Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • March 2023
    M T W T F S S
     12345
    6789101112
    13141516171819
    20212223242526
    2728293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ኢንተርኔት’

Is THE UN Ritually Celebrating The Massacre of Thousands of Ethiopian Christians in AXUM?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 29, 2022

👉 ገብርኤል 😇 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

የተባበሩት መንግስታት ድርጅት በኢትዮጵያውያን ክርስቲያኖች ላይ በአክሱም የተፈፀመውን እልቂት ሰይጣናዊ በሆነ መልክ እያከበረ ነውን? በግልጽ እንደሚታየው አምስት ፈርጥ ያለው የሉሲፈር ኮከብ ከኢትዮጵያ ጽዮናዊ ሰንደቅ ተነጥሎ ግርግዳው ላይ ተለጥፏል።

ኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ በወኪሎቻቸው በሻዕቢያ፣ በሕወሓት፣ በኦነግ/ብልጽግና፣ በብእዴን በኢዜማ፣ በአብን፣ በሶማሌና ቤን አሜር አህዛብ ወኪሎቻቸው አማካኝነት በእናት አክሱም ጽዮን ቤተ ክርስቲያን ላይ በፈጸሙበት በሁለተኛው ዓመት መታሰቢያ ወቅት ይህን የተመድን ፲፯ኛውን ዓለም አቀፍ የበይነመረብ /ኢንተርኔት አስተዳደር ጉባኤ ለማዘጋጀት መወሰናቸው በአጋጣሚ አይደለም። የተመድ ዋና ጸሐፊ ወስላታው አንቶኒዮ ጉቴሬዝም አዲስ አበባ ገብቷል። እንግዲህ የተሰውትን የአባቶቻችንና እናቶቻንን፣ ወንድሞቻችንን እና እኅቶቻችንን መታሰቢያ ለማርከስና ለማጠልሸት ብሎም እርስበርስ በልዑላቸው በሉሲፈር ስም እንኳን ደስ አለን!” ለመባባል ነው ይህን ጉባኤ ወደ አዲስ አበባ የወሰዱት። በወቅቱ እንዳወሳሁት ጂኒው ግራኝ አብዮት አህመድ እና ሉሲፈራውያኑ ሞግዚቶቹ በሆራደብረዘይት/ቢሸፍቱ የኢትዮጵያን አየር መንገድ አውሮፕላንን ምንም ልምድ በሌለው ወኪሉ/ረዳት አብራሪው አህመድ ኑር መሀመድአማካኝነት ከስክሶ ፻፶፯/157 ሰዎችን ለዋቄዮአላህሉሲፈር ሰውቶ ነበር። አዎ! ያኔም እስላማዊ ራስን አጥፍቶ የማጥፋት ተልዕኮ ነበር።

ከዚህ በኋላ ነበር አውሬው ዘንዶ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ደም ጠምቶት ለጅምላ ጭፍጨፋ በሞራል የተነሳሳው። ሉሲፈራውያኑ ሞግዚቶቹ ምንም እንደማያደርጉት፤ እንዲያውም እንደ አንቶኒዮ ጉቴሬስ ያሉት እርጉም የዓለመ ዓቀፉ ተቋማት መሪዎች አዲስ አበባ ድረስ ሄደው በደም የጨቀየውን እጁን እንደሚጨብጡት በእነዚህ ቀናት እናያለን።

እንደው፤ “የአዲስ አበባ ቤተክህነት” ተብዬው የፈሪሳውያን መንጋስ፤ ለሁለት ሺህ ዓመታት አባቶቻቸውና ቅዱሳኑ እንደ ዓይን ብሌናቸው የሚንከባከቡትንና የሚጠብቁትን ጽላተ ሙሴን “አናስደፍረም! አናስነካም!” በማለታቸው እንደ በግ ተሰውተው ለሰማዕትነት የበቁትን ሺህ አክሱም ጽዮናውያንን ዛሬስ ያስታውሳቸውና ያስባቸው ይሆንን? ለመሆኑ እነዚህ አህዛብ-መሳይ ግብዞች አክሱም የት እንዳለች ያውቁ ይሆን?

❖❖❖[፩ኛ የዮሐንስ መልእክት ምዕራፍ ፭፥፲፱]❖❖❖

ከእግዚአብሔር እንደ ሆንን ዓለምም በሞላው በክፉው እንደ ተያዘ እናውቃለን።

  • 28th of November 2020: Axum Massacre
  • 28th of November 2022: UN Internet Forum, Addis Ababa

😈A Horribly Grotesque Mockery – a Force of Pure Evil!

😲 Wow! Can you all see, the Satanic PENTAGRAM without the tricoloed Ethiopian Flag.

Even United Nations Secretary-General António Guterres is in Addis Ababa for the 17th edition of the leading ‘Internet Governance’ event. Of course he will shake hands with the genocidal PM of the fascist Oromo regime, evil monster Abiy Ahmed ‘Hitler’ Ali. He will congratulate him for massacring 1000 Axumites and over a million ancient Orthodox Christians of Ethiopia.

❖❖❖ [1 John 5:19] ❖❖❖

We know that we are children of God, and that the whole world is under the control of the evil one.”

The cruelty with which these Luciferians are celebrating the massacre in Axum, Ethiopia is repugnant.

💭 The Genocidal fascist Oromo regime of Ethiopia Hosts UN Internet Forum, Amid Tigray Blackout, and exactly on The Second-Year Commemoration of The Massacre of Axum. During the past two years, this evil, monstrous regime and its Arab, Turkish and Iranian allies massacred and starved to death two million Christians of Northern Ethiopia.

On the 28th of November Christians of Tigray, Ethiopia commemorate the 2nd anniversary of the gruesome Axum Massacre.

On this very day, the genocidal fascist Oromo regime of Ethiopia is REWARDED, by the genocide-enabler United Nation Organization, with hosting the ‘UN Internet Forum’ amid the government-imposed blackout in the Tigray region that has left six million people without phone or internet access for nearly two years.

The November 28 forum is expected to draw over 2,500 delegates to Addis Ababa, one of the largest international gathering in Ethiopia’s capital in years. With this gathering the UN intends to show a profound disrespect to the memories of the Axum massacre victims, a horribly grotesque mockery.

Ethiopia is hosting the U.N.’s annual Internet Governance Forum, despite an ongoing communications blackout in its war-damaged Tigray region.

Those not able to attend in person will be able to log in virtually to hear sessions dealing with topics such as “connecting all people” and “meaningful access” to the internet.

People living in Tigray will not be tuning in, however. The northern region was subjected to one of the world’s tightest communications blackouts, when war broke out between the federal military and forces led by the Tigray People’s Liberation Front, or the TPLF, in November 2020.

A peace deal struck earlier this month commits the federal government to restoring the services, but the blackout is still firmly in place.

As a result, the U.N.’s decision to hold the event in Ethiopia has raised eyebrows. On November 15, Senator Jim Risch, who chairs the U.S. Senate’s Committee on Foreign Relations, described the decision as “wrong,” saying the forum should be held in a country that “doesn’t regularly block its citizens’ internet access.”

Felicia Anthonio, a manager at internet rights group Access Now, said the internet forum is an “opportunity” to highlight the blackout affecting Tigray.

“Ethiopia’s government has been responsible for a two-year-long internet blackout and must take urgent steps to restore full intent access in Tigray and all parts of the country,” she said. “The African Union and member states have a clear mandate to promote and protect human rights in Africa, and this is the moment for them to step up and help facilitate an end to this internet blockade.”

November 4, 2022 marks two years of deliberate and sustained internet shutdowns that continue to fracture the lives of approximately six million people in Tigray and millions more. We, the undersigned organizations and individuals from across the globe, are alarmed by the human rights violations carried out during the ongoing conflict in Tigray, and the blatant attempts to conceal them. We are petitioning the African Union and individual member states, as continental leaders, to condemn the Ethiopian government’s prolonged shutdown, and to help reestablish internet access across the region and beyond.

Conflict and shutdowns in Tigray

Since the conflict began in Tigray in November 2020, authorities have used deliberate and sustained internet and telecommunication shutdowns as a weapon of information control and censorship, directly impacting the lives of approximately six million peoplein the region, as well as their networks and communities abroad. Authorities and warring parties also targeted infrastructure and confiscated individuals’ SIM cards, and, as the conflict spread to other parts of Ethiopia, including the Amhara and Afar regions, they shut down internet and telecommunication services and infrastructure in those areas — affecting up to 10 million people total. The deliberate shutdowns interfere with people’s ability to access education, healthcare, businesses, and other services, the long-term effects of which could resonate for years to come. These disruptions deprive people in Tigray and other areas from accessing vital and life-saving information about this conflict and connections to their loved ones, leaving people outside the region without information on the safety of their families and communities back home, while making it extremely hard for journalistsand human rights defenders to document and report on the impacts in real time.

Internet shutdowns cover up human rights violations

As we have seen in other conflict zones, the internet shutdowns in Tigray have restricted information emerging from the region, making it increasingly difficult for journalists, human rights defenders, and activists to corroborate accounts ofhuman rights violations. Yet, there have still been numerous reports of warring parties committing heinous crimes against civilians, including mass rape and sexual violence,mass murder,arrests of journalists, and theabuse of refugees.

The internet, social media platforms, and other telecommunications play a critical role in times of social and political unrest, crises, and conflict. These tools enable communication, public debate, access to information, and documentation of events. They also help identify safe havens during conflict and crises. The ongoing internet shutdowns in Tigray are making it challenging for humanitarian aid and medical services to reach conflict zones and affected populations.

Internet shutdowns violate national and international human rights laws

The two-year-long shutdown in Tigray contravenes Article 29 of Ethiopia’s constitution, which guarantees respect for the “right of thought, opinion and expression” and is a blatant violation of the legally binding International Covenant on Civil and Political Rights(ICCPR),the African Charter on Human and People’s Rights(ACHPR), and the African Commission’s (The Commission’s)Resolution on the Right to Freedom of Information and Expression on the Internet, as well as the Commission’s Declaration of Principles on Freedom of Expression and Access to Information. Further, to our knowledge, Ethiopia has not notified the International Telecommunication Union (ITU) or ITU member states of the stoppage or suspension of telecommunications in Tigray, as required by Articles 34 and 35 of theITU Constitution.

Experts, international institutions, and high-level officials — including the UN Secretary-General — have repeatedly affirmed that shutdowns and blockings violate international human rights law. Arecent report by the Office of the UN High Commissioner for Human Rights highlighted the impact of internet shutdowns on freedom of expression and access to information, and the negative effects they have on economic activities, social welfare, and humanitarian aid delivery. The African Commission on Human and Peoples’ Rights, through the Special Rapporteur on Freedom of Expression and Access to Information in Africa, has also expressed concernat the increasing weaponization of internet shutdowns in the region.

It’s time for immediate intervention

To date, the government and other parties involved in the blackouts in Tigray have ignored all calls from local and international organizations urging them to reconnect people. It’s time for the African Union and its individual member states to speak out and condemn the Ethiopian government’s prolonged shutdown.

Cognizant of Article 3(H) of The Constitutive Act of the African Union which provides a clear mandate to AU Organs and institutions to promote and protect human rights in Africa, we call for a firmer approach to the situation in Tigray. We commend the African Union for initiating mediation in an effort to de-escalate the conflict, and further implore you to:

  • Join the regional and international community in denouncing the two-year-long internet shutdown ravaging lives in and around the Tigray region and the practice of internet shutdowns in Ethiopia;
  • Hold the Ethiopian government and all parties responsible for the shutdown accountable for immediately restoring full access to the internet and telecommunications platforms, in keeping with their commitments in the AU-mediated truce;
  • Engage with the Ethiopian government and the Tigray regional authorities to ensure they uphold and protect people’s fundamental rights at all times, especially during crises; and
  • Engage with authorities in Ethiopia to put an end to the cycle of internet shutdowns in conflict-affected areas and during critical national events in future.

We further urge African Union member states to unilaterally speak out and condemn the government’s restrictions of internet and telecommunication services. We, the undersigned organizations and individuals, are confident that your office will take note of the infractions enumerated above and implement our recommendations. You have the opportunity, and the responsibility, to improve and uphold freedom of expression and all human rights in Ethiopia — both online and off.

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ኢንተርኔት በታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ ተቋረጠ | ጽዮንን አትንኳት፣ አትዳፈሯት፣ አትፈታተኗት!

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 12, 2020

ማታ ላይ በብዙ አገራት ኢንተርኔት ብልጭ ድርግም ይል ነበር። ዩቲውብን እና ትዊተርን የመሳሰሉት የማሕበራዊ ድሕረ ገጾች ሙሉ በሙሉ ወርደው ነበር።

ኢንተርኔት ይህን የመሰለ ጉንፋን ሲይዘው ለመጀመሪያ ጊዜ መሆኑ ነው። ኮሮና? ይህ ጅምሩ ነው፤ የሙቀት መለኪያው ነው!

አውሬው ኢንተርኔትና ስልክን ዘግቶ ወገኖቻችን ይጨፈጭፋል፤ አንተ ሶፋ ላይ ቁጭ ብለህ “በለው! ጨፍጭፈው! እስዬሁ?” እንዴት?

አሁን ኢንተርኔት ተመልሷል፤ ዩቲውብም በሩን ከፍቷል፤ ግን እብዶቹ አሁንም ተመልሰው የጦርነት ከበሯቸውን ይመቱ ይሆናል፤ ወዮላችሁ!

ዩቲውብ መቋረጡን ሳይ ወዲያው ምን ትዝ አለኝ፤ “በየ ድህረገጹ በተለይ በኢትዮጵያውያን ዩቲውብ ቻነሎች ሌት ተቀን በጥላቻ ተግተው ሲለፈልፉ የሚሰሙትና የሚታዩት የኢትዮጵያ ጠላቶች፣ የክርስቶስ ተቃዋሚዎች ናቸው። ይብላኝ ለነርሱ!

ሌላ በሃሳቤ የመጣልኝ “ተሰውረው ከዲያብሎስ ሠራዊት ጋር በመፋለም ላይ ያሉት ቅዱሳን አባቶቻችን እኮ በጸሎት ኃይላቸው ሳተላይቶችን ማውረድ ይችላሉ፤ ኢንተርኔቱንም የመገለባበጥ ብቃት ይኖራቸዋል ፤ ታዲያ አሁን ይህን አድርገውት ይሆን?” የሚለው ጥያቄ ነበር።

ሁሉን በቅርቡ ዕልም ድርግም ሊል እንደሚችልና ዓለምም ከንቱ እንደሆነች እንወቀው። ምቀኞቹ በኮፒራይትና በሰበባሰበቡ የወገኖቻቸውን ቻነሎች ለማዘጋት ተግተው ሲሰሩ ስናይ “ምን ያህል ክፉዎች፣ ተንኮለኞች፣ ከንቱዎችና ደካሞች ቢሆኑ ነው?” ብለን እንድንጠይቅ ነው የሚያስገድደን።

ከሦስት ቀናት በፊት “ቤተሰብ ሚዲያ” በተሰኘው የወራዶች (ምናልባት ተሐድሶዎች?)ዩቲውብ ቻኔል የቀጥታ ስርጭት ላይ ገብቼ፤ ጋዜጠኛ/ መሪጌታ ብርሃኑ ተክለ ያሬድን (አባይ ሜዲያ)ባልጠበቅኩት መልክ ከገዳይ አብይ ጎን ተሰልፎ በኢትዮጵያውያን ላይ የሚካሄደውን ጦርነት ሲደግፍ ስለሰማሁት በላይቭ ቻት የሚከተለውን ጻፍኩለት፤

ወንድም ብርሃኑ አንተ አዲስ አበባ በምቾት ቁጭ ብለህ ከእኛ ጋር በኢንተርኔት ትገናኛለህ፤ መቀሌ ባሉ ወግኖቻችን ላይ ግን ግራኝ አብዮት ቦምብ እያወረደባቸው ነው!ምነው በወለጋ ለተጨፈጨፉት ወገኖቻችን ይህን ያህል ስሜታዊ ሆነህ አልተሟገትም? ዛሬ ይህን ያህል ወርደህ ለገዳያችን አህዛብመናፍቅ አገዛዝ ነፍስህን በመሸጥህ አዝናለሁ”

አዎ! በሃገራችን እኛ የማናየው እና የማንሰማው ትልቅ ግፍና በደል እየተፈጸመ ስለሆነ ይህን የሚያዩት የጸሎት አባቶቻችን፣ እንደነ አቡነ ተክለ ሐይማኖት፣ አቡነ ሐብተ ማርያም እና አባ ዘወንጌል የመሳሰሉት አባቶች ከእግዚአብሔር መላዕክት ጋር ሆነው ከዲያብሎስ ሠራዊት ጋር ለእኛ የማይታየንን ውጊያ በማድረግ ላይ ናቸው። እስኪ ይታየን ግራኝ አብዮት በትግራይ ኢንተርኔትን እና ስልክን ዘግቶ ጭፍጨፋውን እና ሽብሩን በተዋሕዶ ልጆች ላይ እየፈጸመ፤ የተቀረነው በሰላም ኢንተርኔት ስንጠቀም። አንድ ጥያቄ ልጠይቅና፡ እንደው አሁን ይህን ስጽፍ የውጊያ አውሮፕላኖች በቤቴ ላይ ቦምብ ለመጣል ሲያልፉ ባይ ምን ይሰማኝ ነበር?

በወገኖቻችን ላይ ስለሚካሄደውና ከፍተኛ ጭካኔ የተሞላበት ጂሃዳዊ ጭፍጨፋ ዓለም ሊያየውም ሊሰማውም አይሻም። የእኛዎቹ ከሃዲዎችም ድፍረቱን አግኝተው የጦርነት ከበሯቸው በመምታት ሕዝባችንን እያስጨረሱብን ነው። እግዚአብሔር ግን ዝም አይልም! ቅዱሳን አባቶቻችን ግን ሳተለያቱንና ኢንተርኔቱን የማቆም ኃይል ስለተሰጣቸው አስፈላጊ በሆነበት ወቅትና ሰዓት መደረግ ያለበትን ነገር ሁሉ በቅደም ተከተል ያደርጉታል።

ባለፈው መስከረም መጨረሻ ላይ “ዓለም ከጥቅምት መጀመሪያ (ኦክቶበር ፲፫/13) በኋላ ትለወጣለች፣ ትገለባበጣለች፣ ከሰይጣን የሆኑ የሚታዩበት ጊዜ ይመጣል…” በማለት ጽፌ እንደነበር አስታውሳለሁ። ያው አሁን እያየነው ነው፤ ሁሉም ጭንብላቸውን ገልጠዋል! በተዋሕዷውያን ላይ ጂሃዳዊ ጦርነቱ ታውጆብናል። ግን እያየን ነው፤ መሀመዳውያኑ ግራኝ አብዮት አህመድ፣ ሬድዋን ሁሴን፣ ደመቀ መኮንን ሀሰን፣ ጄነራል አደም መሀመድና፤ የጦርነት ተቃውሚ በመምሰል የምትቀርበው ሞፈርያት ካሚል ይህን ጦርነት እንዲመሩት መደረጋቸውን? አዎ! አጋንንቱ እራሳቸውን በማሳየት ላይ ናቸው።

ሰውን ከእግዚአብሔር ከሚለየው አጉል ሰላም ይልቅ ከእግዚአብሔር የማይለየው ጦርነት ይሻላል፤ ስሜታዊ ከሆነና ለቤተ ክርስቲያን ዘለቄታዊ ጉዳት ከሚኖረው ስምምነትና አንድነት ይልቅ ስለ ሐይማኖት መጠበቅ ዘለቄታዊ ጠቀሜታ የሚኖረውና ለዚህ ሲባል የሚሆን አለመስማማት ይሻላል፡፡ቅዱስ ጎርጎርዮስ ዘኑሲስ

____________________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

አርሜኒያውያን የቱርክን ቆንሱላ ከበቡ | ቱርክ አሸባሪ አገር ናት

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 28, 2020

በአሜሪካዋ ሎስ ኤንጅልስ ከተማ የሚኖሩ አርሜኒያውያን ወገኖቻችን በክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ ላይ ያላቸውን ቁጣ ለመግለጽ በከተማዋ የሚገኘውን ቆንስላ ከብበው ፀረ-ቱርክ እና አዘርበጃን መፈክሮችን ማሰማቱን ዛሬም ቀጥለዋል (በዚህ መልክ ከወር በላ ከተማዋን ተቆጣጥረዋታል)

የኛዎቹስ? ምን እያደረጉ ነው? አዎ! አንድ ድንች ብቻ በልቶ እንዳደረ ጥንቸል ብቅ ይሉና በግድየለሽነትና በፍርሃት እልም ጥልቅ ይላሉ። ለመሆኑ “አብን” የተባለውና ከ666ቹ አንዱ የሆነው ፓርቲ የጠራው ሰልፍ ይካሄዳል ብሎ በማመን እራሱን ያታለለ ወገን ይኖራልን? 

ከጅምሩ ዘንድሮ ቤተክህነት ሰልፍ ትጠራብን ይሆናል በሚል ስጋት ገዳይ አብይ ነው ለአብን ሰልፍ እንዲጠሩ ያዘዛቸው! ዛሬ ወደ ቤተ ክርስቲያን “ተመለሱ” የተባሉትንም የኢሬቻ በላይ ቃልጫዎች ግራኝ የላካቸው ልክ ሲኖዶሱ ሲሰበሰብና ከባድ ውሳኔ ለማስተላለፍ ዝግጁ በሆነበት ወቅት መሆኑ ያለምክኒያት አይደለም።

አብን የእነ እስክንድርን እና ልደቱን አጀንዳ ለመጥለፍ የተጠራ ሌላው የአብዮት አህመድ ብልግና “የሚቆጣጠረው ተቃዋሚ! ወይም Controlled Opposition” ፓርቲ ነው። ግራኝ ሰልፍ ይጠራና ኢትዮጵያ እና ኢትዮጵያውያን በአሜሪካውያን ዘንድ እንዲጠሉ ያደርጋቸዋል። እግረ መንገዱንም ልክ እንደ ጥቁር አሜሪካውያን ኢትዮጵያውያንን የ666ቹ ዲሞክራቶች ፓርቲ ባሪያ ለማድረግ ነው፤ ለዚህ ነው ይህ ሁሉ ድራማ። እየተታለሉ በፈቃዳቸው ወደ ባርነት!

“አማራ” የሚል የቅጽል ስም ስለለጠፉ ለአማራዎች መቆም አለባችሁ ብላችሁ መጠበቁ ሞኝነት ነው፤ እያንዳንዱ ኢትዮጵያ ውስጥ የተመሠረተ የፖለቲካ ፓርቲ፤ “አብን” ጨምሮ፤ ሁሉም ኢትዮጵያን ለማመስ የተቀጠሩ የሊሲፈራውያኑ መሳሪያዎች ናቸው

የህዝብ አመጽ ያመጣው ለውጥ ህዋሀትን አባረራትእያላችሁ እራሳችሁን አታታሉ፤ ሁሉም በቅደም ተከተል ይፈጸም ዘንድ ሉሲፈራውያኑ ባወጡት ዕቅድ መሠረት ነው እየተፈጸመ ያለው፤ ትግሬ 27 ዓመታት፣ ኦሮሞ ይህን ያህል ጊዜ፤ አማራውን በቂ የአማራ ብሔረሰባዊነት ከተሰማው በኋላ ለዚህ ያህል ዓመት…ጉራጌው ወላይታው ወዘተ

የዘውገኛ ፖለቲካ ባስከተለው ሰቆቃ ማግስት አንድ አብንየተባለ ሌላ ዘውገኛ ፓርቲ ተወለደ፤ ለምን? ከአንድ ከ15 ዓመታት በኋላ ስልጣኑን ከኦሮሞዎች ትረከባላችሁብለው ሉሲፈራውያኑ ቃል ገብተውላቸዋልና ነው። ለዚህ እኮ ነው አብንኦነግጋር አብሮ የሚቀመጠው፤ ልክ እንደ ህዋሀት30 ዓመታት በፊት

በእያንዳንዱ “አማራ-ነክ” ቡድኖችና ፓርቲዎች ውስጥ ወይ ጋሎች ወይ መሀመዳውያን ሰርገው ይገቡ ዘንድ ይታዘዛሉ፦

እስኪ ሦስት ምሳሌዎችን እንመልከት፦

👉 አብን የተባለው ፓርቲ የህዝብ ግኑኝነት ሃላፊው መሀመዳዊ ጣሂር መሃመድ በአዘጋጅነት ሰርጎ በመግባት ያው የተቃውሞ ሰልፉን አስቀረው።

👉 ለመስከረም ፬/ ፪ሺ፲፪ ዓ.ም በቤተ ክህነት ታቅዶ የነበረውን ታላቅ ሰልፍ “ጴጥሮሳውያን” በሚል ማህበር ውስጥ የተሰገሰጉት ከሃዲ ጋሎች ሰልፉን አስቀሩት

👉 የታገቱትን የደምቢዶሎ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች መሰወር በሚመለከት ታቅዶ የነበረውን ሰላማዊ ሰልፍ መዓዛ መሃመድ የተባለች ሙስሊም በአዘጋጅነት ሰርጋ በመግባት አስቀረችው። (እንጠንቀቅ! “አባይ ሜዲያ” የተሰኘው ሜዲያ አሸባሪው አብዮት አህመድ “የሚቆጣጠረው ተቃዋሚ! ወይም Controlled Opposition” ነው። ሜዲያው በመሀመዳውያኑ ቁጥጥር ሥር የዋለ ይመስለኛል።

ከዚህ ቀደም የሃጫሉን ግድያ (ግራኝ ነው የገደለው) ተከትሎ እንደጠቆምኩት፦

👉 “ኢንተርኔት ተዘግቷል እነዚህ ፯ ሜዲያዎች ግን ቅስቀሳውን ቀጥለውበታል | የግራኝ ቅጥረኞች?”

አዲስ አበባ ሆነው ልዩ የኢንተርኔት ተደራሽነት አግኝተዋል

እነዚህ ኢትዮጵያ ያሉ ድህረ ገጾች ኢንተርኔት ባለማግኘታቸው ከሳምንት በላይ በጭራሽ ቪዲዮ አልለጠፉም (ፋና + ዋልታን ጨምሮ) እኔ የደረስኩባቸው፦

👉 አክሱም ቲቪ

👉 አስራት ሜዲያ

👉 አርትስ ቲቪ

👉 እዮሃ ቲቪ

👉 ኑሮ በዘዴ

👉 የኔታ ቲዮብ

👉 የኛ ቲዩብ

👉 አዲስ ሞኒቶር

👉 ፋና ቲቪ

👉 ዋልታ ቲቪ

እነዚህ ኢትዮጵያ ያሉ ድህረ ገጾች ግን ኢንተርኔት አግኝተው የተለመደውን ቅስቀሳ(በቀጥታም በተዘዋዋሪም)በየቀኑ ለማድረግ ሲችሉ ይታያሉ። (የዐቢይ አህመድ ኢንሳ ድህረ ገጾች?) እኔ የደረስኩባቸው፦

👉 አባይ ሜዲያ

👉 ኢቲቪ

👉 አቤል ብርሃኑ

👉 መረጃ ቲቪ

👉 ቶፕ ሜዲያ ኦፊሺያል

👉 ኢሳት

👉 ኢትዮጵያ ሀገሬ

_________________________

Posted in Conspiracies, Curiosity, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ኢንተርኔት ተዘግቷል እነዚህ ፯ ሜዲያዎች ግን ቅስቀሳውን ቀጥለውበታል | የግራኝ ቅጥረኞች?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 8, 2020

እነዚህ ኢትዮጵያ ያሉ ድህረ ገጾች ኢንተርኔት ባለማግኘታቸው ከሳምንት በላይ በጭራሽ ቪዲዮ አልለጠፉም(ፋና + ዋልታን ጨምሮ)እኔ የደረስኩባቸው፦

  • 👉 አክሱም ቲቪ
  • 👉 አስራት ሜዲያ
  • 👉 አርትስ ቲቪ
  • 👉 እዮሃ ቲቪ
  • 👉 ኑሮ በዘዴ
  • 👉 የኔታ ቲዮብ
  • 👉 የኛ ቲዩብ
  • 👉 አዲስ ሞኒቶር
  • 👉 ፋና ቲቪ
  • 👉 ዋልታ ቲቪ

አዲስ አበባ ሆነው ልዩ የኢንተርኔት ተደራሽነት አግኝተዋል

እነዚህ ኢትዮጵያ ያሉ ድህረ ገጾች ግን ኢንተርኔት አግኝተው የተለመደውን ቅስቀሳ(በቀጥታም በተዘዋዋሪም)በየቀኑ ለማድረግ ሲችሉ ይታያሉ። (የዐቢይ አህመድ ኢንሳ ድህረ ገጾች?)እኔ የደረስኩባቸው፦

  • 👉 አባይ ሜዲያ
  • 👉 ኢቲቪ
  • 👉 አቤል ብርሃኑ
  • 👉 መረጃ ቲቪ
  • 👉 ቶፕ ሜዲያ ኦፊሺያል
  • 👉 ኢሳት
  • 👉 ኢትዮጵያ ሀገሬ

____________________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Media & Journalism | Tagged: , , , , , , , , , | Leave a Comment »

አብዮት ኢንሳ አህመድ ርዕዮት ሜዲያን መጥለፍ ጀመረ | ፈሪ መንግስት

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 14, 2020

[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፳፩፥፰]

ዳሩ ግን የሚፈሩና የማያምኑ የርኵሳንም የነፍሰ ገዳዮችም የሴሰኛዎችም የአስማተኛዎችም ጣዖትንም የሚያመልኩ የሐሰተኛዎችም ሁሉ ዕድላቸው በዲንና በእሳት በሚቃጠል ባሕር ነው፤ ይኸውም ሁለተኛው ሞት ነው።

_________________________________

Posted in Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: