Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘እጅ መጨበጥ’

የቱርክ ድራማ ቍ.666 | ጂኒ ጀበል ለግራኝ ‘ሚስት’ ለአቴቴ ዝናሽ፤ ሙስሊም የኩፋር ሴት እጅ አይጨብጥም

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 14, 2022

☪ ኮከብና ጨረቃ፦

  • 😈 ዝናሽ አህመድ + አህመዲን ጀበና

🐸 ረዳት ተዋናያን፦

  • ☆ አይሻ
  • ☆ ሚሼል ሁሴን ኦባማ
  • ☆ የእንግሊዟ ልዕልት ኬት ሚድልተን
  • ☆ የማንቸስተሩ ዴቪድ ቤክሃም

ኢትዮጵያን ለዲያብሎስ በመሸጥ ላይ ያሉትን እነዚህን የሉሲፈር አላህ አጋንንት እርስበርስ እንዲህ አዋርዳቸው። እነዚህ ጣዖት አምላኪዎች፣ አስመሳዮች፣ አጭበርባሪዎች፣ ከሃዲዎች፣ ጥጋበኞች፣ መተተኞች፣ ደም መጣጮች፣ ገዳዮች ከተደማሪዎቹ ፍርፋሪዎቻቸው ጋር ከቅድስት ሃገር ኢትዮጵያ ተጠራርገው መውጣት አለባቸው ፥ ግን እስከዚያው እርስበርሳቸው ይበላሉ፡ ቆሻሻውን እጃቸውንም በሜንጫ ያጽዱት።

😈 በጂኒው አብዮት አህመድ አሊ እባ በክርስቶስ ተቃዋሚዎቹ መሀመዳውያኑ አባቶቹ ዘንድ የ “መ” እና “ጀ” ፊደላት ያላቸው ቃላት ተወዳጅ የሆኑት በአጋጣሚ? በተልይ አጋንንታዊው“ጀ ጁ ጂ ጃ ጄ ጅ ጆ”፤ ጅጅጋ + ጅማ + ጃዋር + ጂራ + ጂጂ + ጃራ + ጂሽታ + ጃማ + ጃኖ + ጃሉድ + ጃል መሮ + ጃንጃዊድ + ጀዝባ+ ጅል + ጀነት + ጅሃድ + ጅብሪል + ጅኒ + ጀበል + ጀበና + ጀማል + ጃራ + ጆሞ + ጁማ + ጁነዲን + ጁንታ + ጁላ

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ሙሉ ጨረቃ ዓርብ ዲሴምበር 13 | እዚህ ላይ ምን ይታያችኋል?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 15, 2019

ከትናንትና ወዲያ ሙሉ ጨረቃ በታየችበት ኃሙስ/ አርብ፡ በፈረንጆቹ 13 አርብ፤ በዘልማድ ከመጥፎ ዕድል ጋር የተቆራኙ ሁኔታዎች የሚከሰቱበት ዕለት እንደሆነ ተደርጎ ይወሰዳል። ስለዚህም በምዕራቡ ዓለም ብዙዎች ከቤታቸው አለመውጣቱን ይመርጣሉ።

ባለፈው አርብ ባቀረክቡት ቪዲዮ ይህን ጽፌ ነበር፦

እያየን ነውጨረቃ አምላኪዎቹ ሙሉ ጨረቃዋን ጠብቀው ሕዝቡን በድጋሚ በተለመደው መተታቸው ሳቡትበቃ! ሁላችሁም አለቀላቸሁ! ፈረንጆቹ እንኳ፤ “አንዴ ብታሞኘኝ እፍረቱ ባንተ ነዉ፣ ሁለተኛ ብታሞኘኝ እፍረቱ በኔ ነዉ።” (Fool me once, shame on you. Fool me twice, shame on me) ይላሉ። ለአሥረኛ ጊዜ ይህን ያህል መታለል ግን ዘላለማዊ አፍረትን ያለብሳል።

ያለምክኒያት በዚሁ ወቅት የዓለም ባንክ ገንዘቡን ሊያጎርፍለት ቃል አልገባለትም፣ ያለምክኒያት በዚሁ ወቅት በዓለ ጥምቀትን አውሬው ዩኔስኮ አልመዘገበውም። ባለፈው ቪዲዮ ላይ፡ አውሬው ዓይኑን በጥምቀት፣ ቍርባንና በተቀሩት ምስጢራተ ቤተክርስቲያን ላይ ማነጣጠሩን አውስቼ ነበር። ያውእመቤታችንም እየጠቆመችን እኮ ነው...”

ባለፈው ኃሙስ / አርብ ብዙ ትኩረት ልንሰጣቸው የሚገባቸው ሁኔታዎች ተከስተው ነበር። እነዚህ ያለምክኒያት ያልተከሰቱት ሁኔታዎችም፦

  • 1. ሕፃኗ ልጃችን ከእነ ማሕተቧ መወለዷን ሰማን (የጄነራል አሳምነውን የፊት ገፅታ ይዛለች)
  • 2. የጄነራል አሳምነው ገዳይ ቱርኩ ጠቅላይ ሚስትር ግራኝ አብዮት አህመድ የሉሲፈራውያኑን ስጦታ ተቀብሎ ወደ አዲስ አበባ ተመለሰ
  • 3. ቱርክ ቅድመ ዓያት ያለው ጠቅላይ ሚንስትር ቦሪስ ጆንሰን በብዙ ድምጽ ብልጫ የብሪታኒያን ምርጫ አሸነፈ
  • 4. የአውሬው ዓለም ባንክ ለገዳይ አብይ ሦስት ቢሊየን ዶላር እንደሚሸልም አሳወቀ
  • 5. የአውሬው ሉሲፈር ተቋም ዩኔስኮ በዓለ ጥምቀትን በቅርስነት እንደሚመዘግብ
  • 6. በአውሬው መናኽሪያ በኦሮሚያ ሲዖል በክርስቲያኖች ላይ የአደን ዘመቻ ተከፈተ

ነጠብጣቦቹን እናገናኝ

የአርቡን ቪዲዮ እንዳቀረብኩ ቅድስት እመቤታችንና ሊቀ መላእክት ቅዱስ ፋኑኤል መሄድ ወደ አልተዘጋጀህበት አቅጣጫ መሩኝ። በጨለማማ መንገዱ ሳልፍም ቪዲዮው ላይ የሚታየውና በእግረኛው መንገድ ላይ የተጠራቀመው የዝናብ ውሃ የተለየ ቅርጽ ሠርቶ አገኘሁት። በዓይኔ ወዲያው የመጣልኝ የኢትዮጵያ ካርታና የጥምቀት ፀበል ነው። ብልጭ ያለብኝ “የዮሐንስ ጥምቀት ነው፤ “መንግሥተ ሰማያት ቀርባለችና ንስሐ ግቡ”[ማቴ ፫፥፩]። መጥምቁ ዮሐንስ ህዝቡን የንስሓ ጥምቀት እያጠመቃቸው ከቆየ በኋላ ጌታ በሚመጣበት ጊዜ ግን እነሆ የእግዚአብሔር በግ በማለት ወደ ጌታ መርቷቸዋል ስለዚህ የዮሐንስ ጥምቀት ምሳሌ ሆኖ ለአማናዊዉ የጌታ ጥምቀት የሚያዘጋጅ መሆኑ ታየኝ።

እናንተስ፤ ምን ይታያችኋል? ከተከስቱት ሁኔታዎች ጋር በተያያዘ ምን ዓይነት መልዕክትስ እያስተላለፈልን ይሆን?

+________________________+

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የቱርክ ድራማ ቍ.666 | አህመዲን የግራኝ አህመድን ‘ሚስት’ አሳፈራት

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 14, 2019

ኮከብና ጨረቃ፦

  • *ዝናሽ አህመድ + አህመዲን ጀበና

ረዳት ተዋናያን፦

  • *አይሻ
  • *ሚሼል ሁሴን ኦባማ
  • *የእንግሊዟ ልዕልት ኬት ሚድልተን
  • *የማንቸስተሩ ዴቪድ ቤክሃም

ኢትዮጵያን ለዲያብሎስ በመሸጥ ላይ ያሉትን እነዚህን የሉሲፈር አላህ አጋንንት እርስበርስ እንዲህ አዋርዳቸው። እነዚህ ጣዖት አምላኪዎች፣ አስመሳዮች፣ አጭበርባሪዎች፣ ከሃዲዎች፣ ጥጋበኞች፣ መተተኞች፣ ደም መጣጮች፣ ገዳዮች ከተደማሪዎቹ ፍርፋሪዎቻቸው ጋር ከቅድስት ሃገር ኢትዮጵያ ተጠራርገው መውጣት አለባቸው ፥ ግን እስከዚያው እርስበርሳቸው ይበላሉ፡ ቆሻሻውን እጃቸውንም በሜንጫ ያጽዱት።

___________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ሙስሊሙ ለክርስቲያኑ | ኩፋር ክርስቲያን ስለሆንክ ሰላምታ አልሰጥህም፤ እጅህን አልጨብጥም

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 7, 2018

በለንደኑ የመተንፈሻ መናፈሻ፡ ሃይድ ፓርክ፡ ሙስሊሞችን ያንበረከከው ጀግና ክርስቲያን “ቦብ” ለሰላምታ ሙስሊሞችን እጁን እንዲጨብጡት ሲጠይቃቸው፤ “የለም የ ኩፋርን እጅ አንጨብጥም!” አሉት።

ክርስቲያኑ ቦብ ሙስሊሞችን ሲያጋልጣቸው፦፦

ለምን እጄን ለሰላምታ አትጨብጥም? እንደምትሉት ቆሻሻ ኩፋር ስለሆንኩ ነውን?

አንድ ነገር ግልጽ እናድርግ፡ አሁን ካሜራው ፊት ያያችሁት ትክክለኛው እስልምና ነው፦ሙስሊሙ

““ዉዱ” (ጋኔን የሚጠሩበት “የጸሎት ስነሥርዓት”) ስለማደርግ አልጨብጥህም” አለኝ፤ ማለትም እንደ እነርሱ ከሆነ ክርስቲያኑ ቆሻሻ ሰለሆነ ማለት ነው፤ አያችሁ አይደል?!

ይህን አስመልክቶ ፈሪሳውያን ለ ኢየሱስ እንዲህ አሉት፦ደቀ መዛሙርትህ ስለ ምን የሽማግሎችን ወግ

ይተላለፋሉ? እንጀራ ሲበሉ እጃቸውን አይታጠቡምና።

ኢየሱስ ግን የምከተከልውን አላቸው፦ ሰውን የሚያረክሰው ወደ አፍ የሚገባ አይደለም፥ ከአፍ የሚወጣው ግን ሰውን የሚያረክሰው ይህ ነው።

ወደ አፍ የሚገባ ሁሉ ወደ ሆድ አልፎ ወደ እዳሪ እንዲጣል አትመለከቱምን? ከአፍ የሚወጣ ግን ከልብ ይወጣል፥ ሰውንም የሚያረክሰው ያ ነው።

ከልብ ክፉ አሳብ፥ መግደል፥ ምንዝርነት፥ ዝሙት፥ መስረቅ፥ በውሸት መመስከር፥ ስድብ ይወጣልና።

ሰውን የሚያረክሰው ይህ ነው እንጂ፥ ባልታጠበ እጅ መብላትስ ሰውን አያረክሰውም።

ተመልከቱ፤ “ውዱ” እናደርጋለን እያሉ ወደዚህ ፓርክ የሚመጡ እነዚህ ሁሉ ሙስሊሞች ልክ እንደ ፈሪሳውያኑ በወንድሞቻቸው እና እህቶቻቸው ላይ ሲዋሹ እና መጥፎ ነገሮችን ሲናገሩ ይሰማሉ፤

ስለዚህ፡ ሀቁ፡ እነዚህ አስመሳይ ሙስሊሞች ናቸው ቆሻሾቹ።

ፍቅርን፣ ይቅርታን፣ ተስፋን፣ በጎ አድራጎትን፣ ደግነትን፣ ቸርነትን፣ ትብብርን፣ ፍትህን፤ የሚሰብኩት ክርስቲያኖቹ ግን በእግዚአብሔር ጸጋ ንጹሆች ናቸው።

ይህን ሀቅ ሙስሊሞች መስማት ይኖርባቸዋል።

የኔ ሃሳብ፦

እኛ ልዮዎቹ ሙስሊሞች፡ ኩፋሯ ክርስቲያን ከጠጣችበት ኩባያ አንጠጣም” በማለት በፓኪስታኗ ክርስቲያን አስያ ቢቢ ላይ መላው የፓኪስታን ለግድያ አመጻ እንደተነሳ ሰሞኑን አይተናል።

በወገኖቼ ላይ በጣም ከማዝንባቸው ነገሮች አንዱ፡ “ሙስሊም ጎረቤቶቻችን ተጋብዘዋልና የክርስቲያን ምግብ የነካውን ሰሃን ማጠብ አለብን” እያሉ ለክርስቶስ አምላካቸው ማሳየት ካለባቸው ፍርሃት፣ ፍቅርና ክብር ይልቅ ለፀረክርስቶስ ጎረቤቶቻቸው አላስፈላጊ “ክብር” ለማሳየት ሲሞክሩ ማየቱ ነው። ያሳዝናል! ሙስሊሞቹ፡ “ባሪያዎች ወይም ድህሚ” ይሏቸዋል።

አሁን እንደሚታወቀው በአብዛኞቹ ሙስሊም አገራት ሙስሊሞች የክርስቲያኖችን እና የሴቶችን እጅ አይጨብጡም። ይታያን፣ መጸዳጃ ቤት እጃቸውን የሚጠቀሙት ሙስሊሞች፣ ውስጣቸው በጣም የቆሸሸው ሙስሊሞች የንጹሑን ክርስቲያን እጅ ለመጨበጥ ይጠየፋሉ። ይህ በእንግሊዝኛው Projection„ ይባላል – ማሳየት/ማንጸባረቅ፤ ማለትም እራሳቸው ቆሻሾች መሆናቸውን ስለሚያውቁ ከመቀደማቸው በፊት እራሳቸውን ንጹህ አድርገው ሌላውን ቆሻሻ ያደርጋሉ። እነርሱ መናፍቅ ሆነው ሌላውን ኩፋር/ መናፍቅ ይላሉ፣ እነርሱ በምንዝርነት፥ በዝሙት፥ በሌብነት፥ በውሸትና በስድብ ዓለማቸው ውስጥ ተዘፍቀው በእነዚህ ሃጢአቶች ሌላውን ቀድመው ይኮንናሉ፣ እነርሱ በዳዮች እና ገዳዮች ሆነው እኛ ተበድለናል እያሉ ሌላውን ይወቅሳሉ። ከንቱዎች!

የእስልምና እምነት እንዲህ በመሰለው የበታችነት ስሜት መገለጫ ዲያብሎሳዊ ባሕርይ ላይ የተመሠረተ ነው።

[የማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ ፲፭፥ ፩፡ ፳]

በዚያን ጊዜ ጻፎችና ፈሪሳውያን ከኢየሩሳሌም ወደ ኢየሱስ ቀረቡና።

ደቀ መዛሙርትህ ስለ ምን የሽማግሎችን ወግ ይተላለፋሉ? እንጀራ ሲበሉ እጃቸውን አይታጠቡምና አሉት።

እርሱም መልሶ እንዲህ አላቸው። እናንተስ ስለ ወጋችሁ የእግዚአብሔርን ትእዛዝ ስለ ምን ትተላለፋላችሁ?

እግዚአብሔር። አባትህንና እናትህን አክብር፤ ደግሞ። አባቱን ወይም እናቱን የሰደበ ፈጽሞ ይሙት ብሎአልና፤

እናንተ ግን። አባቱን ወይም እናቱን። ከእኔ የምትጠቀምበት መባ ነው የሚል ሁሉ፥

አባቱን ወይም እናቱን አያከብርም ትላላችሁ፤ ስለ ወጋችሁም የእግዚአብሔርን ቃል ሻራችሁ።

እናንተ ግብዞች፥ ኢሳይያስ ስለ እናንተ።

ይህ ሕዝብ በከንፈሩ ያከብረኛል፥ ልቡ ግን ከእኔ በጣም የራቀ ነው፤

የሰውም ሥርዓት የሆነ ትምህርት እያስተማሩ በከንቱ ያመልኩኛል ብሎ በእውነት ትንቢት ተናገረ።

ሕዝቡንም ጠርቶ። ስሙ አስተውሉም፤

፲፩ ሰውን የሚያረክሰው ወደ አፍ የሚገባ አይደለም፥ ከአፍ የሚወጣው ግን ሰውን የሚያረክሰው ይህ ነው አላቸው።

፲፪ በዚያን ጊዜ ደቀ መዛሙርቱ ቀርበው። ፈሪሳውያን ይህን ቃል ሰምተው እንደ ተሰናከሉ አወቅህን? አሉት።

፲፫ እርሱ ግን መልሶ። የሰማዩ አባቴ ያልተከለው ተክል ሁሉ ይነቀላል።

፲፬ ተዉአቸው፤ ዕውሮችን የሚመሩ ዕውሮች ናቸው፤ ዕውርም ዕውርን ቢመራው ሁለቱም ወደ ጉድጓድ ይወድቃሉ አለ።

፲፭ ጴጥሮስም መልሶ። ምሳሌውን ተርጕምልን አለው።

፲፮ ኢየሱስም እንዲህ አለ። እናንተ ደግሞ እስካሁን የማታስተውሉ ናችሁን?

፲፯ ወደ አፍ የሚገባ ሁሉ ወደ ሆድ አልፎ ወደ እዳሪ እንዲጣል አትመለከቱምን?

፲፰ ከአፍ የሚወጣ ግን ከልብ ይወጣል፥ ሰውንም የሚያረክሰው ያ ነው።

፲፱ ከልብ ክፉ አሳብ፥ መግደል፥ ምንዝርነት፥ ዝሙት፥ መስረቅ፥ በውሸት መመስከር፥ ስድብ ይወጣልና።

ሰውን የሚያረክሰው ይህ ነው እንጂ፥ ባልታጠበ እጅ መብላትስ ሰውን አያረክሰውም።

______

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: