ጣና ሐይቅ ላይ ያሉት ቅዱሳት ገዳማት የአባይን ውሃ ለሺህ ዓመታት ያህል ሲባረኩ ቆይተዋል፤ ወረድ ብለው የሚኖሩት የወይጦ ሙስሊሞች ደግሞ በረከቱን ለመንጠቅ ወንዙ ላይ የደም መስዋዕት በማድረግ ዶሮዎችንና ሌሎች እንስሳትን ያርዱለታል። (የቪዲዮው ቀጣዩ ክፍል የሚያሳየው በአባይ ወንዝ ላይ ተመሳሳይ የሆኑ ጣዖታዊ ተግባራት ከኡጋንዳና ደቡብ ሱዳን በኩል እንደሚፈጸሙ ነው)
የሱዳን መንግሥት ወታደራዊ መሪዎችና ሕዝባዊ ተቃውሞ በፈጠሩት ግጭት ብዙ ሰዎች በመገደላቸው ሱዳን ከአፍሪቃው ህብረት ታግዳለች። ተቃዋሚ ሰልፈኞች እንዲገደሉ ያዘዘችው ሳውዲ አረቢያ ነች፤ እዚህ ያንብቡ
ኢንጂነር ስመኘውን ባስገደለበት ዕለት ወደ አሜሪካ ተጉዞ የነበረው ዶ/ር አብዮት አህመድ አሁንም ኢትዮጵያን ለቅቆ ወደ ሱዳን በተጓዘበት ልክ በዚሁ ዕለት በዋሽንግተን ተቀማጭነት ባላቸው ሦስት ኢትዮጵያውያን ጋዜጠኞች ላይ የግድያ ሙከራ አድርጎ ነበር። …ነጠብጣቦቹን እናገናኝ…
Two Sudan Rebel Leaders Arrested after Meeting Ethiopia PM
The arrest of Jallab and Ardol came hours after Mohammad Esmat, another DFCF member, was taken into custody after he met with Abiy.
There was no immediate comment from the TMC.
“This amounts to a practical response from the military council that effectively rejects the Ethiopian prime minister’s mediation effort,” Khalid Omar Yousef, a DFCF leader, told Reuters after Esmat’s arrest.
Yousef said that Abiy had proposed setting up a transitional council comprised of eight civilians and seven military officers with a rotating presidency.
The opposition demanded that the military rulers take responsibility for the bloodshed, allow an international investigation into the violence and free political prisoners, Yousef added. The Sudanese opposition would not agree to any deal before all of its conditions are met, he said.
While no breakthrough was announced at the end of Abiy’s one-day visit, an aide to the Ethiopian prime minister said the talks went well and that Abiy would be returning to Sudan soon.