Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • March 2023
    M T W T F S S
     12345
    6789101112
    13141516171819
    20212223242526
    2728293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘እንኳን አደረሳችሁ’

እኅተ ማርያም | ዋ! ሙስሊም ወገኖቻችንን ለረመዳን እንኳን አደረሳችሁ የምትሉ እመ-ብርሃንን የማታውቋት ናችሁ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 30, 2019

እመቤታችንን ክዳችኋታል ማለት ነው፣ ወገኑ እየጠፋ እያየ ዝም! ይሄ ምን ዓይነት ክርስትና ነው?

ይህ ትልቅ መልዕክት ነው፤ እያንዳንዱ የተዋሕዶ አርበኛ ሊያስተላልፈው የሚገባው ወቅታዊ መልዕክት ነው።

እስኪ እራሳችሁን በቀና ልቦናና እውነትን ባለመፍራት ጠይቁ፤ ምንድን ነው እስልምና እና ሙስሊሞች ለኢትዮጵያ ያበረከቱት ነገር? የኃጢዓት እና በደል መንገዱን ከማስፋት ሌላ፣ ከጉዳት በቀር፡ ምን ያመጡት በጎ ነገር አለ?

በቡና፣ ጥንባሆና ጫት ጋኔን የተለከፈውና ዓለማዊ ለመሆን የሚሻ ሰው ብቻ ነው ለሙስሊሞች በዓላት “እንኳን አደረሳችሁ፣ እንኳን ደስ ያላችሁ!“ የሚል። የክርስቶስ ተከታይ የሆነ፣ የተዋሕዶ ልጅ የሆነ በጭራሽ “እንኳን አደረሳችሁ፣ እንኳን ደስ ያላችሁ!“ ማለት የለበትም። ለምኑ ነው አደረሳችሁ የሚባለው? ገደል አፋፍ ላይ ቆሞ ያየነውን ሰው እንኳን አደረሰህ ብለን እናልፋለን? ሰው ወደ ገሃነም እሳት የሚወሰድውን መንገድ መከተሉን እያወቅን “መልካም መንገድ!“ በማለት እንመኝለታለን? ምን ዓይነት ጭካኔ ነው? „አንተ ወደ ሲዖል ግባ፥ እኔ ወደ ገነት እገባለሁ፤ ግድ የለኝም!“ እንዴት ብቻችሁን ወደ ገነት መግባት ትፈልጋላችሁ? ምን ዓይነት ምቀኝነት ነው?

ለሙስሊሞች በዓላት “እንኳን አደረሳችሁ፣ እንኳን ደስ ያላችሁ!“ የምትሏቸው ሁሉ ክርስትናን የማታውቁ፣ የክርስቶስ ተቃውሚው እመንትን እስልምናን በደንብ ያላጠናችሁ፣ እራሳችሁን “በጎ ነገር የሠራችሁ” መስሏችሁ ከአምላክ ትዕዛዝ ውጭ እግዚአብሔር አምላክን እጅግ በጣም እያስቀየማችሁ ያላችሁ ናችሁ። እስኪ በዓለም ላይ ኢትዮጵያውያን ብቻ “የክርስቲያን ሥጋ ቤት” ለምን ሊኖረን እንደቻለ ሚስጢሩን መርምሩ?

እግዚአብሔርን ፍሩት፣ ውደዱት እንጅ፣ ጎረቤታችሁን አብልጣችሁ ፍሩ ወይም ውደዱ አልተባለም። ጎረቤትህን እንደራስህ ውደድ ሲባል፤ ጎረቤትህን ከገደል አፋፍ በማራቅ ልታድነው፣ ቤቱ ሲቃጠል ከቃጠሎ ልታወጣውና ወደ እግዚአብሔር መንገድ ልታመጣው እንጅ እሳቱ ውስጥ እየተቃጠለ “አይዞህ! በርታ! እወድሃለሁ!” እያልክ ልታጽናናው አይደለም። እውነት የምትወዷቸው ከሆነ “እስልምና ከሰይጣን ነው ወደ ሲዖል የሚወስድ አምልኮ ነው” በማለት የክርስቶስን ፍቅር ልታካፍሏቸው ይገባል።

ለሙስሊሞች በዓላት “እንኳን አደረሳችሁ፣ እንኳን ደስ ያላችሁ!“ የምትሉ ሁሉ ከእግዚአብሔር መንገድ የራቃችሁ፣ እንደ ክርስቲያን የማትቆጠሩና ከጠፉት በጎች ጋር የምትደመሩ፣ የራሳችሁን እና የአገራችሁን የስቃይ ዘመን የምታራዝሙ ግብዞች፣ ሞኞችና ጨካኞች ናችሁ! ትጠየቁበታላችሁ!

__________________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የካናዳ ኢማም | “ክርስቲያኖችን እንኳን አደረሳችሁ የሚል፡ ወይም ሰላምታ የሚሰጥ ሙስሊም ከ ገዳይ የበለጠ ኅጢአተኛ ነው”

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 28, 2018

ይህ በካናዳዋ ብሪቲሽ ኮሎቢያ ዋና ከተማ በቪክቶሪያ ተቀማጭነት ያለው የእስላሞች ኢማም የሚከተሉትን ፀረክርስቲያን ቃላት ወጣት ሙስሊሞች በተሰበሰቡት እንዲህ በማለት ይጀምራል፦

በአካባቢያችን ያሉ ሰዎች የገናን በዓል ለማክበር በመዘጋጀት ላይ ናቸው።

ሙስሊሞች ክርስቲያኖችን ለገና በዓል እንኳን አደረሳችሁ ሲሏቸው በመስማቴ

በጣም አዝኛለሁ፤ አንዳንዶቹማ ክርስቲያኖችን ለሐሰተኛ በዓላቻው እንኳን አደረሳችሁ ሲሉ እና ሰላምታ ሲሰጡ ብቻ ሳይሆን የሚታዩት፡ እንዲያውም ከእነርሱ ጋር በዓሉን አብረው ያከብራሉ። ይህ ቀላል ነገር አይምሰላችሁ።

ሰዎች ኢየሱስን ሲያመልኩ ወይም ኢየሱስ የአምላክ ልጅ ነው ሲሉ ስናይ

እናንተን እና እኔን በጣም ሊያስቆጣን ይገባል።

ለክርስቲያኖች “ብሩክ ገና!”የሚሉ ሙስሊሞች አሉ፤ ለመሆኑ ለምኑ ነው እንኳን ደስ አላችሁ የምትሏቸው? ለጌታችሁ ልደት እንኳን ደሳላችሁ ነው?!

ይህን መመኝት ለአንድ ሙስሊም ይፈቀድለታልን?! የእነርሱን እምነት እያረጋገጣችሁላቸው አይደለምን?!

አንድ ሙስሊም ክርስቲያኖችን ለሐሰተኛ በዓላቻው እንኳን አደረሳችሁ ቢል እና ሰላምታ ቢሰጥ፡ እንደ ዝሙት፣ ወለድ፣ ውሸት እና ነፍስ ግድያ ከመሳሰሉት ከባድ ኃጢአቶች የበለጠ ኃጢአት ሠርቷል ማለት ነው።

ሙስሊም ያልሆኑትን ሂዱና ግደሏቸው ማለቴ ግን አይደለም፤ ለፍትህ መቆም ይገባናል ማለቴ እንጂአብራካዳብራ!

ዋውውው! ያውም የኩፋር አገር ወደሚላት ካናዳ መጥቶ!?

እንግዲህ ይህ ነው ትክክለኛው እስልምና! የእያንዳንዱ ትክክለኛ ሙስሊም አመለካከትም ይህ ነው። በሳዑዲ ባርባሪያ ጥቁር ድንኳን ለብሳ በበረሃ ሙቀት የምትቀቀለው ወገናችንም ይህን ነው ቪዲዮው ላይ የምታረጋግጠው።

ግን ድፍረታቸው ይገርማል፤ የዱር አህዮቹ እስማኤላውያኑ ሁሉ ነገራቸው ሰይጣናዊ ነው። ሁልጊዜ ነገሮችን ፕሮጀክት እንዳደረጉ ወይም እንዳንጸባረቁ ነው፦

ክርስቲያኖችን “እንኳን አደረሳችሁ!” አንልም በማለት ከእነርሱ በተሻለ መልክ ትሁት ለመሆን የሚጥሩትን ክርስቲያኖችን ጣዖታዊ ለሆኑት የእስልምና በዓላቶቻቸው፡ “እንኳን አደረሳችሁ!” ይሏቸው ዘንድ ለመቆስቆስ የታቀደ ተንኮል ነው።

እኛ ክርስቲያኖች እንኳን ለገዳዩና ህፃናት ደፋሪው መሀመድ የልደት ቀን እነርሱን “እንኳን አደረሳችሁ!” (እንኳን ለሲዖል አበቃችሁ! እንደማለት ነው) ማለት የለብንም፤ እነርሱም ይህን ያውቁታል፤ ግን አምልኳቸውን እንድናረጋግጥላቸው ለበዓላቸው እንኳን አደረሳችሁ እንድንላቸው ይመኛሉ። ለዚህ ነው እኛን ሁሌ ቀድመው የሚኮንኑት፤ ልክ እነርሱ ገዳዮች ሆነው ተገዳዩን ቀድመው እንደሚኮንኑት ማለት ነው። “ጥቃት ከሁሉ የተሻለው መከላከያ ነው!” ብለው ስለሚያምኑ።

ደግሞ የሚገርመው እስልምና ከጌታችን ልደት ከስድስት መቶ አመት በኋላ መጥቶ፡ “ሰዎች ኢየሱስን ሲያመልኩ ወይም ኢየሱስ የአምላክ ልጅ ነው ሲሉ ካየን እናንተን እና እኔን ሊያስቆጣን ይገባል” ይሉናል።

እንግዲህ፡ አምላካችንን ለምን ዝቅ አደረጋችሁት፤ ለምን ነብይ ብቻ ነው አላችሁት? ለምን አልተወልደም፣ አልተሰቀልም ብላችሁ ታስቀይሙናላቸው? በማለት እንዳንኮንናቸው ቀድምው ሲያጠቁን ነው።

ባጭሩ፡ እነዚህ ሙስሊም ውሸታሞች … “ኢየሱስን እንደ አምላክ ነብይ እናደንቀዋለን፣ እንወደዋለን” በማለት ይዋሹናል ነገር ግን የእርሱን ልደት አታክብሩ እያሉ ጥሪ ያስተላልፋሉ፤ ተከታዮቹንም ያርዳሉ ሁሉንም ነብያት እናከብራልን ይላሉ፤ ነገር ግን ስለ ሁሉም ነብያት ብዙ የሚናገረውን መጽሐፍ ቅዱስን መስጊዶቻቸው ውስጥ ለስብከት አይጠቀሙበትም።

የዚህ ኢማም መልዕክት ባጭሩ፦ “አንድ ሙስሊም “ብሩክ ገና!” ካለ ይገደል!” በሌላ አነጋገር አንድ ሙስሊም “እንኳን አደረሳችሁ!” ከሚላችሁ ቢግድላችሁ ይቅለዋል ማለት ነው። ወደ ሺርያ ህግ እንኳን ደህና መጣችሁ!

እስላም ሰይጣንን ያመልካልና “እንኳን አደረሳችሁ!” ባይሉን ይመረጣል፤ በአላሃቸው ስም ከመረቁን ወይም “እንኳን አደረሳችሁ!” ካሉን ለእኛ እንደ እርግማን ነው የሚሆነው። በአላህ ስም ከመረቋችሁ፡ ሦስት ጊዜ ማማተብ እንጅ፡ አሜን! አትበሏቸው!

______

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: