Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ካቴድራል’

Crazed Atheists Violently Disrupt Mass at Cathedral of Our Lady of The Angels

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 9, 2022

ሎስ አንጌሌስ | ያበዱ ኢ-አማኒያን በእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ካቴድራል ቅዳሴን በኃይል አወኩ።

እንግዲህ፤ ሴቶቻችን ጽንስ የማስወረድ መብት አይነፈጋቸው፤ የተረገዙ ጨቅላዎችን ካልፈለግናቸው የመግደል መብት አለን ፥ ሰውነቴ የእኔ ምርጫ(My Body My Choice!)” ከሚል ሉሲፈራዊ ወኔ በመነሳት ነው ትቃወመናለች!” የሚሏትን ቤተ ክርስቲያን ለማጥቃት የደፈሩት። እንግዲህ ይህ ነው ለሰይጣን መገዛት ማለት። ከእባብ መርዝ የተመረተውን የኮቪድ ክትትትባት ግን፤ ሰውነቴ የእኔ ምርጫ(My Body My Choice!)ብለው ላለመከተተብ ሲታገሉ አላየንም፤ ብዙዎቹ እንደ እንስሳ አንድ በአንድ ተከትበዋል።

በሃገራችንም፤ ላለፉት አራት ዓመታት በወኔ፤ “ጽዮናውያንን ካላጠፋን፣ ገዳማቱንና ዓብያተ ክርስቲያናቱን ካላፈረስን፣ ሴቶችን ካልደፈርን” በማለት ላይ ያሉት የዋቄዮ-አላህ ባሪያዎቹ አህዛብና ፕሬቴስታንት መናፍቃን እየፈጸሙ ያሉት ልክ ይሄንን ነው። መንፈሱ አንድ ዓይነት ነው፤ ከዲያብሎስ ነው፤ ጥልቅ የሆነ ጥላቻን ያነገበና በመላው ዓለም እንደ ሰደድ እሳት በመቀጣጠል ላይ ያለ እርኩስ መንፈስ ነው። ይህ መንፈስ ነው በተለይ እንደ አክሱማዊቷ ኢትዮጵያ፣ አርሜኒያ፣ ሩሲያና ዩክሬይን ባሉት በጥንታውያኑ ኦርቶዶክስ ክርስቲያን ሃገራት ላይ የዘር ማጥፋት ዘመቻ እንዲካሄድባቸው ትንቢት መፈጸሚያ የሆኑትን የሰይጣን አርበኞቹን በማነሳሳት ነው ጭፍጨፋ በማካሄድ ላይ ያለው።

💭 የዛሬው መረጂያዬ ሁሉ ከልደታ ጋር ተገጣጥሟል፤ ይገርማል!ሉሲፈራውያኑ የመናገርና ያቀራረብ ችሎታና ብቃት ያላትን ሄሜላ አረጋዊን ከጽዮናውያን በመንጠቅ ወይንም ለዚህ ጊዜ በአቴቴ መንፈስ ተለክፋ ጽዮናውያን ላይ ትነሳ ዘንድ መሆኑ ነው። በዚህች በዛሬዋ ዓለም ብዙ ድምጽ ለሌላቸው ለጽዮናውያን ነበር ድምጽ መሆን የሚገባት፤ ግን አልታደለችምና ነፍሷን ለመሸጥ በቅታለች። በዚህም ዓለም የመጠሪያ ስም በጣም ትልቅ ሚና ነው የሚጫወተው። ፀረ-ሰሜን፣ ፀረ-ጽዮናውያን የሆኑትን አፄ ምንሊክ፣ አፄ ኃይለ ሥላሴ፣ መንግሱት ኃይለማርያምና ኃይለማርያም ደሳለኝን ሥልጣን ላይ ያወጧቸው የኢትዮጵያ ሕዝብ አብዛኛው ክርስቲያን በመሆኑና ፈሪሃ እግዚአብሔር ስላለው በአንድ በኩል ሊደሉልት ሲሉ ሲሆን፤ በሌላ በኩል ደግሞ፤ ኢትዮጵያውያን እነዚህን የክርስቲያን ስሞች ጠልቶ ከአምላኩ፣ ሃይማኖቱና ታሪኩ እንዲፋታ ለማድረግ ነው።

  • ኢትዮጵያዊው ምንሊክ የንግሥት ሳባ ልጅ ቀዳማዊ ንጉሡን ተጸይፎ እንዲረሳው ጽዮናውያንን ከፋፍሎ ግዛታቸውን ለጣልያንና ፈረንሳይ የሸጠውን ኦሮሞ “ዳግማዊ ምንሊክን” አመጡት፣
  • ኦሮሞውን ኃይለ ሥላሴን በማምጣት ጽዮናውያን ከሥላሴ አምላካቸው እንዲላቀቂ፣
  • ኦሮሞውን መንግሱት ኃይለ ማርያምንና፣ ወላይታውን ኃይለ ማርያም ደሳለኝን ሥልጣን ላይ በማውጣት ጽዮናውያን ከእናታቸው ከቅድስት ማርያም እንዲላቀቁ ለማድረግ ነበር።

ልክ መሀመዳውያኑ እናታችን ቅድስት ማርያም የምትለብሰውን ዓይነት አለባበስ ለብሰው አስቀያሚ፣ ነውረኛና ጽንፈኛ ተግባር በመፈጸም የወላዲተ አማልክን ክብር ለመቀነስ እንደሚሠሩት፣ ሸኾቻቸውም የክርስቶስ ቅዱሳንን መሰል ጢም አጎፍረው ጥላቻን፣ ሁከትንና አመፅን በመስበክ የአባቶቻችንን ስዕል በጥቁር ቀለም ለመቀባት እንደሚሹት። እንደ ጥምቀትና መስቀል ያሉት የተዋሕዶ በዓላት ከጥንት ጀምሮ ታቦት እየወጣ በአደባባይ ነው የሚከበረው፤ ይህ ያስቀናቸው የዋቄዮ-አላህ ባሪያዎች ከጥቂት ዓመታት ጀምሮ ጣዖታዊ በዓሎቻቸውን በአደባባይ ለማክበር በመወሰን የኦርቶዶክሳውያንን አደባባዮች፣ የጥመቀተ ባሕር ቦታዎቻቸውን በመንጠቅ ኦርቶዶክሳውያኑ ዲያብሎስ ጋኔኑን ባራገፈበት ቦታ ላይ ዳግም እንዳይወጡ፣ ይዞታዎቻቸውን እንዲያጡና ሥርዓታቸውን እንዲቀይሩ ለማድረግ ነው። የአረብ ሙስሊም ሃገራት ታሪክ ይህን ነው የሚያሳየን።

ግብረ ሰዶማውያኑ የማርያም መቀነትን/የኖህ ቀስተ ደመናን ሙሉ በሙሉ ሊነጥቁን ግማሽ መንገድ ሄደዋል። ለክልሎች የሉሲፈርን ባንዲራ የሰጧቸውም ልክ ኢለን መስክ ትዊተርን ለመጠቅለል እንደወሰነው፣ እንርሱም መቀነታችንን ሊያወልቁብን ስላሰቡ ነው።

ሌላው ደግሞ የሂትለር ናዚዎች የሠረቁትስዋስቲካ ነው። የስዋስቲካ ምስል እጅግ በሚያሳዝን መልኩ ጥሩ የሆነ ትርጓሜ ከነበረው በኋላ ግን ለመጥፎ አገልግሎት በመዋሉ ስሙ ከጎደፉ ምስሎች ውስጥ አንዱና ዋነኛው ነው፡፡ ይህ ቅርጽ ምንጩ በሕንድ እንደሆነ የሚነገርለት ሲሆን፤ ስሙም በእጅግ ጥንታዊው ሳንስክሪት ቋንቋ ውስጥ ከሚገኝ ‹ስዋስቲ› ከሚል ሥርወቃል የተገኘ ነው – ትርጉሙም፤ ጥሩ፣ መልካም እነሆማለት ነው፡፡ ይህ ምልክትም በዓለም ላይ በብዙ ቦታዎች ላይ የሚገኝ ሲሆን በአጠቃላይ የጥሩ ነገር ምሳሌ ሆኖ ቆይቷል፡፡

ይህ ቅርጽ በክርስትናም ውስጥ አገልግሎት ሰጥቷል፡፡ በክርስትና መንፈሳዊ እንቅስቃሴን – የመንፈስ ቅዱስን መውረድ እና በአጠቃላይ መንፈስ/ መንፈሳዊነትን ይጠቁማል፡፡ ከዚህ በተጨማሪም ባለመንጠቆ መስቀልን ይጠቁማል ፥ የመንጠቆው መኖርም ክርስቶስ በሞት ላይ ድል መቀዳጀቱን የሚያመሰጥር ሲሆን በተለያዩ አብያተክርስቲያናትም ይገኛል፡፡ አንዳንዶች በአስራ ሁለተኛው ክፍለዘመን የተገኙ እና ይህንን መስቀል የያዙ አብያተክርስቲያናቶች መኖራቸውን ይናገራሉ፡፡ በላሊበላም ይህ መስቀል በመስኮቶች ላይ ይታያል፡፡

እኔ በግሌ፤ የዋቄዮ-አላህ ባሪያዎች የዳኑት ድነው ሌሎቹ እስካልተጠረጉ ድረስ በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይ የደመራ በዓልን ማክበር አልሻም። አየን አይደል?! ዲያብሎስ አባታቸው ቀጣፊ፣ ገልባጭ፣ አታላይ፣ አስመሳይ፣ ሌባና ገዳይ አይደል።

ከአራት ዓመታት በፊት ‘አህመድ’ የተሰኘውን መጠሪያ የያዘውን ግራኝ አብዮትን ሥልጣን ላይ አውጥተው ወዲያው በብዙዎቹ ዘንድ ተቀባይነት ማግኘቱ ሉሲፈራውያኑን በጣም ነበር ያስደነቃቸው፤ እንዲህ በቀላሉ ይሆናል ብለው አልጠበቁምና። አሁንማ “መሀመድ” የተባለውን ጂኒ ጃዋርን የግራኝ ተተኪ ለማድረግ በመሥራት ላይ ናቸው። ሃቁ ግን፤ የዋቄዮ-አላህ ባሪያዎች የሆኑት አህዛብ ሥልጣን ላይ ወጥተው የእምቤታችን እርስት የሆነችውን ኢትዮጵያን ያስተዳድሩ ዘንድ እግዚአብሔር አይፈቀድላቸውም። ይህን “ክርስቲያን ነኝ፣ ኢትዮጵያዊ ነኝ!” የሚል ወገን ሁሉ በድፍረት፣ በራሱ እና በአምላኩ በመተማመን ወንድ ሆኖ ሊናገረው ይገባዋል።

💭 አሁን የጋዜጠኛ ሄርሜላ አረጋዊ ስም ላይ እናተኩር፤ ‘ሄርሜላ’ የእመቤታችን አያትና የቅድስት ሐና እናት ስም ነው፤

😇 ሰባተኛዪቱ እንቦሳ ጨረቃን ስትወልድ ጨረቃዋ ደግሞ ፀሓይን ስትወልድ አየሁ (ቴክታ)

በቅድስና የሚኖሩ ነገር ግን መካን የነበሩት ቴክታና ጴጥርቃ ነጭ እንቦሳ ከበረታቸው ስትወጣ ፤ እንቦሳይቱ እንቦሳ እየወለደች እስከ ስድስት ስትደርስ ፤ ስድስተኛዪቱ ጨረቃን ጨረቃዋም ፀሐይን ስትወልድ አይተው በሀገራቸው መፈክረ ሕልም (ሕልም ፈች ሊቅ) አለና ሂደው ነገሩት፡፡ ደግ ልጅ ትወልዳላችሁ፤ ጨረቃይቱ ከፍጡራን በላይ የምትሆን ልጅ ትወልዳላችሁ፡፡ የፀሐይ ነገር ግን አልተገለጸልኝም፤ እንደ ነቢይ እንደ ንጉሥ ያለ ይሆናል አላቸው፡፡ እነርሱም ጊዜ ይተርጉመው ብለውት ሄዱ፡፡ ከዚህ በኋላ ልጅ ወለዱ፡፡ ስሟንም ረከብኩ ስእለትዬ፤ ረከብኩ ተምኔትዬ” /የተሳልኩትን አገኘሁ፤ የተመኘሁትን አገኘሁ/ ሲሉ ሄኤሜንአሏት፡፡ ሄኤሜን ዴርዴን፤ ዴርዴ ቶናን፤ ቶና ሲካርን፤ ሲካር ሄርሜላን፤ ሄርሜላ ሐናን ወለደች፡፡ ሐና ለአካለ መጠን ስትደርስ ከቤተ ይሁዳ ለተወለደ ኢያቄም ለሚባል ደግ ሰው አጋቧት፡፡ ከኢያቄምና ከሐናም በጨረቃ የተመሰለች ድንግል ማርያም ተወለደች፡፡

💭 Crazed leftists stormed Sunday mass at the Cathedral of Our Lady of the Angels dressed as handmaid’s tale characters to protest in support of abortion.

The godless pro-abortion group “Ruth Sent Us” planned protests this Mother’s Day at Catholic Churches around the country.

The fact that they chose Mother’s Day for their national protest is even more ghoulish than usual. The protesters attempted to shut down the Catholic service.

Security guards and parishioners forced them out of the cathedral.

❖❖❖ Cathedral of Our Lady of the Angels ❖❖❖

What historically took centuries to construct was accomplished in three years in the building of the 11-story Cathedral of Our Lady of the Angels. This first Roman Catholic Cathedral to be erected in the western United States in 30 years began construction on May 1999 and was completed by the spring of 2002.

Spanish architect, Professor José Rafael Moneo has designed a dynamic, contemporary Cathedral with virtually no right angles. This geometry contributes to the Cathedral’s feeling of mystery and its aura of majesty.

Cathedral Design

The challenge in designing and building a new Cathedral Church was to make certain that it reflected the diversity of all people. Rather than duplicate traditional designs of the Middle Ages in Europe, the Cathedral is a new and vibrant expression of the 21st century Catholic peoples of Los Angeles.

Just as many European Cathedrals are built near rivers, Moneo considered the Hollywood Freeway as Los Angeles’ river of transportation, the connection of people to each other. The site is located between the Civic Center and the Cultural Center of the city.

“I wanted both a public space,” said Moneo, “and something else, what it is that people seek when they go to church.” To the architect, the logic of these two competing interests suggested, first of all, a series of “buffering, intermediating spaces” — plazas, staircases, colonnades, and an unorthodox entry.

Worshippers enter on the south side, rather than the center, of the Cathedral through a monumental set of bronze doors cast by sculptor Robert Graham. The doors are crowned by a completely contemporary statue of Our Lady of the Angels.

A 50 foot concrete cross “lantern” adorns the front of the Cathedral. At night its glass- protected alabaster windows are illuminated and can be seen at a far distance.

The 151 million pound Cathedral rests on 198 base isolators so that it will float up to 27 inches during a magnitude 8 point earthquake. The design is so geometrically complex that none of the concrete forms could vary by more than 1/16th of an inch.

The Cathedral is built with architectural concrete in a color reminiscent of the sun-baked adobe walls of the California Missions and is designed to last 500 years.

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ከ ፳፭/25 ዓመታት በፊት የዋቄዮ-አላህ ባሪያዎቹ የሩዋንዳ ሁቱዎች በቱሲዎች ላይ ለመዝመት ልክ እንደ አቴቴ አቤቤ ሲፎክሩ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 5, 2021

👉 Rwanda/ሩዋንዳ ፥ ጽዮናውያን ልብ እንበል

የጽዮን ልጅ ለተሰንበት ግደይ ሩጫዋን ከመጀመሯ በፊት ይህን ልበል፦ ከዚህ በፊት ሶማሌውን መሀመድ ፋራን (ሞ ፋራ) ለኢትዮጵያውያን እንዳዘጋጁት በቶክዮ ኦሎምፒክስም የዋቄዮአላህ ባሪያዋንና ከሃዲዋን ሲፋን ሃሰንን በሚገባለጽዮን ልጆች አዘጋጅትዋታል። ቁንጥንጥ ሁኔታዋን በሚገባ እንከታተለው!

💭 የሩዋንዳ ብሔሮች

ሁቱ (85%)

ቱትሲ (14%)

እንደ ትግራይ ልጆቻቸውን በብዛት የገበሩት ቱትሲዎች እስከ ዛሬ ድረስ ሁሉንም ጸጥ ለጥ

አድርገው እስከ ኮንጎ ድረስ በመግዛት ላይ ናቸው፤ ለሩዋንዳም ሰላምንና ብልጽግና አምጥተውላታል።

አዎ! ያለፈው ታሪክ የወደፊቱ መስተዋት ሲሆን የዛሬው ታሪክ ደግሞ ያለፈው ታሪክ መስተዋት ነው። ኢትዮጵያን ኢትዮጵያ ያደረጓት ጽዮናውያን ለብዙ ሺህ ዓመታት ልጆቻቸውን ለኢትዮጵያ ደህንነት፣ ነጻነትና ሰላም ደማቸውን እያፈሰሱ፣ እየተራቡና እየተሰደዱ ሲታገሉ ጠላቶቿ የሆኑት መጤዎቹ ኦሮሞዎች ደግሞ ጽዮናውያን በሰጧቸው ግዛት ሰፍረውሃያ ሰባት ነገዶችን አጥፍተው፣ ዛሬም ኢትዮጵያውያንን እየገደሉና እያፈናቀሉ እነርሱ ግን ልክ እንደ ሩዋንዳ እና ቡሩንዲ ሁቱዎች ህገወጥ በሆነ መልክ ከሦስት አራት ሴቶች አማሌቃውያን ልጆቻቸውን ፈልፍለው ዛሬ ለምንሰማውና ለምናየ የ “እኛ እንበዛለን! ሁሉም ኬኛ” ጥጋበኛ እና እብሪተኛ ማንነታቸው በቅተዋል። አዎ! ዛሬም ጽዮናውያን አዲስ አበባ ድረስ ገብተው በእነ ጃዋር መሀመድ በኩል አዲስ አበባን ያስረክቡናል ብለው ተስፋ በማድረግ ላይ ናቸው፤ ለማጭበርበሪያ ደግሞ ላለፉት ስድስት ወራት፤ “የኦሮሞ ነፃ አውጭ ግንባር የተባለው ቡድን በወለጋ እየተዋጋ ነው ለአዲስ አበባ ሰላሳ ኪሊሜትር ቀርቶናል” ሲሉ ከርመዋል። ግብዞች!

👉 አይይ! ‘ብሔር ብሔረሰብ‘!

የጽዮንን ልጆች የጨፈጨፉት ኦሮሞ ምርኮኞች (ሁቱዎች)

💭 ..1994 .ም የሁቱዎች የመጨረሻ ክተት ውድቀት

(27 Jun 1994) As the Tutsi-dominated rebel Rwanda Patriotic Front (RPF) intensified its drive to take control of Kigali on Monday (27/6), the Hutu-dominated government army was training more men to combat

ኦሮሞዎች የሚመሩት አረመኔ የዋቄዮአላህ ሰአራዊት መደምሰሱ በጎ ነው፣ ተገቢም ነው፤ ገና እስከ አዲስ አበባ፣ ሐረርና ነቀምት የሚዘልቁትን የእነ አብርሃ ወአጽበሐ ግዛቶች ከእነዚህ የትክክለኛዋ ኢትዮጵያ ጠላቶች ነፃ ማውጣት የጽዮን ልጆች ኃላፊነት ነው፤ አለዚያ የኑክሌር ቦምብ እስኪያገኙ ድረስ እድል ሊሰጣቸው አይገባም።

ጽዮናውያን በትግራይ ላይ ከደረሰው ግፍ በኋላ ከቱሲዎቹ እና ፕሬዚደንቷ ከእነ ፖል ካጋሜ ልምድ ወስደው የሚቻል ከሆነ እንደተለመደው በፍትህ ሁሉንም የኢትዮጵያ ብሔር ብሔረሰቦች የመግዛት ግዴታ አለባቸው፤ በድጋሚ የሚያመጹ ከሆነ ግን በትግራይ ላይ የደረሰውን ጭፍጨፋ እዲቀምሷት ማድረግ ወደ ኬኒያና ሶማሊያ እንዲሰደዱ ማድረግ ስለሚኖርባችው በደንብ መዘጋጀት አለባቸው። በተለይ ሶማሌ፣ ኦሮሞ እና አማራ የተባሉት ክልሎች ባፋጣኝ ፈራርሰው ኢትዮጵያ በሰሜን፣ ደቡብ፣ ምስራቅ እና ምዕራብ ግዛቶች ተከፋፍላ መተዳደር አለባት። እያንዳንዱ ግዛት የአክሱማውያን/ኢትዮጵያውያን ግዛት ነው። እግዚአብሔር የሚያውቀውና ኃላፊነቱንም ያስረከባቸው ለሰሜን ሰዎች ብቻ ነው።

ከዘመቻ አሉላ አባ ነጋ ቀጥሎ መጠራት ያለበት የአክሱማውያን ዘመቻ፤ “ዘመቻ አብርሃ ወ አጽበሃ” ነው። ላለፉት ፻፴/130 ዓመታት በኢትዮጵያ ተንሰራፍቶ የነበረውና የስጋ ማንነትና ምንነት ያላቸው ደቡባውያን የበላይነት አብቅቷልና አሁን ለሁሉም የኢትዮጵያ ነዋሪዎች ሰላም፣ ደህነነት፣ ብልጽግና እና መንፈሳዊ እድገት ሲባል “የብሔር ብሔረሰቦች እኩለነት” የሚባለውን ዲያብሎሳዊ ርዕዮተ ዓለም ወደ ቆሻሻ ቅርጫት ጥለን የአክሱም ኢትዮጵያውያንን የበላይነት ከሰሜን እስከ ደቡብ፣ ከምስራቅ እስከ ምዕራብ በግድም በውድም ማንገስ ይኖርብናል። አክሱማውያን ይህን ሁሉ መስዋዕት ዛሬም ለዘመናትም ሲከፍሉ የነበሩት አንዲት ትንሽ መንደር ውስጥ ታጭቀው ይኖሩ ዘንድ አይደለም።

ከሰላሳ ዓመታት በፊት ወደ አዲስ አበባ በማምራት አረመኔውን የደርግ መንግስት ያስወገዱት

አብረሃ ወ አጽበሃ፣ አፄ ዮሐንስ እና እራስ አሉላ ቢሆኑ ኖሮ ዛሬ በመላው ዓለም የምትፈራዋና የምትከበረዋ ታሪካዊቷና ታላቋ ኢትዮጵያ እነ ኤርትራን + ጂቡቲን + ሶማሊያን + ሱዳንን + ኬኒያን + ሩዋንዳን የተመለሱትና እግዚአብሔር የሚያውቃት ግዛቶቿ ታደርጋቸው ነበር።

👉 The RPF offensive / RPF ጥቃት።

💭 እ.አ.አ 1994 ዓ.ም የሁቱዎች የመጨረሻ ክተት ውድቀት

(27 ጁን 1994) ቱትሲዎች የሚበዙበት አማ rebel የሩዋንዳ አርበኞች ግንባር (አርፒኤፍ) ሰኞ (27/6) ኪጋሊ ን ለመቆጣጠር ያደረገው ጥረት ሲፋፋ ፣ ሁቱየበላይ የሆነው የመንግስት ጦር ብዙ ወንዶችን ለመዋጋት ሥልጠና እየሰጠ ነበር።

(27 Jun 1994) As the Tutsi-dominated rebel Rwanda Patriotic Front (RPF) intensified its drive to take control of Kigali on Monday (27/6), the Hutu-dominated government army was training more men to combat.

________________

Posted in Ethiopia, Infos, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ሌላ ታዋቂ የፈረንሳይ ካቴድራል ተቃጠለ | ከላሊበላ ጋር ምን ያገናኘዋል?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 21, 2020

መልሱን ለማግኘትነጠብጣቦቹን እናገናኛቸው

  • 👉 ባለፈ ቅዳሜ በፈረንሳይዋ ከተማ ናንት፤ በግራኝ አህመድ ዘመን (15ኛው ክፍለዘመን) የተገነባው
  • ግዙፉ የጴጥሮስ ወጳውሎስ ካቴድራል የእሳት ቃጠሎ ሰለባ ሆነ።
  • 👉 ባለፈው ዓመት የፈረንሳዩ ፕሬዚደንት ኢማኑኤል ማክሮን ላሊበላን ጎብኝቶ ወደ ፓሪስ እንደተመለሰ ታዋቂው ካቴድራል፤ ሙሉ በሙሉ በእሳት ቃጠሎ መውደሙን እናስታውስ። በዚህ ቃጠሎ የማክሮን እጅ ሊኖርበት ይችላል።
  • 👉 ባለፈው ሣምንት እሑድ ሐምሌ ፭ በጾመ ሐዋርያት ጾም መፍቻ ፥ የዓመቱን ጴጥሮስ ወጳውሎስ አከበርን።
  • 👉 ቀደም ሲል ታሪካዊ የፀሐይ ግርዶሽ ክስተት በላሊበላ ታየ። ይህን ክስተት የፈረንሳይ አምባሳደር በላሊበላ ተገኝቶ ለመታዘብ በቅቷል።

ግብረሰዶማዊው የፈረንሳይ ፕሬዚደንት ኢማኑኤል ማክሮን ለሃገሩ መጥፎ ዕድል ይዞ ነው የመጣው። በሃገሩና በመላው አውሮፓ ብዙ ነገሮች እንዲበላሹና እንዲወድሙ እያደረገ ነው።

ግራኝ ዐቢይ አህመድ አሊም ለሃገራችን መጥፎ ዕድል ይዞ የመጣ ግለሰብ ነው። ከሁለት ዓመታት በፊት ይህ ግብረሰዶማዊ ሰው ፈረንሳይን ሲጎበኝ ግብረሰዶማዊነትን በኢትዮጵያ ለማስፋፋትና ግብረሰዶማውያን ጎብኝዎችም ወደ ኢትዮጵያ እንዲገቡ ለፕሬዚደንት ማክሮን ቃል ገብቶለት ነበር።

ባለፈው ዓመት ልክ በዚህ ጊዜ (ሐምሌ ፪ሺ፲፩ ዓ.) ላይ “የተጠለፈ ትግል/ The Hijacked Revolution)የተባለና ብዙ ድብቅ መረጃዎችን የያዘ መጽሐፍ ለገበያ ውሎ ነበር። መጽሐፉን የግራኝ ዐቢይ አህመድ አገዛዝ ከገበያ እንዲነሳና የታተሙት ቅጅዎች ሁሉ ተለቃቅመው እንዲቃጠሉ አድርጓል። በዚህ መጽሐፍ ገጽ ፳/20 ላይ የሚከተለውን መረጃ እናገኛለን፦

ጠቅላይ ሚኔስቴሩ ለጉብኝት ወደ ፈረንሳይ አገር ባመሩበት ጊዜ አንድ የግብረሰዶማውያን ማህበር አባላቶቹ ኢትዮጵያን መጎብኘት እንደሚፈልጉ ገልፆውላቸው እርሳቸውም ፈቅዶላቸው ነበር። ይህን ሚስጥር የሚያውቀው የጠቅላይ ሚኔስቴሩ የቅርብ ወዳጅና አማካሪ የሆነው ዲያቆን ዳንኤል ክብረት ብቻ ነበር። እርሱም ይህንን ሚስጥር አሳልፎ ለኦርቶዶክስ ሃይማኖት ማህበራት በመስጠቱ ማህበራቱ የግብረሰዶማዊያንን ጉዞ በመቃወም ሊያስቀሯቸው ችለዋል።”

ይህ ክስተት ብዙዎቹን ዛሬም ሊገርማቸው ይችላል። ነገር ግን ሰውዬው በግብረሰዶማውያን የዓለማችን ፈላጭ ቆራጮች የሥልጣኑ ዙፋን ላይ የተቀመጠ መሰሪ ሃገር አጥፊ ነው። አወቁትም አላወቁትም፣ ፈለጉትም አልፈለጉትም ደጋፊዎቹና ወኪሎቹ ነፍሳቸውን ቁራጭ በቁራጭ እየቆረሱ የሚሸጡ አህዛብግብረሰዶማውያን ናቸው። ገዳይ ዐቢይ አህመድ ዳንኤል ክብረትን ልክ እንደ ሌሎች ብዙዎች“እኔ የምልህን ካላደረግክ እገድልሃለው!” በማለት የእርሱ አጎብዳጅ ሊያደርገውና ጠፍሮ ሊያሰረውም እንደሚችል የሰውዬው ባሕርይ በደንብ ይናገራል። ለዚህም ይመስላል ዳንኤል ክብረት፣ ዘመድኩን በቀለ እና አጋሮቻቸው ግራኝ ዐቢይ አህመድን በማጋለጥ ላይ ያሉትን ድሕረገጾችና ዩቲውብ ቻነሎች በማዘጋቱና በማፈኑ ሥራ ላይ የተሰማሩት። የቀድሞውን የእኔን ዩቲውብ ቻነል ጨምሮ ማለት ነው። ይህ ትልቅ ቅሌት ስለሆነ መታወቅ አለበት! ገና ብዙ የሚያሳፍርና የሚያስደነግጥ ነገር ይወጣል!

ግራኝ አብዮት አህመድ ልክ እንደ ኢምኑኤል ማክሮን ተመሳሳይ ጽንፈኛ ተግባር በሃገራችን በመፈጸም ላይ ነው፤ በደንብ እስኪደላደል ድረስ ለሙቀት መለኪያ ይሆነው ዘንድ ትንንሾቹን ዓብያተ ክርስቲያናት ነው ለጊዜው በማቃጠላይ ያለው፤ ለማውደምና ለማጥፋት ያቀደው የሚከተሉትን ቦታዎች ነው፦

  • 👉 አክሱም

  • 👉 ላሊበላ

  • 👉 ግሸን ማርያም

  • 👉 ጎንደር

  • 👉 ባሕር ዳር / ጣና ገዳማት

  • 👉 ዋልድባ

  • 👉 ደብረ ዳሞ

  • 👉 አስመራ

  • 👉 መቀሌ

  • 👉 ሕዳሴ ግድብ

እነዚህን ቦታዎች ካጠፋ “ኢትዮጵያን ማጥፋት ይቻላል” የሚል ህልም አለው።

____________________________________

Posted in Conspiracies, Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , | Leave a Comment »

በካቴድራልና መስጊድ ላይ የወደቀው መልአክ በረረ | በቤተ ክርስቲያን ዙሪያ የእግዚአብሔር መልአክ ሠፈረ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 30, 2020

____________________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የፓሪሱ ካቴድራል ሲቃጠል የኦባማ ሚስት እዚያ ነበረች | የትራምፕ ልጅ ደግሞ በእስክስታ ሱስ ተጠመደች

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 18, 2019

አንዳንድ መረጃዎች እንደሚጠቁሙት፤ ይህ የእሳት ቃጠሎ ሆን ተብሎ እንደተቀሰቀሰ እና፤ ድርጊቱ በፕሬዚደንት ማክሮን፣ ካንዝለር አንጌላ ሜርከል እና ጠቅላይ ሚንስትር ተሪዛ ሜይ አቀነባባሪነት እንዲሁም በ ጳጳስ ፍራንሲስኮ ተባባሪነት ነው የተፈጸመው።

ባለፈው ሣምንት ላይ ተሪዛ ሜይ ወደ በርሊን ከተማ በመጓዝ ከ አንጌላ ሜርከል ጋር ከተገናኘች በኋላ – በፐርጋሞን ሙዚየም (የሰይጣን ዙፋን የሚገኝበት ቦታ ነው) አቅራቢያ ነበር የተሰባሰቡት – ወደ ፓሪስ አምርታ ከሦስተኛው “M” ማክሮን ጋር ተገናኘች። በርሊን የክርስቶስ ተቃዋሚው መቀመጫ ከሆኑት ከተሞች መካከል አንዷ ናት፤ ፖለቲካዊ ዋና ከተማ።

ማክሮን – ሜርከል – ሜይ – ኦባማ – ኢቫንካ

________________________

Posted in Conspiracies, Curiosity, Ethiopia | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ተዓምር በፓሪስ | በተቃጠለው ቤተ ክርስቲያን ውስጥ ኢየሱስ ታየ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 17, 2019

ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ እንደሆነ ብዙ ሰዎች እየመሰከሩ ነው። ድንቅ ነው። የዛሬዎቹ ከሃዲ ፈረንሳይ አባቶች ይህን ድንቅ ቤተ ክርስቲያን ለጌታችን ክብር ሲሉ ከስምንት መቶ ዓመታት በፊት በስንት ድካምና መስዋዕት ሠሩት። የአሁኑ ተልካሻ ትውልድ ግን ከአውሬነት ነፃ አውጥቶ እየባረከ ፀጋውን የሰጣቸውን ጌታችንን በመተው እንደ ይሁዳ የክህደት ኑሮውን መረጡ። በዚህም ይህን ድንቅ ቤተክርስቲያን ለፀሎት፣ ለመንፈሳዊ ሕይወታቸው እና ለነፍስ ማደሻ በመገልገል ፈንታ ጎብኝዎችን በመጋበዝ የገንዘብ ማምረቻ መሣሪያ አደረጉት።

አዎ! ጌታችን በዚህ እጅግ በጣም አዝኗል፤ ስለዚህ፡ ቤቱ ለእርሱ ሲባል የተሠራ ነውና፤ እርሱ የማይመለክበት ከሆነ “እንግዲያውስ” በማለት እንዲቃጠልና እንዲፈርስ ፈቀደ። ፈረንሳዮች ሙሉ በሙሉ እንዳይፈራርሱ ከፈለጉ በጣም ማልቀስና ወደ ጌታችን መመለስ ይገባቸዋል።

አባቶቻቸው ቤተ ክርስቲያኑን ሠርተው ለመጨረስ ሁለት መቶ አመት ፈጅቶባቸው ነበር፤ ለስምንት መቶ ዓመታት ያህል ብዚ ጦርነቶችን እና የተፈጥሮ አደጋዎችን ምንም ሳይነካ አሳልፏል፤ ዛሬ ግን፡ እውቀት ጨምሯል፣ ቴክኖሎጂው ሁሉ በጣም ተራቅቋል በሚባልበት ዘመን፤ ሕንፃው በሰዓታት ውስጥ ወደመ። በሰሜን ተራሮች ቃጠሎ አገራችን “ውሃ፣ ውሃ!” እንደሚል ሕፃን “ሄሊኮፕተር፣ ሄሊኮፕተር!” በማለት ለመነች፤ “የመጠቅችው” ፈረንሳይ ግን በታላቅ ንብረቷ ላይ የደረስውን እሳት ከበሰተላይ ለማጥፋት አንድም ሄሊኮፕተር መጠቀም አልቻለችም። ዋው! አይገርምምን?!

_________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

በኒው ዮርክ ከተማ ቅዱስ ዮሐንስ ካቴድራልም የእሳት አደጋ ደርሶ ነበር

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 16, 2019

በዚህችው በ ኒው ዮርክ ከተማ ከሦስት ዓመታት በፊት፡ በ ኦሮቶዶክስ ዕለተ ትንሳኤ፡ ታሪካዊው የቅዱስ ሳቫ የሰርቢያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ሕንፃ የእሳት አደጋ ሰለባ ሆኖ ነበር፤ በዚሁ ዕለት በ ፬ የኦርቶዶክስ ዓብያተክርስቲያናት ላይ በመላው ዓለም ጥቃት ደርሶ እንደነበር በጦማሬ ላይ አውስቼው ነበር።

__________________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ተዓምር በፓሪስ | መስቀሉ ብቻ ከቃጠሎ ተረፈ፤ ሰማዩ ላይ የላሊበላ መስቀል ታየ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 16, 2019

በኖትረዳም ካቴድራል የተቀስቀሰው እሳት በቁጥጥር ሥር ከዋለ በኋል ሕንፃ ውስጥ እሳት አጥፊዎች ሲገቡ መስቀሉ ምንም ሳይሆን እና ሳይቃጠል ኃይለኛ ብርሃን አንጸባርቆ የታያቸው መስቀሉ ነበር። ይህ ትልቅ ምልክት ነው፣ ለመስቀሉ ጠላቶችም ማስጠንቀቂያ ነው። ዲያብሎስ ጠላት ይፈር፣ ቅጥል ይበል!

በጣም ድንቅ ነው! ይህ ሁሉ ነገር በሥላሴ ዕለት ነው የተፈጸመው፤ የፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ ሴት ልጅ ቅድስት ሥላሴን በጎበኝበት ዕለት።

በሌላ በኩል ደግሞ፤ ቢቢሲ በቀጥታ ሲያስተላለፍ ነበረው የቪዲዮ ምስል፡ ሰማዩ ላይ ነጭ ቀለም ያለውን መስቀሉን እሳቱ በፈጠረው ጥቁር ጭስ መካከል ጎልቶ ያሳየናል።

እንዴት ደስ ይላል! ተመስገን አምላካችን!

__________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , | Leave a Comment »

በኢየሩሳሌሙ ታዋቂ መስጊድም እሳት ተቀሰቀሰ | በተመሳሳይ ሰዓት ከፈረንሳዩ ካቴድራል ቃጠሎ ጋር

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 16, 2019

ኒው ስዊክ እንደዘገበው ከሆነ በአላክሳ መስጊድ ውስጥ ነው እሳቱ የተቀሰቀሰው፤ ጉዳት ግን አልደረሰበትም። እንግዲህ አላህ እና አጋንንቱ የፓሪሱን ካቴድራል መውደም በሺሻ እያከበሩ ሳይሆን አይቀርም። በማህበራዊ ሜዲያ ብዙ ሙስሊሞች ሲደሰቱ፣ ሲስቁና ሲያፌዙ ማንበብና መስማት ይቻላል።

የፓሪሱ ካቴድራል ቃጠሎ ሆን ተብሎ እንደተቀሰቀሰ አንዳንድ የትዊተር ምንጮች ይናገራሉ። ከሦስት ዓመታት በፊት የኖትረዳም ካቴድራልን በቦምብ ልታፈነዳ የነበረችው ሙስሊም ባለፈው ዓርብ ዕለት የስምንት ዓመት እስራት ፍርድ ተሰጥቷት ነበር።

የሚያሳዝን ዘመን ላይ ደርሰናል። አምላክአልባ የሆነ ኑሮ የሚያካሂዱት ፈረንሳዮች ከዚህ የባሰ እሳት እንደሚመጣባቸው ነው የካቴድራሉ ቃጠሎ የሚጠቁመን።

ጦርነቱ በምዕራቡ ኢአማንያን እና በሙስሊሞች መካከል ነው የሚሆነው – የሉሲፈር ልጆች እርስበርስ ይባላሉ ማለት ነው – አላርፍ ያሉት ሙስሊሞች እራሳቸው በሚቀሰቅሱት እሳት የሚለበለቡበት ዘመን እየመጣ ነው።

በነገራችን ላይ በዚህ የኢየሩሳሌም መስጊድ እና በመካ ጥቁር ድንጋይ መካከል ያለው ርቅት በትክክል 666 የባሕር ጉዞ ማይሎች ነው።

__________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , | Leave a Comment »

እኅተ ማርያም ይህን ባወሳች ማግስት ድንቁ የፈረንሳይ ካቴድራል የእሳት አደጋ ሰለባ ሆነ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 15, 2019

በጣም የምያሳዝን ነገር ነው፤ ይህ ፈረንሳይ ውስጥ በጎብኝዎች ብዛት የመጀመሪያውን ቦታ የያዘ ታሪካዊ ቦታ ነው። በስምንት መቶ ዓመት ታሪኩ ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ ነው የእሳት አደጋ ሰለባ ሲሆን፤ እጅግ ያሳዝናል፤ የአንድ ሺህ ዓመት ታሪክ ያለው የፈረንሳውያን ብሔራዊ ማንነትና ኩራት በአንድ ሰዓት ዕልም ብሎ ጠፋ፡ ዋው!

ነገር ግን፤ በአገራችን ተንኮል ሲሠሩ በእነርሱ ላይ የፍርድ እሳት ይዘንብባቸዋል። የሰሜን ተራሮች ቃጠሎ ከሰማይ ይታያል። ባለፈው ወር ላይ ሰዶማዊው የፈረንሳይ ፕሬዚደንት ማክሮን ከ ዶ/ር አህመድ ጋር ሆኖ ላሊበላን አላግባብ ረግጦ ነበር። “ላሊበላን እናድሰው” ብለው ነበር፤ ግን ጉዳዩ ተንኮል እንዳለበት የላሊበላን ድንቅ ዓብያተክርስቲያናት እንዲሠሩ አባቶችን እና መላዕክቱን ያዘዘው ኃያሉ እግዚአብሔር ያውቃል። እስኪ ይታይን፤ ወገኖቼ፤ በጣም ብርቅ የሆነውን እና በጎብኝዎች ዘንድ የመጀመሪያውን ቦታ የያዘውን ላሊበላ ንብረታችንን በእድሳት መልክ ሲተናኮሉ የራሳቸው አንደኛ ቱሪስት ሳቢ ካቴድራል ተቃጠለ። ሆኖም፡ በተለይ በእነርሱ ፋሲካ ቅዱስ ሣምንት ይህ አደጋ መከሰቱ እጅግ በጣም አሳዛኝና አጠራጣሪም ነው። የመሀመድ አርበኞች ይህን ካቴድራል እናፈርሰዋለን በማለት ደጋግመው ይዝቱ ነበር።

ያም ሆነ ይህ፡ በላሊበላ ቅዱስ አማኑኤል ቤተክርስቲያን ያላግባብ ካባውን ለብሰው የነበሩት ፕሬዚደንት አማኑኤል ማክሮን እና ዶ/ር አብይ አህመድ ለራሳቸውም ለአገሮቻቸውም መጥፎ ዕድልን ይዘው መጥተዋል።

ማክሮን በላሊበላ ካባ ለብሶ በተመለስ ማግስት ፓሪስ በተቃዋሚዎቹ ጋየች | የድል ሐውልት ላይ አውሬው ታየ”

ሰዶማዊው ማክሮን ላሊበላን አርክሶ ከተመለስ በኋላ ፲፪ የፈረንሳይ ዓብያተክርስቲያናት ላይ ክፉኛ ጥቃት ደርሶባቸዋል

በሚለው ቪዲዮ ላይ ይህን ጽፌን ነበር፦

ፕሬዚደንት ማክሮን ከአጋሩ ጠ/ሚንስትር ግራኝ አህመድ ጋር በመሆን ወደ ላሊበላ ሄደው ቅዱስ ዓብያተክርስቲያናቶቻንን አርክሰዋል። የሚገርመው ደግሞ፤ የራሱን አገር ዓብያተክርስቲያናት በአግባቡ መንከባከብና መጠበቅ ያልቻለው አማኑኤል ማክሮን የላሊበላ ዓብያተክርስቲያናትን “ለማደስ ቃል ገብቷል” መባሉ ነው።

በክርስቶስ ተቃዋሚዎቹ አማኑኤል ማክሮን እና አብይ አህመድ ላይ መዓት በመምጣት ላይ ነው። የለበሱት ካባ መዘዝ? እነዚህን ሁለት የኢትዮጵያ ጠላቶች ካባዎቹ አቦዝነዋቸው (deactivate) ይሆን?“

የሚገርም ነው፤ ከጥቂት ዓመታት በፊት እዚህ በእድሳት ላይ ከነበረው ካቴድራል ፊት ለፊት ቁጭ ብዬ አጠገቤ የነበርችው ሕፃን አሜሪካዊት እናቷን እንዲህ ብላ ስትጠይቃት መስማቴን አስታውሰዋለሁ፦

ማሚ እነዚያ ሰዎች እዚያ ሕንፃ ላይ ምን እያደረጉ ነው?እናትየዋም፦ “ቀለም እየቀቡት ነው፤ ዛሬ ቀብተው ከጨረሱ በኋላ ነገር ተመልሶ ጥቀርሻ ይሆናል” አለቻት፤ የአየር ብክለቱን ለመጠቆም።

__________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: