Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • March 2023
    M T W T F S S
     12345
    6789101112
    13141516171819
    20212223242526
    2728293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ኦባማ’

666 BioNTech and Pfizer: Sahin + Bourla + Mohamed = Obama

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 6, 2022

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 😇 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 መርቆርዮስ 👉 ዮሴፍ 😇 መድኃኔ ዓለም

  • 😈 666 BioNTech እና Pfizer: ቱርኩ እስላም ሻሂን+ አይሁዱ ቦርላ+ ተዋናዩ መሀመድ= ባራክ ሁሴን ኦባማ
  • 👹 BioNTech /ቢዮንቴክ እና Pfizer/ ፋይዘር ፥ የቱርክ ፀረ-ክርስቶስ
  • 👹 BioNTech and Pfizer – The Turkish Antichrist
  • 😈 Uğur Şahin (BioNTech Vax)

Muslim BioNTech ‘Founders’ Awarded Germany’s Federal CROSS of Merit: Imagine the little-known biotechnology company and Pfizer mRNA partner BioNTech reaped over night €19B last year. Wow! How was that possible?

President of the largest Muslim-majority country in the world Indonesia Joko Widodo

Moroccan actor Mohamen Mehdi Ouazanni aka Satan – playing the part of the devil. Barack Obama

President Obama says that he always carries with him an Ethiopian CROSS

The Altar of Zeus alternately known as the Pergamon Altar built between 197 and 156 B.C. formerly in Pergamon, Asia Minor, (today Bergama, Turkey) is now housed in Berlin’s Pergamon Museum. This is also the same altar that Jesus referred to as, “the Throne of Satan” in Revelation 2:13

I know where you dwell, where Satan’s throne is; and you hold fast My name, and did not deny My faith even in the days of Antipas, My witness, My faithful one, who was killed among you, where Satan dwells.[Revelation 2:13]

It was also this same altar that Hitler’s architect Albert Speer used as the model for the Zeppelintribune Field used by Hitler to make his most grand speeches to the Nazis.

One month after his visit to ‘Pergamon Berlin’, when President Obama made his initial acceptance speech at the Democratic National Convention in Denver, Colorado on August 28, 2008, it was in a nearly perfect replica of what Jesus referred to as “the throne of Satan.”

On July 24, 2008 Obama visited ‘Pergamon Berlin’ and delivered at the Siegessäule monument the following message:

“The walls between races and tribes, natives and immigrants, Christian and Muslim and Jew cannot stand,” Obama told the rapturous audience. “These now are the walls we must tear down.”

However, for many Germans, that carnival atmosphere in July 2008 proved something of a false dawn. To Obama’s critics, the walls that he spoke of are even higher today.

Berlin is home to 250,000 Turks

♰ የቅዱስ ጊዮርጊስ ጠላት ዘንዶዋ ቱርክ እየሞተች ነው | ከባድ በረዶው መጣሉን ቀጥሏል

💭 በእውነት ይህ በጣም ድንቅ ነው!

ቅዱስ ጊዮርጊስ በ፫/3ኛው መቶ ክፍለ ዘመን ላይ በቀጰዶቅያ/ጎሬሜ(በአሁኗ ቱርክ) ተወለደ።

😈 አምና ላይ ፀረ-ክርስቶስ ቱርክ ይህን ጥንታዊ የቅድስት ሶፊያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያንን ✞ ወደ መስጊድ ለወጠችው። ቱርክ የቁስጥንጥንያውን የቅድስት ሃጊያ ሶፊያ መድኃኔ ዓለም ቤተ ክርስቲያን ሕንፃ ወደ ጣዖት ማምለኪያ መስጊድ 🐍 መለወጧ ከባድ ወንጀል ነው።

HAGIA SOPHIA

❖ The historic Hagia Sophia Church in Constantinople/ Istanbul in its original form was built by Emperor Constantine sometime around the year 330AD, less than 300 years after Christ himself walked among us. It was rebuilt two centuries later after a devastating fire and stood as an Orthodox Christian church. Even though it has been out of the control of the Orthodox Church for nearly 600 years and has been used as a museum since 1934, it remains not only an architectural marvel but a testament to the glory of Jesus Christ and a powerful symbol of Byzantium and its legacy for global Orthodoxy. It is currently a designated UNESCO World Heritage Site.

However, Turkey’s President, Recep Tayyip Erdoğan recently issued a decree reclaiming the holy site for Islam.

President Recep Tayyip Erdoğan issued a decree in 2020 ordering Hagia Sophia to be opened for Muslim prayers, an action which provoked international furor around a World Heritage Site cherished by Christians and Muslims alike for its religious significance, for its stunning structure and as a symbol of conquest.

The presidential decree came minutes after a Turkish court announced that it had revoked Hagia Sophia’s status as a museum, which for the last 80 years had made it a monument of relative harmony and a symbol of the secularism that was part of the foundation of the modern Turkish state.

This move could be considered an instance of history repeating, as the historic church was conquered by Muslims and converted to a mosque in the 1400’s.

The church is itself an historic marvel. It was built in 537AD by 10,000 workers on the order of the Byzantine Emperor Justinian. It immediately became the foremost cathedral in the imperial city of Constantinople and the entire Christian world, east and west. Emperor Justinian stated that, as a cathedral, it was “one that has never existed since Adam’s time, and one that will never exist again.”

The present structure was the largest religious structure in the world when it was built. This remained true until the completion of the current St. Peter’s Basilica in Rome during the 16th century. Historians of science are still puzzled by how 6th century engineers would be able to build such a large dome without modern tools such as steel and calculus.

Historically it has served as the primary site of Byzantine religious, imperial, and diplomatic ceremony. It is the cathedral church of the Ecumenical Patriarch. After the 8th century, it became the site for crowning new emperors. It has been the site of royal weddings, diplomatic baptisms, signing of treaties, and more, as documented in the 9th century document Book of Ceremonies.

Throughout its storied history, Hagia Sophia has been in different hands over the centuries:

  • The Orthodox Church from 537-1204 (this includes the 100 years held by iconoclasts during the 8th and 9th centuries);
  • The Crusaders/Roman Church from 1204-1261;
  • The Orthodox Church 1261-1453;
  • The Ottomans/Turks as a mosque 1453-1934; and
  • As a museum (by order of Turkish President Kemal Atatürk, founder of secular Turkey) 1935-2020.

As a museum, the Hagia Sophia presented Christian history to the entire world, opening a dialogue between people of all faiths. But the Christian frescos that adorn its walls are about to be strategically covered up. It has already been announced they will be covered with curtains during prayer because Islamic law forbids images of people.

Erdoğan claims the doors will still be open to Muslims and non-Muslims, but what are the odds that tourists will flock to an active mosque? It seems more likely that now the famed church and the Turkish government’s re-appropriation of it are meant to serve as a symbol of Islamic conquest. Even an official from neighboring Greece called the move “a direct challenge to the entire civilized world.”

Imagine if any foreign leader announced that it was seizing a Muslim mosque and converting it to a Christian church. There would likely be zero-tolerance from the Muslim world. And yet Erdoğan made it clear he rules over Turkey, including Turkish Christians, with impunity, almost provoking Western leaders to challenge him, stating:

The way Hagia Sophia will be used falls under Turkey’s sovereign rights. We deem every move that goes beyond voicing an opinion a violation of our sovereignty.

And this is not the first time under Erdoğan that Turkey has taken possession of Christian churches. As the New York Times reported in 2016:

The Turkish government has seized the historic Armenian Surp Giragos Church, a number of other churches and large swaths of property in the heavily damaged Kurdish city of Diyarbakir, saying it wants to restore the area but alarming residents who fear the government is secretly aiming to drive them out.

______________

Posted in Ethiopia, Faith, Health | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Barack Hussein Obama MELTS DOWN After Heckler Interrupts His Speech

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 31, 2022

💭 ባራክ ሁሴን ኦባማ አንድ ረባሽ ንግግሩን ካቋረጠበት በኋላ ቀለጠ

😇 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

💭 Barack Obama Struggled to Control Michigan Crowd After Heckler Interrupts His Speech

Former President Barack Obama struggled to control a Michigan crowd after a heckler interrupted his campaign speech in support of Democrat Gov. Gretchen Whitmer on Saturday.

Obama traveled to Michigan as part of a last-minute effort to rally his base around vulnerable Democrat candidates across the country.

It is unclear from the video of Obama’s speech what the heckler said, but it was enough to get the former president’s attention.

Come on,” Obama complained as he paused his speech for more than two minutes to address the heckler.

But this is what I mean. This is what I mean. I mean we’re having a conversation,” Obama said as the crowd attempted to drown out the heckler by chanting “Obama” repeatedly.

Obama then lectured the man on civility as security guards escorted him out of the rally. Obama said:

Right now, I’m talking. You’ll have a chance to talk sometime soon. We don’t have to interrupt each other. We don’t have to shout each other down, that’s not a good way to do business. You wouldn’t do that in workplaces. You wouldn’t just interrupt people in the middle of a conversation. It’s not how we do things.

However, the heckler disrupted Obama’s speech so much that it took several pleas from Obama before the crowd focused their attention back on him.

So listen,” Obama said in an attempt to regain control of the crowd. “No, no, no no. Wait, wait, wait,” Obama repeatedly said.

Quiet down,” Obama told the crowd. At one point, he shouted, “Hold on a minute,” at the crowd to regain their attention.

While Obama attempted to sway Michigan voters into supporting Whitmer, Republican challenger Tudor Dixon thinks the Democrats’ efforts are “too little, too late.

Now they’re bringing in Barack Obama. They brought in Kamala Harris. They brought in Joe Biden. Most people are running from Joe Biden; Gretchen Whitmer is bringing him in. It’s just marrying her more to those radical policies,” Dixon told Breitbart News. “They believe that Barack Obama can bring this back to her, and I think it’s too little, too late.”

Dixon also spoke about how Whitmer’s school closures galvanized suburban women across Michigan to vote against the incumbent.

Now she’s losing her base across the state because her base is suburban women,” Dixon said. “Suburban women are saying, ‘Woah, woah, we missed graduations. We missed proms. We missed sports. Our kids missed all of their milestones, and now you’re telling us it didn’t happen?’ It’s outrageous.”

Dixon also said Whitmer is “gaslighting” Michiganders by lying about how long schools were closed during the pandemic.

So this idea that they weren’t shut down is just completely false. And people are not going to take this. This gaslighting, ‘Oh, you actually weren’t shut down,’” Dixon said.

Obama, who campaigned in Georgia on Friday on behalf of Sen. Raphael Warnock, will travel to Nevada on Tuesday and then Pennsylvania on November 5.

👉 Courtesy: Breitbart.com

💭 ‘Jihad Squad’ Ilhan MELTS DOWN After Being Confronted by an Anti-war Protester

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ፀረ-ጽዮን ሰንሰለት፤ 👉 ኦባማ + አፈወርቂ + ደብረ ጽዮን + አብዮት አህመድ + ፋርማጆ + ጃዋር + ሙስጠፌ + ኢልሃን ኦማር + ኳታር + ሚነሶታ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 5, 2022

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 😇 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

😈 የጂሃድ ባቡር The Jihad Train 😈

ቴዲ ፀጋዬ ሙስጠፌ የተባለውን መሀመዳዊ ግብረሰዶማዊ አስመልክቶ ግሩም አድርጎ ጠቆም እንዳደረገን፤ ሁሉም ነገር የሚሸከረከረው በሃይማኖት/እምነት ዙሪያ ነው። ዓላማቸው፤ ጽዮን ማርያም/አክሱም ጽዮን እንደሆነች እኛ በአቅማችን ለሃያ ዓመታት ስንወተውት ስናስጠነቅቅ ቆይተናል። ይህን አስመልክቶ ረዘም ያለ ደብዳቤ ለጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊ ልከን ነበር። ጥቆማውንም ተቀብለውት ስለነበር ኢትዮጵያ ከቱርክና ከአረቦች ጋር ያላትን ግኑኝነት ማላላት ጀምራ ነበር። ያኔ ኢትዮጵያ ትክክለኛ የሆን እርምጃ በመውሰድ ከኳታር ጋር ያላትን የዲፕሎማሲ ግኑኝነት ማቋረጧንና አልጀዚራየተሰኘው የዋሐቢእስልምና ጂሃድ ቱልቱላ ከአዲስ አበባ መባረሩንም እናስታውሳለን። ለዚህም ነው ኤዶማውያኑ ም ዕራባውያንና ምስራቃውያኑ እስማኤላውያን አዲስ አበባ ላይ ተቀምጠው ኢትዮጵያን ይመሩ ዘንድ ሰሜናውያን እየተዋጓቸው ያሉት። ከደብረ ብርሃን እንደመለሷቸው አየን አይደል!አገራችንን ማን ማስተዳደር እንዳለበት ባዕዳውያኑ እንዲወስኑ መደረጋቸው ምን ያህል የዘቀጠ ትውልድ እንድፈራ ነው የሚጠቁመን። ደግሞ እኮ የማይገባቸውን የጽዮንን ሰንደቅ እያውለበለቡ፤ ኩሩዎች ነን፣ ቅኝ ሳንገዛ ባባቶቻችን ደም! ቅብርጥሴ” እያሉ የአባቶቻቸውን ምድር አክሱም ጽዮንን ያስወርራሉ።

ነፍሳቸውን ይማርላቸውና አቶ መለስንም በኦባማ + አላሙዲንና (ጓዳ በነበረው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ + ደመቀ መኮንን ሀሰን)+ የግብጹ ፕሬዚደንት መሀመድ ሙርሲ አማካኝነት ከተገደሉ በኋላ ደቡባዊው ኢትዮጵያ ዘስጋ አቶ ኃይለ ማርያም ደሳለኝ ልክ ስልጣን ላይ ሲወጡ ያደረጉት ከኳታር ጋር ግኑኝነት መመስረትና አልጀዚራንም ወደ አዲስ አበባ እንዲመለስ ማድረግ ነበር።

ቪዲዮው ላይ እንደሚታየው ለኢትዮጵያ የተዘጋጀውና በባራክ ሁሴን ኦባማ እና ሶማሊአሜሪካዊቷ ጂሃዳዊት ኢልሃን ኦማር የሚመራው የሚነሶታው ስኳድ አባላት እስላማዊቷን የኦሮሚያ ኤሚራትን ይመሰርቱ ዘንድ ከአራት ዓመታት በፊት ስልጣን ላይ እንዲወጡ ያደረጓቸውን ግራኝ አብዮት አህመድ አሊን + ለማ መገርሳን + ጃዋር መሀመድን ስልጣን ላይ እንደወጡ በኦባማ እና ኢልሃን ኦማር (ኳታር ናት የምትደጉማት) አማካኝነት በማግስቱ ሚነሶታ ላይ እንዲሁም በዶሃ ኳታር ላይ እንዲሰባሰቡ ተደርገዋል።

ጎን ለጎን ግራኝ ደግሞ ግራኝ ፎርማጆ + ኢሳያስ አፈወርቂ ጥምረት ፈጥረውና እንደ ደብረ ጽዮንንም(የሚቆጣጠሩት ተቃዋሚ/ Controlled Opposition) በአክሱም ጽዮን ላይ ለሚካሄደው ጂሃዳዊ የዘር ማጥፋት ዘመቻ ኤሚራቶችን (የሚቆጣጠሩት ተቃዋሚ/ Controlled Opposition) ሶማሌዎችን + ቤን አሚሮችን + በአህዛብ መንፈስ ሥር የወደቁትን የጎንደር አማራዎችን እንዲሁም ከተቻለ የሱዳን + የደቡብ ሱዳን ተዋጊዎችን ማሰለፍ ዕቅዳቸው ነበር።

ለአጭር ጊዜ የሚቆይ ‘ድል’ ያፈራውን ይህን ዕቅዳቸውንም ምስጋና ለከሃዲ አማራዎች በሚገባ አሳክተውታል። ያለምንም ቅድመ ሁኔታ፣ ከተልካሻ ምክኒያት፣ ሰበባሰበብና ማመንታት ተቆጥበውና ከትግራይ ጽዮናውያን ጋር አብረው ቅድስት ምድር አክሱም ጽዮንን በደማቸው የመከላከል ግዴታ የነበረባቸው በቅድሚያ አማራዎች መሆን ነበረባቸውና ነው። ይህን በሕይወት አንዴ ብቻ የሚገኝ መንፈሳዊ ዕድል መጠቀም ነበረባቸው፤ ለራሳቸው እንኳን ሲሉ! መንፈሳዊ ውጊያ እኮ ማለት ይህ ነው!

👉 ይህን ቪዲዮና ጽሑፍ አዘጋጅቼ ስጨረስ “Elephantኤለፋንትየተባለው ሜዲያ በዛሬው ድሕረ ገጹ ይህን ከርዕሴ ጋር የተያያዘ ግሩም ዕይታ አካፍሎናል፤

💭 የኦጋዴን አሸዋዎች በምስራቅ አፍሪካ እየነፈሱ ነው

“ልክ እ.ኤ.አ. በ 1977 ፣ በምስራቅ አፍሪቃ ሁሉም ሁኔታዎች ተሰብስበው እርስ በርስ የሚጋጩ ፍላጎቶችን ወደ አጥፊ ጦርነት ሊለውጡ ይችላሉ።

እ.ኤ.አ. የ፲፻፸፪/1972 ዓ.ም ትግራይ/ሰሜን ወሎ ረሃብ ፥ ወደ ምዕራቡ ዓለም ትኩረት ባመጣው ብሪታናዊው የቢቢሲ ጋዜጠኛ ጆናታን ዲምብልቢ ስም በዓለም አቀፍ መገናኛ ብዙኃን የዲምብልቢ ረሃብ ብሎ ተሰይሞ ነበር ፥ ይህም ለ፶/50 ዓመታት ያህል በመላው ምስራቅ አፍሪቃ ውስጥ በጣም አስፈላጊ የሆነ የፖለቲካ ክስተት እንዲሆን የተደረገውን የረሃቡን መንስኤ ለማየት በቅቼ ነበር። አከራካሪ ነው፤ ግን ያ የረሃብ ክስተት ባይኖር ኤርትራ ከኢትዮጵያ አልተገነጠልንም ይሆናል፣ ሶማሊያ አሁንም የተረጋጋች ትሆናለች፣ ሙሴቬኒ ፕሬዚዳንት አይሆኑም ነበር እና የ፲፻፺፬/1994 ዓ.ም የሩዋንዳ እልቂት አይከሰትም ነበር።”

“እንደ ፲፻፸፯/1977ቱ ኢትዮጵያም ጦርነት ላይ ነች። ሞቃዲሾ እንደገና የአዲስ አበባን አለመመቻቸት/ግራ መጋባት እየተመለከተች የታላቋ ሶማሊያ ህልሞቿን ለማደስ መነሳቷ የጊዜ ጉዳይ ሊሆን ይችላል።”

“ለማመን ያዳግታል፣ ግን በያኔዋ ሶቪየት ሕብረት ቦታ የምትገኘዋ ሩሲያ፣ ከቻይና እና አሜሪካ ጋር በመቀላቀል ውዥንብር ውስጥ የገባውን የአካባቢውን ፖለቲካ በይበልጥ ማበላሸት ትችላለች። እ.ኤ.አ. በ 2022 ፣ ብዙ የAK47s/ከላሽኒኮቭ ጠብመንጃዎች ይፈሳሉ ፣ ግን ሌሎች መሳሪያዎችም ሊኖሩ ይችላሉ።”

💭 The Sands of the Ogaden Are Blowing Across East Africa

“Much like in 1977, all the conditions have come together that could turn conflicting interests into ruinous warfare across the region.”

“The 1972 famine — also named the Dimbleby Famine by the international media after the British journalist Jonathan Dimbleby who brought it to Western attention — caused what I came to see as the most important political event in all of Eastern Africa for 50 years. Without that event, it is arguable that Eritrea may never have split from Ethiopia, Somalia might still be stable, Museveni would not be president and the Rwanda genocide of 1994 would not have happened.”

“Like in 1977, Ethiopia is at war. It might be a matter of time before dreams of Greater Somalia are revived, as Mogadishu once more watches Addis Ababa’s discomfiture.”

“Almost beyond belief, Russia, in the place of the Soviet Union, could very well join China and the USA in messing up the politics of the region, which mess is already in high gear. In 2022, there could well be more AK47s poured in, but there might be other weapons as well. ”

ታዲያ፤ የዋቄዮአላህ ልጆች ለኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን ለመላው ምስራቅ አፍሪቃ መጥፎ ዕድል ይዘው ለመምጣታቸው ከዚህ የበለጠ ማስረጃ አለን? “የኦሮሞ እና ሶማሌ ክልሎች መፈጠራቸው ትልቅ ስህተት ነውስንል የነበረው ለዚህ እኮ ነው። እንኳን በሃገረ ኢትዮጵያ በመላው ምስራቅ አፍሪቃ ኦሮሞዎችና ሶማሌዎች በግለሰብ ደረጃ ካልሆን በጅምላ ሥልጣን ላይ መውጣት የለባቸውምስንልም በ100% እርግጠኝነት ነው። ዓይናችን እያየውን እኮ ነው፤ ባዕዳውያኑም ያው እየጠቆሙን እኮ ነው!

በኦሮሞዎቹ የምኒልክ፣ ጣይቱ፣ ኃይለ ሥላሴ እና መንግስቱ ኃይለ ማርያም አገዛዞች ዘመን እንኳን ያልተፈጠረ ክስተት እኮ ነው በአረመኔዎቹ ኦሮሞዎች በእነ ግራኝ አብዮት አህመድ በኩል ተፈጥሮ እያየነው ያለነው። ተፈጥሯልና።

የሚገርም ነው፤ እዚህ የኤሌፋንት ጽሑፍ ላይ በምስራቅ አፍሪቃ የዩጋንዳው ፕሬዚደንት ሙሴቬኒ ልክ አፄ ኃይለ ሥላሴ የሠሯቸውን ስህተት እየደገሙት ነው” ይለናል። ኦሮሞዎቹ ግን፤ ሰሜናውያንን በተለይ የትግራይ ጽዮናውያንን አስመልክቶ እኮ እነ ግራኝ እያሉን ያሉት፤

“ኦሮሞዎቹ አባቶቻችን እነ ምኒልክ፣ ጣይቱ፣ ኃይለ ሥላሴ፣ መንግስቱ ኃይለ ማርያም በሞኝነት ከሠሯቸው ስህተቶች ዛሬ ተምረናል “ኦሮሞ እስኪነቃ ነው እንጂ፣ እስኪነሳ ነው እንጂ ሲነሳ ሚዳቋ አትበላንም፤ እኛ ዝሆን ነን፤ እንሰብራለን፤ እንበላለን፤ እንገዛለን፣ ሃሳብ አለን፤ ድርጅት አለን፤ ከአለም ጋር ግንኙነት አለን። ስህተቱን አንደግመውም ስለዚህ ጽዮናውያን ጠላቶቻችንን በጥይትና በረሃብ እንጨርሳቸዋለን!”

ብለው እሳቱ ከሰማይ ይውረድባቸውና ሁሉንም ዲያብሎሳዊ የጭካኔ ተግባራቸውን በቅደም ተከተል በሥራ ላይ እያዋሉት ነው።

አዎ! በትግራይ/ኤርትራ ተጋሩ ላይ ዛሬ እየወረደ ያለው ጥላቻወለድ መዓት ከ፻፴/130 ዓመታት በፊት በዲቃላው ምኒልክ የተጠመደው የጊዜ ፈንጅ ውጤት ነው። ይህን ሁሉ ዘመን ተጋሩዎች አቅፈው መኖራቸውና መታገሳቸው፤ ዛሬም ጠላቶቻቸውን በግልጽ እያወቋቸውና እያዩአቸው፤ የታጠቁት የቲዲኤፍ ተዋጊዎች እንኳን ጠላቶቻቸው የገቡበት ድረስ ገብተው በእሳት ለመጥረግ አለመሻታቸውና ከደብረ ብርሃን መመለሳቸው የሚያስገርምም የሚያስቆጣም ነው! የአማራና ኦሮሞ መታወቂያ የያዙ መንጣሪዎችን ወደ አዲስ አበባ አስገብተው ቢሆን ኖሮ ስቃያችን፣ ጉስቁልናችንና መካራችን ገና ዱሮ በተወገዱ ነበር። ሃያ ሺህ የታጠቁ ተጋሩ የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት አባላት እንዴት አስቀድመው አልተደራጁም? እየመጣ ያለውን ለሦስት ዓመት በገሃድ እያዩት ግራኝን እንዴት ሊደፉት አልቻሉም? ምን ነካቸው? እንዴት አንድም ጥይት ሳይተኩሱ ወደ ኦሮሚያ እስር ቤቶች ሊወረወሩ ቻሉ? 😠😠😠

🔥 “ችግር – ምላሽ – መፍትሔ / “Problem – Reaction – Solution”🔥

ችግሩን (ጦርነት + ረሃብ + በሽታ) ፈጥረውብናል፤ ለዓመት ያህል በባንዲራ እያጀቡ ህሉንም ነገር አስተዋውቀዋል፤ አሁን ምላሽ እየሰጡ ነው፤ መፍትሔው፤ “የክርስቶስ ተቃዋሚውን ተቀበሉ፤ ሃይማኖቱን፣ ባሕሉን፣ ቋንቋውን፣ ኤኮኖሚውን፣ ምግቡን፣፣ ክትባቱን ወዘተ

💭 እስላማዊቷን የኦሮሚያ ኤሚራት ለመመስረት የትግራይ ሕዝብ መስዋዕት እንዲከፍል እየተደረገ ነውን? ግራኝ አህመድና ዶ/ር ደብረ ጽዮን ደሙን ለዋቄዮአላህሉሲፈር እያስገበሩት ነውን?

ላለፉት መቶ ሠላሳ ዓመታት እነዚህ መናፍቃን እና የኦሮሙማው ዘንዶ ተልዕኮ ተዋሕዶ ክርስቲያን ሰሜኑን በደረጃ አዳክሞ ማጥፋት እንደሆነ ዛሬ ብዙዎች እየገባቸው መጥቷል የሚል እምነት አለኝ። በተለይ በኤርትራ ተጋሩዎች ላይ የፈጸሙትን ዓይነት ኢትዮጵያን የመንጠቂያ ዘይቤ በትግራይ ተጋሩዎች ላይ በተለይ ባለፉት አሥር ወራት በመጠቀም ላይ ናቸው። የአህዛብ መናፍቃኑ ዋና ሉሲፈራዊ የጥቃት ዓላማ፤ ተጋሩ ኢትዮጵያውያን በሂደት ከኢትዮጵያዊነታቸው፣ ከሰንደቃቸው እና ከግዕዝ ቋንቋቸው እንዲነጠሉ ማድረግ፤ ይህ ከተሳካላቸው ተዋሕዶ ሃይማኖታቸውን በጨረር፣ በኬሚካል፣ በተበከሉ የእርዳታ ምግቦችና በሜዲያ ቅስቀሳዎች በቀላሉ እንዲተው ማድረግ ይቻላል የሚል እምነት አላቸው። በኤርትራም ላለፉት ሰላሳ ዓመታት የታየው ይህ ነው(ከምኒልክ ዲያብሎሳዊ ወንድማማቾችን የመከፋፈል ሤራ እስከ ኃይለ ሥላሴ የእንግሊዝ ተዋጊ አውሮፕላኖች ቦምብ ድብደባ እና ረሃብ እስከ ትግራይ እንዲሁም የአሜሪካ ቃኛው ጣቢያ በኤርትራ፣ የመንገስቱ ኃይለ ማርያም እና ግራኝ አብዮት አህመድ ሤራ ድረስ)። በዛሬዋ ኤርትራ ከመቶ ሰላሳ ዓመታት በፊት የተከሉትን ችግኝ ዛሬ ጎንደር አካባቢ በሰፈሩ መናፍቃን ኦሮማራዎች አማካኝነት ወደ ትግራይ በማስገባት ላይ ናቸው። ጣልያኖች እኮ ያኔ፤ “አንገዛም ባሉት ሀበሾች ዘንድ ለሺህ ዓመት የሚቆይ መርዛማ ችግኝ ተክለናል” ብለው ነበር። ይህን ነው ዛሬ እያየነው ያለነው!

👉 ከዚህም በመነሳት ከዋቄዮአላህሉሲፈር የአህዛብ ባዕድ አምልኮ ጋር በቀጥታ የተያያዙትና ለዚህም ተጠያቂ የሆኑት አራቱ ትውልዶች እነዚህ ናቸው፦

. የሻዕቢያ/ህወሓት/የኢሕአዴግ/ኦነግ/ብልጽግና/ኢዜማ/አብን ትውልድ

. የደርግ መንግስቱ ኃይለ ማርያም ትውልድ

. የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ትውልድ

. የአፄ ምኒልክ/አቴቴ ጣይቱ ትውልድ

ናቸው።

/ 90% በሆነ እርግጠኛነት፤ በእነ ዶ/ር ደብረጽዮን የሚመራውና ዋቄዮአላህሉሲፈርን ለማንገስ በመሥራት ላይ ያለው የሕወሓት አንጃ (የምንሊክ አራተኛ ትውልድ) ይህን የዘር ማጥፋት ጦርነት ከግራኝ ኦሮሞዎች ጋር ሆኖ ጀምሮታል። ይህ ከመቶ ሃምሳ ዓመት በፊት ልክ አፄ ምንሊክ እንደነገሱ የረቀቀና ከ ሃምሳ ዓመታት በፊት ዛሬ በምናየው መልክ በሥራ ላይ መዋል የጀመረ ዕቅድ ነው።

👉 ቅደም ተከተሉ በከፊል፤

ሕወሓት አዲስ አበባን እንዲቆጣጠር ተደርጎ ፬ኛው የምንሊክ አገዛዝ በኢህአዴግ ሥር ተቋቋመ

ሕወሓቶች ከሃያ ሰባት ዓመታት በኋላ ሥልጣኑን ለኦሮሞዎች እንዲያስረክቡ ፈረሙ። የባድሜ እና የዛሬው ጽዮናውያንን የማጥፊያና ማዳከሚያ ጦርነት ዕቅድም የተጠነሰሰው በዚህ ወቅት ነበር። ተፈራርመዋል። ዛሬ ለእነ አቡነ መርቆርዮስ፣ ዮሐንስ ቧ ያለው፣ ዳንኤል ክብረት፣ እስክንድር ነጋ፣ ሄርሜላ አረጋዊ እና ሌሎችም እባቡ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ሰነዱን አሳይቷቸው ይሆን? ይመስለኛል!

ብዙም ሳይቆይ ኦነግ ለስልት ሲባል ከአገዛዙ ለቅቆ እንዲወጣና ወደ ኤርትራ እንዲሄድ ተደረገ (ልብ እንበል፤ ሁሉም ወደ ኬኒያ ሶማሊያ ወይንም ሱዳን ሳይሆን ወደ ጽዮናውያኑ ኤርትራውያን ነው የተላኩት፤ ኦነግ፣ ግንቦት9፣ ፋኖ ወዘተ ጽዮናውያን የኢትዮጵያ ባለቤቶች ስለሆኑ)

ከስህተታቸው የተማሩት እንደ ጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊ ያሉ የ ኢትዮጵያ አቀንቃኞችእንዲገደሉ ተደረገ

ደቡባዊው ኃይለ ማርያም ደሳለኝ ተመረጠ፤ ጊዜው ሲደርስ ሕወሓት ስልጣኑን ሙሉ በሙሉ ለኦሮሞዎች አስረክቦ ወደ መቐለ እንዲመለስ በእነ ፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ (አምባሳደር ያማሞቶ) ታዘዘ። የቀድሞው የናይጄሪያ ፕሬዚደንት ኦሉሴጎን ኦባሳንጆ በኢትዮጵያ የሰፋፊ የእርሻ መሬት ተሰጣቸው። ዳንጎቴ የተባለውም ሙስሊም የናይጄሪያ ባለሃብት በኢትዮጵያ ፋብሪካዎችን እንዲከፍት ተደረገ።

ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ በሰዶማውያኑ ጠቅላይ ሚንስትር እንዲሆን ተደረገ። ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ እና ዶ/ር ደብረ ጽዮን በአክሱምና በናዝሬት ተገናኙ፤ እነ አባዱላ ገመዳ ወደ መቐለ ሄዱ፤ በማግስቱ እነ ጄነራል ሰዓረ፣ ጄነራል አሳምነው፣ ዶ/ር አምባቸውና ሌሎችም የጦርነት ተቀናቃኞች ተገደሉ።

ሙቀታቸውን ለመለካት እንደ አቶ ስዩም መስፍን በተለያዩ ሜዲያዎች እየወጡ ቃለ መጠይቅ እንዲሰጡ ተደረጉ። እነ ዶ/ር ደብረ ጽዮን እና አቶ ጌታቸው ረዳ ለቃለ መጠይቅ በሜዲያዎች የቀርቡበት ጊዜ ይኖራልን? ንግግሮችን አሰምተዋል እንጂ ከጋዜጠኞች ጋር ቃለ ምልልስ ሲያደርጉ አላየሁም። ልክ ዛሬ ግራኝ በጭራሽ ቃለ ምልልስ እንድያደርግ በሲ.አይ.ኤ ሞግዚቶቹ እንደተመከረው።

ጦርነቱ ሊጀር ወራት ሲቀሩት የትግራይን ሕዝብ ሙቀት ለመለካት፤ የግዕዝ ቋንቋ በትምሕርት ቤት በመደበኛነት እንዲሰጥ ታዘዘ፣ ፈንቅል የተባለ እንቅስቃሴ ተጀመረ፣ ምርጫ ተካሄደ።

በአክሱም ጽዮን ላይ ጦርነቱ ተጀመረ፤ ለጦርነቱ የተዘጋጁት የኤሚራቶች ድሮኖች አሰብ እንደሚገኙ ሁሉም ያውቁ ነበር። እንኳንስ እነርሱ እኛም እናውቅ ነበር።

በጦርነቱ መኻል ልክ እንደ ጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊ፤ ትግራይ ለመገንጠል ብትገደድ እንኳን የኢትዮጵያን ስም እንዲሁም ሰንደቋን ይዛ ነው የምትገነጠለው ብለው ያምኑ የነበሩት ጽዮናውያን ተጋሩዎች እነ አቶ ስዩም መስፍን፣ አቦይ ፀሐዬ፣ ሕወሓትን በመቃወም የሚታወቁትና “ፈንቅል” በመባል የሚታወቀውን የተቃውሞ እንቅስቃሴ በሊቀመንበርነት ሲመሩ የነበሩት አቶ የማነ ንጉሥ፣ የትግራይ ቴሌቪዥን ጋዜጠኛ ዳዊት ከበደና ጓደኛው እንዲሁም ሌሎች ተገደሉ።

ከወራት በፊት የፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝ ሰአራዊት ከትግራይ እንዲወጣ ተደረገ/ተገደደ።

አሁን ሁሉም አካላት ቀጣዩንና ዛሬ የምናየውን ልክ ሆሎዶሞር ረሃብበዩክሬን ሕዝቦች ላይ ዬሲፍ ስታሌን የፈጸመውን ዓይነት የረሃብ ዕልቂት (ከሶስት ሚሊየን እስከ አስራ አራት ሚሊየን ዩክራናውያን አልቀዋል። ኡ! !) ለመድገም በትግራይም የኛዎቹ የስታሊን ርዝራዦች ሕዝቡን በረሃብ ለመጨረሽ ጥይትአልባ ጦርነቱን ጀመሩ። በነገራችን ላይ፤ ዮሴፍ ስታሊን ሩሲያዊ ሳይሆን ጆርጃዊ (ካውካስ) ነው፤ ልክ የቱርኩ ፕሬዚደንት ኤርዶጋን የቱርክ ሳይሆን የጆርጂያ ዝርያ እንዳለው። ኦርቶዶክስ ክርስቲያን በሆነችው ጆርጂያ ያለው ቅጥረኛ መንግስት ዛሬ ፀረሩሲያ፣ ፀረአርሜኒያ አቋም ያለውን ከም ዕራባውያኑ ኤዶማውያንና ከምስራቃውያኑ እስማኤላውያን ጎን የቆመ ነው። ልክ እንደ እኛዎቹ አማራዎች።

ከዘንዶው የናይጄሪያ የዮሩባ ነገድ የተገኙትንና የቀጣዩ የኖቤል ሰላም ተሸላሚ ሊያደርጓቸው የሚያስቡትን የሰማኒያ አራት ዓመት አዛውንቱን ኦባሳንጆን ወደ መቐለ እየላኩ የረሃቡን ጊዜ እያረሳሱ በማራዘም ላይ ናቸው።

💭 ታዲያ አሁን እነ ዶ/ር ደብረ ጺዮን የትግራይን ሕዝብ በረሃብ በመቅጣት ላለሙለት ሬፈረንደምና ለሉሲፈር/ቻይና ባንዲራቸው ድጋፍ ይሰጣቸው በማዘጋጀት ላይ ናቸውን? በነገራችን ላይ ዶ/ር ደብረ ጽዮን ኦሉሴጎን ኦባሳንጆን የመሰለ ገጽታ በመያዝ ላይ ናቸው። ሰይጣናዊ ደም የመስጠት ሥነ ስርዓት (Satanic Blood Transfusion) ለማድረግ ይሆን ወደ መቐለ አዘውትረው የሚጓዙት? በዚህ እድሜያቸው እንዴት ብዙ ጊዜ ለመብረር ቻሉ?

😔😔😔 ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😢😢😢

______________

Posted in Ethiopia, Faith, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ቤኒ ሻንጉልን እስላም አድርገው ጨርሰዋል፤ አሁን ከሃዲ ዐቢይ አህመድ ግድቡን ለአረብ ሊያስረክብ ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 2, 2020

ለመሆኑ ቤኒ ሻንጉል ጉሙዝ በተባለው ክልል የሠፈረው ሕዝብ ከየት ነው የመጣው? ባህሉ፣ ዘፈኑና ሃይማኖቱ ልክ የሶማሊያ ነው የሚመስለው። መቼ ነው እዚያ ያሰፈሩት?

ከሃዲ ባንዳዎች ሥልጣኑን ስለያዙት የግብጽ መሪዎች ከ፮ ዓመታት በፊት የተመኙትን በሥራ ላይ እያዋሉ ነው።

አንድ ምስጢራዊ ኢትዮጵያኛ ቡድን ራድዮ አክቲቭ መርዝ የያዙ ጆንያዎችን ግዮን ወንዝ አቅራቢያ በመቅበር እነዚህን የሳጥናኤል አርበኞች ካላስፈራራቸው በቀር እርኩስ ስራቸውን መቀጠላቸው አይቀርም”

የሚከተለው ከሁለት ዓመታት በፊት ያቀረብኩት ጽሑፍ ነው

መለስ ዜናዊን እና አቡነ ጳውሎስን ያስገደሉት ቡድኖች ናቸው ኢንጂነር ወንደማችንን የገደሉት

/ሚንስትር መለስና አቡነ ጳውሎስ ግብጽን ጎብኝተው በተመለሱበት ማግስት ነበር በ ግብጽ፣ ኦባማ እና አላሙዲን የተገደሉት። ኢንጂነር ስመኘውን የገደሉትም ግብጽ፣ ኦባማ እና አረቦቹ ናቸው።

ባለፉት ሳምንታት ብቻ ከህዳሴው ግድብ ሥራ ጋር የተገናኙ ሦስት ኢትዮጵያውን “ባልታወቁ” ሰዎች ተገድለዋል። አሁን ወንድም ስመኘው በቀለን በመስቀል አደባባይ ላይ ደሙን አፈሰሱበት።

ቸሩ እግዚአብሔር ነፍሱን ይማርለት!

የግብጻውያኑ እና የአረቦቹ እጅ እንደሚኖርበት በእኔ በኩል ምንም ጥርጥር የለኝም። ከፀሐይ በታች ምንም አዲስ ነገር የለም፤ ከዚህ በፊት ዲያብሎሳዊ ሤራዎችን ሲጠነስሱብን የነበሩት ቡድኖች አሁንም ቀጥለውበታል፤ ለየት የሚያደርገው ጠላቶቻችን እቅዳቸውን በግልጽ ማሳወቃቸው ነው። በእኛ በኩል አንድ ምስጢራዊ ኢትዮጵያኛ ቡድን ራድዮ አክቲቭ መርዝ የያዙ ጆንያዎችን ግዮን ወንዝ አቅራቢያ በመቅበር እነዚህን የሳጥናኤል አርበኞች ካላስፈራራቸው በቀር እርኩስ ስራቸውን መቀጠላቸው አይቀርም።

በገብርኤል ዕለት መስቀል አደባባይን መምረጣቸው ማንነታቸውን ይጠቁመናል።

መሀመዳውያኑ እና አረቦቹ በግድቡ ግንባታ እኛ ከምናውቀው በላይ ነው የደነገጡት፤ ላለፉት ወራት ያየነው ፈጣን ድራማ ወደዚህ መሰሉ እርኩስ ተግባር ሊያመራ እንደሚችል ስንጠብቀው የነበረው ጉዳይ ነው። መስቀል አደባባይ መሆኑ መሀመዳውያኑ የመሰቀል ጠላቶች ስለሆኑ ነው፤ ምልክታዊ የሆነ ቦታ መምረጣቸው ነው። ለመሆኑ፡ ጠ/ሚንስትር አብይ አህመድ ወደ አሜሪካ በሚያመሩበት ዕለት ይህ ግድያ መካሄዱ ምን የሚነግረን ነገር አለ?

ባለፈው ወር ላይ አንድ ትልቅ ዜና በዚህ ወር መጨረሻ ላይ አትኩሮታችንን እንደሚስብ አውስቼ ነበር።

እነዚህን ገዳዮች ገብርኤል በሰይፉ ቀጥቅጦ ይጣላቸው!

አሁን፡ ወንድማችንን በገደሉት ግብጻውያንና አርበኞቻቸው ላይ ቁጣውን ለማሳየት ህዝባችን የፖሊስ ሹሙን ጀማልን ፈቃድ ሳይጠይቅ ወደ ግብጽ ኢምባሲ እንደ ግዮን ወንዝ መጉረፍ ይኖርበታል፤ አረብ አረቡን በለው ወገቡን እያለ።

[ትንቢተ ኢሳያስ 191-8]

ስለ ግብጽ የተነገረ ሸክም። እነሆ፥ እግዚአብሔር በፈጣን ደመና እይበረረ ወደ ግብጽ ይመጣል፤ የግብጽም ጣዖታት በፊቱ ይርዳሉ፥ የግብጽም ልብ በውስጥዋ ይቀልጣል።

ግብጻውያንን በግብጻውያን ላይ አስነሣለሁ፤ ወንድምም ወንድሙን፥ ሰውም ባልንጀራውን፥ ከተማም ከተማን፥ መንግሥትም መንግሥትን ይወጋል።

የግብጽም መንፈስ በውስጥዋ ባዶ ይሆናል፥ ምክራቸውንም አጠፋለሁ፤ እነርሱም ጣዖቶቻቸውን በድግምት የሚጠነቍሉትንም መናፍስት ጠሪዎቻቸውንም ጠንቋዮቻቸውንም ይጠይቃሉ።

ግብጻውያንንም በጨካኝ ጌታ እጅ አሳልፌ እሰጣለሁ፤ ጨካኝ ንጉሥም ይገዛቸዋል ይላል የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር። ውኆችም ከባሕር ይደርቃሉ፥ ወንዙም ያንሳል ደረቅም ይሆናል። ወንዞቹም ይገማሉ፥ የግብጽም መስኖች ያንሳሉ ይደርቃሉም፤ ደንገልና ቄጤማ ይጠወልጋሉ። በዓባይ ወንዝ ዳር ያለው መስክ በዓባይም ወንዝ አጠገብ የተዘራ እርሻ ሁሉ ይደርቃል፥ ይበተንማል፥ አይገኝምም። ዓሣ አጥማጆቹ ያዝናሉ፥ በዓባይም ወንዝ መቃጥን የሚጥሉት ሁሉ ያለቅሳሉ፥ በውኆችም ላይ መረብ የሚዘረጉት ይዝላሉ።

______________________________________

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ኢትዮጵያን አትርገም ባላቅ እንዳዘዘህ ፥ ከእግዚአብሔር መጣላት እንዳይሆን ፍጻሜህ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 20, 2019

የሞዓብ ንጉሥ ባላቅ – “ና፥ ያዕቆብን ርገምልኝ፤ ና፥ እስራኤልን ተጣላልኝ” ብሎ በለዓምን ከምሥራቅ ተራሮች አስጠራው።

ባላቅ በአንድ ወቅት የሞዐብ ንጉስ የነበረ ሲሆን፤ በለዓም ግን ከሞዐብ ትንሽ ራቅ ያለ ሥፍራ ላይ ተቀምጦ በረጋሚነት የሚተዳደር ሰው ነበር፡፡ እስራኤላውያን ከግብጽ ወጥተው ወደ ከነአን ጉዞ መጀመራቸውን ተከትሎ በምድሩ እንዳያልፉ፡ በተለይም ከሰማው ዝናቸው አንጻር ሰግቶ በለዓምን አስመጥቶ በሙዋርት ሊያስረግማቸውና መንገድ ሊያስቀራቸው ሽቶ ነበር፡፡ በዚህ መልክ ነው እንግዲህ በለዓምን የሚያግባቡ ተለቅ ተለቅ ያሉ ሰዎች ተልከው ከቀናት በኋላ ተክተልትለው አብረው የደረሱት፡፡ ቢሆንም እቅዳቸው ሳይሰምር ቀረ፡፡ ለሦስት እና ለአራት ጊዜ ፈጽሞ መባረክ ብቻ እንጂ መርገም ከቶ አልተቻለም ነበረና፡፡ ምክንያቱም እግዚአብሔር በስውር ለሕዝቡ እየተሟገተ ነበር፡፡ ምንም እንኳ በዘኁልቁ መጽሐፍ ላይ ሁለቱ ሰዎች በዚህ መልክ እንደተለያዩ ቢገልጽም፤ አዲስ ኪዳንን ጨምሮ በሌሎች ስፍራዎች ላይ በለዓም የሰራው ተንኮል ቁልጭ ብሎ ወጥቷል፡፡

በለዓም ሁለት መልክ ያለው፣ ሁለት ምላስ ያለው፣ ከባድ ሰው ነበር፡፡ ፊት ለፊት እስራኤልን ይመርቃል፣ ያደንቃል ፣ እግዚአብሔር በመካከላቸው ያለ ታላቅ ሕዝብ መሆኑን ይናገራል፣ ከአንበሳ ደቦል ጋር ያመሳስላቸዋል፣ ሞታቸውን እንኳ እኔ ልሙት ብሎ እስኪመኝ ደርሶ ይታያል/ዘኁ.2310……../፤ ዞር ብሎ ደግሞ የሚጠፉበትን፣ ተሰነካክለው የሚወድቁበትን ጉድጓዳቸውን ይቆፍራል፡፡ ያወቀውን ድካማቸውን አጋልጦ ሰጠ! ድካማቸውን ፈጽመው እንዲወድቁበት ተጠቀመበትከፊት ጥሩ ስለሚናገር ማንም እርሱን ጠላት ነው ብሎ ሊፈርጀው አይደፍርም ከጀርባ ግን ሐሜት አለ! እየሳቀ የሚገድል ቀን ጠብቆ አሳልፎ የሚሠጥ ከባድ ሰው ነበር፡፡ በዚህም ምክንያት መተት ያላጠፋው ሕዝብ፣ ሙዋርት ያልገደለው ሕዝብ፣ ከቶ እርግማን ሊሰራበት ያልቻለ፣ ሊረገምም ያለተቻለ የእግዚአብሔር ሕዝብ በድካሙ ምክንያት መንገድ ቀረ‹! በአንድ ቀን ብቻ ሃያ አራት ሺህ ሰዎች ሞቱ! ይለናል / ዘኁ.25.9/፡፡

በለዓምም ከተራራ ላይ ሆኖ ሕዝቡን እያዬ፦“ …በአምቦች ራስ ላይ ሆኜ አየዋለሁ፥ በኮረብቶችም ላይ ሆኜ እመለከተዋለሁ፤ እነሆ፥ ብቻውን የሚቀመጥ ሕዝብ ነው፥ …. ይህ ሕዝብ እንደ እንስት አንበሳ ይቆማል፥ እንደ አንበሳም ይነሣል…..” እያለ ባርኮቱን ቀጠለ።

ይህኔ ንጉሡ ተበሳጭቶ በለዓምን፦ “ይህን ሕዝብ እንድትረግምልኝ አስመጣሁህ፤ አንተ ግን ሦስት ጊዜ ባረካቸው፤ ምንድነው እየሠራህ ያለኸው?” ሲለው በለዓምም እንደሚከተለው መለሰለት፦” እግዚአብሔር ያልረገመውን እንዴት እረግማለሁ? አንተ እንድረግማቸው አስጠራኸኝ፤ ጥሪህን አክብሬ ያልከኝን ላደርግ መጣሁ፤እግዚአብሔር ግን የምርቃትን ቃል በአፌ አኖረ።”

እኛስ ከዚህ ምን እንማራለን? እየሳቁ የሚገድሉ፣ ፊት ለፊት ጥሩ ነገር ያወሩና ከጀርባ ጉድጓድ የሚቆፍሩ …በተለይ እግዚአብሔር ቤት ውስጥ በርካቶች እንዳሉ ሲሰማ አያምም ወይ? ዞረው የሚያሙ፣ ድካሙን እንዲያስተካክል ለወንድማቸው ከመናገር ይልቅ ለሌላው /ለገዳይ/ አሳልፈው የሚሰጡ፣ በለዓም ለደሞዝ ተታሎ ይህን እንዳደረገ ተጠቅሷል፡፡ እንዲህ ባለ ምድራዊ ጥቅማ ጥቅም የሚታለሉ፣ እውነትን የሚሸቃቅጡ፣ ለሆዳቸው ያደሩ፣ እውነትን መጋፈጥ አንድ ቀን እንኳ የተሳናቸው፣ ዘላለማዊውን ነገር የረሱትን ይመስላል፡፡

ትንሽ ከፊት ሲሆን ሀገር ያሳንሳል

ታላቋን ኢትዮጵያን በመግዛት ላይ ያሉት በለዓማውያን ጠላቶቿም፡ ሕዝባችን እንደ እንስቲቱ አንበሳ ጋደም ሲል፤ የተኛና ያንቀላፋ እየመሰላቸው በግፍ ላይ ግፍ፣ በበደል ላይ በደል ሲፈጽሙበት በተደጋጋሚ ይስተዋላሉ። ከዚያም አልፈው “ተቆጣጥርነዋል፣ እንዳሰኘን መንዳት እንችላለን፣ ከእንግዲህ ጠራርገን በልተነዋል፤ ሀገራዊ (ኢትዮጵያዊ ስሜቱን) ጨርሰን አጥፍተነዋል።” ብለው የደመደሙባቸው አጋጣሚዎችም ጥቂት አይደሉም። ይሁንና የተስፋ ክር የሰለሰለበትና ሁሉ ነገር ያለቀለት በሚመስልበት ሰዓት ይህ እንደ እንስቲቱ አንበሳ ጋደም ያለው ሕዝብ ድንገት አፈፍ ብሎ “ኢትዮጵያ!” በማለት እየተነሳ ሲያስደነግጣቸው ይታያል።

“…ከፊት ጥሩ ስለሚናገር ማንም እርሱን ጠላት ነው ብሎ ሊፈርጀው አይደፍርም ከጀርባ ግን ሐሜት አለ! እየሳቀ የሚገድል ቀን ጠብቆ አሳልፎ የሚሠጥ ከባድ ሰው ነበር

“….ሰዎች ጥቅም ወዳድ ናቸውና በጥቅም ሂድባቸውየሚፈልጉትን እያሳየህ ወደምትፈልገው ስፍራ ውሰድ እና ጣላቸውከዚያም በሬ ሆይ! ሳሩን አየህና ገደሉን ሳታይብለህ ተርትባቸውብሎን የለ በለዓም አብዮት አህመድ አሊ

ባላቅ (ባራክ ሁሴን ኦባማ) በለዓም (አብዮት አህመድ አሊ)

ሁለቱም የኖቤል ሰላም ሽልማት ተሸላሚዎች ናቸው፤ ሁለቱም ሙስሊሞች ናቸው፣ ሁለቱም ግብረሰዶማውያን ናቸው፣ ሁለቱም ለወርቅ እና ለጥቅም የሚኖሩ አታላዮች ናቸው፣ ሁለቱም እየሳቁ የሚገድሉ ቀን ጠብቀው አሳልፈው የሚሰጡ ከሃዲዎች ናቸው፣ ሁለቱም እንደ ጠዋት ጤዛ (Snowflakes) የሚርግፉ ናቸው።

ኢትዮጵያዊነት በነበለዓም እርግማንና ሟርት አይጠፋም! በሁለቱም ላይ እሳት ይወረድባቸዋል!!!

[የይሁዳ መልእክት ምዕራፍ ፩፥፲፩]

ወዮላቸው፥ በቃየል መንገድ ሄደዋልና ስለ ደመወዝም ለበለዓም ስሕተት ራሳቸውን አሳልፈው ሰጥተዋል በቆሬም መቃወም ጠፍተዋል።”

***ኢትዮጵያን አትርገም***

ኢትዮጵያን አትርገም ባላቅ እንዳዘዘህ /2/

ከእግዚአብሔር መጣላት እንዳይሆን ፍጻሜህ /2/

በለአም ሆይ ለወርቅ ለጥቅም አትገዛ

ንጉስም ይረግፋል እንደ ጠዋት ጤዛ (አዝ)

እግዚአብሔር ሳይረግም የኢትዮጵያን ህጻን

እንዴት ትረግማለህ አምላክ ያልጠላውን

በአንባዎች እራስ ሆኜ አየዋለው

ኢትዮጵያ ኃያል ነው በረከት የሞላው

አዝ ————-

በአንባዎች እራስ ሆኜ አየዋለው

ኢትዮጵያ ኃያል ነው በረከት የሞላው

በኮረብቶች አናት ግርማ የለበሰው

ኢትዮጵያዊ ሁሌም አሸናፊ እኮ ነው

አዝ ————-

ብቻውን ይኖራል በአህዛብ ተከቦ

በክረምት በበጋ በጸደይ አብቦ

የኢትዮጵያን እርቦ ማነው የሚቆጠረው

የማይነዋወጽ የእግዚአብሔር ግንብ ነው

አዝ ————-

ሀሰት የለበትም እግዚአብሔር አይዋሽም

በኢትዮጵያ ከጥንት ፊቱን አልመለሰም

እግዚአብሔር አምላኩ ከእርሱ ጋር ነውና

ቢወድቅም ይነሳል በሃይማኖት ከጸና

አዝ ————-

ህዝቡ እንደ አንበሳ ይነሳል አይቀርም

በባላቅ እርግማን ሞት አያገኘውም

አዳኙን ይበላል ጠላቱን ይጥላል

ኢትዮጵያ ጽኑ ነው በአምላኩ ተወዷል

አዝ ————-

ኢትዮጵያን አትርገም ባላቅ እንዳዘዘህ /2/

ከእዚአብሔር መጣላት እንዳይሆን ፍጻሜህ /2/

በለአም ሆይ ለወርቅ ለጥቅም አትገዛ

ንጉስም ይረግፋል እንደ ጠዋት ጤዛ

_________________________

Posted in Ethiopia, Faith, Music | Tagged: , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

በኢትዮጵያ ከሃዲ ባንዳዎች ሥልጣኑን ስለያዙት የግብጽ መሪዎች ከ፮ ዓመታት በፊት የተመኙትን በሥራ ላይ እያዋሉ ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 18, 2019

አንድ ምስጢራዊ ኢትዮጵያኛ ቡድን ራድዮ አክቲቭ መርዝ የያዙ ጆንያዎችን ግዮን ወንዝ አቅራቢያ በመቅበር እነዚህን የሳጥናኤል አርበኞች ካላስፈራራቸው በቀር እርኩስ ስራቸውን መቀጠላቸው አይቀርም”

የሚከተለው ከዓመት በፊት ያቀረብኩት ጽሑፍ ነው፦

መለስ ዜናዊን እና አቡነ ጳውሎስን ያስገደሉት ቡድኖች ናቸው ኢንጂነር ወንደማችንን የገደሉት

/ሚንስትር መለስና አቡነ ጳውሎስ ግብጽን ጎብኝተው በተመለሱበት ማግስት ነበር በ ግብጽ፣ ኦባማ እና አላሙዲን የተገደሉት። ኢንጂነር ስመኘውን የገደሉትም ግብጽ፣ ኦባማ እና አረቦቹ ናቸው።

ባለፉት ሳምንታት ብቻ ከህዳሴው ግድብ ሥራ ጋር የተገናኙ ሦስት ኢትዮጵያውን “ባልታወቁ” ሰዎች ተገድለዋል። አሁን ወንድም ስመኘው በቀለን በመስቀል አደባባይ ላይ ደሙን አፈሰሱበት።

ቸሩ እግዚአብሔር ነፍሱን ይማርለት!

የግብጻውያኑ እና የአረቦቹ እጅ እንደሚኖርበት በእኔ በኩል ምንም ጥርጥር የለኝም። ከፀሐይ በታች ምንም አዲስ ነገር የለም፤ ከዚህ በፊት ዲያብሎሳዊ ሤራዎችን ሲጠነስሱብን የነበሩት ቡድኖች አሁንም ቀጥለውበታል፤ ለየት የሚያደርገው ጠላቶቻችን እቅዳቸውን በግልጽ ማሳወቃቸው ነው። በእኛ በኩል አንድ ምስጢራዊ ኢትዮጵያኛ ቡድን ራድዮ አክቲቭ መርዝ የያዙ ጆንያዎችን ግዮን ወንዝ አቅራቢያ በመቅበር እነዚህን የሳጥናኤል አርበኞች ካላስፈራራቸው በቀር እርኩስ ስራቸውን መቀጠላቸው አይቀርም።

በገብርኤል ዕለት መስቀል አደባባይን መምረጣቸው ማንነታቸውን ይጠቁመናል።

መሀመዳውያኑ እና አረቦቹ በግድቡ ግንባታ እኛ ከምናውቀው በላይ ነው የደነገጡት፤ ላለፉት ወራት ያየነው ፈጣን ድራማ ወደዚህ መሰሉ እርኩስ ተግባር ሊያመራ እንደሚችል ስንጠብቀው የነበረው ጉዳይ ነው። መስቀል አደባባይ መሆኑ መሀመዳውያኑ የመሰቀል ጠላቶች ስለሆኑ ነው፤ ምልክታዊ የሆነ ቦታ መምረጣቸው ነው። ለመሆኑ፡ ጠ/ሚንስትር አብይ አህመድ ወደ አሜሪካ በሚያመሩበት ዕለት ይህ ግድያ መካሄዱ ምን የሚነግረን ነገር አለ?

ባለፈው ወር ላይ አንድ ትልቅ ዜና በዚህ ወር መጨረሻ ላይ አትኩሮታችንን እንደሚስብ አውስቼ ነበር።

እነዚህን ገዳዮች ገብርኤል በሰይፉ ቀጥቅጦ ይጣላቸው!

አሁን፡ ወንድማችንን በገደሉት ግብጻውያንና አርበኞቻቸው ላይ ቁጣውን ለማሳየት ህዝባችን የፖሊስ ሹሙን ጀማልን ፈቃድ ሳይጠይቅ ወደ ግብጽ ኢምባሲ እንደ ግዮን ወንዝ መጉረፍ ይኖርበታል፤ አረብ አረቡን በለው ወገቡን እያለ።

[ትንቢተ ኢሳያስ 191-8]

ስለ ግብጽ የተነገረ ሸክም። እነሆ፥ እግዚአብሔር በፈጣን ደመና እይበረረ ወደ ግብጽ ይመጣል፤ የግብጽም ጣዖታት በፊቱ ይርዳሉ፥ የግብጽም ልብ በውስጥዋ ይቀልጣል።

ግብጻውያንን በግብጻውያን ላይ አስነሣለሁ፤ ወንድምም ወንድሙን፥ ሰውም ባልንጀራውን፥ ከተማም ከተማን፥ መንግሥትም መንግሥትን ይወጋል።

የግብጽም መንፈስ በውስጥዋ ባዶ ይሆናል፥ ምክራቸውንም አጠፋለሁ፤ እነርሱም ጣዖቶቻቸውን በድግምት የሚጠነቍሉትንም መናፍስት ጠሪዎቻቸውንም ጠንቋዮቻቸውንም ይጠይቃሉ።

ግብጻውያንንም በጨካኝ ጌታ እጅ አሳልፌ እሰጣለሁ፤ ጨካኝ ንጉሥም ይገዛቸዋል ይላል የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር።

ውኆችም ከባሕር ይደርቃሉ፥ ወንዙም ያንሳል ደረቅም ይሆናል።

ወንዞቹም ይገማሉ፥ የግብጽም መስኖች ያንሳሉ ይደርቃሉም፤ ደንገልና ቄጤማ ይጠወልጋሉ።

በዓባይ ወንዝ ዳር ያለው መስክ በዓባይም ወንዝ አጠገብ የተዘራ እርሻ ሁሉ ይደርቃል፥ ይበተንማል፥ አይገኝምም።

ዓሣ አጥማጆቹ ያዝናሉ፥ በዓባይም ወንዝ መቃጥን የሚጥሉት ሁሉ ያለቅሳሉ፥ በውኆችም ላይ መረብ የሚዘረጉት ይዝላሉ።

___________________________

Posted in Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ዋው! | ኦባማ እና ክሊንተን የተገደሉትን የስሪላንካ ክርስቲያኖች “ፋሲካ አምላኪዎች” አሏቸው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 22, 2019

እነዚህ ግብዞች በእሳት ሰለሚጋዩ ክርስትያንማለት አይችሉም። የክርስቶስ ተቃዋሚ ቃላቱን በጥንቃቄ መምረጥ አለበት

_____________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ኦባማዎች የወንድማችን ስመኘውን ሞት ከአርቲስት ቢዮንሴ ጋር ሆነው በጭፈራ እያከበሩ ነውን?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 30, 2018

መላው የኦባማ ቤተሰብ ከቢዮንሴ እና ባሏ ጄይዚ ጋር፦

የቀድሞው የዩኤስ አሜሪካ ፕሬዚዳንት እና ሚስ ባራክ ሁሴን እና ሚሼል ኦባማ በላንዶቨር ሜሪላንድ ባለፈው ቅዳሜ ሲጨፍሩ

ከሳምንት በፊት ኦባማ በኔልሰን ማንዴል መታሰቢያ አሳብቦ ወደ አፍሪካ ጎራ ብሎ ነበር፤ የእነ ጆርጅ ሶሮስ እና ሉሲፈራውያን አለቆቹን ትዕዛዝ ለመፈጸም ነበር ወደ አፍሪካ ያመራው። ባራክ ኦባማን በጣም አቁነጥንቶታል፤ ከሥልጣን “ወርዶ” እንኳን አላርፍም ብሏል፤ የሌባ ጣቱን በፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ ላይ ብቻ ሳይሆን በመላው ዓለም በማስገባት ላይ ይገኛል።

ፀረክርስቶሱ ትውልደ ሃንጋሪ ባለ ሃብት፡ “ጆርጅ ሶሮስ” ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖችን ለመዋጋት በዪክሬይን፣ በሰርቢያ፣ በአርሜኒያ እንዲሁም በኢትዮጵያ ጉዳይ ጣልቃ በመግባት ላይ ነው፤ የኦሮሞ ሙስሊሞችን እንቅስቃሴ ከግብጽና ጀርመን ጋር በአንድነት ሆነው ድጋፍ ከሚሰጡት ሰዎች መካከል ይህ ሞቱን በመጥራት ላይ ያለው ግለሰብ ይገኝበታል። ኦባማ ወደ አፍሪቃ ሲያመራ፡ ጆርጅ ሶሮስ ዓለምን ለማታለል፤ “ኦባማ በእኔ ላይ ታላቅ ቅሬታ አስከትሎብኛል፡ አዝኘበታለሁ” በማለት ለኒውዮርክ ታይምስ በሰጠው ቃለ መጠይቅ ላይ ኮንኖት ነበር። እዚህ እናንብብ

ለመሆኑ፡ ለምንድን ነው በኢትዮጵያ ታሪክ ከፍተኛ ሚና የሚጫወት አንድ ኢትዮጵያዊ በመስቀል አደባባይ ላይ ሲረሸን፡ ዶ/ር አብይ የአሜሪካ ግቡኝታቸውን ያላቋረጡት? አቁርጠው ወደ ኢትዮጵያ ያልተመለሱት? ወይስ፡ ቀደም ሲል፡ የኤፍ ቢ አይ መርማሪዎችን (ባገራችን ተደርጎ አይታወቅም) ወደ ኢትዮጵያ የጋበዙት ዶ/ር አብይ፡ ለባራክ ኦባማ እና ጆርጅ ሶሮስ “እንኳን ደስ ያለን!“ ለማለት ይሆን ወንድማችን በተገደለበት ዕለት ወደ አሜሪካ ያመሩት? ለምንድንስ ነው ዶ/ር አብይ፡ ከዶናልድ ትራምፕ ጋር ሳይሆን፡ ከምክትል ፕሬዚደንቱ፡ ማይክ ፔንስ ጋር ብቻ የተገናኙት?

ኢትዮጵያውያኖች እርስበርሳቸው ይባሉ ዘንድ፡ አቶ መለስ ዜናዊንና አቡነ ጳውሎስን ያስገደሉት ኦባማ፣ ሙርሲና አላሙዲን ነበሩ፤ አሁንም ኢትዮጵያውያን በድጋሚ እርስበርስ ይባሉ ዘንድ ወንድም ስመኘውን ያስገደሉትም ኦባማ፣ አልሲሲ እና የአላሙዲ ሳውዲዎች ናቸው።

______

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Infotainment, Life | Tagged: , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: