Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • March 2023
    M T W T F S S
     12345
    6789101112
    13141516171819
    20212223242526
    2728293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘እምቦጭ’

ለሳዑዲው ሽህ ሰይጣነህ ሰግደው የተመለሱት አቶ ደመቀ ጣና ሐይቅ እምቦጭ ላይ ወደቁ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 28, 2018

መለኮታዊ ማስጠንቀቂያ?

ምን ዓይነት ሤራ በአገራችን ላይ እየተጠነሰሰ እንደሆነ፣ ተንኮሉ ከየት እንደሚመጣና ማን እንደሚያመጣው እግዚአብሔር እያየ ነውየሳዑዲን መሬት የረገጠ የእናት ኢትዮጵያን ምድር መርገጥ የማይችልበት ጊዜ በቅርቡ ይመጣልእነርሱን አያድርገን። ለመሆኑ ለምንድን ነው መሪዎቻችን ፍየሎቹ የእግዚአብሔርና የሕዝባችን ጠላት ወደሆኑት አገራት ጉብኝቱን ሲያዘወትሩ፡ የኢትዮጵያ ታሪካዊ ወዳጆች ወደ ሆኑት ወደ እስራኤል፣ ግሪክ ወይም አርሜኒያ ጉብኝት ከማድረግ የተቆጠቡት?

______

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የማርያም እህቶች በጣና ሐይቅ ላይ የኖኅን መርከብ አዩ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 11, 2018

[የማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ ፳፬፥፴፯]

የኖኅ ዘመን እንደ ነበረ የሰው ልጅ መምጣት እንዲሁ ይሆናልና።”

ድንቅ ነው፤ እግዚአብሔር በደመናዎች ላይ ብዙ ምልክቶችን እያሳየን ነውና ወደ ታች ሳይሆን ወደላይ መመልከቱን ማዘውተር ሊኖርብን ነው።

በእኛ በኢትዮጵያውያን ዘንድ “ሰባቱ ኪዳናት” ተብለው የሚታወቁትና የቅዱሱ ኪዳን አካላት የኾኑት፡ የኢትዮጵያዊነት ተዋህዶ ሃያማነኖታችን መሠረቶች፡ መደበኛ ስማቸውና መለያ ምልክታቸው ተለይቶና ተዘርዝሮ ይገኛል። እነዚህም፦

  1. ኪዳነ አዳምና ሔዋን፥

  2. ኪዳነ ኖኅ፥

  3. ኪዳነ መልከ ጼዴቅ፥

  4. ኪዳነ አብርሃም፥

  5. ኪዳነ ሙሴና

  6. ኪዳነ ዳዊት፥ በመጨረሻም

  7. በድንግል ማርያምና በኢየሱስ ክርስቶስ የተገኘው “ኪዳነ ምሕረት

የሚባሉት ናቸው።

______

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , | 1 Comment »

 
%d bloggers like this: