቅ አውሮፓም ዛሬ በዩክሬይን የሚካሄደው ጦርነት አንዱ ተልዕኮ በሲሪሊክ ፊደል የሚጻፈውን የዩክሬን ቋንቋን ወደ ላቲን መቀየር የሚለው ነው። ከሃያ ዓመታት በፊት በዩጎዝላቪያ ጦርነቱን ከከፈቱ በኋላ ነበር የዩጎዝላቪያ ብሔራዊ ቋንቋ የነበረውንና በሲሪሊክ ፊደላት ሲጻፍ የነበረውን የ’ስርፕስኮ-ህርባትስኪ/ሰርቦ-ክሮኤሺያን’ ቋንቋ በሰርቢያ እና በክሮኤሺያ(ህርባት (ከረባት ከክሮኤሺያ የመጣ ነው)) መካከል በመከፋፈል ኦርቶዶክስ ሰርቢያ በራሷ የሲሪሊክ ፊደላት ቋንቋውን መጻፉን ስትቀጥል ካቶሊክ ክሮኤሺያ ግን የላቲንን ፊደል መጠቀሙን መርጣለች።

በካውካስ ተራሮችም በአርሜኒያ እና በአዘርበጃን መካከል የሚታየው ግጭት መንስዔ እና ዒላማ ሃይማኖትና ቋንቋ ነው። በላቲን ቋንቋዋን የምትጽፈውና የቱርክ ሳተላይት የሆነችው ሙስሊም አዘርበጃን ላቲኑን ስትመርጥ አርሜኒያ ደግሞ በግዕዝ ፊደላት አነሳሽነት የተገኘውን የአርሜኒያ ፊደል ትጠቀማለች። ኢትዮጵያም፣ ሩሲያም፣ ዩክሬይንም፣ ሰርቢያም፣ አርሜኒያም ሁሉም የኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች ሃገራት ናቸው።

ታዲያ አሁን በሮማውያኑ ላቲኖች ድጋፍ ፋሺስቱ ጋላ-ኦሮሞ አገዛዝ በኢትዮጵያ እያካሄደ ያለውና በዘር፣ በሃይማኖት፣ በባሕል፣ በቋንቋና በመላ ሕልውና ላይ ያተኮረው ጂሃድ አንዱ ዒላማ የግዕዝን ቋንቋ/ፊደላት አጥፍቶ ላቲንን ማንገስ ነው። የእነዚህ አረመኔዎች ዒላማዎች በዋናነት ‘አማራ’ ፣ ‘ትግሬ’ ፣ ‘ጉራጌ’ ፣ ጋሞ እና ‘ወላይታ’የተባሉት ነገዶች ሳይሆኑ ግዕዝ፣ ኢትዮጵያ እና ተዋሕዶ ክርስትናዋ ናቸው። ታዲያ እራሳቸውን ዛሬ፤ ‘አማራ’ ፣ ‘ትግሬ’ ፣ ‘ጉራጌ’ ፣ ጋሞ እና ‘ወላይታ’ እያሉ የሌለ ማንነትንና ምንነትን እንደ አዲስ ለመፍጠር የተነሳሱት ኢትዮጵያውያን በአክሱማዊው ኢትዮጵያዊነታቸው፣ በአጋዚያንነታቸው፣ በኦርቶዶክስ ተዋሕዶ የመንፈስ ማንነታቸውና ምንነታቸውና በግዕዝ ፊደላት ባለቤትነታቸው በአንድ ላይ ተነስተው እስካልታገሉ ድረስ ከሃዲው ጠላት ጋላ-ኦሮሞ እና ላቲናውያኑ ፈጣሪዎቹ እየፈነጩበት፣ አፓርታዳዊ አድሎ እየፈጸሙበት፣ እያሳደዱትና እየገድሉት ይኖራሉ።

👉 የሚገርም ነው፤ ሩኒክ/ሩንኛ/Runic ፊደላትም አንዳንዶቹ የግዕዝን ፊደላት የመሳሰሉ ናቸው፤

💭 Metro Transit workers ordered to speak native language only in private

👉 Courtesy: The Seattle Times.

In spring 2021, King County Metro supervisor Daniel Fisseha asked his colleague, Berhanemeskal Gebreselassie, to print something for him from his computer. He made the request in Amharic; both men are originally from Ethiopia.

On May 5 that year, their boss, Riceda Stewart, called the two longtime employees into her office. She told them that she and her superior, Dennis Lock, had received a complaint from an operator, who reported feeling uncomfortable with their use of their native language. Stewart told them they were not “presenting and acting like a professional,” according to an investigation conducted by Metro’s Office of Equal Employment Opportunity. Going forward, if they wanted to speak Amharic, they should do so only in a private room, they were told.

RELATED Transit fare inspections are upheld by WA Supreme Court

That act was hostile and discriminatory, the EEO investigation concluded, creating “an atmosphere of inferiority, isolation and intimidation.” By implementing such a rule specifically targeted to two Amharic speakers, Metro was sending an “overt” message “that their national origin identities made people uncomfortable and were not appropriate in the workplace, statements that are subjectively and objectively offensive and discriminatory.”

The men, the report concluded, had grounds to sue.

With the damning EEO report in hand, the two men filed a lawsuit in King County Superior Court last month, asking for damages and attorney’s fees determined in court, and that Metro adopt policies against language discrimination. The case was recently reassigned to federal court, in the Western District of Washington.

“Our native language is in our DNA,” said Gebreselassie. “That’s our blood. That’s our culture.”

The basic arc of events is largely undisputed. Lawyers with the King County Prosecuting Attorney’s Office acknowledge that Fisseha and Gebreselassie were told they should “be more discreet and use a separate room when speaking in Amharic to each other” in response to a complaint.

RELATED Metro Transit worker whose video recording got King County deputies fired in 2015 alleges retaliation

Defendant Stewart and Lock also acknowledged to EEO investigators that they’d received the complaint and had told Fisseha and Gebreselassie to use a private room when speaking Amharic, although they disagree on who came up with the plan. Their focus, they said, was on making the operator feel more comfortable.

But in making that their goal, the two bosses failed to consider how it would make Fisseha and Gebreselassie feel.

“Mr. Lock and Ms. Stewart may very well have been thinking about [the complainant’s] comfort when they agreed to this course of action, but the comfort they wanted to provide was discriminatory against employees who speak a language other than English,” the EEO report concluded.

In a statement, Metro spokesperson Jeff Switzer said the agency works to build a healthy environment free from harassment or discrimination.

“It is not, nor has it ever been, Metro’s policy, practice or culture to require people to speak only English,” Switzer said. “We see this as a single, regrettable incident, rather than a rule, and we took swift steps to correct the behavior with the supervisors, including requiring appropriate King County training.”

Fisseha and Gebreselassie immigrated to the Seattle area from Ethiopia in the early 2000s, becoming American citizens several years later. Both started working for Metro as bus operators in 2008 before becoming supervisors — training and scheduling drivers — roughly 10 years after that.

Getting to that level is a source of pride, particularly for Gebreselassie. As an immigrant, he said he has a chip on his shoulder.

“We have to prove ourselves every day,” he said.

After the meeting, the two men requested that the policy be put into writing, which they never received. Shortly after, they filed a complaint with the EEO office.

Fisseha and Gebreselassie allege they were retaliated against for complaining — spurring them to take leaves of absence and later move to different departments with less desirable shifts, including overnight. In its response to the complaint in federal court, Metro denies any retaliation occurred and said the choice to move departments was the two men’s, pointing out that Fisseha returned to work under Stewart again in 2022.

Regardless, Fisseha and Gebreselassie said they were racked with anxiety following the interaction. Rumor spread among Metro’s diverse staff, giving workers pause whenever they slipped into their native languages.

“Sometimes you start talking and you have that feeling of, ‘Well now I have to always watch where I’m at’,” said Gebreselassie.

Ethiopians have lived in the Seattle region since the late 1960s and early 1970s, when about two dozen university students and their spouses came to the United States to earn college degrees with the intention of returning home. That changed with the deposition of the country’s emperor in 1974, sparking the Ethiopian Civil War and leaving Ethiopian students and urban professionals abroad stranded and fearful of returning.

With the passage of The Refugee Act of 1980, thousands of Ethiopians and Eritreans would ultimately settle in the Seattle metropolitan area as immigrants and refugees fleeing war, political persecution, widespread drought and famine.

Today, about 22,000 people of Ethiopian ancestry live in the Seattle area, according to 2021 Census Bureau estimates. Census Bureau data published in 2015 puts the number of people here who speak Amharic at home at about 14,575, with about 46% reporting they speak English less than “very well.”

With such a large population in Seattle, and presence within Metro, being treated like a “cigarette smoker” for using Amharic, was demeaning, the men said.

“I don’t think they respect East Africans,” said Fisseha. “We work hard like everybody else, but at the end of the day, we don’t get respect.”

______________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Life | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

FACEBOOK Sued to Pay $2 Billion For Hate Messages Concerning The Genocide of Christians in Ethiopia

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 14, 2022

💭 ፌስ ቡክ በኢትዮጵያ በክርስቲያኖች ላይ እየደረሰ ያለውን ጭፍጨፋ አስመልክቶ ለተላለፈው የጥላቻ መልእክት ፪/ 2 ቢሊዮን ዶላር እንዲከፍል ተከሰሰ።

✞ አክሱም ጽዮንን የደፈረ ቀስበቀስ ተፍረካክሶ መውደቁ የማይቀር ነው። ፊስቡክም በቅርቡ ያበቃለታል! እኔ በበኩሌ ፊስቡክን አልጠቀምም።

💭 New Lawsuit Accuses Facebook of Contributing to Deaths From Ethnic Violence in Ethiopia

👉 Courtesy: TIME

For years, Facebook has faced allegations that it has failed to prevent the spread of harmful content in Ethiopia, a country wracked by ethnic violence in a divisive civil war. Now, Facebook’s parent company Meta has been hit by a lawsuit containing alleged evidence of deaths “contributed to” by the platform’s amplification of, and failure to remove, hateful posts there.

One of the lawsuit’s two plaintiffs is Abrham Meareg, a Tigrayan man whose father was killed in an attack, that he says was a direct result of ethnically-motivated misinformation shared on the platform.

Meareg’s father, Meareg Amare, was a respected chemistry professor at Bahir Dar University in the Amhara region of Ethiopia, according to his son’s witness statement accompanying the lawsuit, filed in Nairobi, Kenya. As a Tigrayan, Amare was an ethnic minority in the region. In the fall of 2021, as conflict escalated between Amharas and Tigrayans in the Ethiopian civil war, several accounts on Facebook shared Amare’s name and photograph, and posted comments accusing him of being a “snake” and posing a threat to ethnic Amharas. Although his son saw and reported many of the posts to the platform, Facebook declined to remove them, the witness statement alleges.

On Nov. 3, 2021, a group of men followed Amare home from the university and shot him dead outside his home, the lawsuit says. He lay dying in the street for seven hours, the lawsuit adds, with the men warning onlookers that they too would be shot if they gave him medical assistance.

“I hold Facebook responsible for my father’s killing,” Abrham Meareg told TIME. “Facebook causes hate and violence to spread in Ethiopia with zero consequences.”

The other plaintiff in the case is former Amnesty International researcher, Fisseha Tekle, who gathered evidence of Facebook posts that the lawsuit says contributed to real-world killings. His work led to him and his family becoming targets of abuse, the lawsuit says.

Ethiopia has long been a key example cited by critics of Facebook’s role in ethnic violence internationally, along with Myanmar, where Facebook has admitted it did not do enough to prevent what some observers have labeled a genocide. In 2021, documents leaked by former Facebook employee Frances Haugen revealed that staff at the platform knew it was not doing enough to prevent armed groups in Ethiopia using the platform to spread ethnic hatred. “Current mitigation strategies are not enough,” one of the internal documents said. But the new lawsuit is the first to directly present allegations of Facebook posts leading to deaths there.

The lawsuit demands Meta impose measures to further reduce the spread of hatred and incitement to violence in Ethiopia. The company took similar “break glass” steps during the January 6 riot at the U.S. Capitol in 2021, when the platform “down-ranked” content that its algorithms determined posed a risk of incitement to violence. The plaintiffs are petitioning the court to force Meta to create a $1.6 billion fund for “victims of hate and violence incited on Facebook.” The lawsuit also proposes that Facebook hire more content moderators with Ethiopian language expertise at its Africa hub in Nairobi, where TIME exposed low pay and alleged workers’ rights violations in an investigation earlier this year.

Lawyers for Tekle and Meareg said they filed the lawsuit in a court in Kenya rather than in Ethiopia, because Nairobi is the base for Facebook’s content moderation operation in Sub-Saharan Africa. “Nairobi has become a Hub for Big Tech,” Mercy Mutemi, the lawyer representing the plaintiffs, said in a statement. “Not investing adequately in the African market has already caused Africans to die from unsafe systems. We know that a better Facebook is possible—because we have seen how preferentially they treat other markets. African Facebook users deserve better. More importantly, Africans deserve to be protected from the havoc caused by underinvesting in protection of human rights.”

Haugen’s disclosures “show Facebook knows that this is a really serious problem, that their software design is promoting viral hate and violent inciting posts,” says Rosa Curling, co-director at the legal nonprofit Foxglove, which is supporting the case. “They are not doing anything to change that, and on the face of it it looks as if that’s being done simply for the benefit of their profits.”

In a statement, a Meta spokesperson said: “We have strict rules that outline what is and isn’t allowed on Facebook and Instagram. Hate speech and incitement to violence are against these rules, and we invest heavily in teams and technology to help us find and remove this content. Feedback from local civil society organizations and international institutions guides our safety and integrity work in Ethiopia. We employ staff with local knowledge and expertise and continue to develop our capabilities to catch violating content in the most widely spoken languages in the country, including Amharic, Oromo, Somali and Tigrinya.”

Facebook has 21 days to respond to the lawsuit in the Nairobi court.

👉 Facebook removes post by Ethiopian PM for ‘inciting violence’

😈 Soon it’s Anthony John Blinken – the Son of a Holocaust survivor – who will be sued for shaking hands with the Devil, aka black Hitler Abiy Ahmed Ali.

______________

Posted in Ethiopia, Media & Journalism, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ያላግባብ 145ሺህ ዩሮ የቅጣት ፍርድ የተሰጣት ኢትዮጵያዊት ነፍሰ ጡር እህታችን ፍርድ ቤት ውስጥ አዙሯት ወደቀች

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 30, 2018

የሚገርም ጉዳይ ነው፤ እግዚአብሔር ካንቺ ጋር ይሁን፡ ማርያም ትማርሽ፡ እህትዓለም!

..አ ግንቦት 162018 .ም በደቡብ ጀርመኗ ኦውግስበርግ አውራጃ ፍርድ ቤት በተካሄደው ችሎት አንዲት32 ዓመት እድሜ ያላት ኢትዮጵያዊት በሙኒክ ከተማ እና የዶናውሪስ ወረዳ መስተዳደር የተንኮለኞች ክስ ተመሥርቶባታል።

የክሱ ሂደት፦

ኢትዮጲያዊቷ እድሜዋን በትክክል ባለመናገሯ በሙኒክ ከተማ እና ዶናውሪዝ ወረዳ መስተዳደር ላይ የ145,000 ጉዳት አድርሳለች፤ የሚል ነው። እድሜዋን በአስራ አንድ አመት ቀንሳ ነበር የወጣቶች መኖሪያ ቤት ልትገባ በመብቃቷ።

የአዲስ አበባ ተወላጅ የሆነችው ኢትዮጵዊት እ..አ በ2012 ህጋዊ በሆነ መንገድ ወደ ጀርመን አገር ሄደች። የመኖሪያ ፈቃድ ቪዛዋን መጀመሪያ ላይ ያገኘችው በጥር ወር 2013 .ም ላይ ነበር። በታህሳስ ወር ኢትዮጲያዊቷ በድንገት ተሰወረች። በኋላ ላይ ሌላ ስም ይዛ በመምጣት የተወለደችበት ዕለት መጋቢት 1997 .ም መሆኑን ለባለስልጣኖች አሳወቀች። በዚህ ጊዜ፡ እድሜዋ ከ 16 ዓመት አይበልጥም ነበር ማለት ነው። ግብ በክሱ ሂደት መሠረት ዛሬ 32 ዓመቷ ነው። እድሜዋን በአስራ አንድ አመት ቀንሳ በመናገር ተገቢ ያልሆኑ ጥቅሞችን የማግኘት መብት ነበራትና። በታዳጉዊች መኖሪያ ቤት ውስጥ በወጣት የበጎ አድራጎት ማህበር በኩል የተሰጣት ድጋፍ ከ ሃምሳ ሺህ ዩሮ በላይ ነበር፤ በትክክለኛው ዕድሜ ቢሆን ኖሮ ግን ወጪው ከ ስድስት ሺህ ዩሮ አይበልጥም ነበር።

በዚህ መልክ ባጠቃላይ የ አንድ መቶ አርባ አምስት ሺህ ዩሮ ጉዳት እንደደረሰበት የሙኒክ ከተማ መስተዳደር አሳውቋል።

የገፋ ነፍሰ ጡር የሆነቸው ኢትዮጵያዊት ተከሳሽ ከሁለቱ ጠበቃዎቹ እና አስተርጓሚዎቿ ጋር ስትመካከር እንዳለች በኦውግስበርግ ፍትህ ማእከላት ውስጥ እያለቀሰች እንዳለች ራሷን ስታ መሬት ላይ ወደቀች። በጓደኛ እርዳታ እንደገና ዳጃው ፊት ለመቅረብ ስትሞክር፤ ሁኔታዋን ያየው ዳኛው ዶሚኒክ ዋግነር ችሎቱን ለመዝጋት ወስነው ነበር። በአንድ በኩል በእርግዝናዋ ምክንያት፡ በሌላ በኩል ደግሞ ጠበቃእንደገለጹት ከሆነ ደንበኛቸው በተደጋጋሚ የስነልቦና ችግር መቋቋሚያ መድሃኒት ትወስድ እንደነበረና አሁን በእርግዝና ወቅት ግን እነዚህን መድሃኒቶች መውሰድ እንዳቆመች በተጨማሪ አውስተዋል።

የፍርድ ሂደቱ መች እንደሚቀጥል የታወቀ ነበር የለም። እንደ ዳኛው ከሆነ ቢያንስ ግማሽ ዓመት ይወስዳል።” ኢትዮጵያዊቷ ይህን የዳኛውን ውሳኔ ስትሰማ ለስለስ ያለ ፈገግታ ከንፈሮቹ ላይ ሲንሸራተት ይታይ ነበር። በዚህ ውሳኔ ተጽናንታለች።

ይህን የፍርድ ቤት ድራማ በተመለከተ እንደተለመደው ዘረኛ የሆኑ ሜዲያዎች ተገቢ ያልሆነ ሪፖርት በማቅረብ ላይ ናቸው። አንዱ ድህረ ገጽ እንዲያውም ኢትዮጵያዊቷን ከንግሥተ ሳባ ጋር እንዲህ በማለት በሽሙጫ ለማነፃፀር ሞክሯል፦

ኢትዮጵያውያን “ንግሥታችን ሳባ ወይም መከዳ ወደ ንጉሥ ሰሎሞን ተጉዛ ምኒሊክ የተባለውን ልጅ ወለደችለት፤ በኋላ ላይ ምኒልክ አሠርቱ ቃላት የተጻፉባቸውን ጽላተ ሙሴ ወደ ኢትዮጵያ ይዞ መጣ” የሚል አፈታሪክ አላቸው። በነገራችን ላይ እዚህ ፍርድ ቤት ውስጥ ዳኞቻችን የሚጠቀሙበት ሕግ የተገኘው ከአሠርቱ ትዕዛዛት ነው። ከብዙ ሺህ ዓመታት በፊት ፍርድ ሰጭውን ሰለሞንን ለማየት የሄደቸው ኢትዮጵያዊቷ ንግሥተ ሳባ፡ ዛሬም በአውግስበርግ ከተማ ፍርድ ቤት አዳራሽ ውስጥ ታይታለች።

ወራዶች!

ይህች እህታችን በርግጥ እድሜዋን አስመልክቶ ዋሽታ ይሆናል፤ ነገር ግን በመስተዳደሩ፣ በባለሥልጣናቱና በሌሎች ላይ ያደረሰችው ጉዳት የለም። በአሁን ሰዓት በጀርመን አገር ከሚከሰቱ ከሌሎች ወንጀሎች ጋር ሲነፃፀር ይህ የሠራችው ስህተት ምንም አይደለም፤ በጣም ንዑስ ነው። አረብ ሙስሊሞች እየፈጸሙት ያለውን ወንጀል ሁሉም የሚያውቀው ነው፤ በእነርሱ ላይ ግን ፍርድ ቤቶች፣ ባለሥልጣናቱና ሜዲያዎች ፀጥ ማለቱን ይመርጣሉ።

ለምሳሌ 2016 .ም ላይ አንድ ሙስሊም አንዲት የ16 ዕድሜ ያላትን ጀርመናዊት አስገድዶ ከደፈራት በኋላ አርዷት ነበር። ይህ ግለሰብ በወቅቱ ስለ እድሜው በመዋሸት 15 ዓመቴ ነው ብሎ ነበር፤ ግን የልጁ አባት ሳይቀር ከ30 ዓመት በላይ እንደሚሆነው ጠቁመው ነበር። ነገር ግን ጠበቃዎቹ ይህን ገዳይ ሙስሊም በወጣት ፍርድ ቤት እንደገና ማቅረብ እንደሚሹ ቃል ገብተውለታል። ገዳዩ የእድሜ ልክ እስራት ፍርድ ተሰጥቶታል (15 ዓመት በኋላ ግን ይፈታል)

ሌሎች ምሳሌዎች በጣም ብዙ ናቸው። ሥራ የማይሠሩትን ሰነፍ ሙስሊሞች ሁለት ሦስት ሚስቶቻቸውን በአውሮፕላን እያስመጡ በትላልቅ ቤት ውስጥ ያኖሯቸዋል፣ ለአንድ ቤተሰብ ብቻ በሚሊየን ዩሮ የሚቆጠሩ ወጪዎችን ያወጡላቸዋል። የቢን ላድን አካል ጠባቂ የነበረ ሙስሊም በጀርመን መንግስት ገንዘብ (1ሺህ ዩሮ እየተሰጠው) በዶርትሙንድ ከተማ ተንደላቅቆ እየኖረ ነው። ባጠቃላይ ክርስቲያንና ሰላማዊ በሆኑ ሰዎች ላይ ትንሽ ቀዳዳ እየፈለጉ ይቀጧቸዋል፤ ያለ ማቋረጥ የሚበዘብዟቸውን፣ ህፃናቶቻቸውን የሚደፍሩትንና የሚገድሏቸውን ሙስሊሞችን ግን ይንከባከቧቸዋል።

ወደ እህታችን ታሪክ ስመለስ፡ “ፎኩስ የተባለው ታዋቂ የጀርመን መጽሔት የሚከተለውን ግሩም ዘገባ በጉዳዩ ላይ ሰጥቶ ነበር፦

ይህች ኢትዮጵያዊት በማኅበራዊ ጥቅሞች ላይ በማጭበርበሯ ነው የተከሰሰችው፤ ነገር ግን ብዙዎች ቸኩለው እንደፈረዱት ሳይሆን በከሳሹ የዶናውሪዝ አውራጃ ላይ ያደረሰቸው ምንም ጉዳት የለም። ለእርሷ የወጣው ወጪ ሁሉ በ ባቫሪያ ነፃ ግዛት መንግስት ተሸፍኗልና።

ከዚህም በተጨማሪ ወጣቷ ሴት ትክክለኛ ያልሆነ ዕድሜዋን በመናገሩ እንደ ሌሎች ለአቅመ አዳም ያልደረሱ ወጣቶች 60 ዩሮ ወርሃዊ ተቆራጭ የኪስ ገንዘብ ነበር የሚሰጣት። በዚህም ምክኒያት የገንዘብ ጥቅማ ጥቅም አላገኘችም፤ እንዲያውም እሷ ራሷን ገንዘብ እጦት አጋለጣት እንጅ።

ወረዳው አስተዳዳሪ ዶናውሪስ ተከሳሿን በአማካይ እስከ 138,000 ዩሮ ድረስ እ... ታህሳስ 2013 .ም እስከ በመስከረም 2016 . ድረስ የተከፈለ መሆኑን አረጋግጧል። ይሁን እንጂ ይህ ድጎማ ለተከሳሿ ኢትዮጵያዊት በጭራሽ አልተከፈላትም። አብዛኛዎቹ እነዚህ ክፍያዎች፤ ወደ 128,000 ዩሮ ገደማ፤ ለቤቶች ወጪና ለእንክብካቤ የሚወጡ ነበሩ። በዚሁ ጊዜ ኢትዮጵያዊቷ፡ ደሞዝ ተቀጥራ በመስራት፡ ከምታገኘው ገቢአስር ሺህ ዩሮ በላይዶናው አውራጃ ከፍላለች።


ይህ ደግሞ ዛሬ የቀረበ ሪፖርት ነው፦ የጀርመን ፓስፖርት እና ሁለተኛ ሚስት? በጀርመን አገር ይቻላል

የሶሪያ ሙስሊሙ ሁለት ሚስቶች አሉት፤ አንዷ ጀርመን፣ ሌላዋ ሶሪያዊት። ጀርመኗን ሚያዚያ 2008 .ም፡ ሶሪያዊቷን ደግሞ ሰኔ 2008 .ም አግብቷቸዋል። ጀርመኗን የጀርመን ዜግነት ተጠቅሞ ሁለተኛ ሚስቱን ከሶሪያ አመጣት። ፍርድ ቤቶች ለአረብ ሙስሊሞችና ለተቀረው የተለያየ እድል፣ የተለየ ፍርድ ይሰጣሉ። እርርይ የሚያሰኝ ነው!

______

Posted in Conspiracies, Curiosity, Ethiopia | Tagged: , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: