Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • April 2023
    M T W T F S S
     12
    3456789
    10111213141516
    17181920212223
    24252627282930
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘እርኩስ እስልምና’

የግብጽ ቤተክርስቲያንን እንዲጠብቅ የተላከው ሙስሊም ፖሊስ ክርስቲያኖቹን ገደለ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 19, 2018

ከካይሮ በስተደቡብ፡ በሚኒያ አውራጃ ለተገደሉት ክርስቲያን አባትና ልጅ የተዘጋጀው ሌላ እንባ አስወራጅ የቀብር ስነሥርዓት

በግብጽ መንግስት አበረታችነት በየሳምንቱ ተመሳሳይ በደል እና ግድያ በኮፕት ወገኖቻችን ላይ ይካሄዳል፤ የመሀመዳውያኑ ወዳጅ የሆነው ሉሲፈራውያኑ ዓለም ፊቱን አዙሯል፣ ሜዲያዎች የፌንጣ ድምጽ እንኳን አያሰሙም፣ ክርስቲያን ነን የሚሉት የቡና፣ ጥምባሆና፣ ጫት ሱስ ባሪያዎች ከእምነት ወንድሞቻቸው እና እህቶቻቸው ጋር አብረው እንደመቆም ለደመነፍስ አጥፊዎቹ መሀመዳውያን ጠበቃ ሆነው ሲሟገቱላቸው ይሰማሉ። እስኪ መቼ ነው የኢትዮጵያ ሜዲያ “ግብጻውያን ክርስቲያኖች በሙስሊሞች ተገደሉ!„ “ቱርክ በሶርያ እና አረመን ክርስቲያኖች ላይ ጭፍጨፋ አካሄደች” የሚሉ ርዕሶችን የያዘ ዜና አቅርቦ የሚያውቀው? ለሶርያ እና ለምያንማር ሙስሊሞች ግን ተቆርቆሪዎች ሆነው በተገኘው አጋጣሚ ሁሉ በሰፊው ሲለፍፉ ይሰማሉ። ግብዞች!

ለእነዚህ አረመኔ የዲያብሎስ ልጆች መልሱን መስጠት የምትችለው ኢትዮጵያ ብቻ ነበረች። የቀደሙት አባቶቻችን፦ “ዋ! ክርስቲያን ወንድሞቻችንና እህቶቻችንን ትነኩ እና ወዮላችሁ አባይን እንገድበዋለን፣ በአጻፋውም ኢትዮጵያ ያሉትን ሙስሊሞች እንበድላቸዋልን” በማለት መሀመዳውያኑን ሲያስፈራሯቸው ክርስቲያኖች ሰላም ያገኙ ነበር፣ አብያተክርስቲያናት ወዲያው እንዲሰሩ ይፈቀድላቸው ነበር።

የአሁኖቹ መሪዎቻችን ግን አላስፈላጊ ለግብጻውያኑ በማጎብደድ “አትፍሩ፣ ግድቡ መቼም አያልቅም፣ ሙስሊሞቹን አይሻንና ካዲጃንም ስልጣን ላይ እናስቀምጣቸዋለን፣ የሠራዊታችን መሪዎች እናደርጋቸዋለን፡ አይዞን!” ይሏቸዋል። በዚህም የተበረታቱት ግብጻውያን ሙስሊሞች ኮፕት ክርስቲያን ወገኖቻችንን ይጨፈጭፋሉ፣ አብያተክርስትያናቶቻቸውን ያፈራርሱባቸዋል። በአገራችንም ሳይቀር ተመሳሳይ ድርጊት እንዲጀምሩ አደፋፍሯቸዋል።

በዚህ የገና በዓል ሰሞን ክርስቲያኖች በጥሞና ሊያተኩሩበት የሚገባ ጉዳይ፡ ቱርክ ጥንታውያን ክርስቲያን ወንድሞቻችን እና እህቶቻችን በሆኑት አርመኖች እና ሶርያውያን ላይ የመጨረሻውን የጭፍጨፋ ዘመቻ ለማካሄድ እየተዘጋጀች መሆኑ ነው። ያው በዛሬው ዕለት አሜሪካ ወታደሮቿን ከሶርያ እንደምታወጣ አስታውቃለች። ይህ ማለት ክርስቲያኖች በተከማቹበት የሰሜኑ የሶሪያ ክፍል ለፀረክርስቶሷ ቱርክ ሠራዊት በሩ ተከፈተ ማለት ነው። ከዚያ በኋላ ዘመቻው ወደ እናት ኢትዮጵያ እንደሚያመራ አንጠራጠር። የፀረክርስቶሱ ሠራዊት እንደ አገራችን ተራራማ የሆነ መልክዐምድር ባላት በአፍጋኒስታን ለ18 ዓመታት በመለማመድ ላይ ይገኛሉ።

[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፵፬፥፩፡፯]

አቤቱ፥ በጆሮአችን ሰማን፥ አባቶቻችንም በዘመናቸው በቀድሞ ዘመን የሠራኸውን ሥራ ነገሩን።

እጅህ አሕዛብን አጠፋች፥ እነርሱንም ተከልህ፤ አሕዛብን ሣቀይኻቸው አሳደድኻቸውም።

በሰይፋቸው ምድርን አልወረሱም ክንዳቸውም አላዳናቸው፤ ቀኝህና ክንድህ የፊትህም ብርሃን ነው እንጂ ወድደሃቸዋልና።

አምላኬና ንጉሤ አንተ ነህ፤ ለያዕቆብ መድኃኒትንህ እዘዝ።

በአንተ ጠላቶቻችንን እንወጋቸዋለን፥ በስምህም በላያችን የቆሙትን እናዋርዳቸዋለን።

በቀስቴ የምታመን አይደለሁምና፥ ሰይፌም አያድነኝምና፤

አንተ ግን ከጠላቶቻችን አዳንኸን፥ የሚጠሉንንም አሳፈርሃቸው።

______

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የግብጽ መሀመዳውያን “አላህ ዋክባር!” እያሉ በመጮህ ኮፕት ወገኖቻችንን ከቤተክርስቲያናቸው አስወጧቸው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 14, 2018

በቅዳሴ ሥነ ስርዓት ላይ ተገኝተው የነበሩትን ክርስቲያን ወንድሞቻችን እና እህቶቻችንን ፀሎታቸውን አቋርጠው እንዲወጡ አስገደዷቸው። ቪዲዮው ላይ እንደሚታየው ኮፕቶቹ መንገድ ላይ ሆነው ብሶታቸውን በሰላማዊ ቁጣ ለእግዚአብሔር ሲያቀርቡ ይሰማሉ።

አስቡት በተገላቢጦሽ አዲስ አበባ ላይ ክርስቲያኖች ሙስሊሞቹን ከአዳዲሶቹ መስጊዶች እንዲህ ቢያደርጓቸው ደካሞቹ ሙስሊሞች ምን ልያደርጉ እንደሚችሉ።

ሁለት ሺህ አምስት መቶ የሚሆኑት የቆርሁም አልረሃብ መንደር ክርስቲያኖች እስካሁን አንድም ቤተክርስቲያን የላቸውም፤ ቅዳሴ በየቤታቸው ነበር የሚያደርጉት፤ አሁን አንድ የቤተክርስቲያን ሕንፃ እንዲሠሩ ቢፈቅድላቸው ያው የአካባቢው መሀመዳውያኑ ወረሯቸው።

ቆሻሾች! ክፉ የሰይጣን አምልኮት እስላም!


CHRISTIANITY CRACKDOWN: Church ATTACKED by mob – ‘It happens every day’

A CHRISTIAN church in Egypt was forced to close on Sunday after an attack by Islamic extremists.


Christians at the church in Koum Al-Raheb prayed on the street following the attack. The place of worship is one of many that have fallen victim to attacks from Islamic extremists, as they believe the church is not part of the Islamic country. Anti-persecution charity International Christian Concern (ICC) learned about the attack and said the church in Koum Al-Raheb recently opened a new building which serves 2,500 Coptic Christians.

To Islamic cheers of “Allahu Akbar”, literally Allah is the Greatest, groups of Muslim villagers had on Monday 10 December, waged attacks against the houses of the Copts in the village of Kom al-Raheb, pelting them with stones and thumping at doors and windows.

They were livid that the Copts had a day earlier, Sunday 9 December, opened a new church building and celebrated Holy Mass inside. The police arrived and demanded immediate closure of the unlicensed church. The Copts persuaded the police to wait for Mass to conclude before closing the building, which they did and confiscated its keys.

Monday morning, local government employees arrived to the church to cut off water and electricity from the building through removing the electricity and water meters, a standard measure taken against unlicensed buildings. The village Copts gathered around the church to oppose this procedure, and stood praying out loud in the street in front of the four storey building.

According to the village priest who asked for his name to be withheld, the new church would have served the village’s 2500 Copts, since the village includes no church. He said that fundamentalist Muslims had used the local mosque’s microphone to rally the village Muslims against the Copts.

The building is now closed and dependent on the outcome of a reconciliation session meaning local Christians have no access to the church.

A local carpenter named Sobhi told the ICC: “It’s a hard time. We don’t know what we should do. How does the government permit us to open new churches and then force us to close churches? We barely open churches, and the police don’t want to keep us safe.”

A Bible student called Karim told the ICC that Egypt’s constitution states the country’s religion is Islam.

He said: “With this item in the constitution, it gives the idea to radical Muslims that having a church is not part of the Islamic country and that Christians are not part of the Islamic community.”

Isaac Ibrahim from the Egyptian Initiative for Personal Rights said the attack was a “result of the state’s adoption of clear discriminatory policies and there is no desire to change. What happened is a single pattern, a prayer begins and then demonstration starts”.

Source

______

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: