Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ኢዜማ’

ክብረ-ቢስ ትውልድ | ለስዊድን ውድቀት ተጠያቂዎች የሆኑት ሶሺያል ዲሞክራቶች በ ”ኢዜማ” ምስረታ ላይ ምን ይሠራሉ?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 13, 2019

መቼ ይሆን ከነጮች ሞግዚትነት ነፃ የምንወጣው?

  • ህዋሃትበ ብሪታኒያ

  • ኦነግ” በ ጀርመን

  • አብንበ አሜሪካ

  • ኢዜማበ ስዊድን?

እርዳታ” ነው የተመሠረቱት!

መከበር የሌለበት ሰው “አንቱ” አይባልም! /ር የተባሉት “አለን!አለን!” ባይነት አይረባም!

ኢትዮጵያ ካፈራቻቸው ቅሌታማና ከሃዲ ፖለቲከኞች መካከል ዶ/ር ብርሃኑ ነጋ አንዱ ነው። ከሃዲ? አዎ! በብዙ ረገድ፤ ለምሳሌ ዶ/ር ብርሃኑ ነጋ በ1997 .ም ላይ በተደረገው የኢትዮጵያ ሃገር አቀፍ ምርጫ ቅንጅት ለአንድነት እና ዴሞክራሲ ፓርቲን ወክሎ የአዲስ አበባ ከንቲባ ሆኖ መመረጥ ችሎ ነበር፤ ነገር ግን ከንቲባነቱን በቂ ሆኖ ስላላገኘው እና ወዲያው ጠቅላይ ሚንስትር መሆን ስለተመኘ ኢትዮጵያን ለቅቆ በመውጣት “አርበኞች” ግንቦት 7 የተባለ ወሸከቲያም ፓርቲ መሠረተ። ይህ ሰው በእውነት ኢትዮጵያዊ ፍቅር ቢኖረው እና በወቅቱ ያገኘውን የከንቲባነት ማዕረግ ተቀብሎ ቢሆን ኖሮ በአሁኑ ሰዓት እንደምናየው አዲስ አበባ የዋቄዮ አላህ ልጆች ጢቦየ ጢቦ ጢብጢብ ጨዋታ ሜዳ አትሆንም ነበር።

ወደ “ኢዜማ” ስመለስ፤ በኢትዮጵያ ስም እንጅ፤ የአማራ፣ ትግሬ፣ ጉራጌ ወይም ኦሮሞ ነፃ አውጭ ድርጅት በማለት ሌላ ፓርቲ አለመመስረታቸው ጥሩና የሚበረታታ ነው፤ ነገር ግን ዶ/ር ብርሃኑ ነጋን በአመራርነት ቦታ ላይ ማስቀመጣቸው ስህተት ነው፤ ከዚህ በፊት ሲታይ በነበረው ቅሌታማ እና ፀረኢትዮጵያ የፖለቲካ መዋቅር ያለቆሸሸ አዲስ ሰው/ ትኩስ ደም መምረጥ ነበረበትና።

/ር ብርሃኑ፡ ታች ያለው ቪዲዮ ላይ እንዳወሳሁት ከአሥሩ የ ሲ አይ ኤቅጥረኞች መካከል አንዱ ነው፤ ስለዚህ የመጭው ምርጫ ልክ እንደ 1997ቱ ምርጫ ነው የሚሆነው። አሁን በተራው የሉሲፈራውያኑ ምዕራባውያን መሣሪያዎች እና “Useful Idiots / ጠቃሚ ጅሎች” ህዋሃትየመሠረቱት ኢህዴግ በእነ ዶ/ር አብዮት ኦሮሞዎች መሪነት ስልጣኑን አልለቅም በማለት እነ ዶ/ር ብርሃኑን በድጋሚ እንደሚያዋርዳቸው ገና ካሁኑ መተንበይ ይቻላል።

በፓርቲያቸው ምስረታ ሥነ ሥርዓት ላይ የስዊድን ሶሺያል ዲሞክራቶች እንዲሳተፉ መጋበዛቸው በጣም የሚገርምና የሚያሳፍር ነው፤ የኢትዮጵያ ነኝ የሚል ኩሩ ፓርቲ ገና በእንጭጩ ለውጭ ፓለቲከኞች መድረኩን መስጠት የለበትም። በተለይ ሶሺያል ዲሞክራቲክ ፓርቲ በመላው አውሮፓ በጣም እየተጠላ የመጣ ፓርቲ ነው። ይህ ፓርቲ ለምሳሌ በስዊድን፣ ዴንማርክ፣ ጀርመን እና አውስትሪያ ተወዳጅነት የለውም፤ ይህ ፓርቲ ከአረንጓዴ ፓርቲ ጋር በማበር ሰዶማዊነትን የሚያስፋፋ፣ ህፃናት ደፋሪዎችንና ሙስሊም ወራሪዎችን የሚረዳ መጥፎ የሆነና ግራ የተጋባ ፓርቲ ነው።

ከአውሮፓ እና አሜሪካ ውድቀት ልምድ መውሰድ ይኖርብናል እንጅ ለውድቀታቸው ያበቋቸውን መንገዶች እንደ ጥሩ ልምድ አድርገን በመውሰድ አብረን መውደቅ የለብንም።

በነገራችን ላይ፤ የእነ ሲ አይ ኤን እርኩስ ተግባር ያጋለጠው አውስትራሊያዊው የዊኪሊክስ መስራች ጁሊያን አሳንጅ ለንደን ውስጥ በሚገኘው የኤኳዶር ኤምባሲ ለሰባት ዓመታት ያህል የቁም እስረኛ ሆኖ የቆየበት እና ከአንድ ወር በፊት ወደ እስር ቤት የተወሰደበት ምክኒያት፤ በስዊድን ወሲባዊ ጥቃት ፈጽሟል ተብሎ በመከሰሱ ነበር።

አዎ! ለሁሉም ሤራቸው፡ አንዴ ስዊድንን፡ ሌላ ጊዜ ደግሞ ዴንማርክን፣ ጀርመንና ፈርንሳይን ይጠቀማሉ፤ ሁሉም አንድ ዓይነት ተልዕኮ ያላቸው የሳጥናኤል ሃገራት ናቸውና።

__________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: