Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ኢትዮጵያ ሽብር’

በምዕራብ ወለጋ እስከ ፭ ሺ አማሮች ተጨፈጨፉ | ስንት ግዜ እናልቅስ?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 7, 2020

በምዕራብ ወለጋ ጉሊሲ ዋጋ ቃንቃ ቀበሌ የአማራ ተወላጆች ላይ በድጋሚ የደረሰውን እጅግ በጣም አሰቃቂ ግድያ መርዶ አድርሶ ነው።

በኦሮሚያ ሲዖል ጋሎች እስከ ፭ ሺ የሚጠጉ አማሮችን በጅምላ መጨፍጨፋቸውን በስልክ ተነግሮኛል። ብዙ ሕፃናትና አረጋውያን በየጫካው ለአውሬዎች ተጋልጠዋል።

ይህ ከ፭ መቶ ዓመታት በኋላ ተመልሶ የመጣ የዋቄዮ-አላህ ልጆች ጅሃድ ነው፣ ይህ የፋሺስት ወራሪ የጋላ አገዛዝ በሰሜን ኢትዮጵያውያን ላይ ከሁለት አቅጣጫ የሚያካሄደው የዘር ማጥፋት ዘመቻ ነው። በኦሮሚያ ሲዖል ምድራዊ ጠባቂ እና መከላከያ የሌላቸውን አማራ ኢትዮጵያውያን ይጨፈጭፋል በሰሜን ደግሞ አጥቂ’መከላከያው’ መቀሌን በተዋጊ አውሮፕላኖች ይደበድባል። ዒላማዎቻቸው አክሱም ጽዮን፣ ግሼን ማርያም፣ ደብረ ዳሞ፣ ዋልድባና ደብረ ቢዘን ገዳማት ናቸው።

ጋላማራዎቹ ‘ብእዴን’ እነ ጄነራል አሳምነውን ለገዳይ አብይ አሳልፈው ከሰጡ በኋላ የአማራ ጨፍጫፊውን ጋላ ካባ አለበሱት፤ ዛሬ ደግሞ ለዋቄዮ-አላህ መስዋዕት ይሆኑ ዘንድ ከላሊበላ የጠለፋቸውን ምስኪን ፋኖዎችን ወደ ትግራይ ድንበር ልከው በእሳት እያስፈጇቸው ነው።

👉 ከቆሻሻው ግራኝ አብዮት አህመድ ጋር ዛሬም በድጋሚ የተደመራችሁና ነፍሳችሁን የሸጣችሁ ግብዞች ሁሉ እግዚአብሔር ይበቀላችሁ! ዘር ማንዘራችሁ ከኢትዮጵያ ምድር ይጥፋ!

[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፷፱]

፳፪ ማዕዳቸው በፊታቸው ለወጥመድ ለፍዳ ለዕንቅፋት ትሁንባቸው፤

፳፫ ዓይኖቻቸው እንዳያዩ ይጨልሙ፥ ጀርባቸውም ዘወትር ይጕበጥ።

፳፬ መዓትህን በላያቸው አፍስስ፥ የቍጣህ መቅሠፍትም ያግኛቸው።

፳፭ ማደሪያቸው በረሃ ትሁን፥ በድንኳኖቻቸውም የሚቀመጥ አይገኝ፤

፳፮ አንተ የቀሠፍኸውን እነርሱ አሳድደዋልና፥ በቍስሌም ላይ ጥዝጣዜ ጨመሩብኝ።

፳፯ በኃጢአታቸው ላይ ኃጢአትን ጨምርባቸው፥ በጽድቅህም አይግቡ።

፳፰ ከሕያዋን መጽሐፍ ይደምሰሱ፥ ከጻድቃንም ጋር አይጻፉ።

____________________________

Posted in Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ሃሎዊን + ኢሬቻ እና በወለጋ የንፁሃን ደም ለዋቄዮ-አላህ መስዋዕት ሆኖ መቅረብ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 2, 2020

ኦክቶበር 31 በተለይ ሰሜን አሜሪካውያን የሚያከብሩት “ሃሎዊን” የተሰኘው የሰይጣን ቀን ነው። በዚህ ዕለት ማግስት 666ቱ አብዮት አህመድ አሊ በወለጋ የሚገኙትን ጋሎች መንጋዎቹን የክርስቲያን ኢትዮጵያውያንን ደም እንዲያፈሱለት ትዕዛዝ ሰጣቸው። በሆራ እንዲከሰከሰ ያደረገውን የኢትዮጵያ አየር መንገድ መስዋዕትን እናስታውሳለን? በውል አይታወቅም ብዙዎች ወደ ወንዝ ተጥለዋል፤ እስከ ፪ሺ የሚጠጉ ወገኖቼ በዋቄዮ-አላህ ባሪያዎች ተሰውተዋል” የሚል ወሬ በስልክ ተነግሮኛል።

አይ ጋላዎች! ከዚህ በፊት ስታደርጉት በነበረው የጭካኔ ሥራችሁ የቀደሙት አባቶቻችን ረግመዋችሁ ነበር፤ ዛሬ እኔም ከልቤ እርግማችኋለሁ፤ ዘራችሁ ሁሉ ወደ ሲዖል ይውረድ!

__________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ኢትዮጵያውያንን እያስጨፈጨፉ ያሉት አብዮት አህመድ እና ሽመልስ አብዲሳ ናቸው | ጋሎች፡ እሳቱን ያውረድባችሁ!!!

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 2, 2020

በወለጋ ለተካሄደው አሰቃቂ ጀነሳይድ ቍ.፩ ተጠያቂው ግራኝ አብዮት አህመድ ነው!!! ጋሎቹ ከዓማሌቃውያን በከፋ ብሔራቸውን ወደ ሲዖል የሚወስድ ዲያብሎሳዊ ተግባር ነው እየፈጸሙ ያሉት። ይህ ትውልዳቸው ምናልባት ለመቀጠል ቢፈቀድለትም እንኳን በምድር ሲዖል ለመኖር የሚያበቃ የሃጢዓት ሸክም ተሸክሞ የሚኖር ትውልድ ነው የሚሆነው።

ለመሆኑ፤

👉 ለምንድን ነው ይህን የመስለ አስቃቂ ተግባር አምሐራ እና ትግራይ በተባሉት ክልሎች ሲፈጸም የማይታየውና የማይሰማው? እዚያም እኮ ኦሮሞዎች አሉ፤

👉 ታዲያ ለምንድን ነው አምሐራዎችና ትግሬዎች ኦርሞዎችን ለመበቀል ተመሳሳይ ጭፍጨፋ በአገር ቤትም በውጭም የማያካሂዱት?

ብለን እራሳችንን እንጠይቃለንን?

እያየን ያለነው አንድ ቁልፍ ክስተት፤ ይህ ሁሉ ጭፍጨፋ ኦሮሚያ በተባለው ሲዖል ሲካሄድ “ኦሮሞ ነን” የሚሉት ዜጎች ከማንም ቀድመው “ቁጣቸውን” እና ተቃውሟቸውን በአደባባይ ለማሳየት ፈቃደኞች አለመሆናቸው ነው። ስንት ብዙ ክቡር ውለታን ለዋለችላቸው ኢትዮጵያ አሸባሪው መንግስታቸው ኢትዮጵያውያንን እንዳሰኘው እንዲህ ባሰቃቂ ሁኔታ ሲጨፈጭፋቸው ዝም ለማለት በመምረጥ ነውን ውለታውን የሚመልሱት?ዝምታቸው ብዙ ነገር ይናገራል። ወገኔ፤ ይህን ክስተት እንመዝግበው!

ግራኝ አብዮት አህመድ፣ ሽመልስ አብዲሳ፣ ታከለ ዑማ ፣ አዳነች አበቤ፣ አህመዲን ጀበል፣ ጃዋር፣ ፣ ለማ መገርሳ፣ ህዝቅኤል ጋቢሳ፣ ፀጋዬ አራርሳ ወዘተ “ወደ ኦሮሞነት የምትለወጠውን አዲሷን “የኩሽ ኢትዮጵያ” ለመመስረት የኦሮምያ ሲዖል ከአማራ እና አማርኛ መፅዳት አለባት የሚል ህልም አላቸው፤ ይህንንም ዲያብሎሳዊ አጀዳቸውን ንጹሐን ኢትዮጵያውያንን በጅምላ በመጨፍጨፍ በማስፈጸም ላይ ናቸው።

አብዮት አህመድ በመስቀል አደባባይ የተተከሉትን ካሜራዎች አጥፍቶ ኢንጂነር ስመኘውን ይገድላል፤ በኦሮሚያ ሲዖል ደግሞ መለዮ ለባሹ አስቀድሞ እንዲወጣ እና መለዮንም ጫካ ገብቶ እንዲቀይር ካደረገው በኋላ ለጭፍጨፋ ያዘጋጀዋል።

ቆሻሻው አብዮት አህመድ አሊ “ኦነግ ሸኔ… ቅብርጥሴ” በሚል ሰበብ እያማካኘ አማራዎችን መጨፍጨፉን ቀጥሏል። “ኦነግ ሸኔ” ማለት የግራኝ አብዮት አህመድና የሽመልስ አብዲስ የስውር እጅ እና መሳሪያ ነው። በናይጄሪያም “ቦኮ ሃራም” የሚባለው ጽንፈኛ ቡድን የተቋቋመው በናይጄሪያው እስላማዊ መንግስት ብሎም በም ዕራባውያኑ እና አረቦቹ ተባባሪነት ነው። ሰሜን ናይጄሪያን ከክርስቲያኖች ለማጽዳትና የሕዝብ ቁጥርን ለመቀነስ። በመካከለኛው ምስራቅም “አይሲስ” የተሰኘውን እስላማዊ ቡድን ያቋቋሙት እንደ ባራክ ሁሴን ኦባማ ናቸው። ዓላማቸውም በአይሲስ በኩል ጥንታውያኑን የሶሪያ እና ኢራቅ ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች ከመካከለኛው ምስራቅ ማጽዳት ነበር፤ በከፊልም ስኬታማ ሆነዋል። ለጊዜው!

በሃገራችንም “ሸኔ” በሚል ቅጽል ስም በእነ ግራኝ የተፈጠረው ቡድን ህዝብን እያደናገሩ የዘር ማጥፋትን ተግባር ለመፈፀም ብሎም የሕዝብ ቁጥርን ለመቀነስ ያስችላቸው ዘንድ ነው። ለኢትዮጵያ ሸኔ፤ ለናይጄሪያ ቦኮ ሃራም፣ ለሶሪያ አይሲስ።

“አብን” የተሰኘው ሌላ የአውሬው ድርጅት ዛሬ በወለጋ ለተፈጸመው አሰቃቂ ጭፍጨፋ መንደርደሪያ ነበር። የተቃውሞ ሰልፍ ትጠራለህ፣ ስልፉን ታስቀራለህ፣ የድጋፍ ሰልፍ ትጠራለሁ ቀጥሎ ጭፍጨፋውን በድፍረት ታካሂዳለህ። ሕዝቡ ብሶቱን ለመግለጽ ወደ አደባባይ እንዳልወጣ በተደጋጋሚ አዩት እኮ ስለዚህ ተደፋፈሩና ግድያቸውን ቀጠሉ። እያንዳንዱ ለተቃውሞ የሚጠራ ሰልፍ በአብዮት አህመድ ካድሬዎች በኩል እንዲጠራ የሚደረገውም ለዚህ ነው።

ላለፈው ሳምንት ተጠርቶ የነበረው ሰልፍ ልክ እንደተሰረዘ፤ “ለመሆኑ “አብን” የተባለውና ከ666ቹ አንዱ የሆነው ፓርቲ የጠራው ሰልፍ ይካሄዳል ብሎ በማመን እራሱን ያታለለ ወገን ይኖራልን?” በማለት ጠይቄ ነበር።

ከጅምሩ ዘንድሮ ቤተክህነት ሰልፍ ትጠራብን ይሆናል በሚል ስጋት ነው ገዳይ አብይ ለተባባሪው ፓርቲ ለአብን ሰልፍ እንዲጠሩ ያዘዛቸው! ወደ ቤተ ክርስቲያን “ተመለሱ” የተባሉትንም የኢሬቻ በላይ ቃልጫዎች ልክ ሲኖዶሱ ሲሰባሰብና ከባድ ውሳኔ ለማስተላለፍ በመዘጋጀት ባለበት ወቅት መሆኑ ያለምክኒያት አይደለም። ልብ እንበል፤ ይሁዳ እራሱን ሰቀለ እንጂ ከተቀሩት የክርስቶስ ሐዋርያት ጋር ተመልሶ እንዲሰለፍ አልተደረገም። የኛዎቹ ግን በተቃራኒው ከሃዲ ይሁዳዎቹን በድጋሚ ተቀብለዋቸዋል።

አብን የእነ እስክንድርን እና ልደቱን አጀንዳ ለመጥለፍ የተጠራ ሌላው የአብዮት አህመድ ብልግና “የሚቆጣጠረው ተቃዋሚ! ወይም Controlled Opposition” ፓርቲ ነው።

የዘውገኛ ፖለቲካ ባስከተለው ሰቆቃ ማግስት አንድ አብንየተባለ ሌላ ዘውገኛ ፓርቲ ተወለደ፤ ለምን? “ከአንድ ከ፲፭/15 ዓመታት በኋላ ስልጣኑን ከኦሮሞዎች ትረከባላችሁብለው ሉሲፈራውያኑ ቃል ገብተውላቸዋልና ነው። ለዚህ እኮ ነው አብንኦነግጋር አብሮ የሚቀመጠው፤ ልክ እንደ ህወሀትከ፴/30 ዓመታት በፊት ከኦነግ ጋር እንዳደረገው።

ልክ አብዮት አህመድ ስልጣን ላይ ሲወጣ ከኦነግ ጋር አብሮ ለመስራት ፈቃደኝነቱን ያሳየውን አብንየተባለውን ሌላ የ666 መሳሪያ አስተዋወቁን፤ አማራውን ከኢትዮጵያ አጀንዳ ለመነጠል። ዛሬ ደግሞ ሰልፉን ቤተ ክርስቲያን እንዳትጠራ አብንሂድ ሰልፉን አዘጋጅ፤ አጀንዳውን ንጠቅባቸውአላቸው እባቡ አብዮት

በእያንዳንዱ “አማራነክ” ቡድኖችና ፓርቲዎች ውስጥ ወይ ጋሎች ወይ መሀመዳውያን ሰርገው ይገቡ ዘንድ ይታዘዛሉ፦

እስኪ ሦስት ምሳሌዎችን እንመልከት፦

👉 አብን የተባለው ፓርቲ የህዝብ ግኑኝነት ሃላፊው መሀመዳዊ ጣሂር መሃመድ በአዘጋጅነት ሰርጎ በመግባት ያው የተቃውሞ ሰልፉን አስቀረው።

👉 ለመስከረም ፬/ ፪ሺ፲፪ ዓ.ም በቤተ ክህነት ታቅዶ የነበረውን ታላቅ ሰልፍ “ጴጥሮሳውያን” በሚል ማህበር ውስጥ የተሰገሰጉት ከሃዲ ጋሎች ሰልፉን አስቀሩት

👉 የታገቱትን የደምቢዶሎ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች መሰወር በሚመለከት ታቅዶ የነበረውን ሰላማዊ ሰልፍ መዓዛ መሃመድ የተባለች ሙስሊም በአዘጋጅነት ሰርጋ በመግባት አስቀረችው። (እንጠንቀቅ! “አባይ ሜዲያ” የተሰኘው ሜዲያ አሸባሪው አብዮት አህመድ “የሚቆጣጠረው ተቃዋሚ! ወይም Controlled Opposition” ነው። ሜዲያው በመሀመዳውያኑ ቁጥጥር ሥር የዋለ ይመስለኛል።

ቆሻሻው አብዮት አህመድ እነ ጄነራልስ አሳምነውን ከገደለ በኋላ ሴት ተማሪዎችን አግቶ በመሰወር የአማራውን ወንድ ሞራል ሰበሮታል። ለዚህም እኮ ነው ደግመው ደጋግመው “ነፍጠኛን ሰብረነዋል” የሚሉን። ምዕራባውያኑ ሞግዚቶቹ ይህን አስመልክቶ ከፍተኛ የስነ-ልቦናዊ ጥናቶችና ምርምሮች እርዳታ አበርክተውለታል። ሕዝብን እንዴት መቆጣጠር እንደሚቻል!

ገና ምን ታይቶ! ለዘር ማጥፋትና ለሕዝብ ቁጥር ቅነሳ ሉሲፈራውያኑ እንደ መሳሪያ የመረጧቸው ጋሎች ልክ በመካከለኛው ምስራቅ እንደታየው እስከ ሃምሳ ሚሊየን ክርስቲያን ኢትዮጵያውያንን ለመጨፍጨፍ ዕቅድ አላቸው። ዓለም ጭጭ ያለው ለዚህ ነው!

በይበልጥ የሚያሳዝነው ግን በዓለም ላይ አረምን ነቅሎ ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ማጥፋት ያልቻለው ብቸኛው ሕዝብ ኢትዮጵያዊ ብቻ ነው። ጋሎች እያካሄዱ ካሉት ከዚህ ሁሉ ጭፍጨፋ በኋላ ዛሬም “ምናለ ይብቀል! ከአረም ጋር አንድ እንሁን” የሚሉ ወገኖች አይጠፉም እኮ!

ለጋላ ድርጅቶች እና ፓርቲዎች “ስትራቴጂካዊ” ድጋፍን የሚሰጡ አማሮችና ትግሬዎች ናቸው ከጋሎቹ በከፋ ኢትዮጵያን እየበደሏት ያሉት! ዛሬ ለእነዚህ የኢትዮጵያ ቀንደኛ ጠላቶች ማንኛውንም ዓይነት ድጋፍ የሚሰጡ አማራና ትግሬ የተረገሙ ዲቃላዎች ናቸው!

______________________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ለ ኦሮሚያ ጭፍጨፋ ተጠያቂ ቍ.፩ ዐቢይ አህመድ ነው | እኛ ኦሮሞዎች ዝሆን ነን፤ እንሰብራለን፤ እንበላለን፤ እንገዛለን

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 11, 2020

የተረሱት ምስኪን የገበሬ ልጆች በተሰወሩ በ95ኛው ቀናቸው የተናገረው ንግግር መሆኑን ልብ እንበል!

ሰውዬው ከፍተኛ ወንጀለኛ ነው! አስቀድመን አስጠንቅቀናል፤ ከግራኝ ዐቢይ አህመድ ጎን የቆሙና አውሬውን እየቀለቡት ያሉት ከሃዲዎች ሁሉ በአሁኑ ወቅት በኦሮሚያ ሲዖል በንፁሐን ኢትዮጵያውያን ላይ ለሚካሄደው አስቃቂ የፀረተዋሕዶ ፀረኢትዮጵያ ጂሃድ ተጠያቂዎች ናቸው። እያንዳንዱ የዐቢይ አህመድ ደጋፊ ስጋዊ፣ አህዛባዊና ግብረሰዶማዊ ገዳይ ነው!

ይህ የበሻሻ ቆሻሻ እስካሁን የተናገራቸውን ጽንፈኛ ንግግሮች ሁሉ በተግባር ላይ እያዋላቸው ነው። ከጀግናው ኢንጂነር ስመኘው እስከ ጽንፈኛው አጫሉ፣ ከጂጂጋው ፀረተዋሕዶ ጂሃድ እስከ ሻሸመኔ ፀረኢትዮጵያ ጂሃድ ሁሉንም ጭፍጨፋዎች ያቀነባበረው ዐቢይ አህመድ አሊ ነው። 100%! እርግጠኛ ነኝ።

ያው ኢንተርኔት አጥፍቶ ኦሮሞ ያልሆኑትን ኢትዮጵያውያን እያስጨፈጨፈ ነው። ኦ.ኤም.ኤን የተሰኘው የሽብርተኞች ቴሌቪዥን ጣቢያ ግን በሳተላይት ማስተላለፍ ስለሚችል የኢንተርኔት መዘጋቱ እምብዛም አይጎዳውም። ዐቢይ ቢፈልግ ኖሮ ቴሌቪዥኑንም ጃም አድርጎ ማዘጋት ይችል ነበር። ግን ይህን አይፈለግም! ዋናው ጭፍጨፋውን የሚያጋልጡ ተቃዋሚዎችና ገለልተኛ ኃይሎች ድምጻቸውና መረጃዎቻቸው እንዳይሰሙ መደረጉ ነው።

የባሌ ንግግር እንደ አንድ ትልቅ የዘርማጥፊያ ጥሪ ተደርጎ በማስረጃነት መቅረብ ይኖርበታል፤ እነ ለማ መገርሳ እና ሽመልስ አብዲስ “ነፍጠኛን ሰባበረነዋል” ንግግር የከፋው ይህ ነው፦

ኦሮሞ እስኪነቃ ነው እንጂ፣ እስኪነሳ ነው እንጂ ሲነሳ ሚዳቋ አትበላንም፤ እኛ ዝሆን ነን፤ እንሰብራለን፤ እንበላለን፤ እንገዛለን። ሃሳብ አለን፤ ድርጅት አለን፤ ከአለም ጋር ግንኙነት አለን፤ ህዝባችን በስራ ያውቀናል፤ እኛም ህዝባችንን እናውቃለን፤ ሽማግሌዎቻችንን እናውቃለን፤ ተያይዘን መላውን አፍሪካን ለመለወጥ፣ ይሄ ዘመን የእኛ ስለሆነ፣ ይህን ዘመን የሰጠን እግዝያብሄር በመሆኑ አሳልፈን ሰጥተን ዳግም ወደ ባርነት ለመመለስ አንፈልግም፤ ያ ደግሞ ተመልሶ አይመጣም። እጃችሁ የገባውን ነገር ጠብቁ፤ ቆጥቡ፤ አጠንክሩ፤ ጉድለት (ስህተት) ካለ ምከሩ። ያለበለዚያ ይህን ከጅ ካወጣን አጥር ውስጥ ተቀምጠው እንደሚያለቅሱት ዓይነት ለቅሶ ስለሚሆን፣ ከዚህ በኋላ ለኦሮሞ ለቅሶ የማይሆንለት ስለሆነ፣ ያገኘነውን ይዘን፣ የቀረውን ሞልተን፣ ወደ ፊት መሄድ እንድንችል

ከዚህ የበለጠ ማስረጃ የለም። ንግግሮቹ ሁሉ፣ የደጋፊዎቹ የድጋፍ መግለጫዎች ሁሉ በማስረጃነት ተቀምጠዋል። ከግራኝ ዐቢይ አህመድ ጎን የቆሙ ሁሉ በአሁኑ ወቅት በኦሮሚያ ሲዖል በንፁሐን ኢትዮጵያውያን ላይ ለሚካሄደው አስቃቂ የፀረተዋሕዶ ፀረኢትዮጵያ ጂሃድ ተጠያቂዎች ናቸው። እያንዳንዱ የዐቢይ አህመድ ደጋፊ ስጋዊ፣ አህዛባዊና ግብረሰዶማዊ ገዳይ ነው!

___________________________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: