Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • May 2023
    M T W T F S S
    1234567
    891011121314
    15161718192021
    22232425262728
    293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ኦሮሞ ሙስሊሞች’

ቅሌት | ፀረ-ኢትዮጵያ ከሆኑት ኦሮሞ ሙስሊሞች ጋር የተመሳጠረው አሜሪካዊ ፖለቲከኛ ሴት ጓደኛውን ክፉኛ ሲደበድባት ታየ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 13, 2018

እናት ኢትዮጵያን የሚተናኮል ሁሉ ቀስ በቀስ፤ አንድ ባንድ ይወድቃል!

የአሜሪካዋ ሚነሶታ ግዛት ምክርቤት ተወካይ እና የባራክ ሁሴን ኦባማ ዲሞክራቲክ ፓርቲ ምክትል ሊቀመንበር ኬይት መሀመድ ኤሊሰንን የወቀሱት የቀድሞዋ ሴት ጓደኛው እና ከእርሱ ያልተወለዱት ልጆቿ ናቸው። ወስላታው ኬት ኤሊሰን ቤታቸው ውስጥ እናታቸውን ባስከፊ መልክ ሲደበድብ የሚያሳይ ቪዲዮ ካዩ በኋላ ነበር ማህበረ ድህረ ገፅ ላይ ፖለቲከኛውን አሁን ያጋለጡት።

በእነ ኦባማ፣ ሉዊስ ፋራካን እና ጆርጅ ሶሮስ የሚደጎመው እና ቅሌታማው ሙስሊም ኬይት ኤሊሰን በሚነሶታ ግዛት በብዛት የሚገኙትን ሶማሌ እና ኦሮሞ ሙስሊሞች እየኮተኮተ በማሳደግ በክርስቲያን ኢትዮጵያ ላይ እንዲነሱ ድጋፉን ይሰጣቸዋል። ኬይት ኤሊሰን ከሃዲውን ማራቶን ሯጭ ፈይሳ ሊለሳ በሚነሶታ ተቀብሎ ማነጋገሩ የሚታወስ ነው። በሪሞት ኮንትሮል የተመረጠው አቶ አብይ አህመድም ከጥቂት ቀናት በፊት ወደ ሚነሶታ እንዲያመራ የተደረገው ያው እንዳየነው ጡት ነካሹን ጃዋር መሀመድን በሻንጣ ይዞ ለመምጣት ነው።

እነዚህ “ሰዎች” ፡ ሁሉም እንዴት እንደሚመሳሰሉ እንመልከት።

+ Amazing: Look How These Individuals Reflect the Spirit of Satan

+ Jill Stein & Keith Ellison Made a Deal With Satan

+ ቀነኒሳ ጀግናው የኢትዮጵያ አንበሳ – በደመራ 2:03:03 አበራ

______

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , | Leave a Comment »

በድጋሚ መታየት ያለበት | የአረብና ቱርክ ባርያዎቹ ኦሮሞና ስልጤ ሙስሊሞች በእናት ኢትዮጵያ ላይ የጠነሰሱት ሤራ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 21, 2018

ክርስቲያን ኢትዮጵያ ንቂ!ክርስቲያን ወገን፡ ጦርነት ላይ ነን፡ እንንቃ!ሽጉጡን መዝሙረ ዳዊትን ከእራስጊያችን እናውጣ!

በግለስብም ሆነ በማሕበረሰባዊ ደረጃ የሙስሊሞች ጉዳይ ለሕዝበ ክርስቲያኑ እንደ ባሮሜትር ሆኖ ነው የሚያገለግለው። ነገሮች ሙስሊሞችን በሙስሊምነታቸው ካስደሰታቸው፣(ምንም እንኳን ፍቅርአልባ ስለሆኑ የደስታን ጣዕም ባያውቁም)ወይም በነገሮች ላይ ከተሰማሙ፥ ለክርስቲያኖች አንድ ጠንቀኛ ነገር አለ ማለት ነው። ሙስሊሞችን እንደ አዳም ዘሮች መውደድ፡ ሥራቸውን ግን መጥላት ቢኖርብንም፤ ሙስሊሞች እኛን የሚወዱን ከሆነ ግን እራሳችኑ አንድ ትልቅ ችግር አለብን ማለት ነው፤ ብዙ ኃጢአቶችን እንሠራለን ማለት ነው። አዎ! „ለምትወደው ሰው መስማት የማይፈልገውን ነገር ንገረው!” የሚለው አነጋገር ትክክል ነው። እኛ ክርስቲያኖች በቅድሚያ እግዚአብሔርን ነው ማስደሰት የሚገባን፤ አህዛብን ለማስደሰት ብለን ፈጣሪ የማይወደውን ነገር ካደረግን ፈሪህ እግዚአብሔር ልንሆን አንችልም። ጨለማማ ገደል ውስጥ የገባውን ሰው በጉልበት ጎትተን እንደምናወጣው ሁሉ ሲዖል ገደል አፋፍ ላይ ወድቀው የሚገኙትንም ሙስሊሞች በለስላሳ ፍቅር ሳይሆን በጠንካራ ፍቅር የማይደበቀውን ሃቅ ማሳወቅ ያለብን፦

እስልምና ከዲያብሎስ ነው፣ መሀመድ ቀጣፊ ነበይ ነው፣ ክርስቶስን ካልተቀበላችሁ ሲዖል ይጠብቃችኋል

የሚለውን ሃቅ ነው። ጌታችን ሲመጣ ይህን ሃቅ ነው በቀጥታ የሚነግራቸው። ብቻውን ሰማይ ቤት ለመግባት የሚሻ ክርስቲያን፡ የክርስቶስ ሊሆን አይችልም።።

ሰሞኑን ቆም ብለን ልንጠይቃቸው ከሚገቡን ጥያቄዎች መካከል፦

  • የ አሁኑ የኢትዮጵያ ሁኔታ ታሪካዊ ጠላቶቻችን የሆኑትን አረቦች እና ቱርኮች(ግብጽን ጨምሮ) እስኪፈነድቁ ድረስ አስደስቷቸዋል። ለምን? የብድሩን ገንዘብ ማጉረፍ ጀምረዋል፣ ከአዲስ አበባ ወደ አስመራ የሚበረውን የኢትዮጵያ አየር መንገድን ለመሸኘት አረቦች ሳይቀሩ መጥተው ነበር።
  • ይህ ያሁኑ “መፈንቅለ መንግሥት” መላውን የሙስሊም ማህበረሰብ በጣም አስደስቷል(ልክ አፄ ኅይለ ሥላሴ ሲገደሉ እንደተደሰቱት – መርካቶ ሲጨፍሩ የሚያሳየውን ፊልም እፈልገዋለሁ)
  • የኢትዮጵያና የኢትዮጵያውያን ጠላቶች የሆኑት እንደ እነ ጃዋር መሀመድ የመሳሰሉት እባቦች በዚህ ለውጥ በጣም ተደስተዋል። ለምን?

ሌላ ማስታወስ ያለብን ነገር፤ ለአንድ ኤርትራዊ(ኢትዮጵያዊ)ትውልድ መጥፋት ተጠያቂ የሆኑት ኢሳያስ አፈወርቅ ፀረኢትዮጵያ የሆኑትን፡ እንደነ ኦነግ፣ ግንቦት 7(ወታደሮችን ያሠለጠኑት ለዚህ ቀን መሆኑ ነው?) እና አልሸባብ የመሳሰሉትን የአረብ ቡችሎች ለብዙ ዓመታት ሲደግፉ መቆየታቸውንና አሁን በግብጽና በሌሎች አረቦች ግፊት ወደ አዲስ አበባ መምጣታቸውን ነው።

______

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , | Leave a Comment »

አሜሪካዊው ፖለቲከኛ ጉሮሮው ተዘጋ | በኢትዮጵያና በውጭ የሚታየው “የኦሮሞ” እንቅስቃሴ የአሜሪካን፣ የአውሮፓንና የአረቦችን ውድቀት ያስከትላል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 4, 2018

በአንድ ወቅት የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ሮዝቬልት፡ የኒካራጉዋን አምባገነን መሪን “ሶሞዛን”

ሶሞዛ ጭራቅ ነው፤ ግን የእኛ ጭራቅ ነው። ብለው ተናግረው ነበር።

ይህ ነው እንጊድህ እየተካሄደ ያለው።

ወንድማችን ባለፈው ጊዜ ያቀርበልንን ድንቅ ትንቢታዊ ዘገባ (በከፊል ቀርቧል)፡ ባልፈው ሳምንት አሜሪካ ከተካሄደው አሳፋሪ ድርጊት ጋር አገናኝተን ስናይ፤ አሁንማ ጠላቶቻችን ዓላማቸውን አይደብቁትም! ያስበለናል። ፖለቲከኞቹስ ያው ለሥልጣን ስለሚታገሉና በአውሬው መንፈስ ሥር ስለወደቁ ነፍሳቸውንም ይሸጣሉ፤ ግን መንፈሳዊ ነኝ የሚል አንድ ኢትዮጵያዊ እንዴት ነው፤ ሰዶማውያኑ፣ ህፃናት ደፋሪዎቹና ለዘመናት የሚያባሉን ገዳይ ባዕዳውያን ፊት ቆሞ ለመናገር የደፈረው? የሚገርም አይደለምን፡ አያሳዝንምን!?

እየተካሄደ ያለው፡ ልክ የግብጹ ሙስሊም ወንድማማቾች ከኦባማ ጋር ፖለቲካዊ ሸርሙጥና ሲያካሂዱ እንደነበረው፤ ኢትዮጵያዊነታቸውን የካዱትና ኦሮሞ ነን የሚሉት ሙስሊሞችም፡ ባለፈው ሳምንት ላይ፡ ማንም ለማያቃቸው ሰዶማውያን ሙያተኛ ፖለቲከኞች፡ ባሳፋሪ መልክ፡ ሲያጎበድዱ ይታያሉ። (የጥላቻ መንፈሱን ተመልከቱ፤ በተለይ የሴቷን!)። ዓለማዊውን ሙባረክን በሙስሊም ወንደማማቹ ሙርሲ በዚህ መልክ ነበር የገለበጡት።

እንግዲህ የኛዎቹ ቅሌታማ የማጎብደድ ባሕርይ እየተካሄደ ያለው ጥቁር አሜሪካውያን እንደ አንበጣ በሚረግፉባት የዛሬዋ አሜሪካ ነው። አሜሪካ እራሷ ከፍተኛ ውጥረትና ቀውጥ ላይ በምትገኝበት ዘመን እንደሆነ፣ ታይተው ተሰምተው የማይታወቁ ቅሌቶች ሲከሰቱ በየቀኑ እያየን ነው። ዲሞክራሲ የሚባለው ወሽካታ ነገር ምን ማለት እንደሆነ የማያይ ሰው የለም።

አንድ መጠየቅ ያለብን ነገር፤ ለምንድን ነው ተመሳሳይ የሎቢ ሥራ ለሳዑዲ አረቢያ፣ ለቱርክ ወይም ለኢራን ሠርተው የማያውቁት? መልሱ፦ ሁሉም በአክራሪ ሙስሊሞች የሚመሩ አገሮች ስለሆኑ፡ የሚል ይሆናል።

ልብ እንበል፤ ላለፉት 45 ዓመታት በኢትዮጵያ ፀረኢትዮጵያውያኑ ለሚታገሉለት ፀረክርስቶሱ የእስላም መንግሥት፤ “ኦሮሞ” የሚለውን የኮድ ስም የሰጡት ለእስልምናው ነው። አዲስ አበባ የሚገኙ ብዛት ያላቸው የኦሮሞየባህልና ወዘተ ማዕከላት ጺሞቻቸውን በሄና በቀለሙና የአረቡን ልብስ ባጠለኩ አክራሪ ሙስሊሞች ነው የሚዘወተሩት። ማንም ማየት ይችላል።

ይህ የኦሮሞ ሙስሊሞች እንቅስቃሴ በተለይ፡ በግብጽና በአረቦቹ፣ በአሜሪካ፣ በእንግሊዝ፣ በጀርመን እና አውስትርያ የሚደገፍ ነው።

ቪዲዮው ላይ እንደምናየው እና እንደምንሰማው እግዚአብሔር በአሜሪካዊው ጉሮሮ ላይ ሳይቀር ማስጠንቀቂያውን አስቀምጦታል፤ የሚርበደበደውን ድምጹን እናዳምጥ። እግዚአብሔር መልስ አለው!

መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፴፯፥፲፪፡ ፲፭

ኃጢአተኛ ጻድቁን ይመለካከተዋል፥ ጥርሱንም በእርሱ ላይ ያንገጫግጫል።

እግዚአብሔር ይሥቅበታል፥ ቀኑ እንደሚደርስ አይቶአልና።

ኃጢአተኞች ሰይፋቸውን መዘዙ፥ ቀስታቸውንም ገተሩ ድሀውንና ችግረኛውን ይጥሉ ዘንድ ልበ ቅኖችንም ይወጉ ዘንድ፤

ሰይፋቸው ወደ ልባቸው ይግባ፥ ቀስታቸውም ይሰበር።

______

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: