Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘እስር ቤት’

፫ ኢትዮጵያውያን በሳውዲ እስር ሲዖል ተገደሉ ፤ ለዋቄዮ-አላህ ተሰው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 3, 2020

የተሰውትን ወንድሞቻችንን ነፍሳቸውን ይማርላቸው!

ዋናው የጀርመን ብሔራዊ ቴሌቪዥን በትናንትናው ዕለት አምነስቲ ኢንተርናሽናልን ጠቅሶ እንደዘገበው።

የሚገርመው መገጣጠም፤ ጋሎችን ወደ ኦሮሞነት በመለወጥ ኦሮሙማን የፈጠረችው ጀርመን በዛሬው ዕለት የጀርመን የዉህደት ብሔራው ቀንን በማክበር ላይ ትገኛለች። በተጨማሪ ይህ ዕለት ሰይጣናዊው ኢሬቻ ለአቴቴ መስዋዕት የሚያቀርብበት ቀን ነው።

በጣም ያሳዝናል፤ በጣም ደም የሚያፈላ ምስል እያየን ነው፤ እኛ ኢትዮጵያውያን በታሪካችን እንደዚህ ዘመን ተዋርደን አናውቅም፤ እንስሳም እኮ እንዲህ አይያዝም፤ ሃገራችንን ለጠላቶቿ አስረክብን ዓለም እንዲሳለቅብን ተደረግን፤ የኢትዮጵያውያንን መንበርከክ ዓለም ለሺህ ዓመታት ያህል ስትመኘው ነበር፤ ዛሬ ተሳካላት። ሳውዲዎቹ እና ተባባሪይዋ የግራኝ ቄሮ አህዛብ አገዛዝ እሳቱ ወደማይጠፋበት ዘላለማዊ ሲዖል ይውረዱ!

____________________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

እህተ ማርያም | ቡና፣ ጫት፣ ሺሻ፣ ሰንደል፣ ጥንቁልና፣ ቀይ መጋረጃ፣ የኢሬቻ በዓል፤ ሁሉም ከሰይጣን ናቸው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 18, 2018

ሁሉም የክርስቶስን ልጆች ለማጥፋት በዲያብሎስ የተተከሉ አረሞች ናቸው። ክርስቶስን ወይም አረሙን ምረጡ”

ይህ እንከን የማይወጣለት ኃይለኛ መልዕክት ነው። በጣም የሚደንቅ ነው፤ እህታችን ጥቃቅን መስለው የሚታዩትን ነገሮች ሁሉ ነው እንድትታዘብ እድሉ የተሰጣት፤ ጆሮ ያለው ያዳምጥ!

ባለፈው መስከረም ላይ የ ቅ/እስጢፋኖስ ዕለት በቤተክርስቲያኗ ግቢ ውስጥ ቁጭ ብዬ እንዳለሁ፤ አንዲት ሴት መኪና እየነዳች መጥታ አጠገቤ አቆመች፤ ከዚያም ወርዳ እኔ አጠገብ ቁጭ አለችና ቦታው የማይፈቅድልንን ጥያቄዎች ትጠይቀኝ ጀመር፡ በዝምታ ሳልፋት ስልኳን ከፍታ ስታወራው የነበረው ብልግና ለጆሮ የሚቀፍ ነበር። በዚህ ወቅት በቃ “ጠንቋይ” መሆን አለባት ብዬ ተንስቼ ሄድኩ።

አዎ! አይጦቹ በየጎረቤቱ፣ የተለከፉት ሴትና ወንድ በየቤተክርስቲያኑ እየተላኩ ነው።

በተዋሕዶ ልጆች ላይ ያነጣጠረው ቀስት ከሁሉም አቅጣጫ ነው ተወጥሮ የሚታየው። ይህ ጦርነት ዓለማቀፋዊ መልክ የያዘና በሁሉም አቅጣጫ የሚካሄድ ነው።

እኛ ክርስቲያኖች የብሔራዊ ስሜት ሳይገድበን የክርስቶስ ከሆኑ ወንደሞቻችንና እህቶቻችን ጋር እንድናብር እንታዘዛለን።

መድኃኔ ዓለም ክርስቶስ፡ “ይሁዳዊ ወይም የግሪክ ሰው የለም፥ ባሪያ ወይም ጨዋ ሰው የለም፥ ወንድም ሴትም የለም፤ ሁላችሁ በክርስቶስ ኢየሱስ አንድ ሰው ናችሁና” ይለናል።

ኮራጁ ዲያብሎስ ፀረክርስቶሱም የራሱ የሆኑትን ሁሉ ለዓላማው በመላው ዓለም በጋራ ሰብስቧቸዋል፦

ለምሳሌ ኮሙኒዝም “የዓለም ወዛደሮች ሁሉ ተባበሩ” በሚል መርሆ አመጸኞቹን ግራኞች ያስተባብራል፣ እስልምና ለ “ኡማችን / እናታችን” በሚል መርሆ በመላው ዓለም ያሉትን ግራኝ ሙስሊሞች ሁሉ ያስተባብራል፣ ዓለማዊነት/ ሴኩላሪዝም ደግሞ ዓማናይየሆኑትን ግራኝ ልጆቹን በመለው ዓለም ያስተባብራል። ዓለማውያኑ ምዕራባውያን ሙስሊሞችን አምልኳቸውን ወደ አገሮቻቸው ሲያስገቡ፣ ሙስሊሞቹ ደግሞ ወደ አገሮቻቸው የምዕራባውያኑን አምልኮና የገባያ ማዕከላት ያስገባሉ፤ ዓብያተ ክርስትያናትን ግን ይከለክላሉ።

እነዚህ ሦስት ቡድኖች የተለያየ የሚመስል መንገድ ቢከተሉም ግን የሁሉም መንፈስ አንድ ዓይነት ነው፤ ሁሉም የፀረክርስቶሱን ልብስ ለብሰዋልና። ምንም እንኳን ተልዕኳቸው ዓለም አቀፋዊ ባሕርይ የያዘ መስሎ ቢታይም፤ እግረ መንገዳቸውን ግን “ብሔራዊ” ማንነታቸውን በመላው ዓለም ለማሰራጨት ነው የተነሱት፦ ኮሙኒዝም እና ሴኩላሪዝም የምዕራባውያኑን ባሕል፣ ቋንቋና አምልኮት፤ እስልምና ደግሞ የአረቡን ባሕል፣ ቋንቋና አምልኮት ለማስፋፋት ይታገላሉ።

በአገራችን የሚታዩት ፀረኢትዮጵያዊነትና ፀረተዋሕዶ ዘመቻዎች የእነዚህ ሦስት ቡድኖች ወኪሎች መሆናቸው በግልጽ የሚታይ ነው። አኩሪውን ክርስቲያናዊው ኢትዮጵያዊ ማንነታችንን ለማጥፋት በክህደት ወሃ የተጠመቁት ወገኖቻችን ለዓለም አቀፋዊው የሉሲፈራዊ ሥርዓት እራሳቸውን አሳልፈው መስጠታቸው በጣም የሚያሳዝን ነው። ያውም ለጊዚያዊ ጥቅም ሲሉ!

የአረቡ፣ የህንዱ፣ የሱዳኑ፣ የሶማሌውና የቻይናው መጉረፍ፣ ጎረቤት አገሮች እየፈራረሱ ስደተኞች ወደ ኢትዮጵያ እንዲገቡ መደረጉ፣ እንዲሁም የጠንቋዩ፣ የቃልቻው፣ የዕጹ፣ የሺሻው፣ የቡናው ወዘተ ባህል መስፋፋት በኢትዮጲያዊነት ላይ የተጠነሰሰ ሤራ መኖሩን ይጠቁመናልኢትዮጵያዊነት = ክርስትና!

እህቶቻችንን ወደ አረብ አገር በመላክ በጋኔን እንዲሞሉና ወደ ኢትዮጵያም ተመልሰው ቡናውን ለሰዎች በየቦታው እንዲያጠጡ ይደረጋሉ፣ ሰይጣናዊውን የኢሬቻ በዓል ብሔራዊ በዓል ለማድረግ ይሞከራል፣ (መስቀልን ለምተካት … በመስቀል ክብረ በዓል ማግስት) ፣ የተዋሕዶ ወጣቶችን በእናት ቤተክርስቲያናቸው መንፈሳዊ መዝሙሮችን እንዳይዘምሩ ሲተናኮሏቸው፤ የራያ ጨፋሪዎች ግን በየቤተክርስቲያኑ ሰተት ብለው እንዲገቡና ባሕላቸውን እንዲያስተዋውቁ ይታዘዛሉ።

ይህን ከባድ የፈተና ጊዜ የመወጣቱ ኃላፊነት ያለብን እኛ እያንዳንዳችን ነን፤ በግላችን፡ ከታች ወደላይ ማድረግ የሚገባንን ሁሉ ማድረግ ከቻልን የጠላቶቻችንና ተባባሪዎቻቸው ሤራ ብዙም ሊያሳስበን አይገባም።

እስኪ ለጊዜው ከቡናው፣ በተለይ ደግሞ በጣም አደገኛ ከሆኑት ሺሻና ጫት እንቆጠብ፣ (እንደ አዲስ አበባ ከፍተኛማ በሆኑ ቦታዎች ጫትና ሺሻ የጤና ጠንቅ ናቸው)። እስኪ በእምነት ከማይመስሉን ጋር መደበላለቁን እናቁም። እነዚህን በእጃችን ያሉትን ቀላል ነገሮች እያንዳንዳችን ማድረግ ካልቻልን ሌላውን መውቀስና መኮነን መብት ሊኖረን አይገባም።

______

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

‘American Mercenaries are Torturing’ Saudi Princes | እነ አላሙዲን በአሜሪካውያን የሳዑዲ አረቢያ ቅጥረኞች ቁልቁል ተዘቅዝቀው እየተገረፉ ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 23, 2017

ቁልቁል ተዘቅዝቃ ደም እየተፋች ስትገረፍ የነበረችው እህታችን ሰቆቃ የሚሳየውን ቪዲዮ እናስታውሳለን?

ሰይፍ የሚያነሡ ሁሉ በሰይፍ ይጠፋሉ” [ማቴ. ፳፮፥፶፪]

We remember this video that shows a Saudi Arabian family hang our sister upside down from a hook and beat her to a bloody pulp.

for all who take the sword will perish by the sword„ [Matthew 26:52 ]

EXCLUSIVE: ‘American Mercenaries Are Torturing’ Saudi Elite Rounded up By New Crown Prince – And Billionaire Prince Alwaleed Was Hung Upside Down ‘just To Send A Message’


  • Source in Saudi Arabia says American private security contractors are carrying out’interrogations’ on princes and billionaires arrested in crackdown
  • Detained members of Saudi elite have been hung by their feet and beaten by interrogates, source says
  • Among those hung upside down are Prince Alwaleed bin Talal, an investor worth at least $7 billion who is being held at Riyadh’s Ritz Carlton
  • Arrests were ordered three weeks ago by Crown Prince Mohammed bin Salman
  • Source claims mercenaries are from ‘Blackwater’, a claim also made by Lebanese president
  • But its successor firm denies it has any operations in Saudi Arabia whatsoever and says its staff abide by U.S. law
  • Americans who commit torture abroad can be jailed for up to 20 years

Saudi princes and billionaire businessmen arrested in a power grab earlier this month are being strung up by their feet and beaten by American private security contractors, a source in the country tells DailyMail.com.

The group of the country’s most powerful figures were arrested in a crackdown ordered by Crown Prince Mohammed Bin Salman three weeks ago as he ordered the detention of at least 11 fellow princes and hundreds of businessmen and government officials over claims of corruption.

Just last month, the Crown Prince vowed to restore ‘moderate, open Islam’ in the kingdom and relaxed a number of its ultra-conservative rules, including lifting a ban on women driving.

DailyMail.com can disclose that the arrests have been followed by ‘interrogations’ which a source said were being carried out by ‘American mercenaries’ brought in to work for the 32-year-old crown prince, who is now the kingdom’s most powerful figure.

‘They are beating them, torturing them, slapping them, insulting them. They want to break them down,’ the source told DailyMail.com.

‘Blackwater’ has been named by DailyMail.com’s source as the firm involved, and the claim of its presence in Saudi Arabia has also been made on Arabic social media, and by Lebanon’s president.

The firm’s successor, Academi, strongly denies even being in Saudi Arabia and says it does not engage in torture, which it is illegal for any U.S. citizen to commit anywhere in the world.

The Saudi crown prince, according to the source, has also confiscated more than $194 billion from the bank accounts and seized assets of those arrested.

The source said that in the febrile atmosphere in the kingdom, Prince Mohammed has bypassed the normal security forces in keeping the princes and other billionaires at the Ritz Carlton hotel in Riyadh.

‘All the guards in charge are private security because MBS (Mohammed Bin Salman) doesn’t want Saudi officers there who have been saluting those detainees all their lives,’ said the source, who asked to remain anonymous.

‘Outside the hotels where they are being detained you see the armored vehicles of the Saudi special forces. But inside, it’s a private security company.

‘They’ve transferred all the guys from Abu Dhabi. Now they are in charge of everything,’ said the source.

The source said that Salman, often referred to by his initials MBS, is conducting some of the interrogations himself.

‘When it’s something big he asks them questions,’ the source said.

‘He speaks to them very nicely in the interrogation, and then he leaves the room, and the mercenaries go in. The prisoners are slapped, insulted, hung up, tortured.’

The source says the crown prince is desperate to assert his authority through fear and wants to uncover an alleged network of foreign officials who have taken bribes from Saudi princes.


Source

______

Posted in Curiosity, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Eritrean Patriarch Detained For 10 Years Has Attended Church

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 21, 2017

The Eritrean Orthodox Patriarch, detained at home since 2007, has been allowed to attend a church service for the first time since his arrest – but supporters say in spite of this there has been no reconciliation with the regime.

Patriarch Abune Antonios was arrested and deposed by the repressive Eritrean regime after he criticised its human rights record and refused to allow it to interfere in Church affairs. The government installed another patriarch who was not recognised by the wider Orthodox Church, but he died in 2015.

Antonios, now aged 90, was allowed to take part in the mass at St Mary’s Cathedral in the capital, Asmara, but local sources told Christian Solidarity Worldwide (CSW) that he was surrounded by guards and that plain-clothes policeman dissuaded the congregation from taking pictures.

According to CSW, the patriarch’s appearanced followed the publication on the website of the Eritrean Orthodox Church of a letter from its Holy Synod saying the rift caused by his removal from office was over. It published a picture of a ‘reconciliation committee’ comprising the ‘Union of the Monasteries and Church Scholars’, who had participated in a process that had allegedly ended in ‘full reconciliation’.

At the service on Sunday a statement from the reconciliation committee was read. However, Antonios himself has yet to speak out and has previously categorically denied the charges against him.

Continue reading…

______

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: