Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ኤዶም’

Italy Faces Historic Drought | ጣሊያን ታሪካዊ ድርቅ ገጥሟታል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 13, 2022

💭 Italy Faces Historic Drought Threatening Olive Oil Other Food Exports

“Europe is struggling through record breaking temperatures, with Portugal and Spain reaching the triple-digits. Italy is in the midst of a severe drought that is threatening some of the country’s most famous food exports. CBS News foreign correspondent Chris Livesay joined Vladimir Duthiers and Anne-Marie Green from one Italian region that is running out of water.”

💭 Italy at Risk of Famine Due to Drought | ጣሊያን በድርቅ ምክንያት የረሃብ አደጋ ተጋርጦባታል።

💭 ጣልያንን የሚመለከተውን ይህን ዜና ዛሬ በአቡነ አረጋዊ ዕለት በድጋሚ መስማቴ ይገርማል፤ በእውነት ድንቅ ነው! ታች ይመልከቱ!

የኤዶማውያኑን ሮማውያን የቅኝ ግዛት ካርታ ወርሳችሁ ጽዮናውያንን በመጨፍጨፍና በማስራብ ላይ ያላችሁ ኤዶማውያንና እስማኤላውያን የጽዮን ጠላቶች ሆይ፤ ገና ምን አይታችሁ! ዛሬም እኮ ከስህተታችሁ አልተማራችሁም!

✞አክሱም ጽዮንን የደፈረ ሰላም፣ ዕረፍትና እንቅልፍ የለውም✞

✞✞✞[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፳፪፥፲፪]✞✞✞

“እነሆ፥ በቶሎ እመጣለሁ፥ ለእያንዳንዱም እንደ ሥራው መጠን እከፍል ዘንድ ዋጋዬ ከእኔ ጋር አለ።”

💭 The genocidal fascist Oromo regime of Ethiopia and Italy Sign a €22 million Loan Agreement on JUNE 14, 2022

💭 They are all systematically and strategically starving my people to death – and they ain’t seen nothing yet! ሕዝቤን በረሃብ እየቀጡ ነውና፤ ገና ምን ዓይተው፤

👉 GMO + Wheat from war-torn Ukraine?! Dear Lord, please have mercy on us.

💭 I’ve just read the following stories:

👉 Food Fears Are Quickening GMO Crop Approvals, Bioceres Says

Consumers more comfortable with drought-resistant crops: CEO

Firm expects US wheat planting approval as soon as year-end

https://www.bloomberg.com/news/articles/2022-08-12/food-fears-are-accelerating-gmo-crop-approvals-bioceres-says

👉 U.N. Ship To Begin Moving Wheat to Food Starved People in Ethiopia From Ukraine.

https://www.pbs.org/newshour/world/u-n-ship-to-begin-moving-wheat-to-food-starved-people-in-ethiopia-from-ukraine

A ship approached Ukraine on Friday to pick up wheat for hungry people in Ethiopia, in the first food delivery to Africa under a U.N.-brokered plan to unblock grain trapped by Russia’s war and bring relief to some of the millions worldwide on the brink of starvation.

💭 Ukraine to export shell eggs to Ethiopia

💭 የዩክሬይን እንቁላል? | ወንጀለኛው ግራኝ ለአህዛብ ኦሮሚያ ሪፐብሊክ (ሰ)አራዊቱ እነዚህን ሚሳዔሎች ከዩክሬይን ገዛ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 25, 2021

አረመኔው የኦሮሚያ መሪ ለአህዛብ (ሰ)አራዊቱ እነዚህን የአየር መከላከያ ሚሳዔሎችን ከፋሺስት ዩክሬን ለመግዛት መስማማቱ ተገልጧል። ገንዘቡ ከየት ይገኛል? ገንዘቡ ከኤሚራቶችና ከሳውዶዎች ፔትሮዶላር እንዲሁም ከእነ ታማኝ በየነ እና ዘመድኩን በቀለ ጎፈንድሚ ዶላር የሚገኝ ይሆናል። አዎ! የኦሮሚያ “ኩሽ” ሪፐብሊክን ለመመስረት በጉ ሕዝበ ሐበሻ ደሙን ላቡን ብቻ ሳይሆን ገና መቅኒውን ይሰጣል፤ አዲስ አበባን እና የህዳሴውን ግድብ ሐበሻ ደሙን እና ላቡን አንጠብጥቦ ገነባው አሁን አህዛብ ኦሮሞና ሱዳን በነፃ ለመውረስ በማሽኮብከብ ላይ ናቸው።

ልዩ እና ብርቅዬ የሆኑትን የተባረኩትን የሀበሻ ዶሮዎችን ልክ እንደ ሰው አንድ በአንድ እየጨረሷቸው ስለሆነ እንደ ሚሳኤል የሚተኮሱትን መርዘኛ እንቁላል በዩክሬይን ወልጃለሁ ይለናል እባቡ ግራኝ አብዮት አህመድ፤ እግረ መንገዱን ግን የአህዛብ ኦሮሚያ “ኩሽ” ሪፐብሊክ ሰአራዊት ቀስበቀስ እየገነባ መሆኑ ነው።

አዎ! ቀስ በቀስ እንቁላል በእግሩ ይሄዳል!

በሌላ በኩል እኔ የምጠረጥረው፤ ባለፈው ጊዜ ሮኬቶችን ወደ አስመራ፣ ባሕር ዳር እና ጎንደር የተኮሰው እራሱ አብዮት አህመድ ነው፤ ምናልባት በአሜሪካ እና ኤሚራቶች አስተባባሪነት ከአሰብ። ሌላው ደግሞ እነ ደብረ ጽዮንን ገና ዱሮ ይዟቸዋል፤ ወይንም የሆነ ቦታ እንዲቀመጡ ተደርገው አብረው እየሰሩ ነው። ግራኝ ጦርነቱን በጣም ይፈልገዋል፤ በክርስቲያኑ የትግራይ ሕዝብ ላይ ጭፍጨፋውን ለመቀጠልም ይሻል። ታዲያ ልክ አሜሪካኖች በአሪዞና ያስቀመጡትን ቢን ላድንን “ውጣና ተናገር” እያሉ በአፍጋኒስታን ላይ እስከ ዛሬ ድረስ ለ፳/20 ዓመታት የዘለቀ የጦርነት ልምምዳቸውን እያካሄዱ እንደቆዩት ግራኝም “ጦርነቱ አልቋል!” ብሎ እንደለመደው ለማታለያ በመዋሸት እነ ደብረ ጽዮንን ብቅ ያደርጋቸውና “ጦርነቱ ይቀጥላል፤ አንድም ትግራዋይ እስኪቀር እንዋጋለን!” ብለው ድምጻቸውን እንዲያሰሙ ይደረጋሉ። ተሳስቼ ልሆን እችላለሁ፤ ነገር አቅሙና ልምዱ ያላቸው ህወሃት በትግራይ ሕዝብ ላይ ከፍተኛ ግፍ የሰራውን ግራኝ አብዮት አህመድን ምንጊዜም መድፋት ይችላሉና ይህን ለሙከራ እንኳን አለማድረጋቸው እንድጠራጠራቸው አድርገውኛል። ይህን እስካላደረጉ ድረስ ለእኔ ሁሉም ተናብበው እየሠሩ ነው፤ ሁለቱም በየፊናቸው የሚፈልጓቸውን ትግራዋይን ከኢትዮጵያዊነታቸውና ከጽዮን ማርያም ሰንደቅ የማራቅ ህልማቸውንና ኦሮሚያ “ኩሽ” ሪፐብሊክ የመመስረቱን ሂደት ዕውን ያደረጉ ይመስላሉ።

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Italy at Risk of Famine Due to Drought | ጣሊያን በድርቅ ምክንያት የረሃብ አደጋ ተጋርጦባታል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 21, 2022

💭 ጣልያንን የሚመለከተውን ይህን ዜና ዛሬ በአቡነ አረጋዊ ዕለት በድጋሚ መስማቴ ይገርማል፤ በእውነት ድንቅ ነው! ታች ይመልከቱ!

የኤዶማውያኑን ሮማውያን የቅኝ ግዛት ካርታ ወርሳችሁ ጽዮናውያንን በመጨፍጨፍና በማስራብ ላይ ያላችሁ ኤዶማውያንና እስማኤላውያን የጽዮን ጠላቶች ሆይ፤ ገና ምን አይታችሁ! ዛሬም እኮ ከስህተታችሁ አልተማራችሁም!

አክሱም ጽዮንን የደፈረ ሰላም፣ ዕረፍትና እንቅልፍ የለውም✞

✞✞✞[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፳፪፥፲፪]✞✞✞

እነሆ፥ በቶሎ እመጣለሁ፥ ለእያንዳንዱም እንደ ሥራው መጠን እከፍል ዘንድ ዋጋዬ ከእኔ ጋር አለ።”

The largest river in northern Italy is starting to dry up, as the region grapples with the worst drought the country has seen in 70 years.

Unusually low levels of River Po – Italy’s largest river – are transforming the country’s large fertile region, affecting crop production and threatening the densely populated region with a serious drinking water shortage.

While Northern Italy hasn’t seen normal rainfall for more than 110 days, the problems start in the mountains where the seasonal snowfall has been at its lowest for 20 years – 50% less than the seasonal average.

Rivers and streams in the Po district are at critical levels due to scarce winter precipitation, both snow and rain, causing severe to extremely severe drought conditions not seen in the region in 70 years, according to the Po River Basin Authority.

All measuring stations at the Po River, with the exception of Piacenza, are in severe drought conditions, with flow rates well below the averages for the period.

The precipitation that fell in May was mainly due to localized thunderstorms, even violent, but not sufficient to fill the deficit since the beginning of the year.

Temperatures in the month of May were above average for the period, with maximum values close to or locally above historical records for the month, with significant thermal anomalies beyond the first appearance of the first heat waves, which generated a sharp increase in the phenomenon of evapotranspiration.

At a monitoring station in Boretto, Alessio Picarelli, head of the Interregional Body of the Po River (AIPO), received results that the Po was measuring 2.9 m (9.5 feet) below the zero gauge height, which is drastically below the seasonal average. This is causing the seawater to be sucked back upstream, bringing saltwater into the earth and poisoning crops.2

According to the farmers’ association Coldiretti, the drought in the Po River Valley threatens more than 30% of national agricultural production, including tomato sauce, fruit, vegetables, and wheat, and half of the livestock of the country.

“In the face of a water crisis, the severity of which is about to surpass what has ever been recorded since the beginning of the last century, we ask that a state of emergency be declared as soon as possible in the territories concerned, taking into account the serious prejudice of national interests,” the president of Coldiretti, Ettore Prandini, said in the letter sent to Prime Minister Mario Draghi.

Rome, Enough is Enough! Roma, Basta!

In Historical Context, Rome Caused Massive Destruction to The Zionist Community of Northern Ethiopia.

Esau is The Ancestor of Pagan Rome

The most hated of [God’s] sons is in your womb, as it says (Mal 1:3), “But Esau I have hated…”

Malachi used by Paul in Romans: God hates Esau, says the prophet Malachi, but in this case, Esau is not a code for Paul’s opponents but for the Roman Empire.

Edomites Descendants of Esau

The Edomites were the descendants of Esau, the firstborn son of Isaac and the twin brother of Jacob. In the womb, Esau and Jacob struggled together, and God told their mother, Rebekah, that they would become two nations, with the older one serving the younger (Genesis 25:23). As an adult, Esau rashly sold his inheritance to Jacob for a bowl of red soup (Genesis 25:30-34), and he hated his brother afterward. Esau became the father of the Edomites and Jacob became the father of the Israelites, and the two nations continued to struggle through most of their history. In the Bible, “Seir” (Joshua 24:4), “Bozrah” (Isaiah 63:1) and “Sela” (2 Kings 14:7) are references to Edom’s land and capital. Sela is better known today as Petra.

The name “Edom” comes from a Semitic word meaning “red,” and the land south of the Dead Sea was given that name because of the red sandstone so prominent in the topography. Esau, because of the soup for which he traded his birthright, became known as Edom, and later moved his family into the hill country of the same name. Genesis 36 recounts the early history of the Edomites, stating that they had kings reigning over them long before Israel had a king (Genesis 36:31). The religion of the Edomites was similar to that of other pagan societies who worshiped fertility gods. Esau’s descendants eventually dominated the southern lands and made their living by agriculture and trade. One of the ancient trade routes, the King’s Highway (Numbers 20:17) passed through Edom, and when the Israelites requested permission to use the route on their exodus from Egypt, they were rejected by force.

Because they were close relatives, the Israelites were forbidden to hate the Edomites (Deuteronomy 23:7). However, the Edomites regularly attacked Israel, and many wars were fought as a result. King Saul fought against the Edomites, and King David subjugated them, establishing military garrisons in Edom. With control over Edomite territory, Israel had access to the port of Ezion-Geber on the Red Sea, from which King Solomon sent out many expeditions. After the reign of Solomon, the Edomites revolted and had some freedom until they were subdued by the Assyrians under Tiglath-pileser.

During the Maccabean wars, the Edomites were subjugated by the Jews and forced to convert to Judaism. Through it all, the Edomites maintained much of their old hatred for the Jews. When Greek became the common language, the Edomites were called Idumaeans. With the rise of the Roman Empire, an Idumaean whose father had converted to Judaism was named king of Judea. That Idumaean is known in history as King Herod the Great, the tyrant who ordered a massacre in Bethlehem in an attempt to kill the Christ child (Matthew 2:16-18).

After Herod’s death, the Idumaean people slowly disappeared from history. God had foretold the destruction of the Edomites in Ezekiel 35, saying, “As you rejoiced over the inheritance of the house of Israel, because it was desolate, so I will deal with you; you shall be desolate, Mount Seir, and all Edom, all of it. Then they will know that I am the Lord” (Ezekiel 35:15). Despite Edom’s constant efforts to rule over the Jews, God’s prophecy to Rebekah was fulfilled: the older child served the younger, and Israel proved stronger than Edom.

Avenging Africanus: Belisarius and the Roman Empire’s Return to Africa

Fifty years after the Western Roman Empire was toppled by the Goth warlord Odoacer, a new Caesar is crowned in Byzantium. This man, the Emperor Justinian, refuses to accept that Rome’s best days have passed. With the help of his extraordinary young General Belisarius, Justinian will attempt the impossible – to expel the barbarians from Rome’s Lost Lands and to restore the Empire to its former glory. Join them on their adventure in the LEGEND OF AFRICANUS trilogy. In AVENGING AFRICANUS, the sequel to FROM AFRICANUS, General Belisarius leads Valentinian and the Roman Army on a perilous journey across Mare Nostrum to Africa in order to punish the Vandals for the Sack of Rome a century before, their invasion of Rome’s African province, and their role in the collapse of the Western Empire. The journey is perilous – many prior expeditions against the Vandals had been tried and failed. The Vandal horde outnumbers the Romans twenty to one. If they fail there will be no rescue. If they prevail, the Emperor Justinian’s plan for restoring the Western Empire will be within reach.

One of The Oldest Christian Aksumite Churches Discovered in Ethiopia

😈 Edomite Pagan Rome vs ✞The Oldest Christian Nation of Axumite Ethiopia

A stone pendant with a cross and the term “venerable” in Ethiopia’s ancient Ge’ez script

Some people believe that they know everything about Christianity and its spread, but they don’t know that one of the oldest Christian churches of the Aksumites was discovered in Ethiopia.

Ethiopian Christians claim that their church is one of the oldest. The Christian faith in this area, as they believe, was brought by the first companions of the faith in ancient apostolic times. A recent archaeological find in northern Ethiopia may surprise some Christians and people who have nothing to do with Christianity.

The area where archaeologists have unearthed the ruins of an ancient Christian church was once part of the mighty Aksumite Empire. During its heyday, this empire covered the territories of modern Ethiopia, Eritrea, Djibouti, Somalia and part of the Arabian Peninsula, the researchers note.

Historians managed to unearth the remains of an important site of the Aksumite Empire: a large commercial and religious centre. This ancient city was located north of the Sahara. Between the capital of the empire – Aksum, on the one hand, and the Red Sea, which the then inhabitants of this land called Yeha, on the other hand. The remains of a settlement unearthed during excavations may help reveal some of the mysteries surrounding the rise and fall of this oldest African empire.

Archaeologist Michael Harrower of Johns Hopkins University says that the Axum Empire was a very influential and powerful civilization in the ancient world. He also adds that it is a pity that the Western world is completely unaware of this. But, apart from Egypt and Sudan, which everyone knows about, the Aksumites are the earliest civilization with a complex structure on the African continent.

On the territory of Beta Samati, researchers found a whole group of commercial buildings, many residential buildings. The most important discovery was the discovery of one of the oldest Christian temples in Africa. Archaeologists attributed this structure to the 4th century AD. It is believed that it was built sometime after Christianity was adopted in Aksum. On the temple’s territory, archaeologists have found a well-preserved pendant, coins, figurines and vessels for transporting wine.

The most exciting find was a black stone pendant with an inscription in the shape of a cross. The descriptions on the pendant are made with the letters of the Ethiopian alphabet. This alphabet is still used in the region. Harrower also said the pendant was the size to hang around the neck and was likely worn by a local priest. The archaeological team also found a ring.


A stone pendant with a cross and the term “venerable” in Ethiopia’s ancient Ge’ez script

The ring is forged from copper. It was covered with gold leaf on top. The jeweller who made the ring adorned it with carnelian – a gemstone of red colour. The stone is engraved in the form of a bull’s head with a wreath or a vine above its head.

The researchers determined the construction of the discovered Christian temple as the same period when Christianity was first legalized by the Roman emperor Constantine. Rome was about 3000 miles from Axum.

The Axumite Empire connected Rome and Byzantium. It was an extensive network of trade routes. Despite all this, little is known about the Aksumites.

There is a version that the king of Ezana converted the empire to Christianity in the middle of the fourth century, and soon after, this church was built. The building is quite large, very similar in style to the ancient Roman basilicas.

Researchers found many artefacts of both secular and religious nature inside the structure, including crosses, animal figurines, seals and tokens, which were most likely used for trade. Overall, the items they found suggested a mix of Christian and pre-Christian beliefs, as would be expected at the beginning of the spread of the faith.

The Aksum Empire was mighty and influential until the 8-9 centuries when its decline began. Islam came to the region. Muslims seized control of trade in the Red Sea. And the once-mighty empire disappeared over time.

It is fascinating that despite the spread of Islam, the Christian faith remained solid and predominant in this region. Even when in the 16th century, the area was captured by Muslims from Somalia and the Ottoman Empire. Despite this, the inhabitants of the region have preserved the Christian faith. Even now, almost half of the country consider themselves members of the Ethiopian Orthodox Church.

There are many other ancient Christian churches in Ethiopia. Many of them were built during the Middle Ages – not as venerable as archaeologists have discovered today. Their construction is very curious. They are built underground! The depth of the square pits where these temples were built reaches 50 meters. This is the height of two nine-story buildings!

These buildings have a roof and cross-shaped windows. Everything was built of stone. These churches are significantly younger than the ones found at Beta Sameti. There are several theories about who might have made these churches. Some say that the temples were built by the order of King Lalibela. He visited Jerusalem, was very upset that the temple in the holy land was destroyed, and the king decided to build his “new Jerusalem”. Other historians claim that the Templars built the temples. And there is a fantastic version that angels in one night erected the churches.

There is not much concrete evidence to support any of the theories, but one thing is clear: Ethiopia’s claim that it is the oldest “official” Christian country in the world has very concrete grounding.

👉 ከጽሑፎቹ ላይ የተነሱት ቪዲዮዎች በተዘጋው ቻኔሌ ላይ ነበሩ።

💭በአፍሪቃ በጣም አደገኛ የሚባለው እሳተ ገሞራ በምስራቅ ኮንጎ ፈነዳ | በአቡነ አረጋዊ ዕለት

በኮንጎ ዲሞክራሳዊት ሪፓብሊክ፤ ከጎማ ከተማ አቅራቢያ በሚገኘው የኒራጎንጎ ተራራ ንቁ እሳተ ገሞራ ፈንድቶ በብዙ ሺህ የሚቆጠሩ ነዋሪዎችን አካባቢውን ለቀው እንዲወጡ አስገድዷቸዋል።

በሌላ በኩል፤ በትናንትናው በአቡነ አረጋዊ ዕለት አስገራሚ ክስተት በአካቢዬ በሚገኙ ደመናዎቹ ላይ ለመታዘብ በቅቼ ነበር። ቪዲዮውን ነገ ለማቅረብ እሞክራለሁ።

የሚንከተከተው የኤርታ አሌ እሳተ ገሞራ እና እኅቶቿ ለኢትዮጵያ ዘስጋ ምን አዘጋጅተውላት ይሆን?

ለማንኛውም ይህን የኮንጎ እሳተ ገሞራ ፍንዳታ ከዚህ በፊት ካቀረብኳቸው ከእነዚህ ክስተቶች ጋር እናገናኘው።

🔥“ሰዶምና ገሞራ | የጣልያኑ እሳት ገሞራ በድጋሚ ፈነዳ | አክሱም ጽዮን + ደብረ አባይ + ደብረ ዳሞ”

❖❖❖ ጥንታዊው የአቡነ አረጋዊ ገዳም ደብረ ዳሞ በድጋሚ ተዘረፈ፣ በቦምብ ተደበደበ ❖❖❖

በኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ የዓለማችን ፈላጭ ቆራጮች የበላይነት እየተመራ በእነ አረመኔው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ በትግራይ ሕዝብ ላይ እየተካሄደ ያለው ግፍ የኛዎቹን ከሃዲዎች ብቻ ሳይሆን መላው ዓለምን በማያውቁትና ባላሰቡት መልክ ያስጨንቃቸዋል፤ ገና ደም ያስለቅሳቸዋል። ቀላል ነገር እንዳይመስለን! የእግዚአብሔር ቅዱሳን ከፍተኛ ጦርነት ላይ ናቸው። የጽላተ ሙሴን እና የቅዱሳኑን ኃይል ለመፈተነ/ለመፈታተን ሲሉ ነው ከተባበሩት መንግሥታት ድርጅት እስከ ሃያላኑ ሃገራት ሁሉም በህብረት ጸጥ ብለው ኮሮና ያላጠፋችላቸውን ሕዝባችንን ለመበቀልና የሕዝባችንን ሰቆቃ ዓይኖቻቸውን ገልጠው በማየት ላይ የሚገኙት። ግን ቀድመው አንድ በአንድ በእሳቱ የሚጠረጉት እነርሱው ይሆናሉ።

🔥 ኤትና – ኤርታ አሌ – እሳተ ገሞራ – ሰዶምና ገሞራ

ኤርታ አሌ ዝግጁ ነው፤ እነ ግራኝንም እየጠበቃቸው ነው!

በደንብ እናስተውል፤ አክሱም ጽዮን፣ ደብረ አባይ፣ ደብረ ዳሞ ሁሉም በጽዮን ማርያም መቀነት አረንጓዴ፣ ቢጫና ቀይ ቀለማት ያሸበረቁ ገዳማት ናቸው፤ ይህን ከትግራይ ሕዝብ ለመንጠቅና ተዋሕዷዊውንም ከአምላኩና ከጽዮን እናቱ ጋር ለማጣላት አህዛብ የዋቄዮአላህ ልጆች፣ መናፍቃንና ሰለጠንን ባዮቹ “ኢአማንያኑ” የክርስቶስ ተቃዋሚዎች በህብረት ተግተው እየሠሩ ነው።

🔥 አደገኛውና የአውሮፓ ከፍተኛው በጣሊያን ሃገር ኤትና በተሰኘው ተራራ ላይ የሚገኘው ንቁ እሳተ ጎሞራ ትናንትና በሲሲሊ ደሴት የተፋው ቀላጭ አለት ይህን ይመስል ነበር። አባታችን አቡነ አረጋዊውን ያየሁ መስሎ ነው የታየኝ።

🔥 “የኢጣሊያ እሳተ ገሞራ ቀላጭ አለት ፍንዳታ ፍም ላቫ ዙሪያ የኢትዮጵያ ካርታ መታየት ጀምሯል”

👉 “አውሎ ነፋስ Eta አሜሪካ ገባች | ETAiopia = Erta Ale ፥ ኤታ = ኤታዮጵያ ፥ ኤርታ አሌ”

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Greece Protests to Turkey as Erdogan Turns Panagia Soumela Orthodox Monastery Into a Nightclub

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 8, 2022

💭 የክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ እብዱ መሪ ኤርዶጋን ታሪካዊውን የሱዩሜላ ኦርቶዶክስ ድንግል ማርያም ገዳም ወደ ዳንኪራ ቤትነት በመለወጣቸው ግሪክ ተቃውሞዋን በከፍተኛ ሁኔታ አሰማች

ዛሬ ልደታ ማርያም ናት❖

የሱይሜላ እና ማርያም ደንገላት ገዳማት ገዳማት ተመሳሳይ መልክዓ ምድራዊ አቀማመጥ✞

ሱዩሜላየሚለው ቃል የተገኘው ሞላሰስከሚባለው በወቅቱ በግሪክኛ ከሚታወቅ ሥርወቃል ነው። ትርጉሞም ጥቁርማለት ነው። ወንጌላዊው ቅዱስ ሉቃስ የሳለው የእመቤታችንና ልጇ የጌታችን ስዕል መጀመሪያ በእዚህ ገዳም መገኘቱ ይነገራል። በሱዩሜላ ገዳም የተገኘው ይህ የእመቤታችንና የጌታችን ስዕል “ጥቁር” ኢትዮጵያዊ ገጽታ እንዳለው በግልጽ ማየት እንችላለን✞

😈 ቱርክና የዋቄዮ-አላህ ጭፍሮቹ በኢትዮጵያም ያቀዱትም ይህን ነው

👉 አስገራሚ ገጠመኝ፤ ባለፈው ዓርብ ጥር ፳፯/፲፬ ዓ.ም (ሊቃነ መልዓክ ሱርያል/ ነቢዩ ሔኖክ የተሰወረበት ዕለት) ፤ በማውቃቸው ቱርኮችና ይህ የግሪክ ገዳም የሚገኝበትን ከተማ ስምን በያዘው “ትራብዞን” በተሰኘው ሱቅ/ምግብ ቤት በኩል ሳልፍ፤ “ሔኖክ/ሐኖክ!” ብሎ የሚጠራኝ ድምጽ ስሰማ እነዚያ የማውቃቸው ቱርኮች መሆናቸውን አይቼ ለሰላምታ ወደነርሱ አመራሁ። ከሰላምታ በኋላ ወዲያው፤ “እንዴት ነው፤ ኤርዶጋን ከአፍሪቃ ጋር እየተዛመደ ነው፤ ከአሜሪካና አውሮፓ ጋር ከመስራት ከእኛ ጋር ብትሰሩ ይሻላችኋል፤ ጥሩ የሆነውን የእናንተን መሪን አብይ አህመድን እንወደዋለን፤ ድሮናችም እኮ ሥራቸውን በደንብ እየሠሩ ነው ወዘተ” እያሉ ሊሳለቁብኝ እንደሚሹ በመረዳት፤ ቅዱስ መጽሐፋችን፤ “ሰነፍ ያወቀ እንዳይመስለው እንደስንፍናው መልስለት ይላልና” እኔም፤ “ኤርዶጋን ከወነጀለኛው አብይ አህመድ ጋር አብሮ ሕዝቤን እየጨፈጨፈብኝ ነውና ብታስጠነቅቁት ለእናንተም ከግሪኮች፣ አርመኖችና ኩሮች ለጠካችኋትም ለዛሬዋ ቱርክ የተሻለ ነው። “ጥሩ ነው” የምትሉት አብይ አህመድ አሊ አረመኔ ነው፤ በአንድ ዓመት ውስጥ አንድ ሚሊየን አባቶቼን፣ እናቶቼን፣ ወንድሞቼንና እኅቶቼንና ወንድሞቼን መጨፍጨፉን አታውቁምን? ምናልባት ለእናንተ እንደ ድል ልታዩት ትችሉ ይሆናል፤ ግን በቅርቡ ዋጋ ያስከፍላችኋል፤ አልመኝላችሁም ግን ይህ ሁሉ መዓት በእናንተ ላይ ቢደርስ ምን ትሉ፣ ምን ታደርጉ ነበር?” ብዬ በቁጣ ተሰናበትኳቸው። ቀጥተኛነቴን ስለሚያውቁ ዝም፣ ጭጭ ክምሽሽ ነበር ያሉት። ብዙም ስላቆይ ባቡር ውስጥ አንድ ከማውቀው የቱርክ ተወላጅ ኩርድ ጋር ተገናኘንና ከቱርኮቹ ጋር ስለተነጋገርነው ነገር አወሳነው። ኩርዱም ሰላስ ሚሊየን የሚሆኑ የቱርክ ኩርዶች በገዛ ሃገራቸው እንደ ሁለተኛና ሦስተኛ ዜጋ እንደሚቆጠሩ፤ በቋንቋቸው መማር፣ መስገድ፣ መገበያየት እንደማይችሉ፤ “አውሮፓውያን ናቸው ዘረኞች ይባላል፤ ግን እነግርሃለው እንደ ቱርክ ዘረኛ በዓለም ላይ የለም!” ብሎ በቁጣ ነግሮኝ በሃዘን ተለያየን።

እንግዲህ የፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝን የሚመራው አረመኔው ዳግማዊ ግራኝ አህመድ ከእብዱ ኤርዶጋን ጋር በተገናኘበት ወቅት “ኦሮሚያ” የተሰኘውን ሕገ-ወጥ ክልል ለቱርክ አሳልፎ ሰጥቶታል፤ “ቀዳማዊ ግራኝን ለመበቀል እንደ ግሪክና አረሜኒያ የኢትዮጵያን ኦርቶዶክሶችንም እንጨፈጭፋቸዋለን፤ ከዚያ በቱርክ እርዳታ እስላማዊት ኦሮሚያ ኤሚራትን እንመሰርታለን” ብሎ ቃል እንደገባለት ሁኔታዎች ሁሉ እያመላከቱን ነው። እኔ በጣም የማዝነውና ደሜ የምፈላው “ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ነን” እያሉ ከዚህ ፋሺስት የኦሮም አገዛዝ ጋርና ከኦሮሞ አክቲቪስቶች ጋር የሚያብሩ አማራዎች፣ ተጋሩ እና ጉራጌዎችን መታዘቡ ነው። እኔ እንኳን በአቅሜ በተለይ ቱርክን አስመልክቶ ለሃያ ዓመታት ያህል ባገኘሁት አጋጣሚ ሁሉ ቤተክህነትና ቤተምነግስት ድረስ እስከመሄድ በቅቼ ሳስጠነቅቅው የነበረ ትልቅ ጉዳይ ነው። ተዋሕዷውያን አካሄዳቸውን ካላስተካከሉ ወደፊት ምን ሊመጣ እንደሚችል በግልጽ ይታየኝ ነበር፤ ያው እንግዲህ ዛሬ ደረሰ። በእኔ በኩል ሃላፊነቴን ተውጥቻለሁ፤ ሃዘኔ አይቆምም፤ እየመጣ ካለው የደም ጎርፍ እጄ ንጹሕ ነው። ሌሎቻችሁ፤ ሁሉም ነገር ግልጥልጥ ብሎ በሚታየበት በዚህ ዘመን ከእስልምና እና ኦሮሙማ አጀንዳ ጎን የቆማችሁ ግብዞች ሁሉ ግን ዛሬውኑ ባፋጣኝ ካልታረማችሁ፣ ካልተመለሳችሁና ቀጥተኛውን የክርስቶስ መንገድን ካልተከተላችሁ ገሃነም እሳት እንደሚጠብቃችሁ ከወዲሁ እወቁት።

በጣም የሚገርም ነው፤ ባለፉት ሃምሳ ዓመታት ይህ ከንቱ ትውልድ ግሪክ እና አረመን ኦርቶዶክስ ወገኖቻችንን ከአገር አባርሮ ከጥፋትና ሞት በቀር ለሕዝባችን ምንም በጎ ነገር ማበርከት የማይችሉትን መሀመዳውያን ቱርኮችን ወደ ኢትዮጵያ በማስገባት ላይ ነው። ከቀና በፊት የአውሮፓው ሕብረት በኦርቶዶክስ ግሪክ በኩል የዘር ማጥፊያ ኮቪድ ክትትትትባቶችን በብዛት ወደ ኢትዮጵያ ሊልክ ነው የሚለውን ዜና ስሰማ፤ “በቃ ይህን ከንቱ ትውልድ ሳያውቁት ሊበቀሉት ነው!” አልኩ። እንግዲህ በዚህም በዚያም ይህ በአክሱም ጽዮን ላይ ያ ሁሉ ግፍ ሲፈጸም ፀጥ ያለ ከንቱ ትውልድ መጠረጉ አይቀርም! በጣም አዝናለሁ! 😠😠😠 😢😢😢 https://greekreporter.com/2022/02/03/greece-donates-covid-vaccines-ethiopia/

ስዩሜላ (ማማ ማርያም) የኦርቶዶክስ ግሪክ ማርያም ደንገላት❖

የፓናጊያ ሱዩሜላ ገዳም ቅጥር ግቢ በቅርቡ ለማስታወቂያ ቪዲዮ ክሊፕ ተብሎ ወደ ምሽት ክበብነት ተቀይሮ በኦርቶዶክስ አለም ላይ ትልቅ ቁጣ ፈጥሯል።

በቱርክ ትራብዞን የሚገኘው የግሪክ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ገዳም የቱሪስት መስህብ ሲሆን በየዓመቱ ነሐሴ ፲፭/15 ቀን የድንግል ማርያም ማደሪያ አገልግሎት በመንበረ ፓትርያሪክ የሚካሄድበት የቱሪስት መስህብ ነው።

አወዛጋቢው የቪዲዮ ክሊፕ ዲጄ በታሪካዊው ገዳም ቅጥር ግቢ ውስጥ ከፍተኛ የኤሌክትሮኒክስ ሙዚቃ ሲጫወት እና ሰዎች ሲጨፍሩ ብዙ የኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮች በቁጣ ምላሽ ሰጥተዋል።

ብዙ አስተያየቶች በማህበራዊ ሚዲያ ላይ እንዲህ ስላለው የታሪካዊው ገዳም ርኩሰት ይናገራሉ፤ ከሙዚቃው ጋር ፣ የቤተክርስቲያን ደወሎች ከበስተ ጀርባ ይሰማሉ።

ታሪካዊውን ገዳም እንዲህ በመሰለ መልክ ለማርከስ በመሞከሩ አንዳንዶች የቱርክ ባለስልጣናት ማብራሪያ እንዲሰጡ በኦርቶዶክሳውያኑ ዘንድ ተጠይቀዋል።

በ ፬/4 ኛው ክፍለ ዘመን የተመሰረተው ሱሜላ በምስራቃዊ ቱርክ ከጥቁር ባህር ደን በላይ ባለው ገደል ላይ የተገነባ የገዳም ስብስብ ነው። ከረጅም ጊዜ በፊት ይፋዊ የሃይማኖት ደረጃውን ተነጥቆ በቱርክ የባህል ሚኒስቴር የሚተዳደር ሙዚየም/ቤተ መዘክር ሆኖ ይሰራል።

በሺዎች የሚቆጠሩ ቱሪስቶች እና የኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮች ወደ ገዳሙ በየዓመቱ ይጓዛሉ።

እ.ኤ.አ. በ 1923 በግሪክ እና በቱርክ መካከል በተደረገው የህዝብ ልውውጥ አካል ግሪኮች ከተባረሩ በኋላ በ 2010 ላይ የቱርክ ባለስልጣናት የመጀመሪያውን የኦርቶዶክስ የቅዳሴ ሥነ ሥርዓት ፈቅደዋል። እ.ኤ.አ. በ2015 የሱሜላ ገዳም ለመታደስ ተዘግቶ በ2019 ለጎብኝዎች ክፍት ሆኗል።

እ.ኤ.አ. በ2020 እና በ2021 የድንግል ማርያምን በዓል ለማክበር ቅዳሴ ተፈቀዶ ነበር።

የግሪክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር፤ “የፓናጊያ ሱዩሜላ ገዳም የሚከፈተው ለምዕመናን ብቻ በመሆኑ ለባንዱ ፈቃድ መሰጠቱ አስገራሚ ነው፤ እነዚህ ምስሎች አጸያፊ ናቸው እና የቱርክ ባለስልጣናት የኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች ንብረት በሆኑት የአለም ቅርስ ቦታዎች ላይ የወሰዱትን ተከታታይ ጽንፈኛ እርምጃ ቀጥለውበታል፤” ብሏል።

ግሪክ እና ቱርክ ከአየር ክልል ጀምሮ እስከ ምስራቅ ሜዲትራኒያን የባህር ዳርቻ እና በጎሳና በሃይማኖት እስከተፋፈለባት የቆጵሮስ ደሴት ግጭት ድረስ በተለያዩ ብዙ ጉዳዮች ላይ ሁሌ እንደተወዛገቡ ነው።

ቱርክ ባለፈው ዓመት ላይ በቁስጥንጥንያ/ኢስታንቡል ውስጥ ወደ 1,500 የሚጠጋውን ታሪካዊውን የቅድስት ሀጊያ ሶፊያ ቤተ ክርስቲያን ሕንፃን ወደ መስጊድነት በመቀየሯ ግሪክና ቱርክ ሰይፍ ተማዘዋል። በጁላይ 2020 ላይ መሀመዳውያኑ አጋንንታዊ የእስልምና ጸሎታቸውን በዚህ ጥንታዊ ቅዱስ ቤተ ክርስቲያን ከዘጠኝ አስርት ዓመታት በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ በማድረግ ቦታውን አርክሰውት ነበር።

https://addisabram.wordpress.com/tag/hagia-sophia/

The Panagia Soumela St. Mary Monastery

💭 Can you see the similarities between the Soumela St.Mary Monastery and the Mariam Dengelat St. Mary Monastery of Tigray, Ethiopia? On November, 2020 more than 100 Orthodox Christians were massacred by Turkish-allied evil leader of Ethiopia.

CNN Investigation of Massacre at Maryam Dengelat Church in Ethiopia’s Tigray Region

💭 The courtyard of Panagia Soumela Monastery was recently turned into a nightclub for an advertising video clip, causing outrage in the Orthodox world.

The iconic Greek Orthodox monastery in Trabzon, Turkey is a tourist attraction where each year on August 15 the service for the Dormition of the Virgin Mary is held by the Ecumenical Patriarch.

The controversial video clip, with a DJ playing loud electronic music in the courtyard of the historic monastery and people dancing, had many Orthodox Christians reacting in anger.

Many comments in social media speak of the desecration of the historic monastery as along with the music, church bells can be heard in the background.

Some even demanded explanations from Turkish authorities, as the historic monastery had essentially been turned into a nightclub.

Greece’s Foreign Ministry said, on Monday, images showing a band dancing to electronic music at the former Orthodox Christian Sumela Monastery in Turkey were “offensive” and “a desecration” of the monument, Reuters reports.

The Ministry called on Turkish authorities “to do their utmost to prevent such acts from being repeated” and to respect the site, a candidate for UNESCO’s list of world heritage sites.

“The recent images that were displayed on social media, in which a foreign band seems to be dancing disco in the area of the Historical Monastery of Panagia Soumela, are a desecration of this Monument,” it said.

Turkish officials were not immediately available for comment.

Founded in the 4th century, Sumela is a monastic complex built into a sheer cliff above the Black Sea forest in eastern Turkey. It was long ago stripped of its official religious status and operates as a museum administered by the Culture Ministry in Turkey.

Thousands of tourists and Orthodox Christian worshippers journey to the monastery annually.

In 2010, Turkish authorities allowed the first Orthodox liturgy since ethnic Greeks were expelled in 1923 as part of a population exchange between Greece and Turkey. In 2015, the Sumela Monastery was shut for restoration and re-opened to tourists in 2019.

A liturgy to mark the Feast Day of the Virgin Mary was allowed in 2020 and 2021.

“It is surprising that the permit was given to the band, as the Monastery of Panagia Soumela opens only for pilgrims,” the Greek Foreign Ministry said. “These images are offensive and add to a series of actions by the Turkish authorities against World Heritage Sites,” its statement said, without elaborating.

Greece and Turkey disagree on a range of issues from airspace to maritime zones in the eastern Mediterranean and ethnically split Cyprus.

The two countries have, in the past, crossed swords over the conversion of the nearly 1,500-year-old Hagia Sophia in Istanbul into a mosque. In July 2020, the Mohammedans desecrated this ancient Holy Christian Church by holding their demonic Islamic prayers for the first time in nine decades.

https://addisabram.wordpress.com/tag/hagia-sophia/

Expressing an important value among the places you should go to in Trabzon, one of the most beautiful cities of the Black Sea, Sumela Monastery was built on steep cliffs in Altındere Village located within the borders of Maçka district of Trabzon. It is known by the name of “Mama Maria” among the people. Located approximately 300 meters above Altındere village, the Virgin Mary was built in accordance with the tradition of steep cliffs, forests, and caves, which are traditional monastery construction sites. The monastery, which was founded in reference to the Virgin Mary, took the name Sumela from the word molasses, which means black.

Etymology of the Name Sumela

It is understood that the name of Sumela comes from the word “molasses” meaning black, black darkness in the local language of the years when the monastery was built, and the name of the region is Oros Melas. The original name of the monastery is “Panagia Sou Melas”. In the Ottoman Empire records, the monastery takes place as “Su (o)Mela.

________________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የቅዱስ ጊዮርጊስ ጠላት ዘንዶዋ ቱርክ እየሞተች ነው | ከባድ በረዶው መጣሉን ቀጥሏል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 26, 2022

💭 በእውነት ይህ በጣም ድንቅ ነው!

😇 ቅዱስ ጊዮርጊስ በ፫/3ኛው መቶ ክፍለ ዘመን ላይ በቀጰዶቅያ/ጎሬሜ (በአሁኗ ቱርክ) ተወለደ።

😈 አምና ላይ ፀረክርስቶስ ቱርክ ይህን ጥንታዊ የቅድስት ሶፊያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያንን ✞ ወደ መስጊድ ለወጠችው። ቱርክ የቁስጥንጥንያውን የቅድስት ሃጊያ ሶፊያ መድኃኔ ዓለም ቤተ ክርስቲያን ሕንፃ ወደ ጣዖት ማምለኪያ መስጊድ 🐍 መለወጧ ከባድ ወንጀል ነው።

👉 አዎ! በትግራይ ላይ፣ በአክሱም ጽዮን ተራሮች ላይ ያመጸ ሁሉ ከክርስቶስ ተቃዋሚ ጎን ሆኖ የክርስቶስን ልጆች የሚጠላ፣ የሚያሳድድና የሚዋጋ እራሱን ለገሃነም እሳት አሳልፎ የሚሰጥ ከንቱ አህዛብ ብቻ ነው። ስለዚህ የእግዚአብሔር ቃል እንዲህ ይለናልና ይወቁት፤

በተራሮቼም ሁሉ በእርሱ ላይ ሰይፍን እጠራለሁ፥ የሰውም ሁሉ ሰይፍ በወንድሙ ላይ ይሆናል፥ ይላል ጌታ እግዚአብሔር። በቸነፈርና በደም እፈርድበታለሁ፤ ዶፍም የበረዶም ድንጋይ እሳትና ድኝም በእርሱና በጭፍሮቹ ከእርሱም ጋር ባሉ በብዙ ሕዝብ ላይ አዘንባለሁ። ታላቅ እሆናለሁ እቀደስማለሁ በብዙ አሕዛብም ዓይን የታወቅሁ እሆናለሁ፤ እኔም እግዚአብሔር እንደ ሆንሁ ያውቃሉ።”

✞✞✞[ትንቢተ ሕዝቅኤል ምዕራፍ ፴፰]✞✞✞

የእግዚአብሔርም ቃል ወደ እኔ እንዲህ ሲል መጣ።

የሰው ልጅ ሆይ፥ ፊትህን በጎግ ላይና በማጎግ ምድር ላይ፥ በሞሳሕና በቶቤል ዋነኛ አለቃ ላይ አቅናበት፥ ትንቢትም ተናገርበት፥

እንዲህም በል። ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። የሞሳሕና የቶቢል ዋነኛ አለቃ ጎግ ሆይ፥ እነሆ፥ እኔ በአንተ ላይ ነኝ።

እመልስህማለሁ በመንጋጋህም ልጓም አገባብሃለሁ፥ አንተንና ሠራዊትህንም ሁሉ፥ ፈረሶችንና ፈረሰኞችን የጦር ልብስ የለበሱትን ሁሉ፥ ጋሻና ራስ ቍርን ሰይፍንም ያያዙትን ሁሉ፥ ታላቁን ወገን አወጣለሁ፥

ፋርስንና ኢትዮጵያን ፉጥንም ከእነርሱ ጋር ጋሻና የራስ ቍርን የለበሱትን ሁሉ፥

ጋሜርንና ጭፍሮቹን ሁሉ፥ በሰሜን ዳርቻም ያለውን የቴርጋማን ቤትና ጭፍሮቹን ሁሉ፥ ብዙዎችንም ሕዝቦች ከአንተ ጋር አወጣለሁ።

አንተና ወደ አንተ የተሰበሰቡ ወገኖችህ ሁሉ ተዘጋጁ፥ አንተም ራስህን አዘጋጅተህ አለቃ ሁናቸው።

ከብዙ ዘመንም በኋላ ትፈለጋለህ፤ በኋለኛውም ዘመን፥ የዘላለም ባድማ በነበሩ በእስራኤል ተራሮች ላይ ከብዙ ሕዝብ ውስጥ ወደ ተሰበሰበች፥ ከሰይፍ ወደ ተመለሰች ምድር ትገባለህ፤ እርስዋም ከሕዝብ ውስጥ ወጥታለች ሁሉም ሳይፈሩ ይቀመጡባታል።

አንተም ትወጣለህ፥ እንደ ዐወሎ ነፋስም ትመጣለህ፤ አንተና ጭፍሮችህ ሁሉ ከአንተም ጋር ብዙ ሕዝብ ምድርን እንደ ደመና ትሸፍናላችሁ።

ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። በዚያ ቀን ነገር ወደ ልብህ ይገባል፥

፲፩ ክፉ አሳብንም ታስባለህ፥ እንዲህም ትላለህ። ቅጥርን ወደሌላቸው መንደሮች እወጣለሁ፤ ተዘልለው ወደሚኖሩ፥ ሁላቸው ሳይፈሩ ያለ ቅጥርና ያለ መወርወሪያ ያለ መዝጊያም ወደሚቀመጡ እገባለሁ፤

፲፪ ምርኮን ትማርክ ዘንድ ብዝበዛንም ትበዘብዝ ዘንድ፥ ባድማም በነበሩ አሁንም ሰዎች በሚኖሩባቸው ስፍራዎች ላይ፥ ከአሕዛብም በተሰበሰበ፥ ከብትና ዕቃንም ባገኘ፥ በምድርም መካከል በተቀመጠ ሕዝብ ላይ እጅህን ትዘረጋ ዘንድ።

፲፫ ሳባና ድዳን የተርሴስም ነጋዴዎች መንደሮችዋም ሁሉ። ምርኮን ትማርክ ዘንድ መጥተሃልን? ብዝበዛንስ ትበዘብዝ ዘንድ ብርንና ወርቅንስ ትወስድ ዘንድ ከብትንና ዕቃንስ ትወስድ ዘንድ እጅግስ ብዙ ምርኮ ትማርክ ዘንድ ወገንህን ሰብስበሃልን? ይሉሃል።

፲፬ አንተ፥ የሰው ልጅ ሆይ፥ ስለዚህ ትንቢት ተናገር ጎግንም እንዲህ በለው። ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። በዚያ ቀን ሕዝቤ እስራኤል ሳይፈራ በተቀመጠ ጊዜ አንተ አታውቀውምን?

፲፭ አንተም፥ ከአንተም ጋር ብዙ ሕዝብ ሁላቸው በፈረሶች ላይ የተቀመጡ፥ ታላቅ ወገንና ብርቱ ሠራዊት፥ ከሰሜን ዳርቻ ከስፍራችሁ ትመጣላችሁ።

፲፮ ምድርንም ትሸፍን ዘንድ እንደ ደመና በሕዝቤ በእስራኤል ላይ ትወጣለህ። በኋለኛው ዘመን ይሆናል፥ ጎግ ሆይ፥ በዓይናቸው ፊት በተቀደስሁብህ ጊዜ አሕዛብ ያውቁኝ ዘንድ በምድሬ ላይ አመጣሃለሁ።

፲፯ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። በእነርሱ ላይ እንደማመጣህ በዚያች ዘመን ብዙ ዓመት ትንቢት በተናገሩ በባሪያዎቼ በእስራኤል ነቢያቶች በቀደመው ዘመን ስለ እርሱ የተናገርሁ አንተ ነህን?

፲፰ በዚያም ቀን ጎግ በእስራኤል ምድር ላይ በመጣ ጊዜ መቅሠፍቴ በመዓቴ ይመጣል፥ ይላል ጌታ እግዚአብሔር።

፲፱ በቅንዓቴና በመዓቴ እሳት ተናግሬአለሁ። በእርግጥ በዚያ ቀን በእስራኤል ምድር ጽኑ መናወጥ ይሆናል፤

ከፊቴም የተነሣ የባሕር ዓሣዎችና የሰማይ ወፎች የምድረ በዳም አራዊት በምድርም ላይ የሚንቀሳቀሱ ተንቀሳቃሾች ሁሉ በምድርም ላይ የሚኖሩ ሰዎች ሁሉ ይንቀጠቀጣሉ፥ ተራሮችም ይገለባበጣሉ ገደላገደሎችም ይወድቃሉ ቅጥርም ሁሉ ወደ ምድር ይወድቃል።

፳፩ በተራሮቼም ሁሉ በእርሱ ላይ ሰይፍን እጠራለሁ፥ የሰውም ሁሉ ሰይፍ በወንድሙ ላይ ይሆናል፥ ይላል ጌታ እግዚአብሔር።

፳፪ በቸነፈርና በደም እፈርድበታለሁ፤ ዶፍም የበረዶም ድንጋይ እሳትና ድኝም በእርሱና በጭፍሮቹ ከእርሱም ጋር ባሉ በብዙ ሕዝብ ላይ አዘንባለሁ።

፳፫ ታላቅ እሆናለሁ እቀደስማለሁ በብዙ አሕዛብም ዓይን የታወቅሁ እሆናለሁ፤ እኔም እግዚአብሔር እንደ ሆንሁ ያውቃሉ።

________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ አይታው በማታወቀው ከባድ የበረዶ ማዕበል ሽባ ሆነች

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 25, 2022

💭 የቱርክ ሕዝብ ዛሬ የመጽሐፍ ቅዱሳዊው የኤሳው ወይም የኤዶም ዘሮች እንደሆነ ይታወቃል። ስለ ዘመናዊቷ ቱርክ ተጨማሪ መጽሐፍ ቅዱሳዊ ማጣቀሻዎች ቴማን (የዔሳው ዘር)፣ ኤዶም/ኢዶምያስ፣ ባሲራ (የጥንቷ የኤሳው ዋና ከተማ) እና ሴይር [ኦሪት ዘፍጥረት ምዕራፍ ፴፮፥፳፡፴](ከኢያሱ ፳፬፥፬ ጋር እናነጻጽረው) ናቸው።

😈 የዛሬዋ ኤሳውቱርክ በመጨረሻው ዘመን ላይ ከባድ ቅጣት ይደርስባታል።

[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፷፥፰ / መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፻፰፥፱]

ሞዓብ መታጠቢያዬ ነው፥ በኤዶምያስ ላይ ጫማዬን እዘረጋለሁ፤ ፍልስጥኤም ይገዙልኛል።”

[ትንቢተ ሕዝቅኤል ምዕራፍ ፴፪፥፳፱]

ኤዶምያስና ነገሥታቶችዋ አለቆችዋም ሁሉ በዚያ አሉ፤ በሰይፍ ከተገደሉት ጋር በኃይላቸው ተኝተዋል፤ ካልተገረዙትና ወደ ጕድጓድ ከሚወርዱ ጋር ይተኛሉ።”

[ትንቢተ ሚልክያ ምዕራፍ ፩፥፬]

ኤዶምያስ። እኛ ፈርሰናል፥ ነገር ግን የፈረሰውን መልሰን እንሠራለን ቢል፥ የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። እነርሱ ይሠራሉ፥ እኔ ግን አፈርሳለሁ፤ በሰዎችም ዘንድ። የበደል ዳርቻና እግዚአብሔር ለዘላለም የተቈጣው ሕዝብ ይባላል።”

[ትንቢተ ኢሳይያስ ምዕራፍ ፴፬፥፭፡፮]

ሰይፌ በሰማይ ሆና እስክትረካ ድረስ ጠጥታለች፤ እነሆ፥ በኤዶምያስና በረገምሁት ሕዝብ ላይ ለፍርድ ትወርዳለች። እግዚአብሔር መሥዋዕት በባሶራ፥ ታላቅም እርድ በኤዶምያስ ምድር አለውና የእግዚአብሔር ሰይፍ በደም ተሞልታለች፥ በስብም፥ በበግ ጠቦትና በፍየል ደምም፥ በአውራም በግ ኵላሊት ስብ ወፍራለች።”

[ትንቢተ ዳንኤል ምዕራፍ ፰]

አውራውም ፍየል ራሱን እጅግ ታላቅ አደረገ፤ በበረታም ጊዜ ታላቁ ቀንዱ ተሰበረ፥ ወደ አራቱም የሰማይ ነፋሳት የሚመለከቱ አራት ቀንዶች ከበታቹ ወጡ።

ከእነርሱም ከአንደኛው አንድ ታናሽ ቀንድ ወጣ፥ ወደ ደቡብም ወደ ምሥራቅም ወደ መልካሚቱም ምድር እጅግ ከፍ አለ።

እስከ ሰማይም ሠራዊት ድረስ ከፍ አለ፤ ከሠራዊትና ከከዋክብትም አያሌዎችን ወደ ምድር ጣለ፥ ረገጣቸውም።

፲፩ እስከ ሠራዊትም አለቃ ድረስ ራሱን ታላቅ አደረገ፤ ከእርሱም የተነሣ የዘወትሩ መሥዋዕት ተሻረ፥ የመቅደሱም ስፍራ ፈረሰ።

_______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

በባቢሎን ወንዞች አጠገብ በዚያ ተቀመጥን፤ ጽዮንንም ባሰብናት ጊዜ አለቀስን

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 5, 2021

✝✝✝ አዎ! ከጽዮን ቀያቸው ተፈናቅለው፣ ከሞት ተርፈውና የተከዜን ወንዝ ተሻግረው በአክሱም ጽዮን ናፍቆት ዕንባ በማንባት ላይ ያሉትን በሚሊየን የሚቆጠሩ አባቶቻችንና እናቶቻችንን፣ ወንድሞቻችንና እኅቶቻችንን እንዲሁም ልጆቻችን ሁሉ እናስታውሳቸው። በእነርሱ ቦታ እራሳችንን እናስገባ። “አክሱም ጽዮን፣ ኢትዮጵያ፣ ትግራይ” ከምድረ ገጽ ትጥፋ ብለው በጽዮን ልጆች ላይ ተወርቶ የማያልቅ ግፍ የፈጸሙትን የወራዳዋ ባቢሎን የዋቄዮ-አላህ ልጆችን የሚበቀላቸው የተመሰገነ ይሁን፣ ሕፃናቶቻቸውን ይዞ በዓለት ላይ የሚፈጠፍጣቸውና ዘር ማንዘራቸውን ከሃገረ እግዚአብሔር ከኢትዮጵያ ለአንዴ እና ለመጨረሻ ጊዜ የሚያጠፋቸው የተመሰገነ ነው!!! ✝✝✝

የጽዮን ልጆች፤ ከታሰበብንና ከታቀደበን የከፋ ጥፋት ሁሉ ያዳናነንን የኢትዮጵያ አምላክ እግዚአብሔርን አንርሳው! ጽዮንን አንርሳት! እየተዋጉልን ያሉትን ቅዱሳኑንን ሁሉ አንርሳቸው።

❖❖❖ ኢየሩሳሌም ሆይ፥ ብረሳሽ፥ ቀኜ ትርሳኝ❖❖❖

አቤቱ፥ በኢየሩሳሌም ቀን የኤዶምን ልጆች አስብ። እስከ መሠረትዋ ድረስ አፍርሱ አፍርሱ ያሉአትን። አንቺ ወራዳ የባቢሎን ልጅ ሆይ፥ ስለ ተበቀልሽን የሚበቀልሽ የተመሰገነ ነው።

ሕፃናቶችሽን ይዞ በዓለት ላይ የሚፈጠፍጣቸው የተመሰገነ ነው። አቤቱ፥ ከክፉ ሰው አድነኝ፥ በልባቸውም ክፉ ካሰቡ ከዓመፀኞች ሰዎች ጠብቀኝ፤ ቀኑን ሁሉ ለሰልፍ ይከማቻሉ። ምላሳቸውን እንደ እባብ ሳሉ፤ ከከንፈራቸው በታች የእፉኝት መርዝ ነው።

❖❖❖[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፻፴፮]❖❖❖

፩ በባቢሎን ወንዞች አጠገብ በዚያ ተቀመጥን፤ ጽዮንንም ባሰብናት ጊዜ አለቀስን።

፪ በአኻያ ዛፎችዋ ላይ መሰንቆቻችንን ሰቀልን።

፫ የማረኩን በዚያ የዝማሬን ቃል ፈለጉብን፥ የወሰዱንም። የጽዮንን ዝማሬ ዘምሩልን አሉን።

፬ የእግዚአብሔርን ዝማሬ በባዕድ ምድር እንዴት እንዘምራለን?

፭ ኢየሩሳሌም ሆይ፥ ብረሳሽ፥ ቀኜ ትርሳኝ።

፮ ባላስብሽ፥ ምላሴ በጕሮሮዬ ይጣበቅ፤ ከደስታዬ ሁሉ በላይ ኢየሩሳሌምን ባልወድድ።

፯ አቤቱ፥ በኢየሩሳሌም ቀን የኤዶምን ልጆች አስብ። እስከ መሠረትዋ ድረስ አፍርሱ አፍርሱ ያሉአትን።

፰ አንቺ ወራዳ የባቢሎን ልጅ ሆይ፥ ስለ ተበቀልሽን የሚበቀልሽ የተመሰገነ ነው።

፱ ሕፃናቶችሽን ይዞ በዓለት ላይ የሚፈጠፍጣቸው የተመሰገነ ነው።

❖❖❖[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፻፴፱]❖❖❖

፩-፪ አቤቱ፥ ከክፉ ሰው አድነኝ፥ በልባቸውም ክፉ ካሰቡ ከዓመፀኞች ሰዎች ጠብቀኝ፤ ቀኑን ሁሉ ለሰልፍ ይከማቻሉ።

፫ ምላሳቸውን እንደ እባብ ሳሉ፤ ከከንፈራቸው በታች የእፉኝት መርዝ ነው።

፬ አቤቱ፥ ከኃጢአተኞች እጅ ጠብቀኝ፥ እርምጃዬንም ሊያሰናክሉ ከመከሩ ከዓመፀኞች አድነኝ።

፭ ትዕቢተኞች ወጥመድን ሰወሩብኝ፥ ለእግሮቼም የወጥመድ ገመድን ዘረጉ፤ በመንገድ ዕንቅፋትን አኖሩ።

፮ እግዚአብሔርንም። አንተ አምላኬ ነህ፤ የልመናዬን ቃል፥ አቤቱ፥ አድምጥ አልሁት።

፯ አቤቱ፥ ጌታዬ፥ የመድኃኒቴ ጕልበት፥ በሰልፍ ቀን ራሴን ሸፈንህ።

፰ አቤቱ፥ ከምኞቴ የተነሣ ለኃጢአተኞች አትስጠኝ፤ በላዬ ተማከሩ፤ እንዳይጓደዱ አትተወኝ።

፱ የሚከብቡኝን ራስ የከንፈራቸው ክፋት ይክደናቸው።

፲ የእሳት ፍም በላያቸው ይውደቅ፤ እንዳይነሡም ወደ እሳትና ወደ ማዕበል ይጣሉ።

፲፩ ተናጋሪ ሰው በምድር ውስጥ አይጸናም፤ ዓመፀኛን ሰው ክፋት ለጥፋት ይፈልገዋል።

፲፪ እግዚአብሔር ለድሀ ዳኝነትን ለችግረኛም ፍርድን እንዲያደርግ አወቅሁ።

፲፫ ጻድቃንም በእውነት ስምህን ያመሰግናሉ፤ ቀኖችም በፊትህ ይኖራሉ።

___________________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Mount Tabor & The Feast of The Transfiguration | Buhe-Debre Tabor

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 19, 2021

❖❖❖ ቡሄ! ቡሄ! ቡሄ! ❖❖❖

የታመሙትን፣ የታሰሩትን፣ የተደፈሩትንና የተሰደዱትን እንጠይቅ፣

የተራቡትንና የተጠሙትን እናብላ እናጠጣ፣የታረዙትን እናልብስ፣

ለተበደሉት፣ አድሎ ለሚደርስባቸውና ፍትሕ ለተነፈጋቸው እንቁም!

Buhe (Ge’ez: ቡሄ) is a feast day observed by Ethiopian Orthodox Tewahedo Church on August 19 (ነሐሴ/Nähase ፲፫/13 in the Ethiopian calendar). On this date, the Ethiopian Orthodox Church celebrates the Transfiguration of Jesus on Mount Tabor (Debre Tabor Ge’ez: ደብረ ታቦር). People of the neighborhood tie a bundle of sticks together to make a CHIBO, and set it on fire while singing songs. The main song is called “Hoya Hoye” with one singer singing while the others follow in a rhythmic way. It involves young boys singing songs of praise outside of people’s homes, in exchange for fresh bread called MULMUL. The boys then bless the family of the home for the following year.

For weeks in August, Ethiopian boys dress up and perform songs from door to door in neighbourhoods across the country. In return, the boys get ‘Mulmul’ – bread freshly baked for the occasion in each house.

Known as Buhe, the festival – like most cultural celebrations here has its origins in the Ethiopian Orthodox Church. It marks the transfiguration of Jesus on Mount Tabor.

“I started participating in Buhe when I was 14. I get very excited when the time for Buhe comes around because it is the commemoration of Jesus appearing in a supernatural light. We celebrate Buhe with very interesting activities,” said Kirubel Sibhat, one of the young performers.

Buhe is also a tradition where young people are reminded to value older generations. The songs are written and performed in praise of adults and elders.

But over time, the tradition of Buhe has struggled to stay alive, especially in urban locations like Addis Ababa – a city undergoing its own transformation as the capital of one of Africa’s fastest growing economies.

Churches are trying to revive the celebration to its old glory. The boys can now also receive gifts of money in place of fresh bread – a sign of the times where people have less time to prepare for such festivals.

“The new generation has the responsibility of learning and continuing the traditions of its fathers, as we age. It has the responsibility of upholding national traditions instead of following foreign traditions,” Said Kassaye Gutema, an Addis Ababa resident.

The boys crack a whip made of braided tree fibers to signal their approach into a neighbourhood. Traditionally the whip was cracked by shepherd boys.

Buhe also marks the last days of the rainy season.

Religious leaders and Orthodox faithful take the time to give thanks and pray for a good harvest. They also take time to reflect on the biblical significance of the events.

According to Wosanyu Zewdie, a deacon and teacher at St. Yohannes school, Buhe is a culmination of tradition and religion.

“The meaning of the whip being cracked is to imitate the sound of the thunder that was heard in the sky. We later light a bonfire to represent the light that was illuminating when Christ appeared. The bread signifies the fact that mothers took bread to their shepherd boys who stayed out late because they thought it was still daylight, but it was Christ’s supernatural appearance. So all the cultural activities you see in relation to Buhe have their origin in religion,” he said.

After sunset, celebrations move to the streets where large bonfires burn well into the night and hundreds sing and dance in anticipation of the new year – marked in Ethiopia according to the Orthodox Calendar in September.

The Ethiopian Orthodox Church is one of the pre-colonial Christian denominations in sub-Saharan Africa and is estimated to have between 40 and 45 million followers. The overwhelming majority live in Ethiopia.

__________________________________________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ደብረ ታቦር ነፃ በወጣችበት በቡሄ ዕለት የጥፋት ውኃ በሰዶምና ገሞራ አዲስ አበባ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 18, 2021

የጽዮንን ሕፃናት ሳይቀር የምታሳድድና የምታግት ከተማ ገና እሳት ከሰማይ ይዘንብባታል! አዲስ አበባ፤ እጅሽን ለአክሱም ጽዮን ስጭ!🙌

💭 አረመኔው ግራኝ አብዮት አህመድ ወደ ክርስቶስ ተቃዋሚዋ እና በአርሜኒያ ክርስቲያን ወገኖቻችን ላይ የዘር ማጥፋት ወንጀል በፈጸመችው ቱርክ በሚገኝበት ዕለት። በአጋጣሚ? በጭራሽ! ጉብኝቱ ለመጀመሪያ ጊዜ መሆኑ ነው። ከሁለት ዓመት በፊት፤ “ግራኝ ቱርክን እስካሁን ያልጎበኛት ፀረ-ተዋሕዶ ክርስቲያን ተልዕኮውን ላለማሳየትና የቱርክ ወኪል ግራኝ አህመድ ዳግማዊ እንደሆነ ላለማስበላት ነው” ብዬ መጻፌን አስታውሳለሁ። ዛሬ ልክ በቡሄ ዕለት የክርስቶስ ተቃዋሚው ጭምብሉ በድጋሚ ተገለጠ። አልዋሽም፤ ግራኝን ገና ለመጀመሪያ ጊዜ እንዳየሁት ነበር የክርስቶስ ተቃዋሚ መንፈስ ያደረበት እርኩስ መሆኑን ከዓይኖቹ ያነበብኩት። ✝✝✝[መዝሙረ ዳዊት ፺፩፥፰]✝✝✝ “በዓይኖችህ ብቻ ትመለከታለህ፥ የኃጥኣንንም ብድራት ታያለህ።” መንፈሳዊ ውጊያ እንግዲህ ይህን ይመስላል! ሁለቱ የክርስቶስ ተቃዋሚዎች አህመድ እና ኤርዶጋን በመጨረሻ በአካል ተገናኝተው ለማየት በቃን፤ እነዚህ አረመኔዎች አሁን ተሸንፈዋል፤ እግዚአብሔር ይመስገን!

የጽዮን ልጆች ከክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ ተጠንቀቁ! እንጠንቀቅ! ግራኝ ዳግማዊ ወኪሏ “አል ነጃሽ”ን እንዲያፈርስ ትዕዛዝ የተቀበለው ከቱርክ ነው፤ ቀድም ሲል መስጊዱን ለመስራት ወደ ውቅሮ እንደገባች፤ አሁንም ላድሰው ብላ የመግቢያ ቀዳዳ በመፈለግ ላይ ነች። አክሱም ጽዮን የዲያብሎስ ጣዖት ማምለኪያ ቦታ አያስፈልጋትም፤ “የታሪክ ቅርስ” እንዲሆን ከተፈለገ “የሰይጣን ቤት” ተብሎ ቤተ መዘክር ያለውጭ ሰዎች ጣልቃ ገብነት በተጋሩዎች ሊሠራ ይቻላል።

👉 ኖኅ 👉 የጥፋት ውኃ 👉 አራራት ተራራ 👉 ሰዶምና ገምራ 👉 ሎጥ 👉አርሜኒያ 👉 ደብረ ታቦር

የሰዶም እና ገሞራ እንደ ነነዌ ሰዎች ወደ እግዚአብሔር ባለመመለሳቸዉ እሳት ከሰማይ ወርዶ አቃጥሎ አጥፍቶአቸዋል [ዘፍ ፲፱፡፳፫]

[የሉቃስ ወንጌል ምዕራፍ ፲፯፥፳፮፡፳፱]

በኖኅ ዘመንም እንደ ሆነ፥ በሰው ልጅ ዘመን ደግሞ እንዲሁ ይሆናል። ኖኅ ወደ መርከብ እስከ ገባበት ቀን ድረስ፥ ይበሉና ይጠጡ ያገቡና ይጋቡም ነበር፥ የጥፋት ውኃም መጣ ሁሉንም አጠፋ።

እንዲሁ በሎጥ ዘመን እንደ ሆነ፤ ይበሉ ይጠጡም ይገዙም ይሸጡም ይተክሉም ቤትም ይሠሩ ነበር፤ ሎጥ ከሰዶም በወጣበት ቀን ግን ከሰማይ እሳትና ዲን ዘነበ ሁሉንም አጠፋ።”

ቡሄ/ ደብረ ታቦር በቅድስት አርሴማ ሃገር በእኅት ሃገር በአርሜኒያ፤ ለዘመነ ኖኅ የጥፋት ውኃ መታሰቢያ ጭምር ተደርጎ እንደሚከበር ታች የቀረበው የእንግሊዝኛ መረጃ ይጠቁመናል። ከጥፋት ውኃ በኋላ የአባታችን ኖህ መርከብ በሁለቱ በዓለም ጥንታውያን የክርስቲያን ሃግራት፤ ወይ በአርሜኒያ ወይ በኢትዮጵያ አራራት ተራራ ነው ያረፈችው።

💭 አምና አረመኔው ግራኝ በአክሱም ጽዮን ላይ ደም አፍሳሹን የጭፍጨፋ ጂሃድ ከመጀመሩ በፊት የቀረበ፦

👉 የዛሬዋ ኢትዮጵያ ከማን ጋር ናት? ከሙስሊም ቱርክ/አዘርበጃን ወይንስ ከክርስቲያን አርሜኒያ?

የግራኝ ቄሮኦሮሞ አገዛዝና አህዛብ ዜጎቹ ከሙስሊም አዘርበጃን ጎን እንደሚቆሙ አያጠራጥርም፤ ኢትዮጵያውያን ከማን ጎን ይሰለፋሉ?

በአርሜኒያ እና ኢትዮጵያ ተመሳሳይ ክስተት ጎን ለጎን መታየቱ በአጋጣሚ አይደለም። ውጊያችን የክርስቶስ ተቃዋሚው ከሚመራቸው ከመንፈሳዊ ኃይላት ጋር ነው!

ባለፈው መስከረም የሃገራችን አዲስ ዓመት መግቢያ ላይ በክርስቶስ ተቃዋሚዋ የምትመራዋ ሙስሊም አዘርበጃን በክርስቲያን አርሜኒያ ላይ ጦርነት ከፈተች። አርሜኒያ የቱርኮችን ድሮኖች በመጠቀም በናጎርኖ ካራባኽ የሚገኙትን ጥንታውያኑን ክርስቲያኖች ጨፈጨፈች፤ ዓብያተ ክርስቲያናቱንና ገዳማቱን አፈራረሰች።

የባለሃብቱ ጆርጅ ሶሮስ ወኪል የሆነው የአርሜኒያው ጠቅላይ ሚንስትር ኒኮል ፓሺንያን በአርሜኒያ እና አዘርበጃን መካከል በተፈጠረው ጦርነት ልክ እንደ ግራኝ ክህደት የተሞላበት “የሰላም ስምምነት” በመፈረሙ አገሪቷ ላለፉት ሳምንታት በከፍተኛ የተቃውሞ ማዕበል ላይ ትገኛለች። አርሜኒያውን፤ ጀግኖች!

ኢትዮጵያውያን ኢንጂነር ስመኘው ሲገደል፣ እነ ጄነራል አሳምነው ሲገደሉ፣ በኦሮሚያ ሲዖል ኢትዮጵያውያን ሲታገቱ፣ ሲጨፈጨፉና ሲፈናቀሉ አራት ኪሎ ያለውን ቤተ ፒኮክ እና ፓርላማ እንዲህ መውረር ነበረባቸው። ይህን ሳያደርጉ ስለቀሩ ነው አሁን እባቡ ዐቢይ በሰሜን ኢትዮጵያውያን ላይ ለጀመረው ጥቃት የእሳት ማገዶ እያደረጋቸው ያለው። ግራኝ የሰበሰባቸው ወታደሮች በብዛት ወደ ሱዳን እየሸሹ እንደሆነ ዜናዎች እየወጡ ነው። በዘመነ ኮሮና እንደገና ስደት? አሳዛኝ ነው! የዚህ ጦርነትቀስቃሽ በእብሪት የተወጠረውና ለድርድር አልቀመጥም ያለው ግራኝ መሆኑን አንርሳው።

👉 የክርስቶስ ተቃዋሚ = ቱርክ = ቀዳማዊ ግራኝ አህመድ = ዳግማዊ ግራኝ አህመድ

ቱርክ በአርሜኒያውያን ላይ ድሮኖቿን እንደተጠቀመችው ግራኝም የመጀመሪያውና ዙር የድሮኖች ጭፍጨፋ በባቢሎን ኤሚራቶች አማካኝነት ከተጠቀመ በኋላ አሁን ወደ ክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ ፊቱን አዙሮ ድሮኖችን በመለመን ላይ ይገኛል። ይገርማል፤ እንድምናየውና እንደምንሰማው ከሆነማ ኤሚራቶችና ቱርኮች የጠላትነት ስትራቴጂ የሚከተሉ “ተፎካካሪዎች” መሆን ነበረባቸው።

👉 Reflections on the Feast of Transfiguration

Two years ago, around this time, we arrived early Sunday morning in Armenia. Soon after, my son Hovsep and I attended badarak at the Saint Gregory The Illuminator Cathedral in Yerevan. The festivities of celebrating Vartavar on the streets of the Armenian capital had already started as church services were over. We witnessed a joyous day filled with the tradition of splashing water dating from the pre-Christian era of Armenia, honoring the goddess Asdghig as some say. Others claim that this tradition goes further back to the days of Noah and a remembrance of the flood.

The feast of transfiguration of our Lord Jesus Christ, one of the five prominent Tabernacle feasts of our church, is celebrated today. We read about the events of the transfiguration in the synoptic Gospels (Matthew, Mark and Luke). I invite you to focus on the details from the Transfiguration narrative according to the Gospel of Matthew where Jesus reveals His divinity through a sequence of events and actions that includes His face shining like the sun; his clothes became dazzling white, Moses’ and Elijah’s appearance, a bright cloud overshadowing the scene and the voice of God testifying: “This is my Son, the Beloved; with Him, I am well pleased; listen to Him!” (Matthew 17:5).

I would like you to pay attention to the dazzling white garment of Jesus. White garments are an expression of heavenly beings. In the book of Revelation, John speaks of white garments worn by those who have been saved (Revelation 7:9, 19:14). We find the practical inclusion of this notion in the life of the church in the sacrament of baptism, as we clothe the newly baptized child with white garments. Think about it; everyone baptized in the church has put on dazzling white garments of salvation. In other words, it is through baptism that we are united to the glory of Christ, and He reveals His glory to us through His passion and the crucifixion. The self-sacrifice of Christ is the purification that restores to us the original garment lost through sin. Through baptism, God clothes us in light, and we become light.

So, after all, the splashing of water and the popular mode of celebrating Vartavar, the feast of the transfiguration may not be fragments of pagan Armenia. Maybe it’s a powerful and practical way of reminding us that we are baptized and garmented with the dazzling white clothing of angels and the elect. God continues to administer His grace to us through our active participation in the life of the Church. God restores our old, dirty and torn garments into dazzling white clothes and prepares us to participate in the divine banquet.

Happy feast of transfiguration.

Source

__________________________________

Posted in Ethiopia | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

አንቀጸ ምሕረት ቅዱስ ሚካኤል | ደብረ ታቦር

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 18, 2021

💭 አንቀጸ ምሕረት ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን ደብረ ታቦር ሰንበት ትምህርት ቤት እንዳሳወቀው፤

ከሁለት ሣምንታት በፊት በዚህ በአንቀጸ ምሕረት ቅዱስ ሚካኤል ደብረ ታቦር ላለፉት ረጅም አመታት ለጸበል አገልግሎት እየተጠቀመበት የሚገኘውን የቅዱስ ሚካኤል እና የቅዱስ ቂርቆስ የጸበል ቦታን ቤተ ክርስቲያን እንተክላለን የሚሉ ግለሰቦች ለ ፳፯/፲፩/፲፫ ዓ.ም ያለ ሰበካ ጉባኤ እና ያለ ምዕመናን እውቅና ታቦት ይዘን እንገባለን ሲሉ ነበር።

የአካባቢው ህብረተሰብ ይህን ጉዳይ በቦታው ተገኝቶ መቃወሙ ተገልጿል።

❖❖❖ለአዕይንቲከ ሚካኤል ሆይ ለሰው ልጅ ይቅርታን ለማስገኘት ወደ ልዑል እግዚአብሔር አሻቅበው ለሚማልዱ ዓይኖችህ ሰላምታ ይገባል። ሚካኤል ሆይ በጠላት ተማርከው ለሚጨነቁትና ለሚሰቃዩት ዋስ ጠበቃቸው አንተ ነህና። በኔ ላይ የሚተበትቡትን የጠላቶቼን የምክር መረብ በጣጥሰህ ጣልልኝ ነፍሴንም ሥጋዬንም ለአንተ አደራ ሰጥቻለሁና።❖❖❖

________________________________________

Posted in Ethiopia | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ቡሄ | ቅ/ሚካኤል እና ጽዮናውያን ለደብረ ታቦር ደረሱላት ፥ ይብላን ለናዝሬትና ለደብረ ዘይት

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 17, 2021

አዎ! እራሳቸውን ወደ ክርስቶስ ተቃዋሚው ጎራ ለመመደብ በመወሰናቸው፤ “ናዝሬትን”፣ ‘አዳማ’ ፥ “ደብረ ዘይትን” ቢሸፍቱ በማለት መጽሐፍ ቅዱሳዊ መጠሪያዎቻቸውን በክህደት ለመቀየር ደፍረዋል/ፈልገዋል።

✞✞✞በዚህ ወቅት እድለኛዋና ጥንታዊቷ ደብረ ታቦር ከዋቄዮአላህ ባርነት ነፃ ወጣች። ✞✞✞

😊 በአጋጣሚ? 😊

ደብረ ታቦር ቅዱስ ሚካኤል❖

💭 ገና ከስምንት ዓመታት በፊት የሚከተለውን በጦማሬ ጽፌ ነበር

መጠሪያ ስሞቻችን፣ የክርስትና ስሞቻችን ወይም ክርስቲያናዊ የሆኑ የቦታ ስሞችን የሚሰጠው መንፈስ ቅዱስ ነው። የእግዚአብሔር አምላክን ገናናነት ለማሳወቅ፡ ለእርሱ ክብር ለመስጠት የምንሰይማቸው ቦታዎች ወይም ከተሞች በርሱ ዘንድ ከፍተኛ ትርጕም አላቸው፤ ለኛም ሰላምን፣ ጽድቅንና በረከትን ያመጡልናል። ሶማሊያዎች እስከ ናዝሬት ከተማ ድረስ ያለው ግዛት የኛ ነው በማለት በህልማቸው የነደፉትን ካርታ ጥገኝነቱን ለሰጣቸው እንግዳ ተቀባይ የአዲስ አበባ ነዋሪ በድፍረት/በንቀት ያሳያሉ። ይህን በቅርብ ሆኜ ለመታዘብ በቅቻለሁ። ለመሆኑ በፊት ጂጂጋ ደርሰው “ናዝሬት” ዘው ለማለት ያቃታቸው ለምን ይመስለናል? “ናዝሬት” “እየሩሳሌም“፡ የእነዚህ ቦታዎች መጠሪያ ሁልጊዜ የጦርነት ወኔያቸውን ይቀሰቅሰዋል፡ ለምን? መልሱን ሁላችንም እናውቀዋለን።

ታዲያ ሁለት ሺህ ዓመታት በሞሉት የክርስትና ታሪካችን፡ ብዛት ያላቸው ምሳሌዎችን ለማየት እየበቃን፡ እንደ “ደብረ ዘይት” የመሳሰሉትን የቦታ መጠሪያዎች በዘፈቃድ ለመለወጥ የሚሹ ግለሰቦች በምን ተዓምር አሁን ሊመጡብን ቻሉ? ከተራራው በረሃውን፥ ከቅቤው ቤንዚኑን፥ ከደብረ ዘይት የመኪና ዘይትን የሚመርጥ ትውልድ፡ የመቅሰፍት ምንጭ አይሆንብንምን? መቼም ለክርስቶስ ጥላቻ ያላቸው፣ ጸረ–ክርስቶስ የሉሲፈር ፈቃደኛ ወኪሎች ካልሆኑ በቀር እዚህ ድረስ ሊያደርሳቸው የሚችል ሌላ ነገር ሊኖር ይችላልን? አይመስለኝም! ይህ እንደ ቀላል ነገር ተደርጎ መታየት ያለበት ጉዳይ አይደለም፡ ምክኒያቱም በግለሰቦቹ ላይ ሊመጣባቸው የሚችለው ፍርድ ልክ መንፈስ ቅዱስን የሚያስቀይሙት ግለሰቦች ከሚመጣባቸው ኃይለኛ ፍርድ የሚለይ አይሆንምና፤ የመንፈስ ቅዱስን ክብር ደፍረዋልና!

________________________________________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: