Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • March 2023
    M T W T F S S
     12345
    6789101112
    13141516171819
    20212223242526
    2728293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ኪዳን’

የማርያም እህቶች በጣና ሐይቅ ላይ የኖኅን መርከብ አዩ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 11, 2018

[የማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ ፳፬፥፴፯]

የኖኅ ዘመን እንደ ነበረ የሰው ልጅ መምጣት እንዲሁ ይሆናልና።”

ድንቅ ነው፤ እግዚአብሔር በደመናዎች ላይ ብዙ ምልክቶችን እያሳየን ነውና ወደ ታች ሳይሆን ወደላይ መመልከቱን ማዘውተር ሊኖርብን ነው።

በእኛ በኢትዮጵያውያን ዘንድ “ሰባቱ ኪዳናት” ተብለው የሚታወቁትና የቅዱሱ ኪዳን አካላት የኾኑት፡ የኢትዮጵያዊነት ተዋህዶ ሃያማነኖታችን መሠረቶች፡ መደበኛ ስማቸውና መለያ ምልክታቸው ተለይቶና ተዘርዝሮ ይገኛል። እነዚህም፦

  1. ኪዳነ አዳምና ሔዋን፥

  2. ኪዳነ ኖኅ፥

  3. ኪዳነ መልከ ጼዴቅ፥

  4. ኪዳነ አብርሃም፥

  5. ኪዳነ ሙሴና

  6. ኪዳነ ዳዊት፥ በመጨረሻም

  7. በድንግል ማርያምና በኢየሱስ ክርስቶስ የተገኘው “ኪዳነ ምሕረት

የሚባሉት ናቸው።

______

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , | 1 Comment »

 
%d bloggers like this: