Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • April 2023
    M T W T F S S
     12
    3456789
    10111213141516
    17181920212223
    24252627282930
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘እርዳታ ሰጪዎች’

ቢጫ ወባ ብዙ ኢትዮጵያውያንን ገደለ | የእኅተ ማርያም ማስጠንቀቂያ ይህ ይሆን?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 7, 2018

አዎ! ብዙ የተጠነሰሰልን ነገር አለ! ይህ መጀመሪያው ነው፤ እነርሱ “ቢጫ ወባ ነው” ይሉታል።

እኅተ ማርያም ያቀረባቸው ሦስት ምልክቶች፦

  • + ዓይናችሁ ደም ይመስላል

  • + ጥፍራችሁ ወደ ቢጫነት ይቀየራል

  • + እንደ ሳሙና አረፋ ነገር ያስቀምጣችኋል

የዓለም የጤና ድርጅት መግለጫ፡ በሽታዉ በወላይታ አስቀድሞ በመነሳቱ ወደ መላው ኢትዮጵያ እንዳይዛመት ለመከላከል ነዉ ክትባቱን የመስጠቱ ዘመቻ የተጀመረዉ፤ ይለናል። በ ዶ/ር ቴዎድሮስ አድሃኖም የሚመራው ይህ የዓለም የጤና ድርጅት መንግሥታዊ ካልሆኑ ግብረ ሰናይ ድርጅቶች ጋር በመተባበር የቢጫ ወባ ክትባት ዘመቻ በኢትዮጵያ ለማካሄድ ተዘጋጅቷል።  “የኢትዮጵያ ሕፃናት መከተብ አለባቸው፡ ይለናል ድርጅቱ።

አሁን 1.5 ሚሊየን የሚሆኑ የክትባት መርፌዎች ወደ ኢትዮጵያ ተልከዋል።

የአሜሪካው መከላከያ ሚንስትር፡ ፔንታጎን “አይፈለጉም” የሚላቸውን ሕዝቦች ለመዋጋት መርዛማ ትንኞችን ከላብራቶሪ ቀምሞ በማውጣት ላይ በሚገኝበት በእዚህ ዘመን፡ ክትባቱ የቢጫ ወባን ብቻ ለመከላከል የተዘጋጀ እንደማይሆን አሁን የታወቀ ነው።

ችግርምላሽ መፍትሔ / “Problem – Reaction – Solution” ብሎታል፡ ተንኮለኛው ፈላስፋ ጆርጅ ሄገል።

ደጋግሜ የምናገረው ነው፤ ዶ/ር አድሃኖምን የመረጡት ያለ ምክኒያት አይደለም። /ር ቴዎድሮስ አድሃኖምን የአለም ጤና ድርጅት ሃላፊ አርገው መሾማቸው በተለይ በኢትዮጵያውያን ላይ ያዘጋጁት ተንኮል ስላለ ነው።

ልክ ኡጋንዳዊቷን ወ/ሮ ዊኒ ቢያኒያምን የ “ኦክስፋም” መሪ (የዊኒ ማንዴላን ስም ይዛለች) አድርገው እንደሾሟት፤ ሊቀ ጳጳሳት ዴስሞንድ ቱቱን የዚሁ ድርጅት ልዩ አምባሳደር አድርገው እንደመረጧቸው፣ ወይም ኮፊ አናንን የተባበሩት መንግሥታት ዋና ጸሐፊ እንደመረጧቸው፤ ዶ/ቴዎድሮስ አድሃኖምን የአለም ጤና ድርጅት ሃላፊ አድርገው መሾማቸው ያለምክኒያት እንደማይሆን መጠራጠር ግድ ነው።

______

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

በጥቁር ሕዝቦች ላይ ያነጣጠረው ‘ኢቦላ’ እንደገና አገርሽቷል | ዶ/ር ቴዎድሮስን ያለምክኒያት መርጠዋቸዋልን?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 18, 2018

ይህ መታየት ያለበት ቪዲዮ የሚያሳየን አረመኔዎቹ የምዕራቡ ዓለም “ሊቃውንት” እና ባለ ሃብቶች፡ አፍሪቃውያኑን እርስ በርስ በጦርነት ከማባላት አልፈው የአፍሪቃን ሕዝብ ቁጥር ለመቀነስ ኢቦላን፣ ኤች አይ ቪንና የመሳሰሉትን ቫይረሶች ላብራቶሪ ውስጥ ቀምመው እንዳሰራጯቸው ነው።

በዚህ ሳምንት ላይ ኢትዮጵያ ከፍተኛ የኢቦላ ቫይረስ ማስጠንቀቂያ ሰጥታለች።

ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ የኢቦላ ቫይረስ እንደገና አገርሸቷል። ነገር ግን በሽታው መቼ እና እንዴት በድጋሚ ሊከሰት እንደቻለ የሚታወቅ ነገር የለም፤ ሁሉም ነገር “ድብቅ” ነው

የተጋረጠውን አደጋ እንዴት መከላከል ይቻል ይሆን?

በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ሰሜን ምዕራብ አካባቢ የምትገኘው ቢኮሮ ከተማ የታየው የቫይረሱ ማገርሸት ከዚህ ቀድሞ የተከሰተውንና በምዕራብ አፍሪካ አስራ አንድ ሺህ ሰዎች ህይወት መቀጠፍን እንዲሁም ሃያ ስምንት ሺህ ሰዎች በቫይረሱ የተያዙበትን አስደንጋጭና አስፈሪ ጊዜ ያስታውሰናል።

ትናንትና ሚሊየን ሰው በሚኖርባት የኮንጎ ከተማ ቫይረሱ መዛመቱ ተወስቷል።

ልክ በዚህ ሰሞን ከዓመት በፊት /ር ቴዎድሮስ አድሃኖምን የአለም ጤና ድርጅት ሃላፊ አርገው መሾማቸው በአፍሪቃውያን ላይ ያዘጋጁት ተንኮል ስላለ ነው። ለምሳሌ፡ የ ዶ/ር ዴዎድሮስን መመረጥ ቶሎ ብለው ካወደሱት ቡድኖች መካከል ለህጋዊ ፅንስ የማስወረድ መብት ጠበቃ የቆሙ ድርጅቶች ይገኙበታል።

ይህን መረጃ እንመልከት፦

በሌላ በኩል፡ አውሮፕላኖች እንደ ኢቦላ የመሳሰሉ ቫይረሶችን በፈጠነ መልክ ለማሰራጨት አስተዋጽኦ ያበረክታሉ የሚለውን መረጃ ሳነብ፡ የታየኝ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ነው። ሁሌ የምጠይቀው፡ ከጥንት ጀምሮ፣ በማንኛውም የኢትዮጵያ መንግስታዊ መስተዳደር የኢትዮጵያ አየር መንገድ ያለምንም ተንኮልና መሰናክል እንዲያድግና እንዲስፋፋ መደረጉ ከምን የመጣ ይሆን? የሚለው ጥያቄ ነው።

ይህን መረጃ እንመልከት፦

______

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Health | Tagged: , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የ Oxfam ቅሌት | ከሄይቲ ህፃናት ጋር ፆታዊ ብልግናን በመፈጸሙ ከሥራ የተባረረውን ሠራተኛ ኦክስፋም ኢትዮጵያ ቀጠረው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 9, 2018

እርዳታ ሰጪ ነኝ” የሚለው እንግሊዛዊው ድርጅት ኦክስፋም/ Oxfam በአገሮቻችን ሲፈጽም የነበረው ስውር ተግባሩ አሁን እየተጋለጠበት ነው። በጣም የሚደንቅ ነው፤ በሄይቲ ደሴት አሳፋሪ የሆኑ ወሲባዊ ድርጊቶችን ሲፈጽም የነበረው የኦክስፋም ሠራተኛ በዚህ ቅሌት ከሥራው ከተባረረ ከጥቂት ቀናት በኋላ ወደ ኢትዮጵያ ተልኮ ህፃናቶቻችንን እንዲተናኮል በር ተከፍቶለት ነበር። ከጥቂት ሳምንታት በፊት ኡጋንዳዊቷ የኦክስፋም ዋና አስተዳዳሪ ከስልጣኗ እንድትወርድ ተገዳ ነበር።

ሉሲፈራውያኑ አገሮቻችንን ለመተናኮል የእኛኑ ሰዎች ስልጣን ላይ ያስቀምጣሉ፦

ልክ ኡጋንዳዊቷን ወ/ሮ ዊኒ ቢያኒያምን የኦክስፋም መሪ (የዊኒ ማንዴላን ስም ይዛለች) አድርገው እንደሾሟት፤ ሊቀ ጳጳሳት ዴስሞንድ ቱቱን ልዩ አምባሳደር አድርገው እንደመረጧቸው፤ ዶ/ቴድሮስ አድሃኖምን የአለም ጤና ድርጅት ሃላፊ አድርገው መሾማቸው ያለምክኒያት እንደማይሆን መጠራጠር ግድ ነው። በሮበርት ሙጋቤን በመምረጥ ለዓለም አቀፉ ማሕበረሰብ ሊያስተዋውቋቸው ሞክረው ነበር። እነዚህ አረመኔዎች የአለማችን ገዢዎች ዓላማቸው የህዝብ ቁጥር ቅነሳ፡ በተለይ የክርስቲያን ህዝብ ቅነሳ፡ መሆኑን እያየነው ነው።

የህዝባችንን ቁጥር ለመቀነስ፡ ውሃችን፣ አየራችንንና ምግቦቻችንን ለዘመናት ሲበክሉ ቆይተዋል፤ አሁን ደግሞ ወሊድ መከላከያዎችን፣ ህፃናት ማስወረጃ ቅመሞችን እንዲሁም በሽታዎችን ይዘው መጥተውብናል። በማደጋስካርና ምስራቅ አፍሪቃ በቅርቡ ተቀስቅሶ የነበረው “ወረርሽኝ በሽታ” ያቀዱለትን

ያህል ጥፋት አላመጣላቸውም። በዚህ ሳምንት “ኢቦላ” እንደገና ተመልሶ መጥቷል ተብሏል። በመጪዎቹ ዓመታት በአገሮቻችን የተለያዩ ህይወት ቀጣፊ የበሽታ ዓይነቶችን በላብራቶሪ እየቀመሙ ወደ አገሮቻችን ያስገባሉ፤ ይህ አሁን ድብቅ ነገር ሊሆንብን አይችልም። ለዚህም ዲያብሎሳዊ ተግባራቸው የእኛኑ ሰዎች መርጠው የኃላፊነት” ቦታዎች ላይ ያስቀምጣሉ። የግብጹን ቦትሮስ ጋሊን እና ጋናውን ኮፊ አናንን የተባበሩት መንግስታት ዋና \ጸሐፊዎች አድርገው በመረጧቸው ማግስት ነበር ኤርትራ ከእናቷ የተገነጠለችው፣ የባደሜ ጦርነት የተቀሰቀሰው፣ የሩዋንዳ፣ የሱዳን እና እስካሁን ድረስ የቀጠለው የኮንጎ እልቂቶች የተከሰቱት።

በመጨረሻ ለዚህ ሁሉ ዕልቂት ተጠያቂዎቹ እኛው እራሳችን እንደሆንን ከሳሹ ሰይጣን ባሽሙር ይነግረናል።

ባራክ ሁሴን ኦባማን ከመረጡት በኋላ ነበር “ጥቁሮች” እና ክርስቲያኖች ለአስከፊ ዘረኝነትና ለከፍተኛ እልቂት የተጋለጡት። ጋቦን፣ ናይጀሪያና ደቡብ አፍሪቃን ያልተባበሩት መንግሥታት ጸጥታው ምክር ቤት አባል እንዲሆኑ በመረጧቸው ማግስት ነበር ኮሎኔል ቀጣፊን የገደሏቸውና ሊብያንም የሙስሊም ሽብር ፈጣሪዎችና የ”ሂጂራ” ስደተኞች መናኽሪያ ለመሆን ያበቋት። ሁሉም በአጋጣሚ አይደለም።

ወስላታው ኦባማ በአሜሪካ ላይ ያመጣውን መዘዝ አሁን የምናየው ነው፤ ትናንትና የወጣ አንድ መረጃ እንደሚናገረው 62% የሚሆኑት ወይም 96ሚሊየን የሚደርሱት አሜሪካውያን ስራ አጦች ወይም ስራ ፈላጊዎች ናቸው። በአፍጋኒስታን ብቻ የሚከሰከሰው ብዙ ትሪሊየን ዶላር እነዚህ አሜሪካውያንን ለሺህ ዓመት ሊቀልብ የሚችል ነበር። ኦባማ ለአሜሪካ የተላከ መቅሰፍት ነው። ተጠያቂ የሚሆኑት ግን የርሱን ቆዳ ቀለም የተቀቡት ጥቁሮች ናቸው፤ “ውሻውን መጥፎ ስም ሰጥተህ ግደለው!“ እንዲሉ።

ሉሲፈራውያኑ ጊዚያቸው እያለቀ ነው፡ ወደ እሳት መወርወሪያቸው ተቃርቧል!

______

Posted in Conspiracies, Ethiopia | Tagged: , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ከ30 ዓመታት በፊት የኢትዮጵያ ህፃናትን “በመርዳት” ዝናን ያተረፈው ካናዳዊ፡ በህፃናት ደፈራ ቅሌት ታሠረ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 18, 2018

ፒተር ዳልጊሽ ይባላል፡ የ 60 ዓመድ ዕድሜ ያለው ካናዳዊ ነው። እ..አ በ1984 .ም በኢትዮጵያ ደርሶ በነበረው ድርቅ ሳቢያ ሕፃናትን ለመርዳት ዝግጁነቱን በማሳየቱ ነበር በመላው ዓለም ዝናን ያተረፈው። በዓለም አንጋፋ የሆነውን የእርዳታ ሰጪ ድርጅት ያቋቋመው ይህ ግለሰብ በኔፓል አገር ነው አሁን የታሠረው።

ለአጭር ጊዜም ቢሆነ በአሁኑ ሰዓት ዓለምን እየገዙ ያሉት ህፃናት ደፋሪዎችና ሰዶማውያን ናቸው፤ ሁሉም አንድ በአንድ መጋለጣቸው አይቀርም! አየን አይደልም ሚሊየን ሙስሊም ስደተኞችን ወደ አገሮቻቸው ለምን እንደሚያስገቡ? እነ አንጀሊና ጆሊም ከኢትዮጵያ ዛሃራ አሊን መምረጧ ያለምክኒያት አልነበረም።

ህፃናቶቻችንን የእግዚአብሔር መላእክት ይጠብቁልን!


Founder Of One Of The Largest Children’s Charities In The World, Arrested For Pedophilia


World Renowned Humanitarian Peter Dalglish Arrested on Suspicion of Pedophilia

In what is becoming an all too familiar story, another charity worker has been arrested in connection with child sexual abuse.

On April 8th, world renown Canadian humanitarian Peter Dalglish was arrested in Nepal on suspicion of pedophilia.

Police in Nepal have arrested Peter Dalglish, a high-profile Canadian humanitarian worker with connections to Halifax.

Newsweek is among media sources saying the arrest is in relation to a child sex investigation.

The 60-year-old man is in custody where police are questioning him.

Peter Dalglish, a high-profile Canadian humanitarian worker with connections to Halifax, has been arrested in Nepal in connection with a child sex investigation. (File photo)

The Department of Global Affairs in Ottawa has confirmed that a Canadian national has been arrested and detained in the country, but has offered few details.

Dalglish made a name for himself 30 years ago when he worked to help starving children in Ethiopia, which led to stints with the United Nations in Africa and in the Middle East.

He also helped found the charity, Street Kids International.

His efforts centered on the poor and children affected by war.

Dalglish spent a lot of time in the Maritimes over the years and was closely associated with Dalhousie University, where he earned a law degree.

In 2008, his alma mater awarded him an honorary degree for “his visionary work helping children around the world.”

Last year, Dalglish was appointed to the Order of Canada for his efforts to alleviate child poverty worldwide.

According to media reports in Nepal, including the Kathmandu Post, police had been watching Dalglish’s activities for the past several weeks.

Nepal is also where Nova Scotia businessman Fenwick MacIntosh is serving a prison sentence for his conviction for sexually assaulting children.

Source

______

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: