Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • March 2023
    M T W T F S S
     12345
    6789101112
    13141516171819
    20212223242526
    2728293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ኪዳነ ምሕረት’

ደምን ለማፍሰስ እግራቸው ፈጣን ነው፤ ጥፋትና ጕስቍልና በመንገዳቸው አለ፥ የሰላምን መንገድ አላወቁአትምና፤ እግዚአብሔርን መፍራት በዓይናቸው ፊት የለም

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 26, 2023

❖❖❖[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፲፫]❖❖❖

  • ፩ ሰነፍ በልቡ። አምላክ የለም ይላል። በሥራቸው ረከሱ፥ ጐስቈሉ፤ በጎ ነገርን የሚሠራ የለም።
  • ፪ የሚያስተውል እግዚአብሔርንም የሚፈልግ እንዳለ ያይ ዘንድ፤ እግዚአብሔር ከሰማይ የሰው ልጆችን ተመለከተ።
  • ፫ ሁሉ ዐመፁ በአንድነትም ረከሱ በጎ ነገርን የሚሠራ የለም፤ አንድም ስንኳ የለም።
  • ፬ ጕሮሮአቸው የተከፈተ መቃብር ነው፥ በምላሳቸው ሸነገሉ፤
  • ፭ ከከንፈራቸው በታች የእባብ መርዝ አለ፤ አፋቸው መርገምንና መራራን ተሞልቶአል፤
  • ፮ ደምን ለማፍሰስ እግራቸው ፈጣን ነው፤ ጥፋትና ጕስቍልና በመንገዳቸው አለ፥ የሰላምን መንገድ አላወቁአትምና፤ እግዚአብሔርን መፍራት በዓይናቸው ፊት የለም።
  • ፯ ሕዝቤን እንደ እንጀራ የሚበሉ ኃጢአት የሚሠሩ ሁሉ በውኑ አያውቁምን? እግዚአብሔርንም አይጠሩትም።
  • ፰ በዚያ በታላቅ ፍርሃት እጅግ ፈሩ፥ እግዚአብሔር በጻድቃን ትውልድ ዘንድ ነውና።
  • ፱ የድሆችን ምክር አሳፈራችሁ፥ እግዚአብሔር ግን ተስፋቸው ነው።
  • ፲ ከጽዮን መድኃኒትን ለእስራኤል ማን ይሰጣል? እግዚአብሔር የሕዝቡን ምርኮ በመለሰ ጊዜ፥ ያዕቆብ ደስ ይለዋል፥ እስራኤልም ሐሤት ያደርጋል።

ዛሬ በኪዳነ ምሕረት ዕለት የማርያም መቀነት/ የኖህ ቀስተ ደመና

እኛስ የምህረት ቃል ኪዳኑ ወራሽ ተጠቃሚዎች የሆንን ሃይማኖተኞቹ ኢትዮጵያውያን በእነርሱ ጥላ ሥር ከመዋል አልፈን በዚህ ጉዳይ ላይ ምን ሠራን? ምንስ አደረግን?

ካሁን በኋላ፤ በታሪካችን ታይቶና ተሰምቶ የማያውቀውን ወንጀል፣ ግፍና መከራ እንድናስተናግድ ከፈቀድን በኋላ፤

፩ኛ. የሉሲፈር ኮከብ ያረፈበትን ባንዲራ የሚያውለበለብ፤ ወዮለት!

፪ኛ. ሞኞቹና ግትሮቹ የሕወሓት ደጋፊዎች ከሻዕቢያ የወረሱትን እንዲሁም የደምና መቅኔ ተምሳሊት የሆኑትን ሁለት ቀለማት (ፀረ-ሥላሴ/Antitrinitarian ሁለትዮሽ/Dualistic)) ከሉሲፈር ኮከብ ጋር ለማንገስ ሲባል የተመረተውን ጎዶሎ የቻይና ባንዲራንተቀብሎ የሚያውለበለብ፤ወዮለት! ከሁለት ዓመታት በፊት፤ “ተጋሩየራሳቸው ያልሆነውን፣ ከኢ-አማኒያኑ ከቻይና የተዋሱትንና የአምስት ፈርጥ ኮከብ ያረፈበትን የሉሲፈር ባንዲራን ባፋጣኝማስወገድ አለባቸው፤ በአክሱም ጽዮን ላይ ትልቅ መቅሰፍት እያመጣ ነው!” ለማለት ደፍሬ ነበር።

፫ኛ. የኢትዮጵያን ሰንደቅ እያውለበለበ በአክሱም ጽዮናውያን ላይ ጥላቻን አንግቶ የሚዘምት ሁሉ፤ ወዮለት!

💭 ዛሬ ትክክለኛ ኢትዮጵያውያን አክሱም ጽዮናውያን ብቻ ናቸው። ካሁን በኋላ ኢትዮጵያን/ኩሽን፣ ሰንደቋን እና ተዋሕዶ ክርስትናዋን ለአረመኔዎቹ አህዛብ ኦሮሞዎች አሳልፋችሁት ትሰጡና፤ ወዮላችሁ!

👉 Continue reading/ ሙሉውን ለማንበብ

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ዛሬ በኪዳነ ምሕረት ዕለት የማርያም መቀነት/ የኖህ ቀስተ ደመና

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 25, 2023

‘የሔኖክ ሰማይ ሰሌዳ’ (በኢትዮጵያ አቅጣጫ) ቅዳሜ ፲፮ መጋቢት ፳፻፲፭ ዓ.ም

😇 ከአንድ ሰዓት በፊት፤ መልክአ ኪዳነ ምሕረትን እየሰማሁ ሳለ፤ ከቤቴ ፊትለፊት በሚገኘው ሰማይ ላይና እኔ “የሔኖክ ሰማይ ሰሌዳ” ብየ ከሰየምኩት ቦታ ላይ ይህ ድንቅ ክስተት ታየኝ። ይህ ሰሌዳ በስተ ደቡብ ምስራቅ ልክ በኢትዮጵያ አቅጣጫ ላይ ነው የሚገኘው። መጀመሪያ ላይ ድንቅ ቀስት ሠርቶ ሲታየኝ በጣም ደማቅ ነበር፤ ካሜራየን እስካወጣ እየደበዘዘ መጣ።

በመልክአ ኪዳነ ምሕረት ላይ ደግሞ የሚከተሉትን ቃላት ስሰማ ክንፍ አውጥቼ የበረርኩ እስክሚስለኝ ነበር የደስታ ስሜት የተሰማኝ።

💭 “የቃል ኪዳኗ እመቤት ሆይ፤ ልዩ ኅብር ባለው ቀስተ ደመና ምሳሌ የቃል ኪዳን ምልክት አድርጎ ይቅር ባይ ከሚሆን ፈጣሪ ዘንድ አባታችን ኖኅ አንቺን ከተቀበለ ጀምሮ እነሆ ምድርን ዳግመኛ የጥፋት ውሃ አላገኛትም፡፡” መልክአ ኪዳነ ምሕረት

ይህ የማርያም መቀነት በጣም ኃይለኛ ምልክት ነው! በተለይ ሃገራችንና ዓለም ባጠቃላይ በሚገኙበት አስከፊ ሁኔታ ይህ የማርያም መቀነት ምልክት ለአንዳንዶቻችን የምህረት ቃል ኪዳን ምልክት ሲሆን ለብዙዎች ሌሎች ደግሞ የመሳለቂያ አርማ እየሆነ ይገኛል።

ከመንፈሳዊው ማንነታችንና ምንነታችን ጋር የተዋሐደው የማርያም መቀነት / የቀስተ ደመና ምልክት አሁን ላይ ባህርይ ጠባያችን ከማይፈቅደው ወግ ባህላችን ከማይወደው ነገር ጋር ተያይዞ እየተነሳ ነው።

አምላካችን ልዑል እግዚአብሔር ከሥነ ፍጥረታቱ መሀከል እንደ ሰው አክብሮ የሠራውና የፈጠረው ፍጥረት አይገኝም።በተቃራኒው ደግሞ ከፍጥረቶች ሁሉ እንደ ሰው ልጅ እርሱን የበደለውና እለት እለት የሚያስክፋውም የለም። በመጽሐፍ ፦ ፈጣሪ ሰውን በመፍጠሩ ተፀፀተተብሎ እስኪጻፍ ድረስ የሰው ልጅ በደል እጅግ ከፍቶ እንደ ነበር እናያለን። በዛውም አያይዘን የአምላክን ትእግስት ካሰብን ደግሞ ልኩ እስከየት እንደሆነ ወሰን አናገኝለትም። አባታችን አዳምና እናታችን ሔዋን በጥፋታቸው ከገነት ተባረው ከተቀጡ በኋላ በሰው ልጅ ላይ የደረሰው ሌላኛው ትልቅ ቅጣት በኖኅ ዘመን የሆነውና ዓለም በንፍር ውኃ የጠፋችበት ክስተት ነው። እግዚእብሔር አምላክ ይህን ካደረገ በኋላ ኖኅ ከነቤተሰቡ ከተጠለለባት መርከብ ሲወጣ ዳግመኛ የሰው ልጅን በእንዲህ ባለ መዓት እንደማይቀጣ ቃል ኪዳን ይገባለትና ለውላቸው ማሠሪያ ምስክር ፤ ለምህረቱም ዘላለማዊነት ማሳያ እንዲሆን ቀስቴን በደመና አድርጌአለሁ፥ የቃል ኪዳኑም ምልክት በእኔና በምድር መካከል ይሆናል። “(ዘፍ 9:13) ብሎ ቀስተ ደመናን ምልክት አድርጎ ይሰጠዋል።

ይህን የምህረት ቃል ኪዳን ያልተገነዘቡ ከኖኅ ዘመን በኋላ የተነሱ የሰዶምና የገሞራ ሰዎች ደግሞ በድጋሚ በከፋ ኃጢያት ወድቀው እንደገና እግዚአብሔርን ስላስቆጡት በከተሞቹ ውስጥ ያለውን ፍጥረት ሁሉ እሳትና ዲን አዝንቦ እንዲያጠፋቸው ምክንያት ሆኑ። የከተሞቹ ብቸኛ ጻድቅ ሎጥ ግን ከልጆቹ ጋር በመሆን ከጥፋት ዳነ።ይህ ሁሉ ካለፈ ከረጅም ጊዜያት በኋላ አሁን በዘመናችን ደግሞ የእነዛ የሰዶምና የገሞራውያን የግብር ልጆች ተነስተው እግዚአብሔር አምላክ ዘውትር ቃል ኪዳኑን እንዳንዘነጋ ምህረቱን እንድናስብ በጠፈሩ ላይ ደመናን ዘርግቶ ቀስቱን በደመናው ላይ እየሳለ ሲያስታውሰን አይተውና የኪዳኑንም ቃል ለራሳቸው እንዲመች አድርገው አጣመው በመተርጎም ይህን የሚያደርገው ሁሉን እንድናደርግ፤ልባችን ያሻውንም እንድንፈፅም ስለፈቀደ ነውበማለት የቀስተ ደመናውን ምልክት አስነዋሪ ለሆነ ሥራቸው አርማ ለማንነታቸውም መታወቂያ አደረጉት።

ወዳጆቼ እስኪ ስለ እውነት እንመስክር የኖኅ ቀስተ ደመና የምህረት ቃል ኪዳን ምልክት ነው? ወይስ የግብረ ሰዶማውያኑ አርማ? በእርግጥ አባቶቻችን ሊቃውንት እንዳስተማሩት እግዚአብሔር አምላክ የቀስቱን ደጋን ወደ እራሱ መገልበጡ ወታደር በሰላም ጊዜ ጠመንጃውን ፊት ለፊት እንደማይወድርና ወደ ላይ አንግቦ እንደሚይዝ እርሱም ፍፁም ምህረት መስጠቱን ማሳያ ነው እንጂ እንዳሻን አጉራ ዘለል መረኖች እንድንሆን መፍቀጃ አይደለም። እነሱ ማለትም ግብረ ሰዶማውያኑ በአጭር ጊዜ ውስጥ በመላው ዓለም ተቀባይነት ባገኙባቸውም ሆነ ባለገኙባቸው ሀገራት ውስጥ ይህን አርማ በመያዝ ራሳቸውን በስፋት እየገለፁበት ይገኛሉ። ይባስ ብለውም ማንኛውም ሰው ሊገለገልባቸው በሚችል እቃወች ላይ ይህንኑ ምልክት እያኖሩ ሰውን ሳያውቀው የአላማቸው አራማጅና የሀሳባቸው አቀንቀኝ እንዲሆን እያደረጉ እራሳቸውንም ባላሰብነው መንገድ በደንብ እያስተዋወቁበት ይገኛሉ።

እኛስ የምህረት ቃል ኪዳኑ ወራሽ ተጠቃሚዎች የሆንን ሃይማኖተኞቹ ኢትዮጵያውያን በእነርሱ ጥላ ሥር ከመዋል አልፈን በዚህ ጉዳይ ላይ ምን ሠራን? ምንስ አደረግን?

ካሁን በኋላ፤ በታሪካችን ታይቶና ተሰምቶ የማያውቀውን ወንጀል፣ ግፍና መከራ እንድናስተናግድ ከፈቀድን በኋላ፤

፩ኛ. የሉሲፈር ኮከብ ያረፈበትን ባንዲራ የሚያውለበለብ፤ ወዮለት!

፪ኛ. ሞኞቹና ግትሮቹ የሕወሓት ደጋፊዎች ከሻዕቢያ የወረሱትን እንዲሁም የደምና መቅኔ ተምሳሊት የሆኑትን ሁለት ቀለማት (ፀረ-ሥላሴ/Antitrinitarian ሁለትዮሽ/Dualistic)) ከሉሲፈር ኮከብ ጋር ለማንገስ ሲባል የተመረተውን ጎዶሎ የቻይና ባንዲራንተቀብሎ የሚያውለበለብ፤ወዮለት!

ከሁለት ዓመታት በፊት፤ “ተጋሩየራሳቸው ያልሆነውን፣ ከኢአማኒያኑ ከቻይና የተዋሱትንና የአምስት ፈርጥ ኮከብ ረፈበት የሉሲፈር ባንዲራን ባፋጣኝማስወገድ አለባቸው፤ በአክሱም ጽዮን ላይ ትልቅ መቅሰፍት እያመጣ ነው!” ለማለት ደፍሬ ነበር።

፫ኛ. የኢትዮጵያን ሰንደቅ እያውለበለበ በአክሱም ጽዮናውያን ላይ ጥላቻን አንግቶ የሚዘምት ሁሉ፤ ወዮለት!

💭 ዛሬ ትክክለኛ ኢትዮጵያውያን አክሱም ጽዮናውያን ብቻ ናቸው። ካሁን በኋላ ኢትዮጵያን/ኩሽን፣ ሰንደቋን እና ተዋሕዶ ክርስትናዋን ለአረመኔዎቹ አህዛብ ኦሮሞዎች አሳልፋችሁት ትሰጡና፤ ወዮላችሁ!

በኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ የተከፈተው ጦርነት ዋና ዓላማ ጽዮናውያን ኢትዮጵያዊነታቸውን፣ የጽዮን ሰንደቃቸውን እና ተዋሕዶ ክርስትናቸውን ተነጥቀው እንደ ኤርትራውያን ኩላሊታቸውን በሲናይ በርሃ ያስረክቡ ዘንድ ትግራይን ለቀው እንዲሰደዱ ለማድረግ ነው! ለኢትዮጵያ መቅሰፍት ያመጡት ምኒልክ + ጣይቱ + ኃይለ ሥላሴ + መንግስቱ + ግራኝ አብዮት አህመድ ሁሉም የስጋ ማንነትና ምንነት ካለው የኦሮሞ ዘር የተገኙ ናቸው። ሻዕቢያም፣ ሕወሓትም፣ ብእዴንም/ኢሕአዴግ/ኢዜማም፣ አብንም፣ ቄሮማ ፋኖም ሁሉም የእነርሱና የሉሲፈራውያኑ ሞግዚቶቻቸው ወኪሎች እንደሆኑ ዛሬ በግልጽ እያየነው ነው!

  • የኢትዮጵያ ቀለማት / የማርያም መቀነት
  • የማርያም መቀነት ወርደሽ ንገሪያቸው
  • ወራሪና ባንዶች ካለ ባህሪያቸው
  • አይቶ ለመረዳት የታወሩ ናቸው
  • የኢትዮጵያ ሰንደቅ እኔ ነኝ በያቸው
  • በሠማዩ ላይ ሲታይ ቀለም
  • የሷ ነው እንጂ ሌላ አይደለም

❖❖❖[የሉቃስ ወንጌል ምዕራፍ ፳፩፥፳፭፡፳፰]❖❖❖

በፀሐይና በጨረቃም በከዋክብትም ምልክት ይሆናል፤ በምድር ላይም አሕዛብ ከባሕሩና ከሞገዱም ድምፅ የተነሣ እያመነቱ ይጨነቃሉ፤ ሰዎችም ከፍርሃትና በዓለም የሚመጣበትን ከመጠበቅ የተነሣ ይደክማሉ፤ የሰማያት ኃይላት ይናወጣሉና። በዚያን ጊዜም የሰው ልጅ በኃይልና በብዙ ክብር በደመና ሲመጣ ያዩታል። ይህም ሊሆን ሲጀምር ቤዛችሁ ቀርቦአልና አሻቅባችሁ ራሳችሁን አንሡ።”

❖❖❖[ትንቢተ ኢዮኤል ምዕራፍ ፪፥፩፡፫]❖❖❖

የእግዚአብሔር ቀን መጥቶአልና፥ እርሱም ቀርቦአልና በጽዮን መለከትን ንፉ፥ በቅዱሱም ተራራዬ ላይ እሪ በሉ፤ በምድርም የሚኖሩ ሁሉ ይንቀጥቀጡ፤ የእግዚአብሔር ቀን መጥቶአልና፤ የጨለማና የጭጋግ ቀን፥ የደመናና የድቅድቅ ጨለማ ቀን ነው፤ ታላቅና ብርቱ ሕዝብ በተራሮች ላይ እንደ ወገግታ ተዘርግቶአል፤ ከዘላለምም ጀምሮ እንደ እነርሱ ያለ አልነበረም፥ ከእነርሱም በኋላ እስከ ብዙ ትውልድ ድረስ እንደ እነርሱ ያለ ከእንግዲህ ወዲህ አይሆንም። እሳት በፊታቸው ትባላለች፥ በኋላቸውም ነበልባል ታቃጥላለች፤ ምድሪቱ በፊታቸው እንደ ዔድን ገነት፥ በኋላቸውም የምድረ በዳ በረሃ ናት፤ ከእነርሱም የሚያመልጥ የለም።”

______________

Posted in Ethiopia, Faith, Saints/ቅዱሳን, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

The Feast of the Assumption of Saint Mary | Filseta — ፍልሰታ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 22, 2022

😇 The Feast of the Assumption of Saint Mary | Filseta — ፍልሰታ 😇

Filseta (Ge’ez: ፍልሰታ) or The Assumption of Virgin Mary is a feast day observed by the Ethiopian Orthodox Tewahedo Church and Eritrean Orthodox Tewahedo Church in commemoration of the Dormition and Assumption of Mary.

The Assumption of Virgin Mary is the most highly honored feast among all the feasts of the Saints. Observed on August 22 (August/Nehase 16 According to the Ethiopian calendar), the Feast of the Assumption commemorates the entrance of Saint Mary’s corporeal body and soul into heaven as she preceded the faithful believers, taking her seat at the right hand of her bridegroom and Son. The feast is based on the conviction that the Lord did not permit the body in which He Himself had dwelt to fall prey to corruption and dissolution: though Mary as a human being underwent death, she was taken up into heaven. To Ethiopians, the celebration of this event bears a powerful witness to the eschatological truth of their faith. As members of the Church, they await the final consummation. On the Last Day, the righteous will rise from the grave and be united once more to a body–not a body such as we possess now, but one that is transfigured and “spiritual” a body in which inward sanctity is made outwardly manifest. The Ethiopian faithful, assured of their resurrection first and foremost by the resurrection of their Lord and Savior Jesus Christ, are being further assured by the Assumption of their sister, the Virgin Mary, and therefore observe the Feast of the Assumption with high honor and supreme joy. (1 Cor. 15:40-42)

Ethiopian Orthodox Christians have a striking loyalty to their faith which is easily observed during such seasons as the Feast of the Assumption of the Virgin Mary, Mother of God. This devotion is expressed, as we have seen, through the rich and varied hymns and prayers dedicated to the Virgin, in addition to the splendid titles and the poetic imagery which are associated with her. Thus, Ethiopians have retained a sense of the mystery and miracle of the incarnation of God, God’s relationship with humanity, the divine maternity of Mary, her favor with God and her identity with the people of God throughout the ages. Almost every facet of the Ethiopian Orthodox liturgy and worship is an elaboration of the grace of God extended to humanity in the mystery of the incarnation of our Lord anti Savior Jesus Christ through the holy Virgin Mary. In this respect, Ethiopian Christians see the election of the Virgin by God as the instrument for the work of salvation.

The Feast of the Assumption of the Virgin Mary is important for Ethiopian Orthodox believers for several reasons. For one thing, much of the life of the Orthodox is spent in recitation of the prayers and of the devotional literature honoring the Virgin Mary. Throughout their lives, they listen time and again to the stories of the Virgin’s life and hardships, joys and sorrows contained in the apocryphal gospels and The Book of the Miracles, as well as others. These stories form a part of the Orthodox Christian’s very consciousness; they strengthen his or her identity and experience in its similarity to the Virgin Mary From the beginning of their Christian life, the Orthodox believers are assured that Mary, in so far as she is a human being, is their sister; and because she has suffered in a fallen world like all human beings, she is their Mother, well acquainted with the pain and agony of this world and ready to comfort and save. Finally, because the Virgin is above all the Mother of God, she is their hope, for through her our salvation has become accessible in her Son, our Lord and Savior Jesus Christ. Thus, the celebration of the Feast of the Assumption is not merely an interlude between engagements; for the Ethiopian Christian, the annual Feast of the Virgin is the ever-repeated Culmination of a life-time of teaching and learning, listening and believing. In this Feast, the believer celebrates all that the Virgin Mary has come to mean to him or her. It is here, in the context of her Assumption, that the faithful affirm the attributes of the Mother of God, the Virgin Mary. She is to them the intercessor, the virgin mother, the sister, the Lady of Sorrows, the queen–seated beside her Son, our Lord and Saviour, in heavenly glory.

In addition, the Feast of the Assumption of the Virgin Mary emphasizes the nature of God, God’s concern for the world which He created, His desire to redeem and save it through the willing participation of a humble woman, the two-fold Virgin Mary, who was pure in body and in soul. In this respect, the Feast of the Virgin represents a celebration of God’s love and charity. God gave His only Son to the world that the world might live through Him; the Virgin Mary willingly chose to participate in that salvation, and to bear to the world God Himself! Thus, the Feast of the Assumption is a time when the faithful express their gratitude to Mary through the works of charity, feeding the hungry, clothing the naked; visiting the sick; comforting the sorrowful, welcoming the stranger. In this way, they hope to express something of the unconditional love of God as expressed in the life of the Virgin Mary, His Mother. Indeed, the very name of Mary, understood within the context of the life of the Ethiopian Orthodox Incarnation Church, has come to be associated with the kindness, the tenderness, the love, and the mercy of God Himself. The Feast of the Assumption is also a time when the faithful examine their lives in light of the purity, holiness, and obedience of the virgin. Remembering her faithfulness to God and sacrificial love for her precious Son, the faithful are reminded of their own relationship to Him, or lack thereof. In this spirit one fasts, one prays, one dedicates anew his or her life to God. The Virgin Mary is associated with all of this. In her, the Orthodox see the purity of her virginity and thus, the willingness and capacity for serving God. In the purity of her obedience to God expressed in her response to the angel’s message, “Behold, I am thy handmaiden, let it be done to me according to thy word”, they see her faithfulness and in the purity of her gratitude and love for God. For He who is mighty has done great things for me, and holy is his name! they see the meaning of humility and thanksgiving. Mary is the expression of what God intends for them; she is the one, though human, who expresses the perfect will of God; she is humanity par excellence. One could say that like the Apostles before them the faithful fast in order to see and perceive the attributes, the holiness, the purity, the wonder of the Virgin Mary. (Luke 1:38, 1:49)

The celebration of the Feast of the Virgin is clearly a celebration of God’s victory over death as expressed in the assumption of the Virgin Mary and of the eschatological assurance that what Mary enjoys, eternal life in heaven’s glory, is that to which we can look forward in the future. Because the Virgin Mary shares in our death and has assumed her place in God’s kingdom, we have the sure hope that we will one day share her victory over a world of sin, decay, and corruption. She is the first-fruit of God’s eternal kingdom. Our Lord and Savior Jesus Christ has received her in the heavenly places; He has made a place for His blessed Mother. For this reason, we, too, await the day when we will be joined together with our Lord and Savior Jesus Christ. Mary, who is in every way a human being, like ourselves a daughter of Adam, assures us of our hope. In a sense, one could say that for the Ethiopian Christian, Mary is the guarantee of the promise of our Lord and Savior Jesus Christ.

______________

Posted in Ethiopia, Faith, Saints/ቅዱሳን | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ፍልሰታ ለማርያም (ኪዳነ ምሕረት) – ነሐሴ ፲፮

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 22, 2022

😇 የእመቤታችን ትንሣኤና እርገት መታሰቢያ በጾመ ፍልሰታ ወቅት ብዙዎች ከቤታቸው ተለይተው በመቃብር ቤት ዘግተው፣ አልጋና ምንጣፍ ትተው፣ በመሬት ላይ ተኝተው ዝግን ጥሬ እፍኝ ውኃ እየቀመሱ በጾምና በጸሎት በመትጋት በታላቅ ተጋድሎ ይሰነብታሉ፡፡ በሰሙነ ፍልሰታ ምእመናን ለእመቤታችን ያላቸውን ጽኑና ጥልቅ ፍቅር የሚያሳዩበት ነው፡፡

ጌታችን ሦስት መዓልት ሦስት ሌሊት በከርሰ መቃብር ቆይቶ ሙስና መቃብር ሳያገኘው፣ መግነዝ ፍቱልኝ መቃብር ክፈቱልኝ ሳይል በሥልጣኑ እሑድ በመንፈቀ ሌሊት እንደተነሣ ሁሉ እርሷም በተቀበረች በሦስተኛው ቀን ማኅደረ መለኮት ናትና ሙስና መቃብር ሳያገኛት መግነዝ ፍቱልኝ፣ መቃብር ክፈቱልኝ ሳትል የልጅዋ ሥልጣን ኃይል ሆኗት መነሣቷን ትንሣኤዋ “ከመ ትንሣኤ ወልዳ፤ እንደ ልጅዋ ትንሣኤ”ነው ተብሎ ሲከበርላት ይኖራል፡፡

በዚሁ በነሐሴ ፲፮ ቀን የሰማእቱ የቅዱስ ጊዮርጊስ ፍልሰቱ ነው፡፡ ሥጋው ከፋርስ ሀገር ወደ ሀገሩ ወደ ልዳ በክብር የፈለሰበት ነው፡፡ ፍልሰቴን ከፍልሰትሽ አድርጊልኝ፣ ብሎ ለምኗት ስለነበር ፍልሰቱ ከእመቤታችን ፍልሰት ጋር እንዳሰበው ሆኖለታል፡፡ ስለዚህም እርሷን መውደዱ የሚያውቁ ሥእሉን ከሥእሏ አጠገብ ይስላሉ፡፡ በስሙ ለሚማጸኑ የድኅነት ወደብ ይሆን ዘንድ፡

😇 የእመቤታችን አማላጅነቷ አይለየን አሜን።

______________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Muslim Azerbaijanis Declare This Warning to Christian Armenians “Leave Your Homes – or We Will Force You!”

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 2, 2022

😈 ሙስሊም አዘርባጃኒዎች ይህንን ማስጠንቀቂያ ለክርስቲያን አርመኖች አወጁ “ከቤታችሁ ውጡ ፥ አለበለዚያ እርምጃ ለመውሰድ እንገደዳለን!

😈 ቱርክ በአንድ ጊዜ በሁለቱ ጥንታውያን የክርስቲያን ሕዝቦች አርሜኒያ እና ኢትዮጵያ ላይ ያደረሰችው የዘር ማጥፋት ወንጀል

😈 ሙስሊሙ አዘርባጃኒዎች አዛን በድምጽ ማጉያ ክርስቲያን አረሜኒያ ወገኖቻችንን ሆን ብለው ሲረብሹ። እንደዚህ አይነት ጩኸቶች/መልዕክቶች ለክርስቲያን አርመን ነዋሪዎች ቀዳሚ ስጋት ናቸው። (በክርስቲያን ኢትዮጵያም ይህ ነው እየተካሄደ ያለው)

😈 የመስቀል ጠላት ✞

አዘርባጃን የሀድሩትን የቅዱስ ትንሳኤ ቤተክርስቲያንን አርክሳለች፣ መስቀሉን አፈረሰች እና ሁሉንም የአርመን ፅሁፎች ደመሰሰች። (በክርስቲያን ኢትዮጵያም ይህ ነው እየተካሄደ ያለው)

😈 Turkey’s Simultaneous Genocide of the two oldest Christian nations of Armenia & Ethiopia

😈 The Muslim Azerbaijanis turned on Azan through the loudspeakers. Such messages are a primary threat to the Christian Armenian residents.

😈 Enemy of The CROSS ✞

Azerbaijan defiled the Holy Resurrection Church of Hadrut, dismantled THE CROSS & erased all Armenian inscriptions

💭 The Government of Azerbaijan Declares This Warning To All Armenians: “Leave Nagorno-Karabakh, or We Will Force You.”

Now that the world’s attention is diverted to Russia’s war with Ukraine, the Azeris and Turks are in the perfect opportunity to test the waters of the Russian brokered ceasefire. There are still Armenians living in Nagorno-Karabakh — that region that was governed by Armenians until 2020 when Azerbaijan, armed with Turkish Bayraktars, vanquished them — and the Azeris are beginning to pressure these Armenians to leave. There are Russian soldiers (part of a peacekeeping mission) present in Nagorno-Karabakh, but now with the war occurring in Donbas, the Azeris (and by extension, their Turkish patriarchs whom they ethnically identify with) are acting aggressively, testing the limits of the Russians. For example, in early March, Azeri forces were seen encircling Armenian villages and, with loudspeakers, demanding that the Armenian inhabitants leave Nagorno-Karabakh. This was seen in the village of Khramort where the Azeri military declared through a loudspeaker:

Urgently leave the territory, otherwise we will force you. All responsibility for the casualties will fall on you․ Do not endanger your life and the lives of your loved ones. You are on the territory of Azerbaijan, and all actions are regulated by Azerbaijani law.”

What the Azeris want is not peace, but ethnic cleansing.

Depriving Armenians of natural gas has followed. On March 8th, a critical gas pipeline that was used to bring natural gas to the Armenians was cut off in Nagorno-Karabakh, leaving them without heat for two weeks. The pipeline was then “repaired” but was reportedly cut off again and then restored. The ethnic and religious hatred towards the Armenians was demonstrated in the recent desecration of the St. Harutyun church in Hadrut, which was condemned by Armenia’s Ministry of Foreign Affairs of the Republic of Armenia:

“These pre-planned actions carried out by the authorities of Azerbaijan, aimed at destroying and desecrating the identity of Armenian religious, historical and cultural monuments in the territories under the control of the Azerbaijani armed forces, are another manifestation of Azerbaijan’s ethnic and religious intolerance and the continuation of the policy of depriving Artsakh of Armenians and the Armenian trace.”

Azerbaijani soldiers then entered the area occupied by Russian peacekeeping forces, forced the evacuation of an Armenian village and even used drone strikes to kill numerous Armenian soldiers. The Russian Defense Ministry reported that the Azeri soldiers left, but both Azeri and Armenian sources denied this, and even the US, France and Russia have all denounced Azerbaijan for its violation of the ceasefire.

Even with the ceasefire, there has still been violence taking place in Nagorno-Karabakh. According to the Investigative Committee of the Republic of Artsakh, in early February “two members of the Azerbaijani Armed Forces were killed on the spot near the village of Khramort in the Askeran region, on the grounds of national, racial or religious hatred or religious fanaticism.” Following this event, “Unidentified gunmen opened fire on three” Armenian employees who were working in a mine in the administrative area of ​​Khramort village, Askeran region.

On February 11th of 2022, shots were fired from Azerbaijani military positions located near the communities of Karmir Shuka and Taghavard in the region of Artsakh’s Martuni, according to Ombudsman of Artsakh Gegham Stepanyan in a statement on social media. Stepanyan observed:

“Given the distance between the settlements and the Azerbaijani positions, and the fact that the residential part of the village is directly observed from the Azerbaijani positions, it is undeniable that the Azerbaijani side has directly targeted the houses of the residents as a result of which residential houses, mainly walls, roofs, have been damaged.

The window of a house of Karmir Shuka resident was smashed during the same operations which are aimed at threatening civilians, and the bullet penetrated into the living room of the house”

“I reaffirm the claim that the criminal acts of Azerbaijan are of regular and systematic nature, aimed at creating an atmosphere of fear in Artsakh.

Azerbaijan will continue its criminal attempts against the people of Artsakh as long as the international community has not condemned unanimously the open Azerbaijani illegal acts against humanity”, he added.

The Azeris have found a loophole in the ceasefire to try to justify their actions. Article 4 of the ceasefire declaration calls for the withdrawal of Armenian soldiers. Three thousand Armenians reportedly left Nagorno-Karabakh, but local ethnic Armenian soldiers did not, giving the Azeris an avenue for their aggression. While Baku sees these self-proclaimed Nagorno-Karabakh Defense soldiers as illegal, the local Armenian population sees them as necessary for security from violence by Azerbaijani soldiers. But now, with the local defense not allowed in the region, the only thing standing between the local Armenians and the Azeri soldiers are the Russian peacekeepers. There are nearly two thousand Russian soldiers in Nagorno-Karabakh (and also around two thousand Russian support staff), and Baku sees this foreign presence as temporary, as there is an expectation that these troops will be sent to fight in Ukraine. The importance of Russian peacekeepers for the security of the Armenians is obvious. For example,on the 15th of February, 2022, Azerbaijani servicemen opened fire in the direction of Armenian farmers near Khramort. While a tractor was damaged, the civilians were saved thanks to the intervention of the Russian peacekeepers, according to the Prosecutor’s Office of Artsakh.

With such recent events, it is obvious that whatever relative peace is ongoing in Nagorno-Karabakh, it will not last long. Violence will resume in the region, and it will most definitely escalate tensions between Russia and Turkey. Such conflict will carry with it a resuming of where the Ottomans left off in the genocide of the Armenian people.

Source

______________

Posted in Ethiopia, Faith, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ኪዳነ ምህረት | ስንቱ ቀስት አለፈ ስንቱ ሰንሰለት፡ መከታዬ ሆና የጌታዬ እናት

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 23, 2022

እንደ ነቢዩ ሙሴ በቅዱሳን ስም በገባላቸው ቃል ኪዳንና መሀላ በማሳሰብ ምህረትን ልንለምን ይገባናል በተለይም አምላክን በወለደች ከፍጡራን ሁሉ በላይ በሆነች በቅድስት ድንግል ማርያም ኪዳነ ምህረት የይቅርታ ውል ስምምነት በተደረገባት የምህረት መፍሰሻ በሆነች በእመቤታችን ስም ብንለምን አምላክ ምህረትና ይቅርታን ያደርግልና የመዳናችን ምልክት ትሆነን ዘንድ ድንግል ማርያምን የሰጠን አምላክ ምስጋና ይድረሰው አሜን፡፡

ኪዳነ ምሕረት ስንል የምህረት ቃልኪዳን ማለት ነው፡፡በዚህ ውስጥም ምህረት አድራጊው ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ሲሆን ምህረት ተቀባይም መላው የአዳም ዘር ነው፡፡

እናታችን ቅድስት ድንግል ማርያም በምድራዊ ቆይታዋ ዘውትር ወደ ክርስቶስ መካነ መቃብር ጎለጎታ እየወረደች ትፀልይ ነበር፡፡ ልጇ እና ወዳጇ ጌታችን መድሐኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ያደረገችው ልመናና ፀሎት ተመልክቶና ሰምቶ የምህረት ቃል ኪዳን ገባለት ፡፡

እንኳን የእናቱን ፀሎት እና ልመና ቀርቶ ዘውትር በሀጥያት የምንዘፈቀውን እኛን ክፉዎቹን የሚሰማ አምላክ ስለ አንቺ ፣ ስለ እናቴ ክብርና ፀጋ ስል ይኸው ቃሌ ብሎ ቃልኪዳን አደረገ፡፡

« ከመረጥሁት ጋር ቃል ኪዳኔን አደረግሁ። … » መዝ, 89 : 3 እንዲል መፅሐፉ፡፡

ስሟን ለሚጠሩ፣ በእርሷ አማላጅነት ለሚታመኑ በምድር በረከትን በሰማይ የዘለዓለም መንግስትን እንደሚወርሱ የምህረት እና የቸርነት ቃልኪዳን ሰጥቷታል ፡፡

ታላቁ መፅሐፍ እንዲህ ይላል፦

“. . . ቀስቲቱም በደመና ትሆናለች፤ በእኔና በምድር ላይ በሚኖር ሥጋ ባለው በሕያው ነፍስ ሁሉ መካከል ያለውን የዘላለም ቃል ኪዳን ለማሰብ አያታለሁ። ” ኦሪት ዘፍ. 9 : 16

በዚህም መሠረት ቃልኪዳኗን ምክንያት በማድረግ ኪዳነ-ምህረት እያልን እንጠራታለን!

እንኳን ለ ኪዳነ ምሕረትአደረሰን። የእመቤታችን ምህረት እና ረድዔት፤ በረከት ከሁላችን ጋር ይሁን!

ቅድስተ ቅዱሳን

ሰዓሊተ ምሕረት

ተላኪተ እግዚአብሔር ወ ሰብእ

ቤዛዊተ አለም

ኪዳነ ምህረት

ንጽሕይተ ንጽሐን

ድንግል በክልኤ

ድንግል ወእም

ፍጽምተ ሥጋ ወነፍስ

በድንጋሌ ሥጋ በድንጋሌ ነፍስ የፀናች

እመብርሃን

ምልዕተ ጸጋ

እመቤታችን

ወላዲተ አምላክ

________________

Posted in Ethiopia, Faith, Saints/ቅዱሳን, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ግራኝ የክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ በአርሜኒያ ኦርቶዶክስ ወገኖቻችን ላይ የተጠቀመቻቸውን ድሮኖች ሊገዛ ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 24, 2021

#ArmenianGenocide – #TigrayGenocide / #የአርሜኒያጭፍጨፋ – #የትግራይጭፍጨፋ ❖

በክርስቲያን አርሜኒያ ላይ የሚደርሰው በክርስቲያን ኢትዮጵያም ላይ ይደርሳል

❖ ❖ ❖መጀመሪያ ክርስቲያን አረሜኒያ ቀጥሎ ክርስቲያን ኢትዮጵያ❖ ❖ ❖

የእኅት አገር ኦርቶዶክስ አርሜኒያ አብያተ ክርስቲያናት (ቅድስት ማርያም + መድኃኔ ዓለም) በክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ ድሮኖች ነበር ባለፈው ጥቅመት ወር ላይ የተደበደቡት (በክርስቲያን ትግራይ ላይ ጂሃድ ከመታወጁ ልክ ከወር በፊት)

አሁን የጂሃድ ድሮኖች ጭፍጨፋውን ከኤሚራቶች የተረከበችው የክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ ወይ ከኤርትራ ወይ ከሱዳን ሆና የትግራይን ክርስቲያኖች እና ዓብያተ ክርስቲያናትና ገዳማቱን ትጨፈጭፍ ዘንድ ከአረመኔው ግራኝ ወኪሏ ፈቃድ ተሰጥቷታል (እናስታውስ “አል-ነጃሺ” የተባለውን መስጊድ በቅርቡ የሰራችው ቱርክ ናት፤ ጥንታዊ እና “አል-ነጃሺ” የተባለው መስጊድ ውቅሮ ላይ የለም፤ ሐሰት ነው! የነበረው የመሀመዳውያኑ መቃብር ብቻ ነው። መስጊዱ የተሰራው ከጥቂት ዓመታት በፊት በቱርክ ነው። እንዲፈርስ የተደረገውም በእባቦቹ ግራኞች አርአያና ሞግዚት በቱርኩ ፕሬዚደንት ጠይብ ኤርዶጋን ትዕዛዝ ነው። የአክሱም ጽዮንን ጭፍጨፋ ለማስረሳትና፤ በኋላ ላይም “መስጊዱን እናድሰው” በሚል ተንኮል ወደ ትግራይ ለመግባት። በሱዳን የሚገኙትን የትግራይ ስደተኛ ወገኖቻችንን “ድንኳን ልትከልላችሁ” ብላ ጠጋ ያለቸው ቱርክ ነበረች። አሁን ከአምስት መቶ ዓመታት በፊት የነበረው ዓይነት አመቺ ሁኒታ ስለተፈጠረላት የድሮኖች ጣቢያ በሱዳን ቢሰጣት አይድነቀን። ይህን ሁሉ መስዋዕት የከፈለው የትግራይ ሕዝብ ከሺህ አራት መቶ ዓመታት በፊት ከአጋንንት አንበጦች መፈልፈያ ከመካ ወደ ውቅሮ መጥተው የሰፈሩትን አጋንንት አራግፎ ወደ ኤርታ አሌ እሳተ ገሞራ መጣል ይኖርበታል። በትግራይ፣ ኤርትራ እና ምናልባትም በላሊበላ አማካኝነት እንደ አዲስ በህብረት በምትመሠረተዋ ሰሜን ኢትዮጵያ እስልምና መከልከል ይኖርበታል። ያኔ ብቻ ነው ዓለምን የምታስደንቅ ታላቅ ሃገር ልትመሠረት የምትችለው። የትግራይ ተዋሕዶ አባቶች በዚህ ጉዳይ እንደ አንበሣ በግልጽና በድፍረት መወያየት መጀመር አለባቸው። ዛሬ ከሁሉም እንደምንሰማው “መቼ አውቅንና ተታለልን!” ማለት አይሠራም፤ ለመጭው ትውልድ ሌላ ብዙ ዋጋ ያስከፍላልና።

ስለ ክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ ለኢትዮጵያ አደገኛነት ላለፉት ሃያ ዓመታት ስናስጠነቅቅ ነበር፤ ለ ጠ/ሚ መለስ ዜናዊ የ97 ምርጫ ሊደርስ አካባቢ ተከታታይ ደብዳቤዎችን ጽፈን ነበር፤ አርሱም አምኖበት በአንድ ወቅት “ከአረቦችና ቱርኮች ጋር የምናደርጋቸውን ግኑኝነቶች መቀነስ አለብን፤” የሚል ንግግር አስምቶ እንደነበር አስታውሳለሁ። በተጨማሪ፤ “ክቡር መለስ ዜናዊ፤ ለኢትዮጵያ ያስፈልጓታልና በዚህ ምርጭ አሁን አይቅረቡ፤ ትንሽ ዕረፍት ይውሰዱና በሌላ ኢትዮጵያኛ በሆነ መልክ ተመልሰው፣  ተጠናክረውና ሕገ-መንግስቱን አፈራርሰው ጂቡቲንም፣ ኤርትራንም ደቡብ ሱዳንንም የምትጠቀለል ታላቅ ሃገር ሊመሩ ይችላሉ።” በማለት ጽፌ ነበር። አለመታደል ሆኖ እነ ባራክ ሁሴን ኦባማ፣ የግብጹ መሀመድ ሙርሲ፣ ሸህ አላሙዲንና ልጁ አብዮት አህመድ አሊ መለስ ዜናዊን ገደሉት (ነፍሱን ይማርለት!) ፤ ብዙም ሳይቆይ እነ ስብሐት ነጋ በሉሲፈራውያኑ ትዕዛዝ ይህን ዕድል ለኢትዮጵያ ቀንደኛ ጠላት ለኦሮሞው ለአብዮት አህመድ አሊ እና ኦሮሞ መንጋው በሰፊ ሰፌድ አድርገው ሰጧቸውና አረፉት።

👉 ልክ እንደ ዛሬዎቹ ኢትዮጵያውያንአርሜኒያውያንም ከ፻ ዓመታት በፊት ከሚበላቸው አውሬ ጎን ተሰልፈው ነበር

👉 በአርሜኒያውያን የባሪያ ጉልበት የተገነባው የምድር ባቡር የእራሳቸው የአርሜኒያኑን ጭፍጨፋ አፋጥኖት ነበር።

ይህ ጥናት እና ትምህርት የቀረበው የጀርመን የታሪክ ተመራራማሪዎች ባቀረቡት መረጃ ላይ ተሞርኩዞ ነው።

መረጃው ከጥቂት ዓመታት በፊት በጀርመን ፓርላማ (ቡንደስታግ)ውስጥ ቀርቦ የፓርላማውን አባላት በሀዘን ካስዋጠና እምባ በእምባ ካደረገ በኋላ ቱርክ በአርሜኒያውያን ወገኖቻችን ላይ የፈጸመችው ጭፍጨፋ የዘር ማጥፋት/ጀነሳይድ እንደሆነ በይፋ አጽድቀውት ነበር።

መረጃው እንደሚያሳየው እ..1871 .ም ላይ በተለያዩ ግዛቶች እንደ ዘመነ መሳፍንት ይገዙ የነበሩት ጀርመንኛ ተናጋሪ ሕዝቦች ጀርመን የምትባለዋን የዛሬዋን ጀርመን አንድ በማድረግ ቆረቆሯት። በዚህ ጊዘ የነበሩት ገዥዎች፣ መጀመሪያ ኦቶ ፎን ቢስማርክየመጀመሪያው የጀርመን መሪ/ካንዝለር ጀርመን ልክ እንደ እነ ብሪታኒያ፣ ፈረንሳይ፣ ሩሲያና ቤልጂም ኃያል ለመሆንና በመላው ዓለም ንጉሠ ነገሥታዊ/ኢምፔሪያላዊ ህልሟን ለማሟላት ስትል ወደ ቱርክ ወርዳ ለቱርኮች እርዳታ ታደርግላቸው ነበር። ዛሬም እንደዚሁ። በዚህ ወቅት ነበር ወስላታው የጀርመን ንጉሥ ነገሥት/ ካይዘር ቪልሄልም ፪ኛውለቱርኮች ድጋፍ እየሰጠ አርሜኒያውያንን ለከባድ ጭፍጨፋ ያበቃቸው። (በጣም ይገርማል በሃገራችንም ልክ ኢትዮጵያውያን በጣልያኖችን ላይ በአደዋው ጦርነት ድል እንዳደረጉ ቪልሄልም ፪ኛውወደ ኢትዮጵያ በመውረድ ከአፄ ምኒሊክ ጋር ጥብቅ ግኑኝነት ማድረግ ጀመረ። ልብ በል፤ በዚህ ጊዜ ነበር ፕሮቴስታንቱ የጀርመን ሚሲዮናዊ ዮሃን ክራፕፍ “ኦሮሚያ” የሚባለውን ስም ለወራሪዎቹ ጋሎች በመስጠት ፀረኢትዮጵያ/ፀረኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ዘመቻ ማካሄድ እንዲጀምሩ የተደረገው። ወደዚህ ጉዳይ ሌላ ጊዜ እመለሳለሁ!)

በጀርመኖች የተደገፉት ቱርኮች በአርሜኒያውያን ላይ ስለፈጸሙት ጀነሳይድ ሴትየዋ ካቀረበችልን መረጃ በመነሳት የሚከተሉትን አስገራሚ ንፅጽሮች ማድረግ እንችላለን።

👉 ሊበላው የተዘጋጀውን ዘንዶ መቀለብ

መጀመሪያ በአርሜኒያውያን ላይ ቀጥሎ ከሰላሳ ዓመታት በኋላ በአይሁዶች ላያ የተካሄደው ጀነሳይድ ዛሬ እና ላለፉት መቶ ሃምሳ ዓመታት በሃገራችን እየተካሄደ ካለው የቀስበቀስ የዘር ማጥፋት ዘመቻ ጋር በጣም ይመሳሰላል።

__________________________________

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Genocide on Ancient Nations | Armenians + Jews + Christian Ethiopians of Tigray

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 24, 2021

#ArmenianGenocide – #TigrayGenocide / #የአርሜኒያጭፍጨፋ – #የትግራይጭፍጨፋ ❖

Up to 1.5 million Armenians were wiped out by the Ottoman Empire beginning on April 24, 1915, a reality Turkey continues to deny, and Turkey would like to see in Tigray, Ethiopia by giving evil Abiy Ahmed Ali its drones. Ethiopian Christian never forget Turkey helped another Ahmed (Ahmed ‘Gragn’ Ahmad ibn Ibrihim al-Ghazi) 500 years ago to wage a similar satanic Jihad against Christian Ethiopia.

106 years on, Armenians and experts alike remember the brutal atrocities and forced exodus from what is now Turkey, which left up to 1.5 million Armenians dead.

April 24 marks the start, in 1915, of the Armenian Genocide. “Every Armenian is affected by the repeated massacres that occurred in the Ottoman Empire as family members perished,” said Joseph Kechichian, senior fellow at the King Faisal Center for Research and Islamic Studies in Riyadh.

“My own paternal grandmother was among the victims. Imagine how growing up without a grandmother — and in my orphaned father’s case, a mother — affects you,” he added.

“We never kissed her hand, not even once. She was always missed, and we spoke about her all the time. My late father had teary eyes each and every time he thought of his mother.”

Every Armenian family has similar stories, said Kechichian. “We pray for the souls of those lost, and we beseech the Almighty to grant them eternal rest,” he added.

“We also ask the Lord to forgive those who committed the atrocities and enlighten their successors so they too can find peace,” he said. “Denial is ugly and unbecoming, and it hurts survivors and their offspring, no matter the elapsed time.”

Donald Miller, professor of religion and sociology at the University of Southern California, said: “The ongoing denial of the genocide by the government of Turkey pours salt into the wound of the moral conscience of Armenians all over the world. On April 24, the genocide will be commemorated all over the world.”

On that day, the Ottoman government arrested and executed several hundred Armenian intellectuals.

Ordinary Armenians were then turned away from their homes and sent on death marches through the Mesopotamian desert without food or water.

The day will be commemorated around the world today as a growing number of countries recognize the atrocity.

ሰላም ለኪ እመቤቴ ኪዳነ ምሕረት ሆይ፤ እንደ ቃል ኪዳንሽ ምስጋናሽ የሚነገርበትን ቤተ ክርስቲያን በስምሽ ያሳነፀውን መታሰቢያሽን ያደረገውን በስምሽ የጸለየውን ከበረከትሽ ታሳትፊውና ይቅር ባይ ከሚሆን ልጅሽ ይቅርታን ታሰጪው ዘንድ ሰላም እያልኩ ከፊትሽ ወድቄ ኪዳንሽ እማፀንሻለሁ።

መቤቴ ማርያም ሆይ፤ በክፉ ሰዎች እጅ ከመውደቅ በቃል ኪዳንሽ ጠብቂኝ በልዩ ጠላት በዲያብሎስ ወይም በስይጣን ኃይል ተይዞ ከመቀጥቀጥ በእግረ አጋንንት ከመረገጥና ከመቀጥቀጥ አድኚኝ ለዘላለሙ አሜን።

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

👉 የወራሪዎቹ የዋቄዮአላህ ጋሎች እና አረቦች ግልጽ ሀበሻን፣ ተዋሕዶንና አክሱም ጽዮንን የማጥፋት ሤራ፤ #የትግራይጭፍጨፋ

ጥቅምት ፳፪/፪ሺ፲፫ ዓ./ ኡራኤል – November 1 – 2 , 2020

የሱዳን ሉዓላዊ የሽግግር ምክር ቤት ሊቀመንበር ጄኔራል አብዱልፈታህ አልቡርሃን አዲስ አበባ ገባ ፤ በግራኞች አብዮት አህመድ እና ሽመልስ አብዲሳ ታጅቦ የጋሎችን ካባ፣ ጦርና ጋሻ ተሸለመ ፤ “አላህ ዋክባር! ሕዳሴ ግድብ ኬኛ!” አሉ።

👉 እነሱ ሴቶቻቸው ነው የተደፈሩት ፤ የኛ ወታደሮች እኮ በሳንጃ ተደፍረዋል

ጥቅምት ፳፫/፪ሺ፲፫ ዓ./ ጊዮርጊስ– November 3 = 4, 2020

ታላቁ ሊቀ ሰማዕታት ቅዱስ ጊዮርጊስ የጽዮንን ልጆች ትግራዋይን ወደ ሰሜን እዝ መራቸው

የአርሜኒያ ጭፍጨፋ በፈረንጆቹ በሚያዝያ24/ ፳፬ ጀመረ፤ የትግራይ ጭፍጨፋ በ ጥክቅምት ፳፬ (ተክለ ሐይማኖት) ጀመረ። በዚሁ ዕለት የአሜሪካው የፕሬዚደንት ምርጭ ተካሄደ፣ ዛሬ ጆ ባይድን የአርሜኒያን ጭፍጨፋ “ጭፍጨፋ/ጄነሳይድ ነው” ብለው በይፋ ለማወጅ የመጀመሪያው የአሜሪካ ፕሬዚደንት ይሆናሉ ተብሎ ይጠበቃል።

106 years after the #ArmenianGenocide – on the 1st or 2nd Christian nation in the world – the same thing is happening in the exact similar cruel manner to #Tigray, #Ethiopia – #Tigraygenocide on the other 1st or 2nd core nation of Ethiopia. By coincidence? I don’t think so: on November 4th,2020 (OCT 24, 2013( Ethiopian Calendar), the unelected evil Prime Minister of Ethiopia (Oromia) Abiy Ahmed declared a genocidal war on Tigray,

አሁን ከቱርክ ድሮኖች ገዝቶ ከደብረ ዳሞ እስከ ጣና ሐይቅ ጊሼን ማርያም የሚገኙትን ዓብያተ ክርስቲያናትን እና ገዳማትን፣ ከተሞችንና መንደሮቹን ሁሉ ለመደብደብ በመዘጋጀት ላይ ይገኛል። ባለፈው ዓመት ልክ በዚህ ጊዜ ይህን ጠቁመን ነበር።

👉 “France24 | አብዮት አህመድ ሰሜን ኢትዮጵያውያንን እንደ አፄ ኃይለ ሥላሴ በርሃብ ሊቀጣ ነው”

👉 የሚከተለው አምና ልክ በዚህ ሳምንት የቀረበ ጽሑፍ ነው፦

👉 “ግራኝ ዐቢይ ከሜንጫ ወደ ሚሳኤል ተሸጋገረ | ሰሜን ኢትዮጵያን ለመደብደብ ተዋጊ አውሮፕላኖችን ሊሸምት ነው

ርኩሱ ግራኝ ዐቢይ አህመድ ድኻውን ህዝባችንን ማስራብ፣ ማፈናቀል፣ ማቃጠልና ማረድ አልበቃውም። ይህ ሰይጣን በዓለም ታይቶ የማይታወቅ በጣም እርኩስ የሆነ ፋሺስታዊ ምኞትና ዕቅድ እንዳለው ሆኖ ነው የሚሰማኝ። በኢትዮጵያና ተዋሕዶ ላይ ያለው ጥላቻ በጣም ከፍተኛ ነው፤ ይህ ስሜቱ ከዚህ በፊት ያልተሠራ ታሪክ ለመስራት ከፍተኛ ጉጉት እንዲኖረው ይገፋፈዋል። እኔ በእርሱ ቦታ ብሆን የሚሰማኝ፤ “ሌላ ማንም ኃያል ጠላት ያቃተውን እኔ አደርገዋለሁ፤ ከሁሉ እበልጣለሁ! ይህች አጋጣሚ አትገኝም፣ ታሪክ ከእኔ ጋር ናት፣ ጀብደኛ አቋም መያዝ አለብኝ” ብሎ እንደሚያስብ ነው።

ህወሃቶች ከአጠራቀሙት አሮጌ የጦር መሳሪያ ጋር በትግራይ ተኝተዋል። ሳይተኩሱ እንደሸሹ ሳይተኩሱ ይሞታሉ። በሚቀጥሉት ዓመታት ጦርነት ቢቀሰቀስ እንኳን በቂ ጥይትና መለዋወጫ የማያገኙበት በርና መስኮት ሁሉ ዝግ ስለሆነ መሳሪያ ሁሉ ዝጎ ይወድቃል። በዙሪያቸው ሁሉም አዋሻኝ ድንበር ዝግ ስለሆነም አዳዲስ መሳሪያዎችን ለማግኘት አይችሉም። ገንዘቡስ ከየት ይገኛል? በሌላ በኩል ግን ያው እየቀለቡ ያሳደጉት አዞ፡ ዐቢይ አህመድ ለሕዳሴው ግድብ መዋል ከሚገባውና ከድኻው አፍ ተነጥቆ በተገኘው፤ እንዲሁም አረብ ሞግዚቶቹ ባጎረሱት ገንዘብ ዘመናዊ የጦር መሣሪዎችን ከግብረሰዶማዊው ፍቅረኛው ማክሮን ለመግዛት በመዘጋጀት ላይ ነው። ምክኒያት ፈጥሮና ተዋጊ አውሮፕላን አብራሪዎችን ከግብጽ በማስመጣት ሰሜን ኢትዮጵያውያንን በአየር ለመጨፍጨፍ እየተዘጋጀ ነው፤ አዎ! እየመጣላችሁ ነው። የኖቤል ሽልማቱ የጭፍጨፋ ዋስትናው ነው!

ጂቡቲን የሰረቀችን አልበቃትም፡ ዛሬ ደግሞ ፈረንሳይ የሰሜኑን ሕዝበ ለማስጨፍጨፍ ተዋጊ አውሮፕላኖችንና ሚሳየሎችን ታቀብላለች። የራሱን ሃገር ታሪካዊ ካቴድራል ለማቃጠል የደፈረው የፈረንሳይ ፕሬዚደንት ማክሮን ያለምኪኒያት ወደ ላሊበላ አልተጓዘም።

ሆኖም ዕቅዳቸው ሁሉ ይከሽፋል፤ ዐቢይ፣ ለማ፣ ጃዋር፣ ሽመልስ,ታከለ፣ ማክሮን እና መሀመድ ሁሉም በኤርታ አሌ እሳተ ገሞራ ይቀቀላሉ።

አባ ዘወንጌል ይህን ነግረውናል፦

በአራቱም አቅጣጫ ኢትዮጵያ ትወረራለች። ሰላም በማስከበር በሚል ሰበብም በ2 ሃያላን ሀገራት የሚመሩ ሰባት የሙስሊም ሀገራት በኢትዮጵያ ምድር ላይ እሳት ያዘንባሉ። በአሰብ ወደብ ላይ በልዩ ሁኔታ የተከማቸው የጦር መሣሪያ በኢትዮጵያ ምድር ላይ እንደበረዶ ይዘንባል። ብዙ ፍጅትም ይሆናል። ኦርቶዶክሳውያን በያሉበት፣ በየተገኙበት እንደከብት ይታረዳሉ። የኢትዮጵያ ምድር በደም ትጨቀያለች። የደም ጎርፍ፣ የደም አበላ በምድሪቱ ላይ ይፈሳል።”

ዒላማዎች፦

👉 አክሱም

👉 ላሊበላ

👉 ጎንደር

👉 ባሕር ዳር / ጣና ገዳማት

👉 ዋልድባ

👉 ደብረ ዳሞ

👉 አስመራ

👉 መቀሌ

👉 ግሸን ማርያም

👉 ሕዳሴ ግድብ

👉“የዋቄዮአላህአቴቴ ጂሃድ በአክሱም ጽዮን | ግራኝ ቀዳማዊ + ምኒልክ + ኃይለ ሥላስ + መንግስቱ + ግራኝ ዳግማዊ + ቤን አሚር”

ቀይ ሽብር” በተሰኘው ለዋቄዮ-አላህ-አቴቴ የደም ግብር መስጫው “አብዮታዊ” ዘመን ገዳዩ መንግስቱ ኃይለ ማርያም ልክ ይህን የቤን አሚሮች ጎራዴ ሲመዝ “አብዮት አህመድ አሊ የተባለው የግራኝ ዝርያ ያለበት አውሬ በአቴቴ መንፈስ በበሻሻ ተፈጠረ።

____________________________________

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ኪዳነ ምሕረት

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 23, 2013

በንቡረ እድ ኤርምያስ ከበደ ወልደ ኢየሱስ

KidaneMeheretMariamእግዚአብሔር ወልድ፡ ኢየሱስ ክርስቶስተብሎ ከቅድስት ድንግል ማርያም በመወለዱ የተገኘው ዘለዓለማዊ የምሕረት ቃል ኪዳን ኪዳነ ምሕረትይባላል። የዓመቱም በዓል በዛሬው የካቲት ፲፮ ቀን ይውላል።

የመጀመሪያዎቹ አዳምና ሔዋን የፈጣሪያቸውን ፈቃድ መተላለፋቸው በየራሳቸውና በልጆቻቸው ላይ የዲያብሎስን ገዢነት የኃጢኣጥትን ቀንበርና የሞትን ፍዳ አመጣባቸው። በየዘመናቱ ለደጋጎች ልጆቻቸው የተሰጡት አምላካውያት ቃል ኪዳናትና የ፭ሺ፭፻ ዓመታት ንስሓቸው ግን እግዚአብሔር ወልድን ከሰማየ ሰማያት ልዕልናው ወደምድር አውርዶ ሰው ለመኾን አበቃው፡ መለኮታዊውም ፈቃድ በመጨረሻዎቹ ኣዳምና ሔዋን፡ በኢየሱስ ክርስቶስና በድንግል ማርያም ስለተፈጸመ፡ ይህ ፍቅርና ርኅራኄ የሰው ልጆች የእግዚአብሔር ልጆች የሚኾኑበትን የመጨረሻውን ክብር አቀዳጃቸው፤ የኃጢኣት ሥርየትንና የትንሣኤ ሕይወትን አስገኘላቸው። ይህ፡ የልጅነት ጸጋ ይህ የሥርየት ነጻነት ይህ የትንሣኤ ክብር ለዘለዓለም ጸንቶ ይኖር ዘንድ በመለኮታዊ የምሕረት ቃል ኪዳን ለአንዴና ለመቼውም ጊዜ ታተመ!

ማኅተሙም፡ እግዚአብሔር ወልድ ከድንግል ማርያም፡ ከሥጋዋ ሥጋን፡ ከነፍሷም ነፍስን ነሥቶ የተዋሓደውና በመስቀል ላይ የሠዋው ዛሬም እኛ እውነተኞች ኢትዮጵያውያን በንስሓ ነጽተን ከቅዳሴ ጸሎት በኋላ የምንቀበለው ቅዱስ ሥጋውና ክቡር ደሙ ነው። በእርሱ በልጇ

በኪዳነ ምሕረት ክብረ በዓል መናፍቁ ተጋለጥ

በኪዳነ ምሕረት ቃል ኪዳን የተያዘውን መናፍቅ ስናይ የቅድስት ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ተከታይ የሆነ ሰው ሁሉ በዘመናችን በተለቀቀው አደገኛ ተኩላ እንዳይበላ ጥንቃቄ ማድረግ እንደሚገባው እንገነዘባለን።

የመምጣትህና የዓለሙ መጨረሻ መቼ ይሆናል? በማለት ሐዋርያት ክርስቶስን በጠየቁት ጊዜ ክርስቶስ የመለሰላቸው መልስ፦ ማንም እንዳያስታችሁ ተጠንቀቁ ብዙዎችንም ያስታሉየሚል ነበር ማቴ. 24 . 38 ይህ አምላካዊ ቃል ይፈፀም ዘንድ አስመሳዩ ተኩላ በጎቻችንን ሊነጥቅ ሲያደባ ነሐሴ 15 16 አጥቢያ ከሌሊቱ 5 ሰዓት ላይ በሐመረ ኖህ ኪዳነ ምሕረት ገዳም ቅጥር ግቢ ውስጥ ተይዟል።

ይኽ ተኩላ በአዲስ አበባ ውስጥ ያደገ ሲሆን ከሰባዊነት ወደ ተኩላነት ከተለወጠበት ጊዜ ጀምሮ በአዲስ አበባና አካባቢዋ በደብረ ዘይት፣ በናዝሬት፣ በቁልቢና፣ በደብረ ሊባኖስ በመሳሰሉት እየተገኘ ዓላማውን ለማሳካት ሲሯሯጥ መቆየቱን በተያዘበት ዕለት ለቀረበለት ጥያቄ መልስ ሰጥቷል።

ይኽ ተኩላ ርካሽ ዓላማውን ለማሳካት አመች ነው ተብሎ እሱን ከመሳሰሉት እበላ ባዮች የተሰጠው መመሪያ ምንና ምን እንደሆነ ሳይረዳ የሚሰብከው ልብስ የቤተ ክርስቲያናችንን የካህናት ልብስ በቀሚሱ ላይ ካባ በመደረብ በአንገቱ ላይ መስቀል ማንጠልጠል በተጨማሪ ዳዊትና የመሳሰሉት መጻሕፍትን ከነማሕደራቸው በግራና በቀኝ ጎኑ ማንጠልጠል ሆኖ ቁጥጥሩ በላላበት ቦታ ዓላማውን ማራመድ እንደነበር በወቅቱ ሳይሸሽግ ተናግሮአል።

ወዲያውኑ ይኽ አስመሳይ ተኩላ በተለያዩ የሕዝብ ብዛት በሚታይበት በሸንኮራው ጠበል ተገኝቶ ዓላማውን ሲያመቻች እንደነበረ የተደረሰበት መሆኑ ተገልጿል።

__

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , | 2 Comments »

 
%d bloggers like this: