Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ኢ-አማንያን’

ስለ ጽዮን ዝም አልልም | ሕወሓቶች ለምንድን ነው ዛሬ ስለ ውቕሮ አማኑኤል ጭፍጨፋ ጸጥ ያሉት?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 5, 2022

✝✝✝[ወደ ኤፌሶን ሰዎች ምዕራፍ ፭፥፲፩፡፲፫]✝✝✝

“ፍሬም ከሌለው ከጨለማ ሥራ ጋር አትተባበሩ፥ ይልቁን ግለጡት እንጂ፥ እነርሱ በስውር ስለሚያደርጉት መናገር እንኳ ነውር ነውና፤ ሁሉ ግን በብርሃን ሲገለጥ ይታያል፤ የሚታየው ሁሉ ብርሃን ነውና።”

✝✝✝[የያዕቆብ መልእክት ምዕራፍ ፭፳]✝✝✝

“ኃጢአተኛን ከተሳሳተበት መንገድ የሚመልሰው ነፍሱን ከሞት እንዲያድን፥ የኃጢአትንም ብዛት እንዲሸፍን ይወቅ።”

✝✝✝[ትንቢተ ሕዝቅኤል ምዕራፍ ፫፥፲፰፡፲፱]✝✝✝

“እኔ ኃጢአተኛውን። በእርግጥ ትሞታለህ ባልሁት ጊዜ፥ አንተም ባታስጠነቅቀው ነፍሱም እንድትድን ከክፉ መንገዱ ይመለስ ዘንድ ለኃጢአተኛው አስጠንቅቀህ ባትነግረው፥ ያ ኃጢአተኛ በኃጢአት ይሞታል፤ ደሙን ግን ከእጅህ እፈልጋለሁ። ነገር ግን አንተ ኃጢአተኛውን ብታስጠነቅቅ እርሱም ከኃጢአቱና ከክፉ መንገዱ ባይመለስ፥ በኃጢአቱ ይሞታል፥ አንተ ግን ነፍስህን አድነሃል።”

💭 በስልክ ካሜራ የተቀረፀው ይህ ምስል የውቅሮ አማኑኤል ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን በቦምብ ሲደበደብ ያሳያል። ጥንታዊው ቤተክርስቲያም በታዋቂው የአጋንንት መሰባሰቢያ፤ ነጋሽ (አል–ነጃሺ) መስጊድአቅራቢያ ባለ አንድ ኮረብታ ላይ ይገኛል።

ቀረፃውን ያደረገው ግለሰብ እንደገለጸው ቤተክርስቲያኑ ህዳር ፲፭ /፳፻፲፫ ዓ.ም (የነብያት ጾም መግቢያ ፥ ልክ በዚሁ ዕለት በግብጽም አንድ ቤተክርስቲያን ላይ መሀመዳውያኑ ጥቃት አድርሰው ነበር) ፤ በታንኮች በተተኮሰው ጥይት ተመታ። ቤተክርስቲያኑም፤ ግለሰቡ ታክሎ፤ ፲፯/17 ጊዜ ተመታ ፣ ግን ሁሉም ግባቸውን አልመቱም ፣ የተወሰኑት ወደ ኮረብታው አረፉ። ሰውዬው አክለውም ጥቃቱ የተከናወነው ከቅርብ ርቀት አይቼዋለሁ ባሉት የኤርትራ ጦር ነው ብለዋል። በቪዲዮው ውስጥ አንድ ድምጽ “መድኃኔ አለም አዲ ቄሾም እንዲሁ ተደብድቧል” የሚል ድምጽ ተሰምቷል።

ወራሪው ጦር ሆን ተብሎ የትግራይ ሃይማኖታዊ ቦታዎችን ዒላማ ማድረጉን ከጦር ከወንጀለኛው ጄነራል ብርሃኑ ቁራ ጁላ አፍ ሰምተነው ነበር። በማሪያም ደንገላት ቤተክርስቲያን፣ በውቅሮ ጨርቆስ እና በአክሱም ጽዮን ማሪያም ላይ የተደረጉት ጭፍጨፋዎች እንደሚያሳዩት እጅግ በጣም አሰቃቂ ግድያዎችም በአብያተ ክርስቲያናት ውስጥ መፈጸማቸውን ነው።

እንግዲህ ይታየን፤ ይህ ቪዲዮ የተቀረጸውና የተላከው ሕወሓቶች “በተንቤን ተራራ ዋሻዎች ተደብቀው ነበር” በተባለበት ወቅትና ፋሺስቶቹ የኦሮሞ አገዛዝ ወራሪዎች መቀሌን በሚቆጣጠሩበት ወቅት ነበር። ከአሁኑ ጋር ሲነፃፀር ያኔ በጣም ብዙ መረጃዎች ይወጡ ነበር። የሰማዕታት ስም ዝርዝር ሳይቀር።

ሕወሓት ወደ መቀሌ እንዲመለስ ከተደረገበት ዕለት አንስቶ ግን በኅዳር ጽዮን በአክሱም ጽዮን ቤተ ክርስቲያን ላይ የሉሲፈርን/ቻይናን ባንዲራ ሰቅለው እና “ምርኮኞች” ልደታቸውን በኬክና ማንጎ ጭማቂ ሲያከብሩ ከሚያሳዩት ቪዲዮዎች ሌላ ስለ አክሱም ጽዮንም ሆነ እንደ ቅዱስ አማኑኤል ስላሉት ጥንታውያን ዓብያተክርስቲያናትና ገዳማት ይዞታ ምንም የላኩት ቪዲዮ ወይም ያሳወቁት መረጃ የለም። ስለ ጽዮን ዝም ብለዋል! ለምን? አሁን መልሱን በደንብ የምናውቀው ይመስለኛል።

እስካሁን በአጥጋቢ መልስ ያጣሁለት አንድ ጥያቄ፤ እንዴት አንድ “ክርስቲያን ነኝ! ኢትዮጵያዊ ነኝ! ስለ ጽዮን ዝም አልልም!” የሚል ወገን ከአረብ፣ ከቱርክ፣ ከኢራን፣ ከሶማሌ እና ከቤን አሜር አህዛብ ጎን ተሰልፎ በክርስቲያን አባቶቹ፣ እናቶቹ፣ ወንድሞቹና እኅቶቹ ላይ፣ እንዲሁም በዓብያተ ክርስቲያናቱና ገዳማቱ ላይ ጥቃት ሊፈጽም ቻለ? የሚለው ጥያቄ ነው።

🔥 ግን የሁሉም ጊዜያቸው እያለቀ ነው፤ በቅዱሷ አክሱም ጽዮን ጭፍጨፋውን የፈጸመውን + የደገፈውን ሁሉ እግዚአብሔር በቅርቡ ይበቀለዋል! ዛሬ “ኢትዮጵያዊ ነኝ” ባይ ግብዝ ሁሉ ጥቁር ለብሶ ማልቀስ፣ መለመንና ይቅርታ መጠየቅ ነበረበት!

✞✞✞[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፳፪፥፲፪]✞✞✞

“እነሆ፥ በቶሎ እመጣለሁ፥ ለእያንዳንዱም እንደ ሥራው መጠን እከፍል ዘንድ ዋጋዬ ከእኔ ጋር አለ።”

  • ❖ አክሱም ጽዮንን የደፈረ ሰላም፣ ዕረፍትና እንቅልፍ የለውም✞
  • ❖ ከዋልድባ ገዳም ፩ሺህ መነኮሳትን ዓምና ልከ በዚህ ጾመ ሑዳዴ ያባረረውንና ድርጊቱንም የደገፈውን ሁሉ እግዚአብሔር በቅርቡ ይበቀለዋል
  • ❖ በደብረ አባይ ገዳም ጭፍጨፋውን የፈጸመውን + የደገፈውን ሁሉ እግዚአብሔር በቅርቡ ይበቀለዋል
  • ❖ በደንገላት ቅድስት ማርያም ጭፍጨፋውን የፈጸመውን + የደገፈውን ሁሉ እግዚአብሔር በቅርቡ ይበቀለዋል
  • ❖ በደብረ ዳሞ አቡነ አረጋዊ ጭፍጨፋውን የፈጸመውን + የደገፈውን ሁሉ እግዚአብሔር በቅርቡ ይበቀለዋል
  • ❖ በውቅሮ አማኑኤል ጭፍጨፋውን የፈጸመውን + የደገፈውን ሁሉ እግዚአብሔር በቅርቡ ይበቀለዋል
  • ❖ በዛላምበሳ ጨርቆስ ጭፍጨፋውን የፈጸመውን + የደገፈውን ሁሉ እግዚአብሔር በቅርቡ ይበቀለዋል
  • ❖ በዛላምበሳ ጨርቆስ ጭፍጨፋውን የፈጸመውን + የደገፈውን ሁሉ እግዚአብሔር በቅርቡ ይበቀለዋል

የድንግል ልጅ ስሞቹ ፦ ቃል፣ወልድ፣አማኑኤል፣ኢየሱስ, ክርስቶስ፣መድኃኔ አለም። ስሆኑ ትርጓመያቸውም፦

#ቃልማለት፦ አንደቤት መናገርያ ማለት ስሆን ከ፫(3)ቱ አካላት አንዱ እግዚአብሔር #ወልድበህልውነት/በመሆን ግብሩ የ #አብእና የ #መንፈስቅዱስ ቃላቸው ስሆን የእግዚአብሔር ቃል ይባላል። ራእይ ፲፱፥፲፫ “በደም የታለሰ ልብስም ለብሶአል ስሙንም “ቃል እግዚአብሔር” አሉት። ቍላስ.፩፥፲፮ “በእርሱ ቃልነት እግዚአብሔር ሁሉን ፈጥሮአልና….”

#ወልድማለት፦ ከ፫(3)ቱ አካላት ፩(1)ዱ ወልድ ስሆን ልጅ ማለት ነው የ #ወልድአካላዊ ግብሩ መወለድ ማለት ነው የ #አብየባሕርይ ልጅ ስለሆነ እግዚአብሔር ወልድ ይባላል። ገላ.፬፥፬+ዮሐ.ወ ፭፥፲፮+ማቴ ፫፥፲፯…

#አማኑኤልማለት፦ እግዚአብሔር ከእኛ ጋር ሆነ ማለት ነው። ማቴ ፩፥፳፫። ይህን በት.ኢሳ ፯፥፲፬ላይ ስሙን እናገኛለን። ይህ ማለት ከድንግል በተዋህደው ተዋህዶ አምላክ ሰው ሆነ ዮሐ.፲፥፲፬…….. ፩ኛ ቆሮ ፲፭፥፳፩አዳምን የመጀመርያው ሰው ይላል ክርስቶስን ደግሞ ሁለተኛው ሰው ይለዋል።

#ኢየሱስማለት፦ መድኃኒት ማለት ነው ይህን መጽሐፍ ቅዱስም ይናገራል ሉቃስ ፪፥፲፩”እነሆ ዛሬ በዳዊት ከተማ መድኃኒት ተወልዶላችኃል” እንዳለ መልአኩ ለእረኞች….

#ክርስቶስማለት፦ “ቅቡ /የተቀባ” ማለት ነው። በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስትያን እና በመሰሎቿ አብያተ ቤተክርስትያናት “የተዋሃደ” ተብሎ ይተረጉማል።

#መድኃኒአለምማለት፦ የአለም መድኃኒት ማለት ነው። በእርሱ አለም ስለዳነ (በሞቱ አለምን ስላዳነ) መድኃኒአለም የአለም መድሃኒት እንለዋለን። ሉቃስ ፪፥፲፩ላይ እኔሆ ለሕዝብ ሁሉ የምሆን መድኃኒት እንዳላለ ሉቃስ፤ ዮሐ.ወ ፩፥፳፱ ላይ መጥምቁ ዮሐንስ “እነሆ የአለምን ኃጢአት የምያስወግድ የእግዚአብሔር በግ” እንዳለው እንደገና በሮሜ ፭፥፲፪፡፳፩ስናነብ በአንድ ሰው በአዳም ምክንያት ሞት ወደ አለም እንደመጣ ሁሉ በአንዱ በኢየሱስ ክርስቶስ ሞትም አለም እንደዳነ ይናገራል…………..

እኛ ኦርቶዶክሳዊያን በነዚህ ስሞች አምላካችን ጌታችንና መድኃኒታችንን እናከብረዋለን እንጠራዋለን እናመልከዋለን ። ኢየሱስ ብቻ ስሙ ነው ሌሎችን ከየት አመጣችሁ ለምን ባለወልድ አማኑኤል መድሃኒአለም እያላቹ ትጠሩታላችሁ ኢየሱስ ማለት ብቻ እንጅየምሉ ወገኖቻችን አሉና እነዚህን ስሞችን እኛ ኦርቶዶክሶች ፈጥረንለት ሳይሆን መጽሐፍ ቅዱሱ እራሱ እንደምጠራው መገናዘብ ይገባናል። ለስም አጠራሩ ክብርና ምስጋና ይድረሰው የእኛ ጌታ የድንግል ማርያም ልጅ ጌታችን መድኅኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ። ክብር ለወለደችው ለድንግል!!!

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Crazed Atheists Violently Disrupt Mass at Cathedral of Our Lady of The Angels

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 9, 2022

ሎስ አንጌሌስ | ያበዱ ኢ-አማኒያን በእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ካቴድራል ቅዳሴን በኃይል አወኩ።

እንግዲህ፤ ሴቶቻችን ጽንስ የማስወረድ መብት አይነፈጋቸው፤ የተረገዙ ጨቅላዎችን ካልፈለግናቸው የመግደል መብት አለን ፥ ሰውነቴ የእኔ ምርጫ(My Body My Choice!)” ከሚል ሉሲፈራዊ ወኔ በመነሳት ነው ትቃወመናለች!” የሚሏትን ቤተ ክርስቲያን ለማጥቃት የደፈሩት። እንግዲህ ይህ ነው ለሰይጣን መገዛት ማለት። ከእባብ መርዝ የተመረተውን የኮቪድ ክትትትባት ግን፤ ሰውነቴ የእኔ ምርጫ(My Body My Choice!)ብለው ላለመከተተብ ሲታገሉ አላየንም፤ ብዙዎቹ እንደ እንስሳ አንድ በአንድ ተከትበዋል።

በሃገራችንም፤ ላለፉት አራት ዓመታት በወኔ፤ “ጽዮናውያንን ካላጠፋን፣ ገዳማቱንና ዓብያተ ክርስቲያናቱን ካላፈረስን፣ ሴቶችን ካልደፈርን” በማለት ላይ ያሉት የዋቄዮ-አላህ ባሪያዎቹ አህዛብና ፕሬቴስታንት መናፍቃን እየፈጸሙ ያሉት ልክ ይሄንን ነው። መንፈሱ አንድ ዓይነት ነው፤ ከዲያብሎስ ነው፤ ጥልቅ የሆነ ጥላቻን ያነገበና በመላው ዓለም እንደ ሰደድ እሳት በመቀጣጠል ላይ ያለ እርኩስ መንፈስ ነው። ይህ መንፈስ ነው በተለይ እንደ አክሱማዊቷ ኢትዮጵያ፣ አርሜኒያ፣ ሩሲያና ዩክሬይን ባሉት በጥንታውያኑ ኦርቶዶክስ ክርስቲያን ሃገራት ላይ የዘር ማጥፋት ዘመቻ እንዲካሄድባቸው ትንቢት መፈጸሚያ የሆኑትን የሰይጣን አርበኞቹን በማነሳሳት ነው ጭፍጨፋ በማካሄድ ላይ ያለው።

💭 የዛሬው መረጂያዬ ሁሉ ከልደታ ጋር ተገጣጥሟል፤ ይገርማል!ሉሲፈራውያኑ የመናገርና ያቀራረብ ችሎታና ብቃት ያላትን ሄሜላ አረጋዊን ከጽዮናውያን በመንጠቅ ወይንም ለዚህ ጊዜ በአቴቴ መንፈስ ተለክፋ ጽዮናውያን ላይ ትነሳ ዘንድ መሆኑ ነው። በዚህች በዛሬዋ ዓለም ብዙ ድምጽ ለሌላቸው ለጽዮናውያን ነበር ድምጽ መሆን የሚገባት፤ ግን አልታደለችምና ነፍሷን ለመሸጥ በቅታለች። በዚህም ዓለም የመጠሪያ ስም በጣም ትልቅ ሚና ነው የሚጫወተው። ፀረ-ሰሜን፣ ፀረ-ጽዮናውያን የሆኑትን አፄ ምንሊክ፣ አፄ ኃይለ ሥላሴ፣ መንግሱት ኃይለማርያምና ኃይለማርያም ደሳለኝን ሥልጣን ላይ ያወጧቸው የኢትዮጵያ ሕዝብ አብዛኛው ክርስቲያን በመሆኑና ፈሪሃ እግዚአብሔር ስላለው በአንድ በኩል ሊደሉልት ሲሉ ሲሆን፤ በሌላ በኩል ደግሞ፤ ኢትዮጵያውያን እነዚህን የክርስቲያን ስሞች ጠልቶ ከአምላኩ፣ ሃይማኖቱና ታሪኩ እንዲፋታ ለማድረግ ነው።

  • ኢትዮጵያዊው ምንሊክ የንግሥት ሳባ ልጅ ቀዳማዊ ንጉሡን ተጸይፎ እንዲረሳው ጽዮናውያንን ከፋፍሎ ግዛታቸውን ለጣልያንና ፈረንሳይ የሸጠውን ኦሮሞ “ዳግማዊ ምንሊክን” አመጡት፣
  • ኦሮሞውን ኃይለ ሥላሴን በማምጣት ጽዮናውያን ከሥላሴ አምላካቸው እንዲላቀቂ፣
  • ኦሮሞውን መንግሱት ኃይለ ማርያምንና፣ ወላይታውን ኃይለ ማርያም ደሳለኝን ሥልጣን ላይ በማውጣት ጽዮናውያን ከእናታቸው ከቅድስት ማርያም እንዲላቀቁ ለማድረግ ነበር።

ልክ መሀመዳውያኑ እናታችን ቅድስት ማርያም የምትለብሰውን ዓይነት አለባበስ ለብሰው አስቀያሚ፣ ነውረኛና ጽንፈኛ ተግባር በመፈጸም የወላዲተ አማልክን ክብር ለመቀነስ እንደሚሠሩት፣ ሸኾቻቸውም የክርስቶስ ቅዱሳንን መሰል ጢም አጎፍረው ጥላቻን፣ ሁከትንና አመፅን በመስበክ የአባቶቻችንን ስዕል በጥቁር ቀለም ለመቀባት እንደሚሹት። እንደ ጥምቀትና መስቀል ያሉት የተዋሕዶ በዓላት ከጥንት ጀምሮ ታቦት እየወጣ በአደባባይ ነው የሚከበረው፤ ይህ ያስቀናቸው የዋቄዮ-አላህ ባሪያዎች ከጥቂት ዓመታት ጀምሮ ጣዖታዊ በዓሎቻቸውን በአደባባይ ለማክበር በመወሰን የኦርቶዶክሳውያንን አደባባዮች፣ የጥመቀተ ባሕር ቦታዎቻቸውን በመንጠቅ ኦርቶዶክሳውያኑ ዲያብሎስ ጋኔኑን ባራገፈበት ቦታ ላይ ዳግም እንዳይወጡ፣ ይዞታዎቻቸውን እንዲያጡና ሥርዓታቸውን እንዲቀይሩ ለማድረግ ነው። የአረብ ሙስሊም ሃገራት ታሪክ ይህን ነው የሚያሳየን።

ግብረ ሰዶማውያኑ የማርያም መቀነትን/የኖህ ቀስተ ደመናን ሙሉ በሙሉ ሊነጥቁን ግማሽ መንገድ ሄደዋል። ለክልሎች የሉሲፈርን ባንዲራ የሰጧቸውም ልክ ኢለን መስክ ትዊተርን ለመጠቅለል እንደወሰነው፣ እንርሱም መቀነታችንን ሊያወልቁብን ስላሰቡ ነው።

ሌላው ደግሞ የሂትለር ናዚዎች የሠረቁትስዋስቲካ ነው። የስዋስቲካ ምስል እጅግ በሚያሳዝን መልኩ ጥሩ የሆነ ትርጓሜ ከነበረው በኋላ ግን ለመጥፎ አገልግሎት በመዋሉ ስሙ ከጎደፉ ምስሎች ውስጥ አንዱና ዋነኛው ነው፡፡ ይህ ቅርጽ ምንጩ በሕንድ እንደሆነ የሚነገርለት ሲሆን፤ ስሙም በእጅግ ጥንታዊው ሳንስክሪት ቋንቋ ውስጥ ከሚገኝ ‹ስዋስቲ› ከሚል ሥርወቃል የተገኘ ነው – ትርጉሙም፤ ጥሩ፣ መልካም እነሆማለት ነው፡፡ ይህ ምልክትም በዓለም ላይ በብዙ ቦታዎች ላይ የሚገኝ ሲሆን በአጠቃላይ የጥሩ ነገር ምሳሌ ሆኖ ቆይቷል፡፡

ይህ ቅርጽ በክርስትናም ውስጥ አገልግሎት ሰጥቷል፡፡ በክርስትና መንፈሳዊ እንቅስቃሴን – የመንፈስ ቅዱስን መውረድ እና በአጠቃላይ መንፈስ/ መንፈሳዊነትን ይጠቁማል፡፡ ከዚህ በተጨማሪም ባለመንጠቆ መስቀልን ይጠቁማል ፥ የመንጠቆው መኖርም ክርስቶስ በሞት ላይ ድል መቀዳጀቱን የሚያመሰጥር ሲሆን በተለያዩ አብያተክርስቲያናትም ይገኛል፡፡ አንዳንዶች በአስራ ሁለተኛው ክፍለዘመን የተገኙ እና ይህንን መስቀል የያዙ አብያተክርስቲያናቶች መኖራቸውን ይናገራሉ፡፡ በላሊበላም ይህ መስቀል በመስኮቶች ላይ ይታያል፡፡

እኔ በግሌ፤ የዋቄዮ-አላህ ባሪያዎች የዳኑት ድነው ሌሎቹ እስካልተጠረጉ ድረስ በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይ የደመራ በዓልን ማክበር አልሻም። አየን አይደል?! ዲያብሎስ አባታቸው ቀጣፊ፣ ገልባጭ፣ አታላይ፣ አስመሳይ፣ ሌባና ገዳይ አይደል።

ከአራት ዓመታት በፊት ‘አህመድ’ የተሰኘውን መጠሪያ የያዘውን ግራኝ አብዮትን ሥልጣን ላይ አውጥተው ወዲያው በብዙዎቹ ዘንድ ተቀባይነት ማግኘቱ ሉሲፈራውያኑን በጣም ነበር ያስደነቃቸው፤ እንዲህ በቀላሉ ይሆናል ብለው አልጠበቁምና። አሁንማ “መሀመድ” የተባለውን ጂኒ ጃዋርን የግራኝ ተተኪ ለማድረግ በመሥራት ላይ ናቸው። ሃቁ ግን፤ የዋቄዮ-አላህ ባሪያዎች የሆኑት አህዛብ ሥልጣን ላይ ወጥተው የእምቤታችን እርስት የሆነችውን ኢትዮጵያን ያስተዳድሩ ዘንድ እግዚአብሔር አይፈቀድላቸውም። ይህን “ክርስቲያን ነኝ፣ ኢትዮጵያዊ ነኝ!” የሚል ወገን ሁሉ በድፍረት፣ በራሱ እና በአምላኩ በመተማመን ወንድ ሆኖ ሊናገረው ይገባዋል።

💭 አሁን የጋዜጠኛ ሄርሜላ አረጋዊ ስም ላይ እናተኩር፤ ‘ሄርሜላ’ የእመቤታችን አያትና የቅድስት ሐና እናት ስም ነው፤

😇 ሰባተኛዪቱ እንቦሳ ጨረቃን ስትወልድ ጨረቃዋ ደግሞ ፀሓይን ስትወልድ አየሁ (ቴክታ)

በቅድስና የሚኖሩ ነገር ግን መካን የነበሩት ቴክታና ጴጥርቃ ነጭ እንቦሳ ከበረታቸው ስትወጣ ፤ እንቦሳይቱ እንቦሳ እየወለደች እስከ ስድስት ስትደርስ ፤ ስድስተኛዪቱ ጨረቃን ጨረቃዋም ፀሐይን ስትወልድ አይተው በሀገራቸው መፈክረ ሕልም (ሕልም ፈች ሊቅ) አለና ሂደው ነገሩት፡፡ ደግ ልጅ ትወልዳላችሁ፤ ጨረቃይቱ ከፍጡራን በላይ የምትሆን ልጅ ትወልዳላችሁ፡፡ የፀሐይ ነገር ግን አልተገለጸልኝም፤ እንደ ነቢይ እንደ ንጉሥ ያለ ይሆናል አላቸው፡፡ እነርሱም ጊዜ ይተርጉመው ብለውት ሄዱ፡፡ ከዚህ በኋላ ልጅ ወለዱ፡፡ ስሟንም ረከብኩ ስእለትዬ፤ ረከብኩ ተምኔትዬ” /የተሳልኩትን አገኘሁ፤ የተመኘሁትን አገኘሁ/ ሲሉ ሄኤሜንአሏት፡፡ ሄኤሜን ዴርዴን፤ ዴርዴ ቶናን፤ ቶና ሲካርን፤ ሲካር ሄርሜላን፤ ሄርሜላ ሐናን ወለደች፡፡ ሐና ለአካለ መጠን ስትደርስ ከቤተ ይሁዳ ለተወለደ ኢያቄም ለሚባል ደግ ሰው አጋቧት፡፡ ከኢያቄምና ከሐናም በጨረቃ የተመሰለች ድንግል ማርያም ተወለደች፡፡

💭 Crazed leftists stormed Sunday mass at the Cathedral of Our Lady of the Angels dressed as handmaid’s tale characters to protest in support of abortion.

The godless pro-abortion group “Ruth Sent Us” planned protests this Mother’s Day at Catholic Churches around the country.

The fact that they chose Mother’s Day for their national protest is even more ghoulish than usual. The protesters attempted to shut down the Catholic service.

Security guards and parishioners forced them out of the cathedral.

❖❖❖ Cathedral of Our Lady of the Angels ❖❖❖

What historically took centuries to construct was accomplished in three years in the building of the 11-story Cathedral of Our Lady of the Angels. This first Roman Catholic Cathedral to be erected in the western United States in 30 years began construction on May 1999 and was completed by the spring of 2002.

Spanish architect, Professor José Rafael Moneo has designed a dynamic, contemporary Cathedral with virtually no right angles. This geometry contributes to the Cathedral’s feeling of mystery and its aura of majesty.

Cathedral Design

The challenge in designing and building a new Cathedral Church was to make certain that it reflected the diversity of all people. Rather than duplicate traditional designs of the Middle Ages in Europe, the Cathedral is a new and vibrant expression of the 21st century Catholic peoples of Los Angeles.

Just as many European Cathedrals are built near rivers, Moneo considered the Hollywood Freeway as Los Angeles’ river of transportation, the connection of people to each other. The site is located between the Civic Center and the Cultural Center of the city.

“I wanted both a public space,” said Moneo, “and something else, what it is that people seek when they go to church.” To the architect, the logic of these two competing interests suggested, first of all, a series of “buffering, intermediating spaces” — plazas, staircases, colonnades, and an unorthodox entry.

Worshippers enter on the south side, rather than the center, of the Cathedral through a monumental set of bronze doors cast by sculptor Robert Graham. The doors are crowned by a completely contemporary statue of Our Lady of the Angels.

A 50 foot concrete cross “lantern” adorns the front of the Cathedral. At night its glass- protected alabaster windows are illuminated and can be seen at a far distance.

The 151 million pound Cathedral rests on 198 base isolators so that it will float up to 27 inches during a magnitude 8 point earthquake. The design is so geometrically complex that none of the concrete forms could vary by more than 1/16th of an inch.

The Cathedral is built with architectural concrete in a color reminiscent of the sun-baked adobe walls of the California Missions and is designed to last 500 years.

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የባሕታዊ ገብረ መስቀል አስደናቂ አነሳስ | ልክ እንደዛሬው ያኔም ዓብያተ ክርስቲያናት ይዘጉ ነበር

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 3, 2020

ሌላው የገረመኝ የተዋሕዶ ልጆች እናት ቤተ ክርስቲያናቸውን እንዳይሳለሙ በሮችን ይዘጉባቸው የነበረ መሆኑ ነው። ዋው!

አዎ! በተለይ ላለፉት ሃምሳ ዓመታት ኢትዮጵያን እያስተዳደሯት ያሉት ጠላቶቿ ናቸው። ላለፉት መቶ አምሳ ዓመታት በሃገራችን መንግስታዊ ስልጣኑን በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ መንገድ የተቆጣጠሩት የዋቄዮአላህ ልጆች ዛሬ በወረሱት ጃን ሜዳ ለጥምቀት ከመላው የአዲስ አበባ አድባራት መጥተው ሲያድሩ የነበሩትን ታቦታት ወደ ጃን ሜዳ እንዳይሄዱና በየቤተክርስቲያኑ እንዲያድሩ አደረገው ነበር። በቤተ ክርስቲያን ላይ ጥቃት የፈጸሙ መስሏቸው ነበር፤ ነገር ግን የአማኙ ቁጥር ከዓመት ወደ ዓመት ከፍ እያለ መጥቶ አብያተ ክርስቲያናቱን በማጥለቅለቅ ዲያብሎስን አሳፈሩት። ዛሬ ደግሞ ስልታቸውን ቀይረው ጥምቀተ ባሕርን በመውረስ፣ ታቦታት ላይ ድንጋይ በመወርወር ፣ ካህናትንና ምዕመናንን በመግደል ወደ መጨረሻው ፍልሚያ በመግባት ላይ እንዳሉ ኮሮና መጣች….

_________________________________

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , | Leave a Comment »

ወጣት ቱርኮች እስልምናን በመቃወም በብዛት እምነታቸውን እየከዱ ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 11, 2019

በእስልምና በጣም ወግአጥባቂ ከሆኑት የቱርክ ከተሞች አንዷ በሆነችው በኮንያ በተካሄደው አውደጥናት ላይ በከፍተኛ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የሚማሩት ተማሪዎች ለሜዲያዎች እንደገለጹት በኢስላም ውስጥ ብዙ የተዛባና ቅራኔ የተሞላባቸው እንዲሁም ከዕለት ተለት ህይወት ጋር የማይጣጣሙ ነገሮችን በማየተቸው ነው” እስልምናን በብዛት እየከዱ የመጡት።

አንዷ የሥነመለኮት ተማሪ የሚከተለውን ትዝብቷን በድብቅ አካፍላ ነበር፦

እስከ ቅርብ ጊዜ ድረስ እንደ እስላማዊ መንግስት ወይንም አልቃይዳ የመሳሰሉ እጅግ አስቀያሚ ቡድኖች አድናቆት ነበረኝ። ዛሬ እኔ ኢአማናይ ነኝ። በመጀመሪያ በእስልምና ውስጥ አሳማኝ ምክንያቶችን ለማግኘት ፈልጌ ነበር፣ ነገር ግን ማግኘት አልቻልኩም። ከዚያም አምላክን መጠየቅ ጀመርኩ። የፕሬዚደንት ኤርዶጋንን እስላማዊ መንግሥትን እደግፈው ነበር። ጭቆና ግን አብዮትን ያፈራል። እኛን ሊጨቁኑ ፈለጉ ግን እኛ መመለስ ጀመርን።”

ይህን ሬፖርት ያቀረበው ቢቢሲ ሲሆን በአውደጥናቱ ላይ የተሳተፉች ወጣት ተማሪዎች ስሞቻቸውን ቀይረው ነበር የቀረቡት።

ዋው! የቱርክ ወጣቶች ከእስልምና ያመልጣሉ፤ የእነ ኤርዶጋን መሀመዳውያን አርበኞች ግን ለትኩስ ደም ፍለጋ ወደ ኢትዮጵያ በመጓዝ ለሞኙ ሕዝባችን እርኩሱን ቁርአን ያከፋፍላሉ። አቤት ቅሌት!


The Young Turks Rejecting Islam


“This is the only thing left that connects me to Islam,” says Merve, showing me her bright red headscarf.

Merve teaches religion to elementary school children in Turkey. She says she used to be a radical believer of Islam.

“Until recently, I would not even shake hands with men,” she tells me in an Istanbul cafe. “But now I do not know whether there is a God or not, and I really do not care.”

In the 16 years that President Recep Tayyip Erdogan’s party has been in power, the number of religious high schools across Turkey has increased more than tenfold.

He has repeatedly talked of bringing up a pious generation.

But over the past few weeks, politicians and religious clerics here have been discussing whether pious young people have started to move away from religion.

One day, Merve’s life changed when, after waking up very depressed, she cried for hours and decided to pray.

As she prayed, she realised to her shock that she doubted God’s existence. “I thought I would either go crazy or kill myself,” she says. “The next day I realised I had lost my faith.”

She is not alone. One professor has been quoted as saying that more than a dozen female students wearing headscarves have come up to him to declare they are atheists in the past year or so.

But it is not just atheism that students are embracing.

At a workshop in Konya, one of Turkey’s most conservative cities, there have been claims that students at religious high schools are moving towards deism because of what they referred to as “the inconsistencies within Islam”, according to reports in opposition newspapers.

Deism has its roots back in Greek culture. Its followers believe that God exists, but they reject all religions.

While there are no statistics or polls to indicate how widespread this is, anecdotal evidence is enough to worry Turkey’s leaders.

urkey’s top religious cleric, the head of Religious Affairs Directorate Ali Erbas, has also denied the spread of deism and atheism among the country’s conservative youth. “No member of our nation would ever adhere to a such a deviant and void concept,” he said.

Theology professor Hidayet Aybar is also adamant that there is no such shift towards deism.

“Deism rejects Islamic values. It rejects Koran and it rejects the prophet. It rejects heaven and hell, the angels, and reincarnation. These are all pillars of Islam. Deism only accepts the existence of God,” he says.

According to deist philosophy, God created the universe and all its creatures but does not intervene in what has been created, and does not lay out rules or principles.

“I can assure you that there is no such tendency towards deism amongst our conservative youth,” he argues.

Turkey’s only atheism association believes Prof Aybar is wrong about the current trend and claims that even atheist imams exist.

“Here, there are television shows that debate what to do to atheists,” says its spokesman Saner Atik. “Some say they should be killed, that they should be sliced to pieces.”

“It takes a lot of courage to say you are an atheist under these circumstances. There are women in niqabs who secretly confess they are atheists, but they cannot take them off because they are scared of their family or their environment.”

I meet Merve for a second time at home. She greets me without her headscarf. She has decided to let her hair down when she is at home. Even if there are men around.

“The first time I met a man without my headscarf, I felt really awkward,” she tells me. “But now it comes all very naturally. This is who I am now.”

ምንጭ

__________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , | 1 Comment »

ወደ ቤተክርስቲያን መሄድ የሚያዘወትሩ ሰዎች ደስተኞች፣ ጤናማዎች እና ታማኞች ናቸው | አዲስ የ’PEW’ ጥናት

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 6, 2019

አሜሪካዊው የ ‘PEW’ ሉላዊ ጥናት አዲስ ባወጣው መረጃ መሠረት፤ እምነት ያላቸው ሰዎች ወይም ክርስቲያኖች ኢአማናያን እና አህዛብ ከሆኑ ሕዝቦች ጋር ሲነፃጸሩ፤

  • + በጣም ደስተኞች ናቸው፣

  • + ረዘም ላለ ጊዜ ነው የሚኖሩት፣

  • + ለመንፈሳዊ ጭንቀት እና ራስን ማጥፋትን አደጋ አይጋለጡም፣

  • + በግኑኝነቶች ያላቸው ታማኝነት ከፍ ያለ ነው፣

  • + በቤተሰባዊ ህይወታቸው የበለጠ እርካታ አላቸው፣

  • + በይበልጥ ደስተኛ የሆኑ ልጆች አሏቸው።

ጥናቱን ያካሄዱት አለማውያኑ እራሳቸው ይህን ሲመሰክሩ ማየቱ ደስ ይላል!

ምንም የሚያጠራጥር ነገር አይደለም፤ በመካከላችን በየቀኑ የምናየው ነው። ኢትዮጵያ በጥናቱ ባትካተትም፤ በኢትዮጵያውያን መካከል እንኳ አማኝ የሆኑት ካልሆኑት በደንብ ይለያሉ። ከፍሬያቸው ታውቋቸዋላችሁ!

አማኝ ያልሆኑት ወገኖች፣ መሀመዳውያኑንም ጨምሮ፤ ሙሉ ሕይወታቸውን ከመንፈሳዊው ሕይወት በመራቅ፡ እራሳቸውን እያታለሉ ሥጋዊ እና ዓለማዊ በሆኑ ነገሮች ላይ ብቻ ደስታቸውን ለመግዛት ሲታገሉ እናያለን። እነዚህ ወገኖቻችን ደስተኞች፣ ጤናማዎችና ታማኞች አይደሉም። ክርስቲያኑ ግን፡ ምንም እንኳን እነዚህ ደስተኛ ያልሆኑ ወገኖቹ ሊበክሉት፣ ሊያሥሩት፣ ሊጎትቱት እና እያታለሉ ደስታውን ሊነጥቁት ቢሞክሩም ክርስቲያኑ ግን በእግዚብሔር ኃይል፣ በቅዱሳን እርዳታና በ ቤተክርስቲያን ሞግዚትነት ከእነዚህ ነጣቂዎች ይድናል። ክርስቲያኑ ከቡና፣ ጥምባሆና ጫት ከመሳሰሉት አታላይ ጉርብትናዎች ከራቀ ሁሌ ደስተኛና ጤናማ የሆነ እንዲሁም ታማኝነት የተሞላበትን ስኬታማ ኑሮ መኖር ይችላል።

አንድ የሚገረም ገጠመኝ፤ በመስቀል ዕለት፤ ከአክስቴ ልጆች ጋር ሆነን ወደ ቅዱስ እስጢፋኖስ ቤተክርስቲያን ሄድን፤ በጣም ደስ ይል ከነበረው ዓመታዊ ክብረ በዓል በኋላ፡ አምቦ ውሃ ነገር እንጠጣ ብለን ከቤተክርስቲያኑ ፊት ለፊት በምትገኘው “ቡና” / ምግብ ቤት በረንዳ ላይ ወንበሮች ያዝን (ቢዲዮው ላይ በከፊል ይታያል)። ከጎናችን አንዲት የተሸፋፈንች ሙስሊም ወገናችን ብቻዋን ቁጭ ብላለች፤ ቁና ቋና እየተነፈሰች እግሮቿንና እጆቿን እያንቀሳቀሰች ትቁነጠነጣለች፤ ደስተኛ አትመስልም። ለማንም ሳልናነገር፡ ምን ይሆን ብዬ፡ በጥሞና እከታተላት ጀመር፤ በጣም ያዘኑ የሚመስሉት አይኖቿ ወደ ቅዱስ እስጢፋኖስ ላይ ነው ያተኮሩት፦ ምን ታስብ እንደሆነ ለማወቅ ያዳግታል፤ ነገር ግን የተዋሕዶ ልጆች በደስታና በፍቅር የቤተክርስቲያኑን ደረጃ ሲወጡና ሲወርዱ ማየቷ አስከፍቷታልአንዴ ወደ ቤተክርስቲያኑ ላለማየት ወደ ጎን ዘወር ትላለችአላስችል ሲላት መሀል ግንባሮቿን ሰብሰብ ታደርጋለችሁኔታውን በቃላት ለመሳል አይቻልም፤ ግን እኔ እርግጠኛ ነበርኩ፤ ለዘመዶቼም ቀስ ብዬ ይህን እንዲያረጋግጡ ሹክ አልኳቸውበአምስት ደቂቅ ውስጥ እነርሱም የተገነዘቡት ነገር ይህን ነበር።

— Pew: Actively Religious People More Likely to Be ‘Very Happy

_________

Posted in Ethiopia, Faith, Life | Tagged: , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Atheists Are Less Open-Minded Than Religious People, Study Claims

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 15, 2017

Researchers at the Catholic University of Louvain in Belgium suggest religious believers ‘seem to better perceive and integrate diverging perspectives’

Religious people are more tolerant of different viewpoints than atheists, according to researchers at a Catholic university.

A study of 788 people in the UK, France and Spain concluded that atheists and agnostics think of themselves as more open-minded than those with faith, but are are actually less tolerant to differing opinions and ideas.

Religious believers “seem to better perceive and integrate diverging perspectives”, according to psychology researchers at the private Catholic University of Louvain (UCL), Belgium’s largest French-speaking university.

Filip Uzarevic, who co-wrote the paper, said his message was that “closed-mindedness is not necessarily found only among the religious”. told Psypost:

In our study, the relationship between religion and closed-

Source

______

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith, Psychology | Tagged: , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: