Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ኢጣሊያ’

Italy Moves to Ban Lab-Grown Meat in Bid to Protect Food Heritage

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 30, 2023

🐂 ጣሊያን በመላው ዓለም ተወዳጅ የሆነውን የምግብ ቅርሷን ለመጠበቅ በላብራቶሬ/ቤተ ሙከራ የተመረተ ስጋን ለማገድ ተንቀሳቅሳለች።

ጥሩ ነገር ነው። ግን እነርሱ ሕዝባቸውን ለማዳን እየሠሩ ነው፤ ያድኑ፤ በእኛ ሃገር ደግሞ፤ እርበርስ ካባሉንና ካስራቡን በኋላ “በእርዳታ” መልክ የተበከለና የተመረዘ ምግብ ይልኩልናል።

ችግር – ምላሽ – መፍትሔ / “Problem – Reaction – Solution”

ነፍሳቸውን ይማርላቸውና፤ እንደነ ዶ/ር ተወልደ ብርሃን ገብረ እግዚአብሔር ያሉ ድንቅ የአስኩም ኢትዮጵያውያን ልክ ባረፉበት ሰሞን አንድ አሜሪካ ያለ ከሃዲ ነጋዴ እጅግ በጣም ከባድ የሆነ ወንጀል በኢትዮጵያውያን ላይ ለመሥራት በመዘጋጀት ላይ ነው። ይህም በባቢሎን አሜሪካ የተመረተ ጤፍ ወደ ኢትዮጵያ ለመላክ። እንግዲህ ግራኝ አብዮት አህመድ ኦርጋኒክ የሆኑትን የኢትዮጵያ እኅል፣ ፍራፍሬ፣ ዘይት፣ ወተት፣ ስጋ ወዘተ ለኤዶማውያኑ ም ዕራባውያን እና ለእስማኤላውያኑ አረቦችና ቱርኮች ሲልክ ኢትዮጵያውያን ደግሞ እንደ አይጠመጎጥ በቤተ ሙከራ ዝባዝንኬ ቦርጫቸውን ይነፋሉ ማለት ነው። አቤት ክህደት! የጋላኦሮሞ እና ኦሮማራ ክህደት ማቆሚያ የለውም፤ በሁሉ ዘርፍ! የዚህም ወራዳ ግለሰብ እግር ይሠበራል!

💭 Re-known Ethiopian Scientist Dr. Tewolde Arrested Because of His Tigrayan Ethnicity

🐂 Italy is moving to ban lab-grown meat. If the proposal is passed by parliament, Italian industry will not be allowed to produce food or feed “from cell cultures or tissues derived from vertebrate animals”

Explaining the decision of the government to back the ban on synthetic foods, Agriculture Minister Francesco Lollobrigida said per the Il Messaggero newspaper: “They are poor quality foods. We protect health and the environment.”

If this phenomenon were to succeed in imposing itself on the markets, it would produce more unemployment, there would be social injustice,” adding that the legislation will put “Italy at the forefront” of the movement against fake foods.

Meanwhile, Minister of Health Orazio Schillaci said: “We are based on the principle of prevention and preserve the agri-food heritage of our nation. We are for the Mediterranean diet.”

The move came after the agricultural firm Coldiretti collected over 500,000 signatures against the proliferation of synthetic meat. Should the legislation be implemented, those who violate the law would be liable to face fines of up to €60,000 (£53,000).

Following the announcement of the government’s decision to support the bill, a “flash mob” of supporters gathered outside the Chigi Palace in Rome, the 16th century building which has become the official residence of the Prime Minister of Italy.

👉 Courtesy: Euronews

______________

Posted in Ethiopia, Health, News/ዜና | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

‘Ethiopian Head’ on The Coat of Arms of Pope Benedict XVI | “የኢትዮጵያ ራስ” በሮማው ጳጳስ በበነዲክቶስ ፲፮ኛ አርማ ላይ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 6, 2023

💭 The Coat of Arms of His Holiness Benedict XVI, clearly showing the influence of the Ethiopian tradition, including the Red, Gold and Green colors of Zion. We also see ‘Caput Aethiopum’ (literally “Ethiopian Head”)

👉 Additionally / በተጨማሪ፤

  • ❖ ቫቲካን፡ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ጳውሎስ የኢትዮጵያ ኮሌጅን ሲጎበኙ፤ እ.አ.አ በ1969 ዓ.ም
  • ❖ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ጳውሎስ አራተኛ የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት ኃይለ ሥላሴን በቫቲካን ሲያስተናግዱ፤ 1970 ዓ.ም
  • ❖ ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ከሮማው ጳጳስ ከፍራንሲስኮ ጋር በቫቲካን፤ እ.አ.አ በ2016 ዓ.ም
  • ❖ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንቸስኮ በቫቲካን የሚገኘውን የጳጳሳዊ የኢትዮጵያ ኮሌጅ የመቶኛ ዓመት ክብረ በዓል በ2020 ዓ.ም ላይ አከበሩ

👉 አንድ የማልረሳው ክስተት፤ እ..አ በ2005 .ም ላይ በጣም ትሑቱ ጀርመናዊ ሊቀ ጳጳስ በነዲክቶስ ፲፮ጀርመንን ሲጎበኙ የአደባባይ መድረክ ላይ አንድ የተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን አባትን ሲያስተዋውቋቸው በነዲክቶስ ለኢትዮጵያዊው ጳጳስ ያሳዩአቸውን ክብርና የሰጧቸውን አትኩሮት ነበር።

  • ❖ Pope Paul pays visit to Ethiopian College in Vatican, Rome:1969
  • ❖ Pope Paul IV plays host to a visit from the Emperor of Ethiopia Haile Selassie (9 Nov 1970)
  • ❖ Pope Francis meets Patriarch Matthias of the Ethiopian Orthodox Tewahedo Church in Vatican city.
  • ❖ Pope Francis celebrates the centenary of the Pontifical Ethiopian College in the Vatican in 2020

Former Pope Benedict XVI Dies on the Monthly Feast Day of St. Uriel The Archangel | R.I.P

______________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | 1 Comment »

Former Pope Benedict XVI Dies on the Monthly Feast Day of St. Uriel The Archangel | R.I.P

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 31, 2022

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 😇 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 መርቆርዮስ 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

Pope Emeritus Benedict XVI has died, the Vatican has announced. He was the first pontiff to resign in some 600 years.

He died aged 95. A statement from Vatican spokesman Matteo Bruni said: “With pain I inform that Pope Emeritus Benedict XVI died today at 9:34 in the Mater Ecclesia Monastery in the Vatican.

የቀድሞው የሮማ ካቶሊክ ሊቀ ጳጳስ በነዲክቶስ ፲፮/16ኛ የሊቀ መላእክት ቅዱስ ዑራኤል ወርሐዊ ክብረ በዓል ዕለት አረፉ። ትሁት እና በጎ ሰው ነበሩ፤ ፈሪሳዊው ሌቀ ጳጳስ ፍራንሲስኮ መፈንቅለ ቫቲካን አድርገው ነው ጳጳስ የሆኑት። ኢትዮጵያዊው የተሳለበትን አርማ ለብሰው ሲያግለግሉ የነበሩትን የሌቀ ጵጳጳስ በንዲክቶስን ነፍሳቸውን ከቅዱሳኑ ጋር ይደምርላቸው።

💭 የዓመቱ በጣም አስደንጋጭ የዝነኞች ሞት

ዛሬ በሚገባደደው የፈረንጆቹ አዲስ ዓመት በተለይ ባለፉት ቀናትና ሳምንታት እነዚህ የዓለማችን ታዋቂ ግለሰቦች አርፈዋል፤

  • ሊቀ ጳጳስ በነዲክቶስ
  • የእግር ኳሱ ፔሌ
  • ተዋናይ ሲድኒ ፖይቴ
  • ተዋናይ ኦሊቪያ ኒውተን ጆን
  • ተዋናይ ክርስቲ አልይ
  • ተዋናይ አንጀላ ላንስበሪ
  • ተዋናይ ጄሪ ሊ ልዊስ
  • ተዋናይ ቤቲ ዋይት
  • ተዋናይ ቦብ ሳገት
  • ተዋናይ አና ሄች
  • ተዋናይ ቻድዊክ ቦስማን
  • ሙዚቀኛ አሮን ካርተር
  • ሙዚቀኛ ክሪስቲ ማክቪ
  • ሙዚቀኛ ሚትሎፍ
  • ሙዚቀኛ ማክሲ ጃዝ
  • ሙዚቀኛ ኩሊዮ
  • ጋዜጠኛ ባርባራ ዋልተርስ
  • ጋዜጠኛ በርናርድ ሾው
  • ፋሽን ዲዛይነር ቪቪያን ዌስትውድ
  • ንግሥት ኤልሳቤጥ ዳግማዊት
  • ፖለቲከኛ ሚኻሂል ጎርባቾቭ
  • ፖለቲከኛ ሺኒዞ አቤ
  • ፖለቲከኛ ማድሊን ኦልብራይት
  • የፕሬዚደንት ትራምፕ የቀድሞ ባለቤት ኢቫና ትራምፕ

ወዘተ…

______________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ሕገ-ወጡ ‘መንግስት’ ቤተ ክርስቲያንን ግብር እንድትከፍል በማዘዙ ት/ቤቶች እየተዘጉ ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 13, 2020

ከመሀመዳውያኑ አገራት በቀር ቤተ ክርስቲያን ግብር የምትከፍልበት አገር በዓለም ላይ የለም!ወገኖች፤ ይህ እኮ በሙስሊም አገራት እስላም ባልሆኑት ላይ የሚጣል አፓርታይዲያዊ/ አድሏዊ የባርነት ግብር መሆኑ ነው፤ “ጂዝያ” ይሉታል። ገበሮነቱ የ፪ሺህ ዓመት ታሪክ ባላት ቤተክርስቲያን ላይ ጀምሯል ማለት ነው። ከዚህ የከፋ ምን ውርደት አለ?! 

እንግዲህ እያየን እና እየሰማን ነው፤ ግራኝ አህመድ እና የቄሮ ፋሺስት አገዛዙ በኢትዮጵያ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ላይ ጦርነቱን ከሁሉም አቅጣጫ በማጧጣፍ ላይ ይገኛል። ይህን ሁሉ ጉድ ፋሺስት ኢጣሊያ እንኳን አልፈጸመችውም ነበር!

አባቶች እባካችሁ እንደ ዘመነ ግራኝ አህመድ ቀዳማዊ፣ እንደ ዘመነ አድዋ ሕዝበ ክርስቲያኑን ቆፍጠን ላለ ተቃውሞ አነሳሱት! የተቃውሞ ሰልፍ ያለምንም ቅድመ-ዝግጅት ጥሩ፤ አስር ሚሊየን ክርስቲያን ወደ አራት ኪሎና ዙሪያው ይወጣል፣ ባካችሁ ይህን ሀገ-ወጥ ፋሺስታዊ አገዛዝ እንደ መንግስትነት ከመቀበል ተቆጠቡ፤ በጥብቅ ገስጹት! አውግዙት!”ከስልጣን ውረድ!” በሉት፤ ከዚህ በላይ ምን ትጠብቃላችሁ?

__________________________

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ዋው! | አስደናቂ መብረቅ በዋሽንግተን ሐውልት | ኢትዮጵያን / አክሱምን አትንኳት

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 6, 2020

በአክሱም ኃውልት አምሳያ ተሠርቶ በዋሽንግተን ከተማ የቆመው ታሪካዊ ሐውልት ትናንትና አስደናቂ መብረቅ ጎበኘው።

ከዚህ ጋር በተያያዘ ባለፈው ጥቅምት ወር ላይ ይህን ቪዲዮ በተዘጋው ቻነሌ በኩል አቅርቤ ነበር። ቀጥሎ በድጋሚ አቀርበዋለሁ። በጥሞና እንከታተለው!

ረሳነው? | የአክሱም ሐውልት በመብረቅ የተመታበት ምስጢር

82 ዓመታት በፊት የተሰረቀው የአክሱም ሐውልት፡ ሐሙስ፡ ጥቅምት18 ቀን1930 .ም እ..አ ጥቅምት 28 ቀን 1937 ፡ በፋሺስቱ የኢጣሊያ መሪ በቤኒቶ ሙሶሊኒ ተመርቆ ሮም ከተማ ላይ በይፋ ተተከለ። ሐውልቱ የቀድሞው የአፍሪቃ ሚንስቴር ዋና ሕንፃ፡ በኋላም ላይ የተባበሩት መንግስታት የምግብ እና እርሻ ድርጅት (FAO) ዋና መሥሪያ ቤት ከሆነው ህንፃ ፊት ለፊት እንዲቆም ተደረገ፤ (ልብ እንበል፤ ድርቅና ረሃብ ከኢትዮጵያ ጋር በተያያዘ እንዲታወቁ ፀረኢትዮጵያ ሤራውን ጠነሰሱ)

  • + የሮም ኦሎምፒክስ 10. September 1960ቅዳሜ, ጳጉሜ 5 / 1952 .(እንቁጣጣሽ ዋዜማ)

.11 ያረፈበትን ሸሚዝ ለብሶ የነበረው ጀግናው ኢትዮጵያዊ አበበ ቢቂላ ልክ የአክሱም ሐውልት ጋር ሲደርስ ጫማውን አውልቆ ጣለ፤ የኦሎምፒክ ማራቶንን አሸነፈ፤ ፋሺስቶችን አዋረዳቸው። ኢትዮጵያን የያዘ አሸናፊ ነው!

  • . 11 September 11 New York / አዲስ ዮርክ ፥ አዲስ ዓመት ፥ አደ/ዲይ/ስ አበባ ፥ አበበ ቢቂላ ፥ አበባ በቀለ።

  • + አክሱም/Axum ፥ ኒው ዮርክ/New YorkማክሰኞSeptember 11 / 2001 – መስከረም 1 / 1994 .ም ፥ እንቍጣጣሽ

ሰማይ ጠቀስ ፎቆች ሁሉ በአክሱም የአወቃቀር ንድፍ ነው የሚሠሩት። በኒው ዮርክ ከተማ ተሠርተው የነበሩት መንትያዎቹ የአለም ንግድ ማዕከል ሕንፃዎች በመሀመዳውያኑ የሽብር ጥቃት ፈራረሱ። አክሱም በሳባውያን የግማሽ ጨረቃ አምላክ አልማቃህላይ + ነጎድጓድ / መብረቅበሌላ ጊዜ እመለስበታለሁ።

  • + የአክሱም ሐውልት በሮማ January 2001ጥር 1993 .

ኢጣልያ በዲያብሎሳዊ ቅጥፈትና በፈርኦናዊ ትዕቢት ሐውልቱ ይበላሻል፣ በመንገድ ላይ ሊፈራርስ ስለሚችል አልመልስም አለች።

  • + July 18, 2001ረቡዕ, ሐምሌ 11 / 1993 .

የአክሱምን ሐውልት ለማስመለስ ኢትዮጵያ ጩኸቷን አሰማች፤ በኋላም ላይ በሮማው የተባበሩት መንግስታት የምግብ እና እርሻ ድርጅት(FAO) ዋና መሥሪያ ቤት በሆነው ህንፃ ረሃብን የተመለከተ ስብሰባ ላይ ተግኘትው የነበሩት ጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊ ኢጣሊያ ሐውልቱን ለኢትዮጵያ በፍጥነት እንድትመልስ ጥሪ አቀረቡ።

  • + ሮማ 27 May 2002ሰኞ, ግንቦት 19 / 1994 .ም ፥ የቅዱስ ገብርኤል ዕለት

የአክሱም ሐውልት በመብረቅ ተመታ።

  • + July 19, 2002ዓርብ, ሐምሌ 12 1994 .

የኢጣልያ መንግስት የአክሱምን ሐውልት ለመመለስ ተስማማ፤ “ኡ!! ሌላ ጣጣ ሳይመጣብን ኧረ ቶሎ ውሰዱልን!” አለ፡ በድንጋጤ፡ የወቅቱ የኢጣልያ ጠቅላይ ሚንስትር ሲልቪዮ ቤርሉስኮኒ።

  • + ማክሰኞ, April 19, 2005ሚያዝያ 11 / 1997 .

የአክሱም ሐውልት ወደ ኢትዮጵያ ተመለሰ።

በነገራችን ላይ፡ ጉግልገብታችሁ በአማርኛው የአክሱም ሐውልት(በሁሉም ዎች)ጻፉ፤ 16ሺህአክሱምበሚለው ደግሞ 294ሺህ የፍለጋ ውጤቶች ብቻ ይገኛሉ፤ አዎ! ስለ አክሱም እና ስለ አክሱም ሐውልትዋው! በላቲኑ ግን The Obelisk of Axum” 107ሺህ ወይንም በ ”Axum3ሚሊየን የፍለጋ ውጤቶች ይወጣሉአስገራሚ ነገር ነው!

_____________________________

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የካቲት ፲፪ | ደብረ ሊባኖስ ገዳም ያኔ በነጭ ፋሺስቶች ነበር የተጋለጠው ዛሬ በጥቁር ፋሺስቶች

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 21, 2020

በፋሺስት አብዮት አህመድ መንግስት እጅ የታገቱትን፡ ምናልባትም የተገደሉትን እህቶቻችንን እያስታወሰን!

___________________________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ረሳነው? | የአክሱም ሐውልት በመብረቅ የተመታበት ምስጢር

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 25, 2019

82 ዓመታት በፊት የተሰረቀው የአክሱም ሐውልት ሐሙስ ጥቅምት18 ቀን1930 ...ጥቅምት 28 ቀን 1937 ፡ በፋሺስቱ የኢጣሊያ መሪ በቤኒቶ ሙሶሊኒ ተመርቆ ሮም ከተማ ላይ በይፋ ተተከለ። ሐውልቱ የቀድሞው የአፍሪቃ ሚንስቴር ዋና ሕንፃ፡ በኋላም ላይ የተባበሩት መንግስታት የምግብ እና እርሻ ድርጅት (FAO) ዋና መሥሪያ ቤት ከሆነው ህንፃ ፊት ለፊት እንዲቆም ተደረገ፤ (ልብ እንበል፤ ድርቅና ረሃብ ከኢትዮጵያ ጋር በተያያዘ እንዲታወቁ ፀረኢትዮጵያ ሤራውን ጠነሰሱ)

  • + የሮም ኦሎምፒክስ 10. September 1960ቅዳሜ, ጳጉሜ 5 / 1952 .(እንቁጣጣሽ ዋዜማ)

.11 ያረፈበትን ሸሚዝ ለብሶ የነበረው ጀግናው ኢትዮጵያዊ አበበ ቢቂላ ልክ የአክሱም ሐውልት ጋር ሲደርስ ጫማውን አውልቆ ጣለ፤ የኦሎምፒክ ማራቶንን አሸነፈ፤ ፋሺስቶችን አዋረዳቸው። ኢትዮጵያን የያዘ አሸናፊ ነው!

  • . 11 September 11 New York / አዲስ ዮርክ ፥ አዲስ ዓመት ፥ አደ/ዲይ/ስ አበባ ፥ አበበ ቢቂላ ፥ አበባ በቀለ።

  • + አክሱም/Axum ፥ ኒው ዮርክ/New York፥ ማክሰኞ September 11 / 2001 – መስከረም 1 / 1994 .ም ፥ እንቍጣጣሽ

ሰማይ ጠቀስ ፎቆች ሁሉ በአክሱም የአወቃቀር ንድፍ ነው የሚሠሩት። በኒው ዮርክ ከተማ ተሠርተው የነበሩት መንትያዎቹ የአለም ንግድ ማዕከል ሕንፃዎች በመሀመዳውያኑ የሽብር ጥቃት ፈራረሱ። አክሱም በሳባውያን የግማሽ ጨረቃ አምላክ አልማቃህ” + ላይ + ነጎድጓድ / መብረቅበሌላ ጊዜ እመለስበታለሁ።

  • + የአክሱም ሐውልት በሮማ January 2001ጥር 1993 .

ኢጣልያ በዲያብሎሳዊ ቅጥፈትና በፈርኦናዊ ትዕቢት ሐውልቱ ይበላሻል፣ በመንገድ ላይ ሊፈራርስ ስለሚችል አልመልስም አለች።

  • + July 18, 2001ረቡዕ, ሐምሌ 11 / 1993 .

የአክሱምን ሐውልት ለማስመለስ ኢትዮጵያ ጩኸቷን አሰማች፤ በኋላም ላይ በሮማው የተባበሩት መንግስታት የምግብ እና እርሻ ድርጅት(FAO) ዋና መሥሪያ ቤት በሆነው ህንፃ ረሃብን የተመለከተ ስብሰባ ላይ ተግኘትው የነበሩት ጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊ ኢጣሊያ ሐውልቱን ለኢትዮጵያ በፍጥነት እንድትመልስ ጥሪ አቀረቡ።

  • + ሮማ 27 May 2002ሰኞ, ግንቦት 19 / 1994 .ም ፥ የቅዱስ ገብርኤል ዕለት

የአክሱም ሐውልት በመብረቅ ተመታ።

  • + July 19, 2002ዓርብ, ሐምሌ 12 1994 .

የኢጣልያ መንግስት የአክሱምን ሐውልት ለመመለስ ተስማማ፤ “ኡ!! ሌላ ጣጣ ሳይመጣብን ኧረ ቶሎ ውሰዱልን!” አለ፡ በድንጋጤ፡ የወቅቱ የኢጣልያ ጠቅላይ ሚንስትር ሲልቪዮ ቤርሉስኮኒ።

  • + ማክሰኞ, April 19, 2005ሚያዝያ 11 / 1997 .

የአክሱም ሐውልት ወደ ኢትዮጵያ ተመለሰ።

በነገራችን ላይ፡ ጉግልገብታችሁ በአማርኛው የአክሱም ሐውልት(በሁሉም ዎች)ጻፉ፤ 16ሺህአክሱምበሚለው ደግሞ 294ሺህ የፍለጋ ውጤቶች ብቻ ይገኛሉ፤ አዎ! ስለ አክሱም እና ስለ አክሱም ሐውልትዋው! በላቲኑ ግን The Obelisk of Axum” 107ሺህ ወይንም በ ”Axum3ሚሊየን የፍለጋ ውጤቶች ይወጣሉአስገራሚ ነገር ነው!

______________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , | 1 Comment »

ቄሮን የቆረቆረች ፋሺስት ኢጣሊያ ነበረች | ኢትዮጵያዊው የነቃ ዕለት ፋሺስት መንጋዎችን ከሃገሩ ጠራርጎ ያስወጣል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 13, 2019

ለዘንዶውም ሰገዱለት፥ ለአውሬው ሥልጣንን ሰጥቶታልና፤ ለአውሬውም። አውሬውን ማን ይመስለዋል፥ እርሱንስ ሊዋጋ ማን ይችላል? እያሉ ሰገዱለት[የዮሐንስ ራእይ ፲፫፥፬]

ኢትዮጵያ ውስጥ መንግስት ነው ያለ ሕዝብ መኖር የማይችለው እንጅ ፈሪሃእግዚአብሔር ያለው የኢትዮጵያ ሕዝብ ያለ መንግስት መኖር ይችላል” ዶ/ር ድረጀ ዘለቀ

በኢትዮጵያ ሃገራችን የፋሺስት ኢጣሊያ ወረራ ከተካሄደ በኋላ ብዙም ሳይቆይ፡ እ..አ በ1936 . በሺዎች የሚቆጠሩ ኦሮሞ እና ሙስሊም የትምህርት ቤትልጆችና ወጣት ገበሬዎች Gioventù Etiopica del Littorio (Ethiopian Lictor Youth) በሚል መጠሪያ በፋሲስታዊ መዋቅር ሥር ለመደራጀት በቅተው ነበር፡፡

ልክ የዘመናችን ፋሺስቶች እነ ታከለ ኡማ ለተመረጡ ህፃናት ነፃ የምግብ ፕሮግራም እንዳዘጋጁት የጣሊያን ፋሺስቶችም ለልጆች ነፃ የምሳ ፕሮግራም አዘጋጅቶ ነበር። ድርጅቱ የራሱ የሆነ ዩኒፎርም ነበረው። ዛሬም ልክ እንደ ጣሊያናዊዋ የፋሽስት ወጣቶች ድርጅት በኢትዮጵያም ወጣት ፋሺስት አርበኞች(ቄሮ)በመንቀሳቀስ ላይ ናቸው።

እንደ ሐረር እንዲሁም ቀደም ሲል በኢትዮጵያ የተካተቱትን እንደ አባ ጅፋር(የአብዮት አህመድ አርአያ)እና አባ ጆቢር አብደላ ያሉ የሙስሊም መንግስትታትን መልሶ ለማቋቋም ቃል በመግባት ፋሺስት ኢጣሊያ በደቡብ እና በምስራቅ ደጋማ አካባቢዎች በሚገኙ የኦሮሞ ተወላጆች ዘንድ ከፍተኛ ትብብር አግኝታ ነበር፡፡ እነ አባ ጅፋር እና አባ ጆቢርም ልክ እንደ እነ አባ ጃዋር እና አባ መገርሳ የኦሮሞ ሙስሊም ሠራዊትን በመፍጠር የኢትዮጵያን አርበኞች ግንባርን ለመዋጋት ከጣሊያኖች ጋር ተባብረው ነበር፡፡

ታሪክ እራሱን በሚያሳዝን መልክ ሲደግም፤

ለኢትዮጵያ እና ኢትዮጵያዊነት ከፍተኛ ጥላቻ ያላቸው፣ ጦርነቱን ከአምላካችን ከክርስቶስ ጋር ያደረጉ “ኦሮሞ ነን” የሚሉት ጡትነካሽ ከሃዲዎች ኢትዮጵያን ለአራተኛ ጊዜ እየከዱና እያጠቁ ነው። ኦሮሞዎች

  • ፩ኛ. ቀድም ሲል ከጂሃዳዊው ግራኝ አህመድ ጋር ተባበሩ
  • ፪ኛ. ከትናንትና ወዲያ ከኢምፒሪያሊስት ኢጣልያ ጋር ተባበሩ
  • ፫ኛ. ትናንትና ከፋሺስት ኢጣሊያ ጋር ተባበሩ
  • ፬ኛ. ዛሬ ከአረብ እና ምዕራባውያን የዘመኑ ፋሺስቶች ጋር በማበር ላይ ናቸው

በእኛ ዘመን በጣም የሚያስፈልጉን የራስ አሉላ አባነጋን ጎራዴ ይዘው ለኢትዮጵያ የሜሰው እንደ እነ ዘርዓይ ደረስ፣ አብርሃ ደቦጭና ሞገስ አስገዶም የመሳሰሉት ጀግኖች ናቸው

ግዜው ሰኔ ቀን ፲፱፻፳፱/1929 .ም ነበር። ሮም ከተማ አደባባይ። ኢጣሊያ ኢትዮጵያን የወረረችበትን ሁለተኛ ዓመት በአጀብ እያከበረች ነው። ከአዲስ አበባ የሚመጣውን የይሁዳ አንበሳ ሐውልት እዚያ እንዲቆም አድርገውታል። ፔዲስትራሊ እየተሠራ ቆይቶ እዚያች እሱ የቆመበት ቅዳሜ የሚመረቅበት በዓል የሚደረግበት ቀን ነበር። ያኔ ያልመጣ ጦር ያልመጣ ሕዝብ የለም። ዘፈናቸውም ጭፈራቸውም የሚደንቅ ነበረ። የኢትዮጵያው አንበሳ በሮማውያኑ ተኩላ ተረገጠ! ድሉ የእኛ ነው! ፋሺዝም ለዘላለም ይኑር!” እየተባለ ይዘፈናል።

ይህ ሲሆን አንድ ጥቁር ለበዓሉ የሚሰጥ እጅ መንሻ ጎራዴ ይዞ ቆሟል። ዘርዓይ ደረስ ነው። ትውልዱ ከሐማሴን እድገቱ ኮረም የሆነ ለኢጣልያ ያገለግል የነበረ ወጣት፡ በሀገሩ መለያ ላይ ህዝብ ሲስቅ ሲሳለቅ መታገስ አልቻለም። ጎራዴውን መዝዞ ስላቁን ወደ ኋይታ ቀየረው። ምድር ቁና ሆነች። አንድ ኮሎኔልንና ሦስት ሻለቆች ተጠጉት። እዚያ ምን እንደተነጋገሩ አይታወቅም ብቻ የታየው ግን ይኸው ሰው ጎራዴውን ሲመዝዝ ነው።…. ጎራዴውን መዝዞ የኮሎኔሉንም የሦስቱንም ሻለቆችም አንገት አንገታቸውን በቁመናቸው እያሉ እየቀላ ጣላቸው። እዚያ ላይ ደማቸው! መቼም የቆመ ሰው አንገቱ ሲቀላ የሚሆነው ይታወቃል። ያ ሁሉ ሕዝብ እዚያ ቦታ ዶጋአሊ አምስት መቶዎቹ ያለቁበት መታሰቢያ ነበር ታሪካቸውን ከልጅነት ጀምሮ የሚያውቁት በጎራዴና በጦር ነው። አሁን አንድ ጥቁር ጎራዴ ይዞ የሚቀላ ሲገኝ አንበሳ እዚያ ቆሞ ቁልቁል እያየ ምድር ቁና ሆነች።

ሽሽቱ ትርምሱ ድንጋጤው ቁጣው ቀውጢ ሆነ! እንደምንም ብለው በሩቁ ጠመንጃ ተኩሰው እግሩን መትተውት ወደቀ። እዚያ በወደቀበት ቦታ የጣለው ሊይዘው ሲመጣ እንደዚሁ እሱንም ይዞ አሰናበተው። በኋላ እንደምንም ብለው በዓሣ መያዣ መረብ ተብትበው ይዘው የአንበሳ ፍርግርግ ብረት አምጥተው እዚያ ውስጥ አስገብተው ያዙት። ወደ እስር ቤት ተወስዶ በቂ ሕክምና ስላልተደረገለት በቁስሉ ምክንያት ከጥቂት ወራት በኋላ ሕይወቱ አልፏል።

ዘርዓይደረስ የፋሽሽት ኢጣልያ አስተርጓሚ ሆኖ ሲሰራ በነበረበት ጊዜ ከቤተ መዘክር የተዘረፈ የራስ አሉላ አባነጋ ጎራዴ ይዞ ለገፀበረከት ስጦታ ለማድረስ ሮም በተላከበት አጋጣሚ ድንገት በከፍተኛ ሀገራዊ ወኔና ቁጭት ተነሳስቶ ሮምን ብቻውን ያንቀጠቀጠ፤ ጠላቱን ያርበደበደ፣ ለጨፍጫፊዊ ሞሶሎኒ የእግር እሳት በመሆን የውድ ሀገሩ ኢትዮጵያን ክብር ከፍ አድርጎ በክብር የተሰዋ ሰማዕት ነው።

በሌላ በኩል ደግሞ፡ የካቲት ፲፪ ፲፱፻፳፱/1929 .ም አብርሃ ደቦጭና ሞገስ አስገዶም የተባሉ ኢትዮጵያውያን ፋሺስት ኢጣሊያዊውን ግራዚያኒን ለመግደል የጣሉትን ቦንብ ተከትሎ፣ የጣሊያን ወራሪ ሰራዊት በወሰደው እርምጃ ከ ሰላሳ ሺህ በላይ ኢትዮጵያውን መገደላቸው ይታወቃል።

በ አምስት አመቱ የጣሊያን ወረራ ወቅት አእላፍ አእላፍ የኢትዮጵያ ጀግኖች ወረራውን በመቃወም ሲዋጉ በጀግንነት መውደቃቸው ይታወቃል። ዛሬ ከሃዲ ኦሮሞዎች የግብጽን ባንዲራ የሚጠመጥሙበት በአዲስ አበባ ስድስት ኪሎ የሚገኘው የሰምአታት ሃውልት ለእነዚህ ጀግኖች ኢትዮጵያውያን የቆመ ነው። እስኪ ይህን በደንብ እናገናዝበው፡ ወገኖች!

ዛሬ ዘርዓይ ደረስ፣ አብርሃ ደቦጭና ሞገስ አስገዶም ሲታሰቡ ሁሉ ቀርቶ የሚመጣብን እልህ፣ መጠቃቱ እና ጥቃቱን በእጥፍ መመከቱ ነው። በአሁኑ ሰዓት በኢትዮጵያ ሀገርህና በሕዝቦቿ ላይ የሚሳለቁትን እነ አብዮትን፣ ለማን፣ ሽመልስን፣ ጃዋርንና ቄሮን፡ እርስበርስ እንደ አይጥ ከመበላታታቸው በፊት፡ በአግባቡ መቅጣት ብሎም ሳቃቸውን ለቅሶ፣ ደስታቸውን ሃዘን ማድረግ ግድ ነው።

ወገኔ ሆይ፡ ለእነዚህ ለንስሃ የማይበቁ የዲያብሎስ የግብር ልጆች ልክህን የማሳያው ጊዜ አሁን ነው።

______________________________

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ኢትዮጵያን አትንኳት | Why Are So Many Fascist Monuments Still Standing in Italy?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 15, 2018

ይህ ከዩናይትድ ስቴትስ ጦር የህዝብ ግንኙነት ቢሮ የተገኘ ድምጽዓልባ ታሪካዊ ፊልም ሙሶሎኒ እና ሌሎ የኢጣሊያ ፋሽስቶች እ..አ በ 1945 . ተይዘው ሲሰቀሉ ያሳየናል። የንጹሐኑን አባቶቻችንና እናቶቻችንን ደም ያፈሰሱት እነዚህ እርኩሶች ደማቸው ሲንጠባጠብ በቪዲዮው ይታያል።

የስዊዘርላንዱ የታሪክ ጸሐፊ፡ ፋሺስት ጣልያን በኢትዮጵያ ስለፈጸመቸው ጭካኔ፡ ከጥቂት ዓመታት በፊት ባወጡት መጽሐፉቸው ሁኔታውን እንደሚከተለው ገልጸውት ነበር፦

የጣልያን አገዛዝ፡ በአፍሪካ እና በእስያ ቅኝ ገዥዎች ታሪክ ውስጥ ምንም ዓይነት ተምሳሊት ያልነበረው የ የሽብር አገዛዝነበር።

ቤኒቶ ሙሶሊኒ ለኢትዮጵያውያን የነበረውን ንቀትና ጥላቻ በሚከተሉት ቃላት ልጿቸው ነበር

በአሁኖቹ፣ በቀድሞዎቹና በወደፊቶቹ ጥቁር ባሪያዎች እና የእነሱ ተከላካዮች ላይ እንተፋባቸዋለን። በቅርቡ አምስቱም አህጉራ በእኛ በፋሽስቶች ቁጥጥር ሥር ይውላሉ

ሙሶሊኒ አሁንም እንደ በጣም ክፉ ግለሰብ ይታወሳል። በተለይ ኢትዮጵያን በግፍ ወይም በጭካኔ ለመያዝ የጣረ ሞኝ ወይም እብድ ሰው ነበር። በዘመናችንም እንደ ሙሶሊኒ የመሳሰሉ ሰዎች፡ በተለይ በጣልያንና ጀርመን ብቅ ብቅ በማለት ላይ ይገኛሉ። እንንቃ! በተለይ በሶማሊያና ሱዳን በኩል፡ ልክ በጣልያን ጊዜ እንደነበረው፡ በጣም ተንኮለኛ የሆነ ሴራ አሁንም ተጠንስሷል።

የዲያብሎስ ልጁ ሙስሊማኒ ከአረቦችና ሶማሌዎች ጋር በመተባበር ነበር በ1929 .ም ቂሙን ለመወጣት ኢትዮጵያን የወረረው። ኢትዮጵያ ደግሞ ገና የሽግግር ወቅት ላይ የነበረች በመሆኑ የተደራጀ መንግሥት እና ጦር አልነበራትም። ፋሽስት ኢጣሊያ ደግሞ አሉ የተባሉ ዘመናዊ የጦር መሣሪያዎችን መርዝ ከሚተፉ አውሮፕላኖች ጋር ይዛ ኢትዮጵያን ወረረች።

ወረራው የተደራጀ ስለነበር በቀላሉ ሊቀለበስ አልቻለም። ስለዚህ ንጉሠ ነገስቱ እዚሁ ሆነው የከፉ ነገር ከሚመጣ ወደ ውጭ ወጥተው መታገልን የዘመኑ ሹማምንቶች እንደ አማራጭ መከሩ። እናም ግርማዊ ቀዳማዊ ኃይለሥላሴ ከመንበረ ስልጣናቸው ተነስተው ኢትዮጵያን ለቅቀው ወደ እንግሊዝ ተሰደዱ። ሀገር አልባ ሆኑ።

ኢጣሊያም የኢትዮጵያን መንግሥት ተቆጣጠረች። ሮም በደስታ ተቀጣጠለች። ኢትዮጵያዊያንን ደግሞ ለሁለት ተከፈሉ። አብዛኛው በአርበኝነት ተሰማራ። ቀሪው ደግሞ ለኢጣሊያ ፋሽስቶች ባንዳ ሆነ። አርበኞቹ ፋሽስቶችን ለመፋለም በዱር በገደሉ ተሰማሩ። ጦርነቱ በየፈፋው ይካሄድ ጀመር። ኢጣሊያ በመርዝ ጋዝ አባቶቻችንን፥ እናቶቻችችንና ልጆቻቸቸውን ሁሉ መፍጀት ጀመረች። በጣም ብዙ ሕጻናት፣ ሴቶችና እናቶች አረጋውያን አለቁ። በአንድ ዕለት፤ በየካቲት 12 ቀን 1929 .ም ብቻ ከ30 ሺህ በላይ የአዲስ አበባ ነዋሪ በፋሽስቶች ተጨፈጨፉ።

Why Are So Many Fascist Monuments Still Standing in Italy?


My Note: Swiss historian, Aram Mattioli has called Graziani’s genocidal reign in Ethiopia:

“Reign of terror”, “for which there were no role models in the colonial history of Africa and Asia”.

Mussolini’s disregard and outright contempt for the sovereignty of Ethiopia were expressed in the following hateful words:

We spit on all Negroes of the present, past and future and their possible defenders. It will not be long, and the five continents will have to bow their heads to the fascist will.

In the late nineteen-thirties, as Benito Mussolini was preparing to host the 1942 World’s Fair, in Rome, he oversaw the construction of a new neighborhood, Esposizione Universale Roma, in the southwest of the city, to showcase Italy’s renewed imperial grandeur. The centerpiece of the district was the Palazzo della Civiltà Italiana, a sleek rectangular marvel with a façade of abstract arches and rows of neoclassical statues lining its base. In the end, the fair was cancelled because of the war, but the palazzo, known as the Square Colosseum, still stands in Rome today, its exterior engraved with a phrase from Mussolini’s speech, in 1935, announcing the invasion of Ethiopia, in which he described Italians as “a people of poets, artists, heroes, saints, thinkers, scientists, navigators, and transmigrants.” The invasion, and the bloody occupation that followed, would later lead to war-crimes charges against the Italian government. The building is, in other words, a relic of abhorrent Fascist aggression. Yet, far from being shunned, it is celebrated in Italy as a modernist icon. In 2004, the state recognized the palazzo as a site of “cultural interest.” In 2010, a partial restoration was completed, and five years later the fashion house Fendi moved its global headquarters there.

Italy, the first Fascist state, has had a long relationship with right-wing politics; with the election of Silvio Berlusconi, in 1994, the country also became the first to bring a neo-Fascist party to power, as part of Berlusconi’s center-right coalition.* But this alone is not enough to explain Italians’ comfort with living amid Fascist symbols. Italy was, after all, home to Western Europe’s biggest anti-Fascist resistance and its most robust postwar Communist Party. Until 2008, center-left coalitions maintained that legacy, often getting more than forty per cent of the vote in elections. So why is it that, as the United States has engaged in a contentious process of dismantling monuments to its Confederate past, and France has rid itself of all streets named after the Nazi collaborationist leader Marshall Pétain, Italy has allowed its Fascist monuments to survive unquestioned?

The sheer number of relics is one reason. When Mussolini came to power, in 1922, he was leading a new movement in a country with a formidable cultural patrimony, and he knew that he needed a multitude of markers to imprint the Fascist ideology on the landscape. Public projects, such as the Foro Mussolini sports complex, in Rome, were meant to rival those of the Medici and the Vatican, while the likeness of Il Duce, as Mussolini was known, watched over Italians in the form of statues, photographs in offices, posters at tram stops, and even prints on bathing suits. It was easy to feel, as Italo Calvino did, that Fascism had colonized Italy’s public realm. “I spent the first twenty years of my life with Mussolini’s face always in view,” the writer recalled.

In Germany, a law enacted in 1949 against Nazi apologism, which banned Hitler salutes and other public rituals, facilitated the suppression of Third Reich symbols. Italy underwent no comparable program of reëducation. Ridding Italy of thousands of Fascist memorials would have been impractical, and politically imprudent, for the Allied forces whose priority was to stabilize the volatile country and limit the power of its growing Communist Party. After the war, the Allied Control Commission’s bulletins and reports instead recommended that only the most obvious and “unaesthetic” monuments and decorations, like busts of Mussolini, be destroyed; the rest could be moved to museums, or simply be covered up with cloth and plywood. This approach set a precedent. The 1953 Scelba Law was designed to block the reconstitution of the Fascist Party and was famously vague about everything else. The ruling Christian Democratic bloc, which included many former Fascists, did not see the regime’s copious material remains as a problem, and so a more proactive policy was never put in place.

This means that, when Berlusconi brought the right-wing Italian Social Movement Party to power, his rehabilitation of Fascism was aided by an existing network of pilgrimage sites and monuments. Most notable was Predappio, Mussolini’s birthplace, where his burial crypt is situated and where shops sell Fascist and Nazi-themed shirts and other merchandise. The Mancino Law, passed in 1993, had responded to the resurgent right by sanctioning the propagation of “racial and ethnic hatred,” but it was unevenly enforced. I was living in Rome on a Fulbright fellowship in 1994, and was jolted awake more than once by shouts of “Heil Hitler!” and “Viva il Duce!” coming from a nearby pub. In the aughts, as Berlusconi cycled in and out of office, sites like Predappio surged in popularity, and preservationists of all political stripes forged alliances with the empowered right to save the Fascist monuments, which were increasingly seen as an integral part of Italy’s cultural heritage. The Foro Mussolini, like the “Square Colosseum,” is a subject of special admiration. In 2014, Matteo Renzi, the center-left Prime Minister, announced Rome’s bid for the 2024 Olympics inside the complex, which is now known as the Foro Italico, standing in front of “The Apotheosis of Fascism,” a painting that was covered up by the Allies, in 1944, because it depicts Il Duce as a God-like figure. It would be hard to imagine Angela Merkel standing in front of a painting of Hitler on a similar occasion.

In recent years, there have been some halting efforts to examine Italy’s relationship to Fascist symbols. In 2012, Ettore Viri, the right-wing mayor of Affile, included a memorial to General Rodolfo Graziani, a Nazi collaborator and an accused war criminal, in a park built with funds approved by the center-left regional government. After a public outcry, the government rescinded the funds. Recently, Viri was charged with Fascist apologism, but the memorial remains in place.

In Predappio, a new Museum of Fascism is currently under construction. Some see the museum, which is modelled on Munich’s Documentation Center for the History of National Socialism, as a much needed exercise in public education. (In 2016, I was a member of the international committee of historians that convened in Italy to evaluate the project.) Others fear that its location in Mussolini’s home town means that it will further fuel rightist nostalgia. Laura Boldrini, the president of the lower house of parliament, has been lobbying for the removal of Italy’s most egregious Fascist remnants. Her proposal, in 2015, to remove an inscription of Mussolini’s name from the Foro Italico’s obelisk prompted outcries that a “masterpiece” would be defamed.

Boldrini has often pointed to the outlawing of Nazi symbols in Germany as an example for Italy to follow. But even that model might soon be tested. In a strong showing in the elections on September 24th, the Alternative for Germany became the first far-right party to win seats in the German parliament since 1945. The right wing in Germany, lacking the benefit of emotionally charged public monuments, has been orchestrating its gatherings around fringe events such as “right rock” music concerts. Yet, at AfD events, such as a march earlier in September, in Jena, Nazi chants have begun to resound. Unless the Party takes a hard line against Fascist symbols, it’s only a matter of time, one imagines, before they reappear. In Italy, where they never went away, the risk is different: if monuments are treated merely as depoliticized aesthetic objects, then the far right can harness the ugly ideology while everyone else becomes inured. One doubts that Fendi’s employees fret about the Fascist origins of the Palazzo della Civiltà Italiana as they arrive at work each morning, their stilettos tapping on floors made of travertine and marble, the regime’s preferred materials. As Rosalia Vittorini, the head of Italy’s chapter of the preservationist organization docomomo, once said when asked how Italians feel about living among relics of dictatorship: “Why do you think they think anything at all about it?”

Source: The New Yorker

In Italy, Mussolini Makes Comeback


By STEFAN NICOLA, UPI | Feb. 19, 2010

BERLIN, Feb. 19 (UPI) — Italy’s Fascist dictator Benito Mussolini is making an unexpected popularity comeback in Italy, a phenomenon nurtured by Prime Minister Silvio Berlusconi over the past 15 years.

Mussolini was one of the closest allies of Hitler’s Nazi Germany; his soldiers committed brutal war crimes in Africa and the Balkans; and his regime is responsible for the deaths of around 1 million people.

Despite all that, the Duce, as Mussolini’s admirers call him, is becoming increasingly popular in Italy — even with the younger crowd.

In January, the iPhone application iMussolini became the most popular in Italy. The program, harshly condemned by Jewish groups noting the “Duce” had sent thousands of Jews into concentration camps, allowed users to read and listen to speeches of the Fascist leader. Up to 1,000 people downloaded the app each day, before Apple pulled it from its Italian store earlier this month.

The iPhone app is just one of many manifestations of the gradual rehabilitation of the Duce and his fascist dictatorship, which lasted from 1922-43.

Streets are being renamed after “regime heroes,” “good Fascists” are the stars of movies and politicians from all major parties are belittling the Fascist horrors.

In 2008, the mayor of Rome, Gianni Alemanno, a member of the National Alliance, Mussolini’s political descendants and key allies of Berlusconi, defended the Fascist dictatorship during a tour of Israel.

Last June, Michela Brambilla, the Italian minister of tourism and a possible successor to Berlusconi, did what many interpreted as the Fascist salute during celebrations in honor of the local Carabinieri.

In any other Western European country, this would have destroyed the woman’s political career — not so in Italy. She remains in power, despite the fact that doing the salute is against the law.

These are not isolated incidents but “results and symptoms” of a larger change gripping all walks of society, writes Aram Mattioli, a historian at the University of Lucerne in Switzerland, who has researched Fascist revisionism in Italy.

His 200-page study “Viva Mussolini — An Appreciation of Fascism in Berlusconi’s Italy” (Ferdinand Schoeningh) hit book stores Friday. It describes in detail how Italy for the past 15 years has cultivated a gradual revisionism of Fascism, “focusing on the period before the anti-Semitic race laws and the ever-closer alliance with Hitler’s Nazi Germany,” Mattioli told United Press International in a telephone interview Friday.

Revisionism began to bloom starting in 1994, when the decades-long Christian Democratic-dominated government collapsed and Berlusconi shot to the scene to establish himself as the new leader.

Berlusconi’s new government, comprised of political startups and political descendants of Mussolini, in 1994 was the first in Europe to include neo-Fascists — a major watershed point in European politics.

The defeat of Communism, Berlusconi’s ability to influence the media and the fact that Italy had not really come to terms with its World War II past (unlike in Germany or Japan, no war tribunal tried Italy’s fascists) made it easier for conservative and neo-Fascist politicians to rehabilitate Mussolini during the years since.

Under Berlusconi — who himself has spoken warmly of the Duce many times — opinions that would have labeled extreme years earlier all of a sudden were used even by center-right politicians.

In the late 1990s and early 2000s, the hapless opposition was too busy licking its own wounds to counter that development.

This revisionism affects Italy as a whole, Mattioli said. “I see a close connection between the revisionist tendencies and the inner state of today’s Italy, were political culture has reached a low-point,” he told UPI. “Italy has entered a state of post-democracy. Democracy is still formally existent but policies are increasingly illiberal.”

Berlusconi’s government has in the past been criticized for cracking down on illegal immigrants. Mattioli also warns of a general militarization of society that has seen soldiers doing police work and citizens establishing vigilante groups.

Young people increasingly back this political development.

Italian newspaper La Stampa Thursday published a poll that indicated that 45 percent of young Italians sympathize with xenophobic or racist ideologies.

These numbers worry Mattioli, who has a deep sympathy for Italy, from where his great-grandfather emigrated to Switzerland in the late 19th century.

“The European Union needs to more closely watch Italy and should try to slow down the country’s negative development,” Mattioli said.

Source

Viva ETIOPÍA!

______

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: