Posts Tagged ‘እሳት ቃጠሎ’
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 12, 2020
የትናንትናው የበርሚንግሃም ቃጠሎ፤ ዝንጀሮው “ኪንግ ኮንግ” ጥቁሩ ደመና ላይ ይታያል!
ኦሮሞ ሙስሊሞች በብሪታንያ ሁለተኛ አንጋፋና የጂሃድ ዋና ከተማ በ በርሚንግሃም ኢትዮጵያ ውስጥ በክርስቲያኖች ላይ የሚካሄደውን ጀነሳይድ በዚህ መልክ እየደገፉ ነው።
ባለፈው ዓርብ የፍልስጤሞቹ ተራ ነበር። ስጋውያኑ በዳዮች ሃጋራውያን በተበዳዮቹ መንፈሳውያን የሳራ ልጆች ላይ የሚሳለቁበት ወቅት ነው። ለመጮህ አጭር ጊዜ ተሰጥቷቸዋል!
መሀመዳውያን አንድ ነገር ሲቃወሙ ለእኛ ለክርስቲያኖች ተቃራኒውን መልዕክት ነው የሚያስተላልፉልን። ከወደዱን ጠፍተናል፣ ከጠሉን ደግሞ ተባርከናል ማለት ነው። ጤነኞች የእግዚአብሔር ሰዎች ቢሆኑ ኖሮ ወንድሞቻቸው በኢትዮጵያ ክርስቲያኖች ላይ እየፈጸሙት ያሉት አስቃቂ ተግባር አሳዝኗቸውና አሳፍሯቸው ከቤታቸው ለመውጣት ባልደፈሩ ነበር፤ ግን እነዚህ የዲያብሎስ ልጆች ስለሆኑ “ሃፍረት፣ ጸጸት፣ ይሉኝታ፣ ንስሐ” የሚባሉትን ነገሮች ጨርሶ አያውቋቸውም። ወደ ሲዖል ይጠረጉ!
“በክፉ ሰዎች አመጽ ምክንያት ሳይሆን፤ ጥሩ ሰዎች ፀጥ ከማለታቸው የተነሳ ዓለም ብዙ መከራ ይቀበላል።”
“The world suffers a lot, not because of the violence of bad people, but because of the silence of good people.“
👉 ታዲያ በርሚንግሃም የብሪታንያ የጂሃድ ዋና ከተማ የሆነችው እንዴት ነበር?
So How Did Birmingham Become The Jihadi Capital Of Britain?
https://wp.me/piMJL-4Ox
_____________________________________
Like this:
Like Loading...
Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: Anti-Ethiopia, Antichrist spirit, በርሚንግሃም, ብሪታኒያ, ተቃውሞ, እሳት ቃጠሎ, ኦሮሞዎች, ዐቢይ አህመድ, የዲያብሎስ መንፈስ, ግራኝ አህመድ, ፀረ-ክርስቲያን ዘመቻ, Birmingham, Genocide, Jihad, Muslims, Oromosጂሃድ | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 18, 2019
ሰይፉ ፋንታሁን በተማሪዎች መመረዝና በግዮን ሆቴል አዳራሽ መፍረስ ላይ መረጃ ለማቅረብ ሲሞክር ስሰማው፤ “እንዴ ምናልባት ሰውየው እየነቃ ይሆን? ወንጀለኞቹ የአዲስ አበባ ሜዲያዎች እንደሆኑ ለነዋሪው የእንቅልፍ ኪኒን ከመስጠት ሌላ ይህን ስለመሰለ ጉዳይ በጭራሽ አይዘግቡም” የሚል ስሜት ተሰምቶኝ ነበር።
የሰዶምና ገሞራ ውላጆች የዲያብሎስ የግብር ልጆች የሆኑት እነ ግራኝ አብዮትና ታከለ ኡማ ለብዙ ጭካኔ ለተሞላባቸው ድርጊቶች የተዘጋጁና ብቁ መሆናቸውን ተዓምረኛው ዘመነ ዮሐንስ እያሳየን ነው። የኢትዮጵያን ስም አዘውትረው በሚያነሱት አሐዱ 94.3 ኤፍ ኤም በተሰኘዉ ራዲዮ ጣቢያ ላይ ጠላተ ኢትዮጵያ የዋቄዮ–አላህ አርበኞች እያካሄዱ ያሉትን ጂሃድ እንመዝግበው።
የኢትዮጵያን ንብረት ለጠላቶቿ በማስረከብ ላይ ያሉት እነዚህ ወረበሎች እያንዳንዷን የአሠርቱ ቃላት ትዕዛዝን የጣሱ ከሃዲዎች፣ አታላዮች፣ ቀጣፊዎች፣ ሌቦችና ገዳዮች ናቸው። ስለዚህ ሰይፉን ከእነቤተሰቡ ለማቃጠል ቢሞክሩ የሚገርም ነገር አይደለም። እነ ኢንጂነር ስመኘውን በጠራራ ፀሐይ የገደለ ወንጀለኛ ይህን የመሰለ ጽንፈኛ ተግባር አንድም ሌሊት ሳይፈጽም ካደረ ዕረፍት የለውምና። እኅተ ማርያም “አብዮት አህመድ ቀን ሰው ሌሊት አውሬ ነው” ማለቷ ይህን ጽንፈኛ ተግባሩን ይጠቁመናል።
ሌባው ሰርቆ ከመሸሹ በፊት ቶሎ መያዝና ለፍርድ መቅረብ አለበት!
[የዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ ፲፥፲]
“ሌባው ሊሰርቅና ሊያርድ ሊያጠፋም እንጂ ስለ ሌላ አይመጣም”
________________________
Like this:
Like Loading...
Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: ልደታ, ልጆች, ሕፃናት, መርዝ, መኖሪያ ቤት, ሰይፉ ፋንታሁን, ተማሪዎች, ታከለ ኡማ, አብይ አህመድ, አዲስ አበባ, ኢትዮጵያ, እሳት ቃጠሎ, ከንቲባ, የመርዝ ጂሃድ, ግዮን ሆቴል, ፍሬህይወት | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 21, 2019
የፓሪሱ ኖትረ–ዳም ካቴድራል ከደረሰበት የእሳት ቃጠሎ ከተረፉትና ውድ ከሆኑት ጥቂት ቅርሶች መካከል ይህ የ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ስጦታ የሆነው የኢትዮጵያ መስቀል አንዱ ነው።
ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ከ ስልሳ አምስት ዓመታት በፊት፡ እ.ኤ.አ. በ 1954ዓ.ም፡ ወደ ፈረንሳይ በተጓዙ ጊዜ እግረመንገዳቸውን ሰሞኑን በእሳት የወደመውን የፓሪሱን “ኖትረ ዳም” ካቴድራል እና ቤተ–መቅደስ ጎብኝተው በዛውም ለፈረንሳይ አንድ ታላቅ የኢትዮጵያ መስቀል በስጦታ መልክ አበርክተው ነበር።
መስቀሉ የአለም መነጋገሪያ ሆኗል። ይህ ከቃጠሎው የተረፈው የኢትዮጵያ መስቀል አሁን ወደ ታዋቂው ሉቭር ቤተ መዘክር ተወስዷል።
ፈረንሳይ ይኼን ውድና ታላቅ መስቀል በኖትረ–ዳም ቤተ መዘክር አስቀምጣ ለ ስልሳ አምስት ዓመታት ያህልከጎብኚዎች ከፍተኛ ገቢ ታገኝበት ነበር።
ባለፈው ሳምንት ላይ የኖትረ–ዳም ካቴድራል ከነቤተ–መዘክሩ ሲቃጠል መስቀሉ ግን አንዳች ጉዳት ሳያደርስበት ተገኝቷል።
ወገኖቼ፤ ጊዜው እየተቃረበ ነው። የአለም አይኖች ሁሉ ድንቅ፣ ምስጢራዊ፣ የአለም እምብርት፣ የሕይወት ዛፍ እና የገነት መገኛ ወደሆነችው ኢትዮጵያ ይማትራሉ። አለም በአውሎ ነፋስ፣ በጎርፍ፣ በመሬት መንቀጥቀጥና በእሳት ስትናጥ ሁሉም መዳኛና መጠጊያ ወደሆነችው ወደ ኢትዮጵያ ፊቱን ያዞራል። አሁን ለጊዜው በአገራችን ሁሉም ነገር ደፍርሷል፤ ካልደፈረሰ አይጠራምና፡ ግን በቅርብ አገራችን ትጸዳለች፤ ጠላቶቿ ሁሉ አንድ ባንድ ይንበረከካሉ። የኢትዮጵያ ትንሳኤ ሩቅ አይደለም!
ነጠብጣቦቹን ስናገናኝ፦
ፕሬዚደንት ኢማኑኤል ማክሮን – ላሊበላ – ፓሪስ – ኖትረ–ዳም (የእኛ ወይዘሮ )– መስቀል – ስቅለት
በላሊበላ ካባ ለብሰው የነበሩት ማክሮንን እና አህመድ የክርስቶስ ተቃዋሚዎች ናቸው!
መስቀል ኀይላችን፣ ጽንዓችን፣ ቤዛችን፣ የነፍሳችን መዳኛ ነው!
_____________________
Like this:
Like Loading...
Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: ሉቭር, ላሊበላ, መስቀል, ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ, ቤተ-መዘክር, ተዓምር, ኖትረ-ዳም ካቴድራል, እሳት ቃጠሎ, የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ እምነት, ፈረንሳይ, ፓሪስ, ፕሬዚደንት ማክሮን | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 18, 2019
አንዳንድ መረጃዎች እንደሚጠቁሙት፤ ይህ የእሳት ቃጠሎ ሆን ተብሎ እንደተቀሰቀሰ እና፤ ድርጊቱ በፕሬዚደንት ማክሮን፣ ካንዝለር አንጌላ ሜርከል እና ጠቅላይ ሚንስትር ተሪዛ ሜይ አቀነባባሪነት እንዲሁም በ ጳጳስ ፍራንሲስኮ ተባባሪነት ነው የተፈጸመው።
ባለፈው ሣምንት ላይ ተሪዛ ሜይ ወደ በርሊን ከተማ በመጓዝ ከ አንጌላ ሜርከል ጋር ከተገናኘች በኋላ – በፐርጋሞን ሙዚየም (የሰይጣን ዙፋን የሚገኝበት ቦታ ነው) አቅራቢያ ነበር የተሰባሰቡት – ወደ ፓሪስ አምርታ ከሦስተኛው “M” ማክሮን ጋር ተገናኘች። በርሊን የክርስቶስ ተቃዋሚው መቀመጫ ከሆኑት ከተሞች መካከል አንዷ ናት፤ ፖለቲካዊ ዋና ከተማ።
ማክሮን – ሜርከል – ሜይ – ኦባማ – ኢቫንካ
________________________
Like this:
Like Loading...
Posted in Conspiracies, Curiosity, Ethiopia | Tagged: መስዋዕት, ሚሸል ኦባማ, ማክሮን, ሜርከል, ሜይ, ትንሣኤ, ኖትረዳም, ኢ-አማናይነት, ኢቫንካ ትራምፕ, እሳት ቃጠሎ, እስክስታ, ኦሮቶዶክስ, ካቴድራል, ፈረንሳይ, ፍራንሲስኮ, ፓሪስ | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 17, 2019
ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ እንደሆነ ብዙ ሰዎች እየመሰከሩ ነው። ድንቅ ነው። የዛሬዎቹ ከሃዲ ፈረንሳይ አባቶች ይህን ድንቅ ቤተ ክርስቲያን ለጌታችን ክብር ሲሉ ከስምንት መቶ ዓመታት በፊት በስንት ድካምና መስዋዕት ሠሩት። የአሁኑ ተልካሻ ትውልድ ግን ከአውሬነት ነፃ አውጥቶ እየባረከ ፀጋውን የሰጣቸውን ጌታችንን በመተው እንደ ይሁዳ የክህደት ኑሮውን መረጡ። በዚህም ይህን ድንቅ ቤተክርስቲያን ለፀሎት፣ ለመንፈሳዊ ሕይወታቸው እና ለነፍስ ማደሻ በመገልገል ፈንታ ጎብኝዎችን በመጋበዝ የገንዘብ ማምረቻ መሣሪያ አደረጉት።
አዎ! ጌታችን በዚህ እጅግ በጣም አዝኗል፤ ስለዚህ፡ ቤቱ ለእርሱ ሲባል የተሠራ ነውና፤ እርሱ የማይመለክበት ከሆነ “እንግዲያውስ” በማለት እንዲቃጠልና እንዲፈርስ ፈቀደ። ፈረንሳዮች ሙሉ በሙሉ እንዳይፈራርሱ ከፈለጉ በጣም ማልቀስና ወደ ጌታችን መመለስ ይገባቸዋል።
አባቶቻቸው ቤተ ክርስቲያኑን ሠርተው ለመጨረስ ሁለት መቶ አመት ፈጅቶባቸው ነበር፤ ለስምንት መቶ ዓመታት ያህል ብዚ ጦርነቶችን እና የተፈጥሮ አደጋዎችን ምንም ሳይነካ አሳልፏል፤ ዛሬ ግን፡ እውቀት ጨምሯል፣ ቴክኖሎጂው ሁሉ በጣም ተራቅቋል በሚባልበት ዘመን፤ ሕንፃው በሰዓታት ውስጥ ወደመ። በሰሜን ተራሮች ቃጠሎ አገራችን “ውሃ፣ ውሃ!” እንደሚል ሕፃን “ሄሊኮፕተር፣ ሄሊኮፕተር!” በማለት ለመነች፤ “የመጠቅችው” ፈረንሳይ ግን በታላቅ ንብረቷ ላይ የደረስውን እሳት ከበሰተላይ ለማጥፋት አንድም ሄሊኮፕተር መጠቀም አልቻለችም። ዋው! አይገርምምን?!
_________________
Like this:
Like Loading...
Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: መስቀል, ትንሣኤ, ነበልባል, ኖትረዳም, ኢ-አማናይነት, ኢየሱስ ክርስቶስ, እሳት ቃጠሎ, ኦሮቶዶክስ, ካቴድራል, ፈረንሳይ, ፓሪስ | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 16, 2019
በዚህችው በ ኒው ዮርክ ከተማ ከሦስት ዓመታት በፊት፡ በ ኦሮቶዶክስ ዕለተ ትንሳኤ፡ ታሪካዊው የቅዱስ ሳቫ የሰርቢያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ሕንፃ የእሳት አደጋ ሰለባ ሆኖ ነበር፤ በዚሁ ዕለት በ ፬ የኦርቶዶክስ ዓብያተክርስቲያናት ላይ በመላው ዓለም ጥቃት ደርሶ እንደነበር በጦማሬ ላይ አውስቼው ነበር።
__________________
Like this:
Like Loading...
Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: መስቀል, ሰርቢያ ኦሮቶዶክስ, ቅዱስ ዮሐንስ, ትንሣኤ, ኖትረዳም, አሜሪካ, እሳት ቃጠሎ, ኦሮቶዶክስ, ካቴድራል, ካቶሊክ, ፈረንሳይ | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 16, 2019
በኖትረ–ዳም ካቴድራል የተቀስቀሰው እሳት በቁጥጥር ሥር ከዋለ በኋል ሕንፃ ውስጥ እሳት አጥፊዎች ሲገቡ መስቀሉ ምንም ሳይሆን እና ሳይቃጠል ኃይለኛ ብርሃን አንጸባርቆ የታያቸው መስቀሉ ነበር። ይህ ትልቅ ምልክት ነው፣ ለመስቀሉ ጠላቶችም ማስጠንቀቂያ ነው። ዲያብሎስ ጠላት ይፈር፣ ቅጥል ይበል!
በጣም ድንቅ ነው! ይህ ሁሉ ነገር በሥላሴ ዕለት ነው የተፈጸመው፤ የፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ ሴት ልጅ ቅድስት ሥላሴን በጎበኝበት ዕለት።
በሌላ በኩል ደግሞ፤ ቢቢሲ በቀጥታ ሲያስተላለፍ ነበረው የቪዲዮ ምስል፡ ሰማዩ ላይ ነጭ ቀለም ያለውን መስቀሉን እሳቱ በፈጠረው ጥቁር ጭስ መካከል ጎልቶ ያሳየናል።
እንዴት ደስ ይላል! ተመስገን አምላካችን!
__________________
Like this:
Like Loading...
Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: ላሊበላ, መስቀል, ሰማይ, ኖትረዳም, አብይ አህመድ, እሳት ቃጠሎ, ካቴድራል, ጭስ, ፈረንሳይ, ፕሬዚደንት ማክሮን | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 16, 2019
ኒው ስዊክ እንደዘገበው ከሆነ በአላክሳ መስጊድ ውስጥ ነው እሳቱ የተቀሰቀሰው፤ ጉዳት ግን አልደረሰበትም። እንግዲህ አላህ እና አጋንንቱ የፓሪሱን ካቴድራል መውደም በሺሻ እያከበሩ ሳይሆን አይቀርም። በማህበራዊ ሜዲያ ብዙ ሙስሊሞች ሲደሰቱ፣ ሲስቁና ሲያፌዙ ማንበብና መስማት ይቻላል።
የፓሪሱ ካቴድራል ቃጠሎ ሆን ተብሎ እንደተቀሰቀሰ አንዳንድ የትዊተር ምንጮች ይናገራሉ። ከሦስት ዓመታት በፊት የኖትረ–ዳም ካቴድራልን በቦምብ ልታፈነዳ የነበረችው ሙስሊም ባለፈው ዓርብ ዕለት የስምንት ዓመት እስራት ፍርድ ተሰጥቷት ነበር።
የሚያሳዝን ዘመን ላይ ደርሰናል። አምላክ–አልባ የሆነ ኑሮ የሚያካሂዱት ፈረንሳዮች ከዚህ የባሰ እሳት እንደሚመጣባቸው ነው የካቴድራሉ ቃጠሎ የሚጠቁመን።
ጦርነቱ በምዕራቡ ኢ–አማንያን እና በሙስሊሞች መካከል ነው የሚሆነው – የሉሲፈር ልጆች እርስበርስ ይባላሉ ማለት ነው – አላርፍ ያሉት ሙስሊሞች እራሳቸው በሚቀሰቅሱት እሳት የሚለበለቡበት ዘመን እየመጣ ነው።
በነገራችን ላይ በዚህ የኢየሩሳሌም መስጊድ እና በመካ ጥቁር ድንጋይ መካከል ያለው ርቅት በትክክል 666 የባሕር ጉዞ ማይሎች ነው።
__________________
Like this:
Like Loading...
Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: ላሊበላ, ኖትረዳም, አላክሳ መስጊድ, አብይ አህመድ, ኢየርሳሌም, እሳት ቃጠሎ, ካቴድራል, ፈርንሳይ, ፕሬዚደንት ማክሮን | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 15, 2019
በጣም የምያሳዝን ነገር ነው፤ ይህ ፈረንሳይ ውስጥ በጎብኝዎች ብዛት የመጀመሪያውን ቦታ የያዘ ታሪካዊ ቦታ ነው። በስምንት መቶ ዓመት ታሪኩ ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ ነው የእሳት አደጋ ሰለባ ሲሆን፤ እጅግ ያሳዝናል፤ የአንድ ሺህ ዓመት ታሪክ ያለው የፈረንሳውያን ብሔራዊ ማንነትና ኩራት በአንድ ሰዓት ዕልም ብሎ ጠፋ፡ ዋው!
ነገር ግን፤ በአገራችን ተንኮል ሲሠሩ በእነርሱ ላይ የፍርድ እሳት ይዘንብባቸዋል። የሰሜን ተራሮች ቃጠሎ ከሰማይ ይታያል። ባለፈው ወር ላይ ሰዶማዊው የፈረንሳይ ፕሬዚደንት ማክሮን ከ ዶ/ር አህመድ ጋር ሆኖ ላሊበላን አላግባብ ረግጦ ነበር። “ላሊበላን እናድሰው” ብለው ነበር፤ ግን ጉዳዩ ተንኮል እንዳለበት የላሊበላን ድንቅ ዓብያተክርስቲያናት እንዲሠሩ አባቶችን እና መላዕክቱን ያዘዘው ኃያሉ እግዚአብሔር ያውቃል። እስኪ ይታይን፤ ወገኖቼ፤ በጣም ብርቅ የሆነውን እና በጎብኝዎች ዘንድ የመጀመሪያውን ቦታ የያዘውን ላሊበላ ንብረታችንን በእድሳት መልክ ሲተናኮሉ የራሳቸው አንደኛ ቱሪስት ሳቢ ካቴድራል ተቃጠለ። ሆኖም፡ በተለይ በእነርሱ ፋሲካ ቅዱስ ሣምንት ይህ አደጋ መከሰቱ እጅግ በጣም አሳዛኝና አጠራጣሪም ነው። የመሀመድ አርበኞች ይህን ካቴድራል እናፈርሰዋለን በማለት ደጋግመው ይዝቱ ነበር።
ያም ሆነ ይህ፡ በላሊበላ ቅዱስ አማኑኤል ቤተክርስቲያን ያላግባብ ካባውን ለብሰው የነበሩት ፕሬዚደንት አማኑኤል ማክሮን እና ዶ/ር አብይ አህመድ ለራሳቸውም ለአገሮቻቸውም መጥፎ ዕድልን ይዘው መጥተዋል።
“ማክሮን በላሊበላ ካባ ለብሶ በተመለስ ማግስት ፓሪስ በተቃዋሚዎቹ ጋየች | የድል ሐውልት ላይ አውሬው ታየ”
ሰዶማዊው ማክሮን ላሊበላን አርክሶ ከተመለስ በኋላ ፲፪ የፈረንሳይ ዓብያተክርስቲያናት ላይ ክፉኛ ጥቃት ደርሶባቸዋል
በሚለው ቪዲዮ ላይ ይህን ጽፌን ነበር፦
ፕሬዚደንት ማክሮን ከአጋሩ ጠ/ሚንስትር ግራኝ አህመድ ጋር በመሆን ወደ ላሊበላ ሄደው ቅዱስ ዓብያተክርስቲያናቶቻንን አርክሰዋል። የሚገርመው ደግሞ፤ የራሱን አገር ዓብያተክርስቲያናት በአግባቡ መንከባከብና መጠበቅ ያልቻለው አማኑኤል ማክሮን የላሊበላ ዓብያተክርስቲያናትን “ለማደስ ቃል ገብቷል” መባሉ ነው።
በክርስቶስ ተቃዋሚዎቹ አማኑኤል ማክሮን እና አብይ አህመድ ላይ መዓት በመምጣት ላይ ነው። የለበሱት ካባ መዘዝ? እነዚህን ሁለት የኢትዮጵያ ጠላቶች ካባዎቹ አቦዝነዋቸው (deactivate) ይሆን?“
የሚገርም ነው፤ ከጥቂት ዓመታት በፊት እዚህ በእድሳት ላይ ከነበረው ካቴድራል ፊት ለፊት ቁጭ ብዬ አጠገቤ የነበርችው ሕፃን አሜሪካዊት እናቷን እንዲህ ብላ ስትጠይቃት መስማቴን አስታውሰዋለሁ፦
“ማሚ እነዚያ ሰዎች እዚያ ሕንፃ ላይ ምን እያደረጉ ነው?” እናትየዋም፦ “ቀለም እየቀቡት ነው፤ ዛሬ ቀብተው ከጨረሱ በኋላ ነገር ተመልሶ ጥቀርሻ ይሆናል” አለቻት፤ የአየር ብክለቱን ለመጠቆም።
__________________
Like this:
Like Loading...
Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: ላሊበላ, ኖትረዳም, አብይ አህመድ, እሳት ቃጠሎ, ካቴድራል, ፈርንሳይ, ፕሬዚደንት ማክሮን | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 4, 2019
በሻሸመኔ እና ሆሳዕና (ስሟ እስካሁን አልተቀየርም?) መካከል በምትገኛዋ በ ሀላባ ከተማ ነው ይህ አሳዛኝ ጂሃዳዊ ጥቃት የተፈጸመው። ገዠራ እና ዱላዎች የያዙ የመሀምድ አርበኞች “አላህ ስናክ ባር!“ እያሉ በመጮኽ ፕሮቴስታንቶቹን ለማጥቃት እንደ ዱር አራዊት ግር ብለው ሲሮጡ ቪዲዮው ላይ ይታያሉ። ይህ ጥቃት ቅድመ ዝግጅት የተደረገበትና በደንብ የተቀነባበረም እንደሆነ ታዛቢዎች ይናገራሉ። ከጥቃቱ ከሳምንት ቀደም ብሎ ሙስሊሞች በብዛት በሚኖሩባት በ ሀላባ ከተማ ብዛት ያላቸው ጂሃዲስቶች ልዩ ጉባኤ ማካሄዳቸው ተገልጧል። ፖሊሶችም በቸልተኝነታቸው የጥቃቱ ተባባሪዎች እንደሆኑ በተጨማሪ ተጠቁሟል።
_________
Like this:
Like Loading...
Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: ሀላባ, ሙስሊሞች, ኢትዮጵያ, እሳት ቃጠሎ, ጂሃድ, ጥላቻ, ፕሮቴስታንት ቸርቾች, Church Fire, Halaba Kulito, Islamic Hatred, Jihad, Muslims, Southern Ethiopia | Leave a Comment »