Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ክርስቲያን’

The $20 Million pro-Jesus ‘He Gets Us’ Super Bowl Ads Airing Tonight

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 12, 2023

♰ የ፳/20 ሚሊዮን ዶላር የሚያወጣውና ኢየሱስ ክርስቶስን የሚያስተዋውቁ፤’እሱ ያገኘናል’ የተሰኙት ማስታዎቂያዎች ዛሬ ማታ በአሪዞና በሚደረገው የአሜሪካ እግርኳስ የመጨረሻ ጨዋታ (ሱፐር ቦውል)ወቅት ይተላለፋሉ።

አንድ የክርስቲያን ቡድን ኢየሱስ ክርስቶስን እና እርሱ የያዛቸውን እሴቶች ለማስተዋወቅ በአዲስ ዘመቻ በአጠቃላይ መቶ ሚሊዮን ዶላር ያህል እያወጣ ነው።

የማስታወቂያው ሠሪዎቹ፤ “እውነተኛውን ኢየሱስ በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ እንደተገለጸው ሁሉም ሰው እንዲረዳው እንፈልጋለን፤ የእውነተኛ ይቅርታ፣ የርኅራኄ እና የፍቅር ኢየሱስ” ብለዋል።

💭 ከሆነ በጣም ግሩምና በጎ የሆነ ተግባር ነው። ኢ-አማኒያኑ እና የባዓል-ዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈር ጣዖትን የሚያመልኩት ግን ቪዲዮው ላይ እንደተወሳው ብዙ ማጉረምረም ጀምረዋል። እንግዲህ ባለፈው የግራሚ ሽልማት ወቅት ሰይጣንን አስተዋውቀዋል ፥ ታዲያ ተቆርቋሪ መንፈሳዊ ሰው ኢየሱስ ክርስቶስን በዚህ መልክ ለማስተዋወቅ ቢሻ ምን ሊገርማቸው ይችላል? ወይንስ ዓለም የእነርሱ ብቻ ናት?!

♰ A Christian group is spending $100 million on a new campaign to promote Jesus Christ and the values they believe he held.

The “He Gets Us” campaign has already started appearing online and will take over billboards and airwaves across the nation with the goal of presenting Jesus in a new light to Millennials and Gen Z, according to Christianity Today.

The group’s TV commercials — including a $20 Million Super Bowl ad, per The Washington Post — and content optimized for other high-profile platforms were created with assistance from Michigan-based marketing agency Haven.

🏈 Super Bowl viewers this Sunday may be surprised to see two ads that don’t seem to have anything to do with Christianity until the end when the words “Jesus” and “He Gets Us” flash across the screen.

The He Gets Us ads running during the Super Bowl, the most watched U.S. event of the year, were created by a nondenominational group to share the message of Christ’s love to whole new audiences.

💭 Here Are 3 Things To Know About The ‘He Gets Us’ Ad Campaign

👉 What is He Gets Us all about?

The two Super Bowl ads created by the campaign will focus on “the behavior Jesus modeled in relationship and conflict,” He Gets Us spokesman Jason Vanderground told CNA.

“Instead of responding to divisiveness in anger or avoiding conflict altogether, Jesus demonstrated how we can and should show confounding love and respect to one another,” said Vanderground.

More than just Super Bowl commercials, the He Gets Us campaign first surfaced in March 2022 and has been causing waves through TV spots, billboards, and digital ads.

Vanderground told CNA the campaign is “a movement to reintroduce people to the Jesus of the Bible and his confounding love and forgiveness. We believe his words and example offer hope and believe they still have relevance in our lives today.”

💭 The Damar Hamlin Monday Night Football Collapse Ritual | Cardiac Arrest

The campaign is not about politics, or even a specific church or denomination, say the organizers.

“We simply want everyone to understand the authentic Jesus as he’s depicted in the Bible — the Jesus of radical forgiveness, compassion, and love,” the He Gets Us website says.

According to an official He Gets Us partners website, the campaign has reached 431 million YouTube views, connected 113,923 people to churches, and has 19,501 churches involved.

Those numbers are before this Sunday’s Super Bowl ads aired which are expected to reach an audience of close to 100 million.

👉 Who created He Gets Us?

According to Vanderground, a group called HAVEN, a creative hub and marketing resource, is the lead agency behind He Gets Us.

“What began as a campaign to answer the question, ‘How did history’s greatest love story become known as a hate group?’ has quickly grown into a movement,” said Vanderground.

He Gets Us is also an initiative of the Servant Foundation, which is managed by the Kansas-based foundation and donor-advised fund The Signatry.

Founded in 2000 by Kansas philanthropic adviser Bill High, The Signatry has received over $4 billion in contributions and has helped make more than $3 billion in charitable grants, its website says.

According to its website, The Signatry funds “discipleship and outreach efforts, Bible translations, cultural care, church plants, anti-human-trafficking missions, student ministries, poverty alleviation, clean water initiatives, and so much more.”

👉 Who sponsors the He Gets Us Super Bowl commercial?

💭 Buffalo Bills Owner’s Wife Kim Pegula Suffered Cardiac Arrest & Collapsed Like Damar!!

The campaign is quiet about its specific donors, saying most of its sponsors “choose to remain anonymous.”

Hobby Lobby co-founder David Greene announced in November that he is one of the campaign’s major donors. Greene was confirmed to be one of the campaign’s major donors by Vanderground.

“We are wanting to say—we being a lot of people—that he gets us,” said Greene. “He understands us. He loves who we hate. I think we have to let the public know and create a movement.”

______________

Posted in Ethiopia, Faith, Sports - ስፖርት | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ኢትዮጵያን ከፍ የሚያደርጓት እነ ቅዱስ ያሬድ እየመጡ ነውና ተዋሕዷውያን ወደ አንድ እንሰባሰብ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 5, 2022

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 😇 መድኃኔ ዓለም

💭 ሁሉም ከጸዳ በኋላ ቅዱስ ያሬድ በስውር እያሰለጠናቸው ያሉት ትክክለኛዎቹ ካህናት ይወጣሉ፤ እውነተኞቹን ተዋሕዶ ክርስቲያኖችን የሚሰበስብ፣ ክርስቶስን የሚወድና እስልምናን የሚጠላ አንድ ቅዱስ ሰው በእግዚአብሔር ተቀብቶ ይወጣል። ያኔ የእስልምና አምልኮ ከምድረ ገጽ ይጠፋል። እውነተኞቹ ኢትዮጵያን የሚያውቋት ያውቁታልና ወደ አንድ ይሰባሰባሉ። መቶ ሚሊየን የሚሆነው ነዋሪ ኢትዮጵያን አያውቃትምና ሁሉም ይጠፋል። በአፋቸው ሳይሆን በህሊናቸው ኢትዮጵያንና ተዋሕዶን ከልባቸው የያዙት፣ ደሞዝ እየተከፈላቸው ካህናት የሆኑት ሳይሆኑ፣ በደሞዙ የሚንጠራሩት ሳይሆኑ፣ በዘረኝነት የተለከፉት ሳይሆኑ፣ ዘረኛ፣ ዘማዊና ጉቦኛ ያልሆኑት፣ ዘረኛ ያልሆኑትንና በፍቅር የሚመላለሱትን ምዕመናንን ጨምሮ ሁሉም በቅዱሱ ሰው ዙሪያ ተሰባስበሰው ኢትዮጵያን ይኖሩባታል።

†††[ትንቢተ ኢሳይያስ ምዕራፍ ፲፩፥፮]†††

ተኵላ ከበግ ጠቦት ጋር ይቀመጣል፥ ነብርም ከፍየል ጠቦት ጋር ይተኛል፤ ጥጃና የአንበሳ ደቦል ፍሪዳም በአንድነት ያርፋሉ፤ ታናሽም ልጅ ይመራቸዋል።”

❖❖❖ይህ ዓለም ካዘጋጀልን ወጥመድና መከራ ሰውሮ ወደ አንድነት ይሰብስበን!❖❖❖

†††[ትንቢተ ኢሳይያስ ምዕራፍ ፲፩]†††

፩ ከእሴይ ግንድ በትር ይወጣል፥ ከሥሩም ቍጥቋጥ ያፈራል።

፪ የእግዚአብሔር መንፈስ፥ የጥበብና የማስተዋል መንፈስ፥ የምክርና የኃይል መንፈስ፥ የእውቀትና እግዚአብሔርን የመፍራት መንፈስ ያርፍበታል።

፫ እግዚአብሔርን በመፍራት ደስታውን ያያል። ዓይኑም እንደምታይ አይፈርድም፥ ጆሮውም እንደምትሰማ አይበይንም፤

፬ ነገር ግን ለድሆች በጽድቅ ይፈርዳል፥ ለምድርም የዋሆች በቅንነት ይበይናል፤ በአፉም በትር ምድርን ይመታል፥ በከንፈሩም እስትንፋስ ክፉዎችን ይገድላል።

፭ የወገቡ መታጠቂያ ጽድቅ፥ የጎኑም መቀነት ታማኝነት ይሆናል።

፮ ተኵላ ከበግ ጠቦት ጋር ይቀመጣል፥ ነብርም ከፍየል ጠቦት ጋር ይተኛል፤ ጥጃና የአንበሳ ደቦል ፍሪዳም በአንድነት ያርፋሉ፤ ታናሽም ልጅ ይመራቸዋል።

፯ ላምና ድብ አብረው ይሰማራሉ፥ ግልገሎቻቸውም በአንድነት ያርፋሉ፤ አንበሳም እንደ በሬ ገለባ ይበላል።

፰ የሚጠባውም ሕፃን በእባብ ጕድጓድ ላይ ይጫወታል፥ ጡት የጣለውም ሕፃን በእፉኝት ቤት ላይ እጁን ይጭናል።

፱ በተቀደሰው ተራራዬ ሁሉ ላይ አይጐዱም አያጠፉምም፤ ውኃ ባሕርን እንደሚከድን ምድር እግዚአብሔርን በማወቅ ትሞላለችና።

፲ በዚያም ቀን እንዲህ ይሆናል፤ ለአሕዛብ ምልክት ሊሆን የቆመውን የእሴይን ሥር አሕዛብ ይፈልጉታል፤ ማረፊያውም የተከበረ ይሆናል።

፲፩ በዚያም ቀን እንዲህ ይሆናል፤ የቀረውን የሕዝቡን ቅሬታ ከአሦርና ከግብጽ፥ ከጳትሮስና ከኢትዮጵያ፥ ከኤላምና ከሰናዖር ከሐማትም፥ ከባሕርም ደሴቶች ይመልስ ዘንድ ጌታ እንደ ገና እጁን ይገልጣል።

፲፪ ለአሕዛብም ምልክትን ያቆማል፥ ከእስራኤልም የተጣሉትን ይሰበስባል፥ ከይሁዳም የተበተኑትን ከአራቱ የምድር ማዕዘኖች ያከማቻል።

፲፫ የኤፍሬምም ምቀኝነት ይርቃል፥ ይሁዳንም የሚያስጨንቁ ይጠፋሉ፤ ኤፍሬምም በይሁዳ አይቀናም፥ ይሁዳም ኤፍሬምን አያስጨንቅም።

፲፬ በምዕራብም በኩል በፍልስጥኤማውያን ጫንቃ ላይ እየበረሩ ይወርዳሉ፥ የምሥራቅንም ልጆች በአንድነት ይበዘብዛሉ፤ በኤዶምያስና በሞዓብም ላይ እጃቸውን ይዘረጋሉ፥ የአሞንም ልጆች ለእነርሱ ይታዘዛሉ።

፲፭ እግዚአብሔርም የግብጽን ባሕር ያጠፋል፤ በትኩሱም ነፋስ እጁን በወንዙ ላይ ያነሣል፥ ሰባት ፈሳሾችንም አድርጎ ይመታዋል፥ ሰዎችም በጫማቸው እንዲሻገሩ ያደርጋቸዋል።

፲፮ ከግብጽም በወጣ ጊዜ ለእስራኤል እንደ ነበረ፥ ለቀረው ለሕዝቡ ቅሬታ ከአሦር ጐዳና ይሆናል።

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Emperor Yohannes IV | ዐፄ ዮሐንስ ፬ኛ ንጉሠ ነገሥት ዘ ኢትዮጵያ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 28, 2022

💭 “የኢትዮጵያ ልጅ ሆይ ልብ አድርገህ ተመልከት።ኢትዮጵያ የተባለችው አንደኛ እናትህ ናት፤ ሁለተኛ ክብርህ ናት፤ ሶስተኛም ሚስትህ ናት፤ አራተኛም ልጅህ ናት፤ አምስተኛም መቃብርህ ናት። እንግዲህ የእናት ፍቅር፤ የዘውድ ክብር፤ የሚስት ደግነት፤ የልጅ ደስታ፤ የመቃብር ከባቲነት እንደዚህ መሆኑን አውቀህ ተነሳ።” አፄ ዮሐንስ ፬ኛ

💭 የአፄ ዮሐንስ እና የንጉሥ ምኒልክ ዕርቅ

________________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Soldier of Zion | የጽዮን አርበኛ | ፈሪሃ እግዚአብሔር ያለው ክርስቲያን ሠራዊት ሁሌ ያሸንፋል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 19, 2021

💭 የጠፋው ታቦት ወራሪዎች (የሲአይኤ ስብሰባ)

Raiders of the Lost Ark (CIA Meeting)

❖ ❖ ❖”ከርሱ በፊት ታቦተ ጽዮንን (ጽላተ ሙሴ) የሚሸከም ጦር ሠራዊት … አይበገሬ ነው”❖ ❖ ❖

„An Army That Carries The Ark Before it… is Invincible„

___________________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ውሻ ጠሉ አህመድ ክርስቲያኑን በድንጋይ ሲወግርው ፍትሕ ከሰማይ ወረደችበት

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 4, 2021

😈 ቀጣዩ ግራኝ አብዮት አህመድ ነው!

✞✞✞

የፍትሕ! ፍትሕ! ፍትሕ! የፍትሕ ጩኸት ነፍሴን በደስታ ትሞላዋለች። በዚህ ዘመን እንደ ፍትሕ አስደሳች የሆነ ነገር የለም፤ አስደሳች መጨረሻን ደግሞ በጣም እወዳታለሁ። ጽዮንን ከከዷት ኦሮማራ ፈረደዎች እና ታማኝ በያኒዎች ትክክለኛው ታማኝ ውሻ ሺህ ጊዜ ይሻለኛል።

አዎ! ኢትዮጵያ ውስጥ የኤልዛቤል መንግስት ሰፍንዋል፣ አገራችን ጨለማ ውስጥ ገብታለች። ግራኝ አክዓብ አህመድ አሊ እና ተከታዮቹ ሁሉ የኤልዛቤል ዓይነት እጣ ፈንታ ባፋጣኝ ካልደረሳቸው ብርሃኑ ከኢትዮጵያ ይርቃል። ኤሊያስ በኤልዛቤል ላይ ትንቢትን ተናገረ። ይህም ትንቢት አክዓብ መላ ቤተሰቡ እንደሚገደሉና ጀዝቤል ስጋዋ ለውሾች ተሰጥቶ እጅግ ዘግናኝ ሞትን እንደምትሞትና ስጋዋንም ውሾች እንደሚበሉት ተናገረ። ይህም የሆነው ከምትኖርበት መስኮት ተወርውራ ወደ ፈረሶች መሃል ወድቃ ፈረሶች እረጋገጡዋት የተጣለውን ስጋዋን ውሾች በሉት። የክብር ቀብር እንኩዋን እንደ ሰው ልጅ አልሞተችም።

💭 በነገራችን ላይ፤ በእስልምና ውሾች ሐራም ፣ የተከለከሉ ናቸው ፣ ምክንያቱም የአረመኔውን መሀመድን ምስጢር ያጋላጡት ውሾች ለእነሱ ርኩስ ናቸውና፣ ጂኒዎቻቸውን ለይተው የማየት ፀጋው ተሰጥቷቸዋልና ነው። ሙስሊሞች ውሾችን መንካት አይችሉም ፣ አልፎ አልፎ ካልሆነ በቀር ውሾች የቤት እንስሳት ሊሆኑ አይችሉም። ውሾች በኢስላም “ሐራም ናቸው” አይፈቀዱም!

___________________________

Posted in Ethiopia | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Turkey Illegally Seized German-Run School in Ethiopia, Says Manager | በኢትዮጵያ ጀርመን-መራሽ ትምህርት ቤቶችን ቱርክ በሕገ-ወጥ መንገድ ወረሰች

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 17, 2021

💭 በኢትዮጵያ ጀርመንመራሽ ትምህርት ቤቶችን ቱርክ በሕገወጥ መንገድ ወረሰች

👉 ጀርመናዊው የትምህርት ቤቶቹ ሐላፊ፤ ኖርበርት ሄልሙት ዲንሴ፤

💭 ጠንካራ የሕግ የበላይነት ሥርዓት ባለበት እና የአፍሪካ ህብረት ዋና ጽህፈት ቤት ፣ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽንን እና በርካታ የዲፕሎማቲክ ማህበረሰቦችን በማስተናገድ ባለበት ሀገር ውስጥ የህግ የበላይነት ካልተጠየቀ የውጭ ኢንቬስትሜንት በኃይል ይወሰዳል ብሎ ማመን አይቻልም

💭 “What has happened to our investment is odd for any listener,” Dinse wrote in English. “In a country with a strong system of the rule of law and hosting the Head Office of African Union, United Nations Economic Commission for Africa and many diplomatic communities, it is unbelievable that foreign investment can be taken forcefully without recourse Rule of Law.

Ethiopia has illegally transferred a school run by German investors to Turkey’s state-run Maarif Foundation, according to the manager of the school.

Turkish authorities claim the school was affiliated with the Gülen movement, a faith-based group inspired by Turkish Muslim cleric Fethullah Gülen.

Maarif, which was established prior to a coup attempt on July 15, 2016 through legislation in the Turkish parliament, has targeted the closure of Gülen-linked educational institutions since the abortive putsch as part of the foreign policy of Turkey’s ruling Justice and Development Party (AKP), which labels the movement as a terrorist organization and accuses it of orchestrating the failed coup. Gülen and the members of his group strongly deny any involvement in the abortive putsch or any terrorist activity.

The school was run by the STEM Education Private Limited Company, founded by German investors in Addis Ababa. It is the second such school the Maarif Foundation has taken over in Ethiopia, after assuming control of another school in Harar in July 2019.

A letter from by Dr. Norbert Helmut Dinse, the general manager of the company, addressed to the German Embassy in Ethiopia, the Ethiopian prime minister and other federal and local authorities, was shared on Twitter by journalist Oktay Yaman.

Etiyopya’da Maarif Vakfı’na devredilen okullar hakkında:
Berlin’e ulaşan bilgiye göre, okulları Alman yatırımcılar işletiyormuş. Almanya Dışişleri Bakanlığı, Etiyopya’daki Alman Büyükelçiliği’yle irtibata geçti.
Dr. Norbert Helmut Dinse’nin mektubu yetkilileri harekete geçirdi. pic.twitter.com/doVUeX99ER

— Oktay Yaman (@JournalistYaman) July 15, 2021

What has happened to our investment is odd for any listener,” Dinse wrote in English. “In a country with a strong system of the rule of law and hosting the Head Office of African Union, United Nations Economic Commission for Africa and many diplomatic communities, it is unbelievable that foreign investment can be taken forcefully without recourse Rule of Law.

“Our Investment, STEM Education Plc. which operates in the trade name of ‘Intellectual
Kindergarten, Primary and Secondary School’, is wholly foreign-owned in Ethiopia engaged in educational services,” Dinse wrote, “Initially, the company was established by Turkish Investors. Through time, the three German investors acquired the investment following all procedures required under the law. German investors stepped in and took over the parent company again in full compliance with the requirements of the laws of the land.”

Dinse claims that the problems surrounding the school had started in September 2019 when the local authorities decided to close it.

“We have made every effort to get administrative remedies from different offices,” Dinse said.

“Fortunate enough, the Federal Ministry of Education understood our side, proved the legality of our status, and gave us a school license at the beginning of this academic year (2020-21). But a month later, the school’s commencement, Oromia and Sebeta Education Bureau came to the school with gunned police and expelled all the staff and children from the school Friday, January 29, 2021, while the teaching is going on.”

Dinse went on to say that a committee comprising the offices of the Ethiopian Attorney General, Ethiopia Investment Agency, ministers of education and foreign affairs and Oromia Education Bureau was formed to tackle the issue.

“Unfortunately, on July 14, 2021, staff from the Sebeta Education bureau and the Turkish staff of Maarif Foundation trespassed our compound and took photos and left out. Our Security Company could not stop them from the entrance. Today, the same people came, broke keys of our buildings, destroyed the security system and took all illegal actions,” Dinse said.

Turkish authorities claim the school was taken over after a legal battle that spanned several years.

“Official handover of the school will soon follow after the conclusion of the asset transfer,” Levent Şahin, the Maarif’s Ethiopia representative, told the Anadolu news agency.

“We strongly believe that our investment is well protected by the Ethiopian Investment Laws, International Investment Treaties adopted by Ethiopia and the Bilateral Investment Treaty between Ethiopia and Germany,” Dinse wrote, requesting “all concerned stakeholders to stop the outrageous conduct of Oromia and Sebeta Education Bureau and Maarif Foundation from illegally seizing our investment.”

According to Birol Akgün, chairman of the Maarif Foundation, they have taken over 216 schools affiliated with the Gülen movement in 44 countries.

President Recep Tayyip Erdoğan’s AKP has jailed some 96,000 people while investigating a total of 622,646 and detaining 301,932 over alleged links to the movement as part of a massive purge launched under the pretext of an anti-coup fight, according to the latest official figures.

Source

👉 የክርስቶስ ተቃዋሚ = ቱርክ = ቀዳማዊ ግራኝ አህመድ = ዳግማዊ ግራኝ አህመድ

ቱርክ በአርሜኒያውያን ላይ ድሮኖቿን እንደተጠቀመችው ግራኝም የመጀመሪያውና ዙር የድሮኖች ጭፍጨፋ በባቢሎን ኤሚራቶች አማካኝነት ከተጠቀመ በኋላ አሁን ወደ ክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ ፊቱን አዙሮ ድሮኖችን በመለመን ላይ ይገኛል። ይገርማል፤ እንድምናየውና እንደምንሰማው ከሆነማ ኤሚራቶችና ቱርኮች የጠላትነት ስትራቴጂ የሚከተሉ “ተፎካካሪዎች” መሆን ነበረባቸው።

እኔ ኢትዮጵያን የሚጠላው ሰይጣን ብሆን ኖሮ ልክ አሸባሪው አብዮት አህመድ አሊ እየሠራውን ያለውን ሥራ ሁሉ ነበር የምሠራው። የዚህ ቆሻሻ ተልዕኮ ኢትዮጵያን መደቆስና ማፈራረስ፣ ኢትዮጵያውያን ማዋረድና ለባርነት ማጋለጥ ነው። ከአልሲሲ ጋር በሶቺ ሲገናኝ ሩሲያ የአደራዳሪ ፍላጎት እንዳላት ፕሬዚደንት ፑቲን ፈቃደኝነታቸውን አሳይተው ነበር፤ ነገር በማግስቱ ፊቱን ወደ አሜሪካ አዙሮ ኢትዮጵያ ከሩሲያም ከአሜሪካም ድጋፍ እንዳታገኝ አደረጋት። ተመሳሳይ ክስተት በእህት ክርስቲያን አገር በአርሜኒያም እያየን ነው፤ የአርሜኒያው መሪ ልክ እንደ አብዮት አህመድ አሊ የባለሀብቱ ጆርጅ ሶሮስ ምልምል ስለሆነ አርሜኒያን ከሩሲያ በማራቅ ወደ አሜሪካ መጠጋቱን መረጠ፤ በዚህም ሩሲያን አስኮረፈ። አሁን ከአዘርበጃን ጋር ጦርነቱ ሲቀሰቀስ አርሜኒያ የሩሲያንንም የአሜሪካንንም ድጋፍ ለማግኘት አልተቻላትም። አባታችን አባ ዘወንጌል በአንድ ወቅት እንዲህ ብለውን ነበር፦“ኢትዮጵያን በዚህ ወቅት እያስተዳደሯት ያሉት ጠላቶቿ ናቸው!”

በሉሲፈራውያኑ ጆርጅ ሶሮስ እና ባራክ ሁሴን ኦባማ እንዲሁም በአረቦች ድጋፍ የሚንቀሳቀሱት አብይ አህመድ እና ጀዋር መሀመድ ሁሉንም አብረው እንደሚያንቀሳቅሱና ሁሉንም ነገር በቅደም ተከተል እያዘጋጁ እንደሆነ ሚነሶታን ጠይቁ። የተዋሕዶ ልጆች ሆይ፡ በእነ ጀማል እና መሀመድ የሚመራው ሠራዊት አሁን ወደ ኦሮሚያ ወደተሰኘው ክልል ወታደሮች እልካለሁ ቢል አትመኑት፣ “ቤተክርስቲያንን እራሳችንን እንጠብቃለን!” ብለን መነሳሳት ስንጀምር ደንግጠው ነው፣ ማዘናጊያ ነው፤ በደሉ ሁሉ ለአንድ ዓመት ያህል ያለማቋረጠ ተፈጽሟል፤ ሠራዊቱን ሊያጠነክሩት የሚችሎትን ጄነራሎች አንድ ባንድ ገድሏል፤ ስለዚህ ዐቢይ አህመድና የጂሃድ ቡድኑ ከስልጣን መወገድ ይኖርበታል። አለቀ!

👉 ዘመነ ክህደት፤ ዘመነ ባንዳ!

.አይ.ኤ ስልጣን ላይ ያወጣሃል፣ ተቃዋሚ ይፈጥርሃል ከስልጣን ያወርድሃል ፣ ይገድልሃል

አበበ ገላው፣ ብርሃኑ ነጋ፣ ፕሮፈሰር አልማርያም፣ ብርቱካን ሚደቅሳ፣ አይሻ መሀመድ፣ ዳንኤል ክብረት፣ ዘመድኩን በቀለ፣ ደብረጺዮን ገብረ ሚካኤል፣ ደመቀ መኮንን፣ ጀዋር መሀመድ፣ ለማ መገርሳ፣ አብይ አህመድ፣ መንግስቱ ኃይለ ማርያም ሁሉም ታሪካዊቷን መንፈሳዊት ኢትዮጵያን ለምጉዳት ነፍሳቸውን የሸጡና የ666ቺፕሱን ያስቀበሩ ስጋውያን የሲ.አይ./ CIA ቅጥረኞች ናቸው! ሌሎችም አሉ! አዎ! “ኢሳት” “ኢትዮ360” ወዘተ ከመጀመሪያቸው ጀምሮ በእነ ሄንሪ ኪሲንጀርና በሲ.አይ.ኤ የሚደገፉ ከእንሽላሊቱ ባለሃብት ጆርጅ ሶሮስ ድጎማ የሚያገኙ ሜዲያዎች ናቸው። ሌሎችም ብዙዎች ተቋማት፣ ሜዲያዎችና ግለሰቦች አሉ!

👉 “The Coming Armenian & Ethiopian Genocide | የክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ መንፈስ ነግሷል”

👉 “እንደ ጥንቸል ፈርቶ የፋፋውን ግራኝን እና የወራሪ ሉባ ጦሩን ይህች የአርሜኒያ አይጥ በቅርቡ እንዲህ አንቃ ትገድላቸዋለች”

________________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Infos, News/ዜና | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ግዙፍ ፍንዳታ በባኩ | ይህ የኢትዮጵያ ካርታ ከቀናት በፊት ታይቶኝ ነበር

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 4, 2021

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

👉 በክርስቶስ ተቃውሚ ቱርክ ጭፍራ በአዘርበጃን ባኩ ከተማ ባሕረ ካስፒያን ላይ መንስኤው ያልታወቅ ግዙፍ ፍንዳታ ከሰዓት በፊት ተከስቷል።

💭 በኡራኤል ዕለት ደመናው ላይ ልክ ይህ ካርታ ታይቶኝ ነበር ፤ በቪዲዮ ተቀርጿልና ነገ ለማቅረብ እሞክራለሁ።

🔥 የ፯/7 ጊዜ የF1 ጥቁሩ ቻምፒየን ኦባማ የኢትዮጵያን መስቀል በኪሱ አድርጎ እንደሚሄድ አሳየኝ

🚗 F1 የሞተር ስፖርት ውድድሩ በትናንትናው ዕለት በክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ ጭፍራ በአዘርበጃን ባኩ ተካሄደ።

🔥 የእኅት አገር አርሜኒያ ክርስቲያን ሰራዊት ጠቅላዩን ከስልጣን እንዲወርድ ጠየቀ|“የኢትዮጵያም” ሰራዊት ገና ዱሮ እንዲህ ማድረግ የነበረበት

አለመታደል ሆኖ ልፍስፍስ፣ አሳፋሪና ቅሌታም ትውልድ በአገራችን በቅሎ ነው እንጂ በአረመኔው በግራኝ አብዮት አህመድ ላይ አመጽ መቀስቀስና ይህን አውሬውም የሚጠርግ “ኢትዮጵያዊ” ሠራዊት ልክ ገና እነ ኢንጂነር ስመኘውን እንደገደላቸው መነሳሳት ነበረበት።

በክርስቲያን አርሜኒያ ላይ የሚደርሰው በክርስቲያን ኢትዮጵያም ላይ ይደርሳል

በሁለቱ እህታማሞች እና ጥንታውያን ኦርቶዶክስ ክርስቲያን ሃገራት፤ በአርሜኒያ እና ኢትዮጵያ ተመሳሳይ ክስተት ጎን ለጎን መታየቱ በአጋጣሚ አይደለም። ውጊያችን የክርስቶስ ተቃዋሚው ከሚመራቸው ከመንፈሳዊ ኃይላት ጋር ነው!

ባለፈው መስከረም የሃገራችን አዲስ ዓመት መግቢያ ላይ በክርስቶስ ተቃዋሚዋ የምትመራዋ ሙስሊም አዘርበጃን በክርስቲያን አርሜኒያ ላይ ጦርነት ከፈተች። አርሜኒያ የቱርኮችን ድሮኖች በመጠቀም በናጎርኖ ካራባኽ የሚገኙትን ጥንታውያኑን ክርስቲያኖች ጨፈጨፈች፤ ዓብያተ ክርስቲያናቱንና ገዳማቱን አፈራረሰች።

የባለሃብቱ ጆርጅ ሶሮስ ወኪል የሆነው የአርሜኒያው ጠቅላይ ሚንስትር ኒኮል ፓሺንያን በአርሜኒያ እና አዘርበጃን መካከል በተፈጠረው ጦርነት ልክ እንደ ግራኝ ክህደት የተሞላበት “የሰላም ስምምነት” በመፈረሙ አገሪቷ ላለፉት ሳምንታት በከፍተኛ የተቃውሞ ማዕበል ላይ ትገኛለች። አርሜኒያውን፤ ጀግኖች!

ኢትዮጵያውያን ኢንጂነር ስመኘው ሲገደል፣ እነ ጄነራል አሳምነው ሲገደሉ፣ በኦሮሚያ ሲዖል ኢትዮጵያውያን ሲታገቱ፣ ሲጨፈጨፉና ሲፈናቀሉ አራት ኪሎ ያለውን ቤተ ፒኮክ እና ፓርላማ እንዲህ መውረር ነበረባቸው። ይህን ሳያደርጉ ስለቀሩ ነው አሁን እባቡ ዐቢይ በሰሜን ኢትዮጵያውያን ላይ ለጀመረው ጥቃት የእሳት ማገዶ እያደረጋቸው ያለው። ግራኝ የሰበሰባቸው ወታደሮች በብዛት ወደ ሱዳን እየሸሹ እንደሆነ ዜናዎች እየወጡ ነው። በዘመነ ኮሮና እንደገና ስደት? አሳዛኝ ነው! የዚህ ጦርነትቀስቃሽ በእብሪት የተወጠረውና ለድርድር አልቀመጥም ያለው ግራኝ መሆኑን አንርሳው።

👉 የክርስቶስ ተቃዋሚ = ቱርክ = ቀዳማዊ ግራኝ አህመድ = ዳግማዊ ግራኝ አህመድ

ቱርክ በአርሜኒያውያን ላይ ድሮኖቿን እንደተጠቀመችው ግራኝም የመጀመሪያውና ዙር የድሮኖች ጭፍጨፋ በባቢሎን ኤሚራቶች አማካኝነት ከተጠቀመ በኋላ አሁን ወደ ክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ ፊቱን አዙሮ ድሮኖችን በመለመን ላይ ይገኛል። ይገርማል፤ እንድምናየውና እንደምንሰማው ከሆነማ ኤሚራቶችና ቱርኮች የጠላትነት ስትራቴጂ የሚከተሉ “ተፎካካሪዎች” መሆን ነበረባቸው።

እኔ ኢትዮጵያን የሚጠላው ሰይጣን ብሆን ኖሮ ልክ አሸባሪው አብዮት አህመድ አሊ እየሠራውን ያለውን ሥራ ሁሉ ነበር የምሠራው። የዚህ ቆሻሻ ተልዕኮ ኢትዮጵያን መደቆስና ማፈራረስ፣ ኢትዮጵያውያን ማዋረድና ለባርነት ማጋለጥ ነው። ከአልሲሲ ጋር በሶቺ ሲገናኝ ሩሲያ የአደራዳሪ ፍላጎት እንዳላት ፕሬዚደንት ፑቲን ፈቃደኝነታቸውን አሳይተው ነበር፤ ነገር በማግስቱ ፊቱን ወደ አሜሪካ አዙሮ ኢትዮጵያ ከሩሲያም ከአሜሪካም ድጋፍ እንዳታገኝ አደረጋት። ተመሳሳይ ክስተት በእህት ክርስቲያን አገር በአርሜኒያም እያየን ነው፤ የአርሜኒያው መሪ ልክ እንደ አብዮት አህመድ አሊ የባለሀብቱ ጆርጅ ሶሮስ ምልምል ስለሆነ አርሜኒያን ከሩሲያ በማራቅ ወደ አሜሪካ መጠጋቱን መረጠ፤ በዚህም ሩሲያን አስኮረፈ። አሁን ከአዘርበጃን ጋር ጦርነቱ ሲቀሰቀስ አርሜኒያ የሩሲያንንም የአሜሪካንንም ድጋፍ ለማግኘት አልተቻላትም። አባታችን አባ ዘወንጌል በአንድ ወቅት እንዲህ ብለውን ነበር፦“ኢትዮጵያን በዚህ ወቅት እያስተዳደሯት ያሉት ጠላቶቿ ናቸው!”

በሉሲፈራውያኑ ጆርጅ ሶሮስ እና ባራክ ሁሴን ኦባማ እንዲሁም በአረቦች ድጋፍ የሚንቀሳቀሱት አብይ አህመድ እና ጀዋር መሀመድ ሁሉንም አብረው እንደሚያንቀሳቅሱና ሁሉንም ነገር በቅደም ተከተል እያዘጋጁ እንደሆነ ሚነሶታን ጠይቁ። የተዋሕዶ ልጆች ሆይ፡ በእነ ጀማል እና መሀመድ የሚመራው ሠራዊት አሁን ወደ ኦሮሚያ ወደተሰኘው ክልል ወታደሮች እልካለሁ ቢል አትመኑት፣ “ቤተክርስቲያንን እራሳችንን እንጠብቃለን!” ብለን መነሳሳት ስንጀምር ደንግጠው ነው፣ ማዘናጊያ ነው፤ በደሉ ሁሉ ለአንድ ዓመት ያህል ያለማቋረጠ ተፈጽሟል፤ ሠራዊቱን ሊያጠነክሩት የሚችሎትን ጄነራሎች አንድ ባንድ ገድሏል፤ ስለዚህ ዐቢይ አህመድና የጂሃድ ቡድኑ ከስልጣን መወገድ ይኖርበታል። አለቀ!

👉 ዘመነ ክህደት፤ ዘመነ ባንዳ!

.አይ.ኤ ስልጣን ላይ ያወጣሃል፣ ተቃዋሚ ይፈጥርሃል ከስልጣን ያወርድሃል ፣ ይገድልሃል

አበበ ገላው፣ ብርሃኑ ነጋ፣ ፕሮፈሰር አልማርያም፣ ብርቱካን ሚደቅሳ፣ አይሻ መሀመድ፣ ዳንኤል ክብረት፣ ዘመድኩን በቀለ፣ ደብረጺዮን ገብረ ሚካኤል፣ ደመቀ መኮንን፣ ጀዋር መሀመድ፣ ለማ መገርሳ፣ አብይ አህመድ፣ መንግስቱ ኃይለ ማርያም ሁሉም ታሪካዊቷን መንፈሳዊት ኢትዮጵያን ለምጉዳት ነፍሳቸውን የሸጡና የ666ቺፕሱን ያስቀበሩ ስጋውያን የሲ.አይ./ CIA ቅጥረኞች ናቸው! ሌሎችም አሉ! አዎ! “ኢሳት” “ኢትዮ360” ወዘተ ከመጀመሪያቸው ጀምሮ በእነ ሄንሪ ኪሲንጀርና በሲ.አይ.ኤ የሚደገፉ ከእንሽላሊቱ ባለሃብት ጆርጅ ሶሮስ ድጎማ የሚያገኙ ሜዲያዎች ናቸው። ሌሎችም ብዙዎች ተቋማት፣ ሜዲያዎችና ግለሰቦች አሉ!

👉 “The Coming Armenian & Ethiopian Genocide | የክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ መንፈስ ነግሷል”

👉 “እንደ ጥንቸል ፈርቶ የፋፋውን ግራኝን እና የወራሪ ሉባ ጦሩን ይህች የአርሜኒያ አይጥ በቅርቡ እንዲህ አንቃ ትገድላቸዋለች”

__________________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Watch For Ethiopia to Start Appearing in The News Like a Floodgate — as it Will Likely Descend into Chaos

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 18, 2021

💭 በኢትዮጵያ ጽኑ መናወጥ ይሆናል አገሪቷ በዜናዎች እንደ ጎርፍ መታየት እንደምትጀምር ይከታተሉ

🔥 The Ethiopian Dam Project is in The Dustbin, Ethiopia Becomes The Worst Place on The Planet

💭 ለኢትዮጵያ እዚህ ጽኑ ነውጥ ውስጥ መግባት በመጀመሪያ ረድፍ ተጠያቂዎቹ የስጋ ማንነትና ምንነት ያላቸው ደቡባውያኑ ኢትዮጵያ ዘ-ስጋ ኦሮሞዎች እና በዋቄዮ-አላህ-አቴቴ መንፈስ ውስጥ የወደቁት አማራዎች/ የጎንደር ጋላማራዎች ናቸው። ለእነዚህ ዲቃሎች የሥልጣኑን ወንበር ያለምንም “ኢትዮጵያዊ” ቅድመ-ዝግጅት አስረክበው ወደ መቀሌ የገቡትም የህዋሃት መሪዎችም በጽኑ ይጠየቃሉ።

እንግዲህ ይህችን ሃቅ ሁላችንም ዋጥ እናድርጋት! አሁን ልሂቃኑ ብቻ ሳይሆኑ ሕዝቦቹም ተጠያቂዎች እንደሚሆኑ ላለፉት አራት ወራት ከባዕዳውያኑ ጎን በመሰልፈና ታሪካዊ ጠላቶቻችን በመጠቀም በአክሱም ጽዮን ላይ ጭፍጨፋ እያካሄዱ መሆናቸው በግልጽ ይጠቁመናል። በፈቃዳቸው እራሳቸውን የትንቢት መፈጸሚያ በማድረጋቸው ፍርዱን በራሳቸው ላይ አምጥተዋል ማለት ይቻላል። ይህ ሁሉ ነውጥና መዓት እንዳይመጣባቸው ማድረግ የነበረባቸው አንድ ቀላል ነገር፤ ልክ በጥቅምት ፳፬/24 ላይ ዲቃላው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ የአህዛብ ሰአራዊቱን ከየክልሉና ከኤርትራ ጠርቶ በአስኩም ጽዮን ላይ የጂሃድ ጦርነቱን በፌስቡክ ሲያውጅ፤“አይ! ጦርነት አንፈልግም! የኢትዮጵያ የጀርባ አጥንት ቅድስት ምድር ትግራይ ለጦርነትና ውድመት መጋለጥ የለባትም፣ ትክክል አይደለም!” ማለት ነበረባቸው። በተቃራኒው እስከ ዛሬዋ ዕለት ድረስ በሕዝብ ደረጃ፤ እደግመዋለሁ፤ ሰፊውና ፺/90% የሚሆነው ኢትዮጵያ ዘ-ስጋ “ዘራፍ! ያዘው! በለው! ግደለው! እልልል!” ብሏልና እየመጣበት ስላለው የእርስበርስ መተላለቅ ይዘጋጅ። ይህ እንዳይመጣ በእኔ በኩል እንኳን ላለፉት ሃያ ዓመታት እንደ አቅሜ ደክሜ ነበር። አሁን የመጪዋ አዲሷ ኢትዮጵያ ትንሣኤ የኢትዮጵያ ዘ-ነፍስ/ የሰሜን ኢትዮጵያውያን ትንሣኤ እንደሚሆን ጥርጥር የለኝም።

[ኦሪት ዘዳግም ምዕራፍ ፴፪፥፮፡፳፫]

“ደንቆሮ ብልሃተኛም ያልሆንህ ሕዝብ ሆይ፥ ለእግዚአብሔር ይህንን ትመልሳለህ? የገዛህ አባትህ አይደለምን? የፈጠረህና ያጸናህ እርሱ ነው። የዱሮውን ዘመን አስብ፥ የብዙ ትውልድንም ዓመታት አስተውል፤ አባትህን ጠይቅ፥ ያስታውቅህማል፤ ሽማግሌዎችህን ጠይቅ፥ ይነግሩህማል። ልዑል ለአሕዛብ ርስታቸውን ባወረሰ ጊዜ፥ የአዳምን ልጆች በለየ ጊዜ፥ እንደ እስራኤል ልጆች ቍጥር የአሕዛብን ድንበር አቆመ። የእግዚአብሔር እድል ፈንታ ሕዝቡ ነው፤ ያዕቆብም የርስቱ ገምድ ነው። በምድረ በዳ በጥማት፥ የነፋስ ጩኸትም በሞላበት ውድማ አገኘው፤ ከበበው ተጠነቀቀለትም፤ እንደ ዓይን ብሌን ጠበቀው። ንስር ጫጩቶቹን እንደሚያወጣ፥ በእነርሱም ላይ እንደሚሰፍፍ፥ ክንፎቹን ዘርግቶ ወሰዳቸው፥ በክንፎቹም አዘላቸው። እግዚአብሔር ብቻውን መራው፤ ከእርሱም ጋር ሌላ አምላክ አልነበረም።

በምድር ከፍታ ላይ አወጣው፤ የእርሻውን ፍሬ በላ፤ ከዓለትም ድንጋይ በሚገኝ ማር፥ ከጭንጫውም ድንጋይ በሚገኝ ዘይት አጠባው፤ የላሙንም ቅቤ፥ የመንጋውም ወተት፥ ከጠቦት ስብ ጋር፥ የባሳንንም አውራ በግ፥ ፍየሉንም፥ ከስንዴ እሸት ጋር በላህ፤ ከወይኑም ደም ያለውን ጠጅ ጠጣህ። ይሹሩን ወፈረ፥ ረገጠ፤ ወፈረ፥ ደነደነ፥ ሰባ፤ የፈጠረውንም እግዚአብሔርን ተወ፤ የመድኃኒቱንም አምላክ ናቀ። በሌሎች አማልክት አስቀኑት፥ በርኵሰታቸውም አስቈጡት። እግዚአብሔር ላልሆኑ አጋንንት፥ ለማያውቋቸውም አማልክት፥ በቅርብ ጊዜ ለተነሡ ለአዲሶች አባቶቻቸውም ላልፈሩአቸው አማልክት ሠዉ። የወለደህን አምላክ ተውህ፥ ያሳደገህን እግዚአብሔርን ረሳህ። ወንዶችና ሴቶች ልጆችም ስላስቈጡት እግዚአብሔር አይቶ ጣላቸው። እርሱም አለ። ፊቴን እሰውርባቸዋለሁ፤ ፍጻሜያቸው ምን እንደ ሆነ አያለሁ፤ ጠማማ ትውልድ፥ ያልታመኑም ልጆች ናቸው። አምላክ ባልሆነው አስቀኑኝ፤ 3 ቍ.15፤ በዕብራይስጥ ይሹሩን የሚለውን ግዕዙ ያዕቆብ ይለዋል። በምናምንቴዎቻቸውም አስቈጡኝ፤ እኔም ሕዝብ ባልሆነው አስቀናቸዋለሁ፤ በማያስተውል ሕዝብ አስቈጣቸዋለሁ። እሳት ከቍጣዬ ትነድዳለችና፥ እስከ ሲኦል ድረስ ታቃጥላለች፥ ምድርንም ከፍሬዋ ጋር ትበላለች፥ የተራሮችን መሠረት ታነድዳለች። መከራን እጨምርባቸዋለሁ፤ በፍላጾቼም እወጋቸዋለሁ። በራብ በንዳድ ይጠፋሉ፤ በንዳድና በመራራ ጥፋት ያልቃሉ፤ የአራዊትን ጥርስ፥ የምድርንም እባብ መርዝ እሰድድባቸዋለሁ። ጕልማሳውን ከድንግል፥ ሕፃኑንም ከሽማግሌ ጋር፥ በሜዳ ሰይፍ፥ በቤትም ውስጥ ድንጋጤ ያጠፋቸዋል። እበትናቸዋለሁ አልሁ፤ ከሰዎችም መካከል መታሰቢያቸውን አጠፋለሁ። ነገር ግን ጠላቶቻቸው እንዳይታበዩ። እጃችን ከፍ ከፍ አለች እንጂ እግዚአብሔር ይህን ሁሉ አላደረገም እንዳይሉ፥ ስለ ጠላቱ ቍጣ ፈራሁ።”

🔥“በኢትዮጵያ ጽኑ መናወጥ ይሆናል፣ ይህም የአሜሪካን፣ አውሮፓንና አረቢያን ውድቀት ያስከትላል”

🔥 ኢትዮጵያ እና ኤርትራ ወደ ምስቅልቅሉ የሚወርዱ ይመስላሉና ለከፍተኛ የስደተኞች ሞገድ እና የአይሲስ አስከፊ ሽብር መመለስ ይዘጋጁ ፥ የደም መፋሰስ ሥጋትን ተከትሎ አሜሪካ እና ኔቶ “ለሰብዓዊነት” በሚል ሰበብ ጣልቃ በመግባት አፍሪቃን ለመቆጣጠር ይወስናሉ፣።

ዩኤስ አሜሪካ በአፍሪካ ቀንድ አካባቢ ጣልቃ የመግባት እድሏ በጣም ሰፊ ነው።

🔥 ቀደም ሲል እንደተነበይነው(ድንቁ የክርስትና ተሟጋችና ጠበቃ ዋሊድ ሹባት) ነገሮች እየተባባሱ አገሪቱ በትግራይ ፣ በአማራ ፣ በኦሮሞ እና በሶማሌ ቡድኖች መካከል ወደ ጭካኔ የእርስ በእርስ ጦርነት ትገባለች፡፡ ይህ በተፈጥሮ “የሰብአዊ ጣልቃ ገብነትን” የማስመሰል ጥቅም ላይ ይውላል ፣ ስለሆነም ኔቶ እና አጋሮቹ ይሳተፋሉ እና ኢትዮጵያን እና ኤርትራን ያጠፏቸዋል። በሺዎች የሚቆጠሩ ይሞታሉ ፣ የወቅቱ የምግብ / ረሃብ ሁኔታ ከመጥፎ ወደ አስከፊ የቅዠት ሁኔታ ይሸጋገራል ፣ እናም ለስልጣን ውጊያው ይቀጥላል ከዚያም በኢትዮጵያ የትግራይ ሪፐብሊክ ፣ አማራ ፣ አፋን ፣ ኦጋዴን እና ጋምቤላ ሊሆኑ በሚችሉ መካከል የጦርነት ቀጠና ትሆናለች።

🔥 ሱዳን እና ደቡብ ሱዳን በውኃ ውስጥ የፈሰሰውን ደም በመዳሰስ እና የአባይን የውሃ ተደራሽነትን ማቆየት ስለሚፈልጉ የአባይ ወንዝ እናት ሃገር የሆነችውን ኢትዮጵያን ቆራርሰው ለራሳቸው መውሰድ ይጀመራሉ፡፡

🔥 ይህ በእንዲህ እንዳለ ስፍር ቁጥር የሌላቸው ሰዎች በርሃብ ይሞታሉ ፣ ሁኔታዎቹ በአፍሪካ ሁሉ እጅግ የከፋ ናቸው ፣ እናም ሰዎች ክልሎቻቸውን ለቅቀው ለመውጣትና ለመሰደድ መለመን ይጀምራሉ፡፡ ይህ በሆነበት ወቅት በአማጽያን በተያዙት ወይም በአሜሪካ / በተባበሩት መንግስታት / ኔቶ በተያዙት ቦታዎች መካከል ያለው ቦታ በዓለም/ በፕላኔታችን እጅግ የከፋው/መጥፎው ቦታ ይሆናል ፣ ከዚያ በድንገት በአሜሪካ / በተባበሩት መንግስታት / ኔቶ / ግፊት ሰዎች መሰደድ ይጀምራሉ።

🔥 የኢትዮጵያ ግድብ ፕሮጀክት ፈራርሶ በአቧራ ማጠራቀሚያ ቅርጫት ውስጥ ይገባል ፣ በኢትዮጵያ አንዳንድ ክፍሎች ፥ ምናልባትም ከላይ ከተዘረዘሩትና የውሸት የክልል ስም የተሰጣቸው ቦታዎች ወደ ሱዳን ፣ ደቡብ ሱዳን እና ሶማሊያ ይሄዳሉ። ይህ በእንዲህ እንዳለ ኢትዮጵያ እ.ኤ.አ. በ 2012 ዓ.ም “አመጸኞች” በመውሰዳቸው ለሊቢያ የተሰጠውን ዓይነት “የጋዳፊ ህክምና” ታገኛለች። እና ልክ እንደ አይሲስ ዘመን የተለመደው አሰቃቂ ግዳያዎች ምስሎች ሁሉ ወደ ካሜራ ይመለሳሉ፡፡ ዓለም በፍርሃት ትመለከታለች፤ ዛሬ ከያኔው የሚለየው በዚህ ወቅት ዓረቦች እና ሴማውያን ሳይሆኑ ተጠቂዎቹ ሕዝቦች፣ አሁን መከራ የሚደርስባቸው ሃማውያን እና አፍሮ-ሴማዊ ሕዝቦች ይሆናሉ።

🔥 የአባይን መድረቅ በሚመለከት ፣ ጦርነቶች ብዙውን ጊዜ ለሰው ወይም ለተፈጥሮ ሁኔታ እንደማይረዱ ያስታውሱ፡፡ በእርግጥ አሜሪካ የአፍሪካን ቀንድ ብትፈነዳው እንኳን አካባቢያዊ ሁኔታዎችን ከማባባስ በስተቀር የማቆም ዕድል የላትም፡፡ በሌላ አገላለጽ ግብፅ አሁንም በረሃብ ትቆላለች ፥ በዚህም ከሰሃራ በታች ካሉ የአፍሪካ ጎረቤቶቿ ጋር ትቀላቀላለች።

🔥 Prepare For a Massive Refugee Wave and a Return of The Horrors Of ISIS as Ethiopia and Eritrea Will Likely Descend into Chaos as a Bloodbath Ensues for US/NATO Control in Africa

👉 The chance of US intervention into the Horn of Africa region is very high

🔥 As predicted, things worsens and the country descends into a brutal civil war between the Tigray, Amhara, Oromo and Somali groups. This naturally is used to justify “humanitarian intervention”, so NATO and friends get involved and raze Ethiopia and Eritrea. Thousands die, the current food/famine situation goes from bad to nightmare mode, and fighting continues for power and Ethiopia becomes a war zone between what could be the Republics of Tigray, Amhara, Afan, Ogaden, and Gambela.

🔥 Sudan and South Sudan, sensing the blood in the water and wanting to maintain water access on their ends due to Ethiopia’s position as the motherland of the Nile, get involved and start taking pieces for themselves.

🔥 Meanwhile, countless people have died of famine, the conditions are the worst in all of Africa, and people are begging to leave. The region, which is now a combination between rebel occupied or US/UN/NATO occupied, becomes the worst place on the planet, and then suddenly, people begin to migrate, encouraged by the US/UN/NATO.

🔥 The Ethiopian dam project is in the dustbin, parts of Ethiopia- possibly some of the above mentioned pseudorepublics -go to Sudan, South Sudan, and Somalia, meanwhile Ethiopia gets the “Gaddhafi treatment” given to Libya back in 2012 as “rebels” take control, and just like in the days of ISIS, the liquidations of common people in horrible ways are back on camera. The world watches in horror, except instead of Arabs and Semites, its Hamites and Afro-Semitic peoples who are suffering. The world watches in horror.

🔥 Referring to the Nile drying up, remember that wars often do not help human or natural circumstances. In fact, there is a strong chance that even if the US does blow up the Horn of Africa, it will not stop the environmental factors other than to worsen them. In other words, Egypt will still starve- it is just that they will be joined by the sub-Saharan African neighbors.

💭 Prepare For A Massive Refugee Wave And A Return Of The Horrors Of ISIS as Ethiopia And Eritrea Will Likely Descend Into Chaos As A Bloodbath Ensues For US/NATO Control In Africa

Back in 2015, Walid Shoebat wrote about a massive food crisis coming to the Middle East, where the Nile would dry up and millions would suffer.

You can read the full piece here. It is particularly interesting in light of developments taking place in Tigray that I have written about, where Tigrayans are crying ‘genocide’ as the fighting between Tigray against Ethiopia and Eritrea intensifies as the world watches with a sympathetic eye towards Tigray.

You have heard this from me over and over at Shoebat.com. I am going to say it again- watch for Ethiopia to start appearing in the news like a floodgate. Forget about the Chauvin trial and Black Lives Matter when it happens, because if this happens- and there is a strong chance it will -it is going to be world-shaking.

Ethiopia’s basically been in the middle of a long, historic, and like with many African conflicts, a brutal war between the formerly dominant Tigray ethnic group (where the WHO director Tedros is from) and the eastern region of the country. Ethiopia, as I have explained, straddles the US/NATO and Soviet blocs of influence, and now that things are losing control there again, they are ripe for exploitation. It is not a surprise that Biden’s foreign policy wing, from what it seems, is shifting a huge chunk of their attention there.

Basically, the rebellious group (Tigray People’s Liberation front, or TPLF) seems to have baited Ethiopia’s current and inexperienced leader into overplaying his hand by acting overly aggressive against them. This makes it so they can claim persecution as part of a an attempt to regain power in their region after having had been ousted decades ago. It seems they have succeeded, as Ethiopia started the war with the public relations “high ground” following TPLF attacks on an Ethiopian military base along with rocket incursions into Eritrea (and hence is why Eritrea became involved). However, because Ethiopian Prime Minister Abiy Ahmed took a very strong hand against the TPLF without properly managing the image of the situation, he and Eritrea both have lost control over the public relations side, not to mention some of their own soldier’s actions. In other words, the militaries have mostly won the conflict, but lost the image battle. This is particularly serious considering that the TPLF has been used historically by NATO, such as during the 1970s and 1980s as proxy fighters against the Soviet-supported Derg that overthrew Haile Selassie and set up a communist dictatorship.

Just look at the news. CNN recently had an exclusive interview with the leader of TPLF. The TPLF also had a particularly strong relationship with the Obama administration, and remember, Biden has naturally maintained strong ties with the previous administration he was Vice President for.

Will the US put troops on the ground? I have suspected as much, but it would most likely all be done in the context of NATO- think Bosnia 1994 but more serious. The UN may have her own peacekeepers there too, but no matter what happens, at this point, where the USA goes NATO as a whole also goes.

Either way, the situation is bad, and the chance for intervention is very high. For example, consider the following situation as a possible, but clearly not inevitable scenario-

Ethiopia puts down the TPLF rebellion and occupies Tigray. Separatist movements move into the underground, as they gain support from the US and NATO as the “international community” condemns Ahmed. Ethiopia, Eritrea, and puts sanctions on them. Ethiopia continues to have sporadic bouts of violence both with Sudan and within its own borders as conditions in the country continue to deteriorate. Some of this is happening/may happen in the near future, such as with the major refugee crisis that has developed already.

A Tigray insurgency akin to IRA begins, and at the same time, the various other inter-country and border ethnic groups, particularly the Oromos and Somalis, start their own rebellions. In response, Ahmed tries to keep control and he cracks down and starts arresting opposition and leadership. IN response, the US/NATO uses it to accuse him of further “human rights abuses: while the media promotes the political line. As predicted, things worsens and the country descends into a brutal civil war between the Tigray, Amhara, Oromo and Somali groups. This naturally is used to justify “humanitarian intervention”, so NATO and friends get involved and raze Ethiopia and Eritrea. Thousands die, the current food/famine situation goes from bad to nightmare mode, and fighting continues for power and Ethiopia becomes a war zone between what could be the Republics of Tigray, Amhara, Afan, Ogaden, and Gambela.

Sudan and South Sudan, sensing the blood in the water and wanting to maintain water access on their ends due to Ethiopia’s position as the motherland of the Nile, get involved and start taking pieces for themselves. Egypt was already involved in the military action because she is the second largest recipient of US aid after Israel (and honestly, an Ethiopian denial of Egyptian water demands would be an attack on the image of US power projection abroad, which the US will never allow to happen), and now the nation is just a shadow of its former self. The Ethiopian dam project is in the dustbin, parts of Ethiopia- possibly some of the above mentioned pseudorepublics -go to Sudan, South Sudan, and Somalia, meanwhile Ethiopia gets the “Gaddhafi treatment” given to Libya back in 2012 as “rebels” take control, and just like in the days of ISIS, the liquidations of common people in horrible ways are back on camera. The world watches in horror, except instead of Arabs and Semites, its Hamites and Afro-Semitic peoples who are suffering. The world watches in horror.

Meanwhile, countless people have died of famine, the conditions are the worst in all of Africa, and people are begging to leave. The region, which is now a combination between rebel occupied or US/UN/NATO occupied, becomes the worst place on the planet, and then suddenly, people begin to migrate, encouraged by the US/UN/NATO. Where do they go? Sure enough they are being invited by Germany, France, England, and all of the European Union plus the US to migrate. The US does her part too, of course, and the nationalist in Europe and the US begin to become angry again, nationalism rises as people flood in and crime increases…

..And sure enough, it’s 2015 and 2016 all over again, except much larger and more serious. Plus, it just happens to have the added effects of flooding the area with German/Italian/French/American industries involved in the rare earth metals business, as well as other goods needed for war. To that, Russian and Chinese investment in the region, both being well-known and acknowledged as geopolitical threats (especially the Russians, since they have been making inroads into Ethiopia for centuries as a part of their own plans and struggles with Germany) are kicked out again, and left with the options of basically trolling western powers instead of actually having real power to influence the destination of those parts of the world by their own national actions. Russia continues to move further into isolation as does China, except the Russians are more serious because they know what is at stake and continue to play their side carefully in preparations for a coming global war. Meanwhile, the US and NATO militarizes the whole region, continuing already existing trends such as the French re-militarization of their former colony in Djibouti.

This is just one scenario. But it is a very possible scenario. No matter what happens, however, the chance of US intervention into the Horn of Africa region is very high. Remember that back in 1993 the US was there for similar reasons (the Black Hawk Down incident), and in this sense, nothing had really changed, except the natural issues I mentioned before are closer to being realized than in the past.

Likewise, referring to the Nile drying up, remember that wars often do not help human or natural circumstances. In fact, there is a strong chance that even if the US does blow up the Horn of Africa, it will not stop the environmental factors other than to worsen them. In other words, Egypt will still starve- it is just that they will be joined by the sub-Saharan African neighbors.

We are living in very interesting times.

Source

_______________________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Soldier of Zion | የጽዮን ወታደር

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 17, 2021

ፈሪሃ እግዚአብሔር ያለው ክርስቲያን ሠራዊት ሁሌ ያሸንፋል!

💭 የጠፋው ታቦት ወራሪዎች (የሲአይኤ ስብሰባ)

❖ ❖ ❖”ከርሱ በፊት ታቦተ ጽዮንን(ጽላተ ሙሴ)የሚሸከም ጦር ሠራዊት … አይበገሬ ነው”❖ ❖ ❖

An Army That Carries The Ark Before it… is Invincible„

___________________________________

Posted in Ethiopia, Faith, Infotainment | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የእኅት አገር አርሜኒያ ክርስቲያኖች የከሃዲ ጠቅላያቸውን ጽሕፈት ቤት ወረሩ | አድዋ፤ ለኢትዮጵያም ይህን እንጠራለን

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 2, 2021

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

_______________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: