አንቺ ብትሆኚስ?
በመላው ዓለም ሰው ሁሉ ከቤቱ እንዳይወጣ በሚታዘዝበት በዘመነ ኮሮና፤ የሉሲፈራውያኑ ቅጥረኞች እነ ግራኝ አብዮት አህመድ ወንዱን በመትረየስ ሴቱን በስደት ከትግራይ ምድር ለማጥፋትና አክሱም ጽዮንን ለመውረስ ፋሺስታዊ ዘመቻ በማካሄድ ላይ ናቸው። የዘር ማጥፋት ዘመቻ ይህን ይመስላል።
እናንተ የዲያብሎስ የግብር ልጆች፤ እንግዲህ እነዚህ ምስኪን ወገኖቻችን አልመጡባችሁ! “ይህ የኔ ነው፣ ያ የኔ ነው! አምጡ! ከዚህ ውጡ! ሁሉም ኬኛ!” እያሉ አላፈናቀሏችሁ! አልገደሏችሁ! ታዲያ አሁን |የህዝብ ቁጥር ቀንሱ!” የሚለውን የሉሲፈራውያኑን ትዕዛዝ ተቀብላችሁ በወንድማማቾች መካከል ጠብ ለመዝራትና አገር ለማፍረስ በማሰብ፣ እግዚአብሔር በሰጣቸው ትንሽ ግዛት በሰላም የሚኖሩትን ድሆች ይህን ያህል ማወክ፣ ማሸበር፣ መዋጋትና ማጥፋት ከፍተኛ ወንጀልና ገዳይ ኃጢአት መሆኑን አታውቁምን? ዋ! ወዮላችሁ! ይህ ለታሪክ ይቀመጣል።
_______________________