Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ኢራን’

Antichrist Iran Seizes Texas-Bound Oil Tanker in Gulf, U.S. Navy says

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 27, 2023

😇 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 መርቆርዮስ 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

💭 የክርስቶስ ተቃዋሚ ኢራን በቴክሳስ የተሳሰረ የነዳጅ ጫኝ መርከብ በፋርስ የባህረ ሰላጤ ወሰደች ሲል የአሜሪካ ባህር ሃይል አስታወቀ

❖ አክሱም ፥ የአክሱም ግዛት ዋና ከተማ ፥ የንግሥት ሳባ/መከዳ ምድር ፥ የቃል ኪዳኑ ታቦት የሚቀመጥበት።

🛑 አክሱማዊት ኢትዮጵያን ከብበዋታል 🛑

💭 የቀድሞው የአሜሪካ ጦር ጄኔራል ዌስሊ ክላርክ እ.ኤ.አ. በ2007፡-

በ ፭/5 ዓመታት ውስጥ በ፯/7አገሮች ላይ ጦርነትን እንቀሰቅሳለን፤ እነርሱም በቅደም ተከተል፤ ኢራቅ፣ ሶርያ፣ ሊባኖስ፣ ሊብያ፣ ሶማሊያ፣ ሱዳን በመጨረሻም ኢራን ይሆናሉ።”

🔥 Iran seized a Marshall Islands-flagged oil tanker in the Gulf of Oman in international waters on Thursday, the U.S. Navy said, the latest in a series of seizures and attacks on commercial vessels in Gulf waters since 2019.

Iran’s state television IRIB News reported on its Telegram channel that the Iranian navy had seized a Marshall Islands-flagged ship, but gave no further details.

The U.S. Navy identified the vessel as the Advantage Sweet which, according to Refinitiv ship tracking data, is a Suezmax crude tanker which had been chartered by oil major Chevron and had last docked in Kuwait.

Its manager is listed as Genel Denizcilik Nakliyati AS, a Turkey-based company which did not immediately respond to a request for comment.

“Iran’s continued harassment of vessels and interference with navigational rights in regional waters are a threat to maritime security and the global economy,” the U.S. Navy said, adding that Iran has in the past two years unlawfully seized at least five commercial vessels in the Middle East.

Iranian authorities did not immediately respond to a Reuters request for comment.

Since 2019 there have been a series of attacks on shipping in the strategic Gulf waters at times of tension between the United States and Iran.

Iran last November released two Greek-flagged tankers it had seized in the Gulf in May in response to the confiscation of oil by the United States from an Iranian-flagged tanker off the Greek coast.

Almost a fifth of the world’s oil passes through the Strait of Hormuz, a narrow chokepoint between Iran and Oman which the Advantage Sweet had passed through, according to ship tracking data.

Indirect talks between Tehran and Washington to revive Iran’s 2015 nuclear pact with world powers have stalled since September over a range of issues, including the Islamic Republic’s violent crackdown on popular protests, Tehran’s sale of drones to Russia and acceleration of its nuclear program.

The U.S. Navy, whose Fifth Fleet is based in the Gulf island state of Bahrain, called on Iran’s Islamic Revolutionary Guards Corps Navy (IRGCN) to immediately release the tanker.

The ship issued a distress call during the seizure, the U.S. Navy statement said.

Maritime security company Ambrey said the tanker was boarded via helicopter and seized by the IRGCN off the coast of Bandar-e Jask in Iran.

According to the International Maritime Organisation shipping database, the Advantage Sweet is owned by a China-registered company called SPDBFL No One Hundred & Eighty-Seven (Tianjin) Ship Leasing Co Ltd.

👉 Source: Reuters

🔥 The Staged Sudan Conflict: Their Final Target is The Nile, Axum & The Ark of God

🔥 ደረጃውን የጠበቀ የሱዳን ግጭት፤ የመጨረሻ ግባቸው አባይ፣ አክሱም እና የቃል ኪዳኑ ታቦት ነው። ❖

AXUM – The Capital of The Axumite Empire – Land of THE QUEEN of SHEBA – Where the Sacred ARK OF THE COVENANT is Housed.

🛑 Encircling Axumite Ethiopia 🛑

💭 Former General of the US Army Wesley Clark in 2007:

We Are Going to Take-out 7 Countries in 5 Years.’

Former General of the US Army Wesley Clark on the military strategy after 9/11 (Ethiopian New Year’s Day) attacks: “We are going to take out 7 countries in 5 years: Iraq, Syria, Lebanon, Libya, Somalia, Sudan and finishing it off with Iran”

A former commander of NATO’s forces in Europe, Clark claims he met a senior military officer in Washington in November 2001 who told him the Bush administration was planning to attack Iraq first before taking action against Syria, Lebanon, Libya, Iran, Somalia and Sudan.

The general’s allegations surface in a new book, The Clark Critique, excerpts from which appear in the latest edition of the US magazine Newsweek.

Clark says after the 11 September 2001 attacks, many Bush administration officials seemed determined to move against Iraq, invoking the idea of state sponsorship of terrorism, “even though there was no evidence of Iraqi sponsorship of 9/11 whatsoever”.

Ousting Saddam Hussein promised concrete, visible action, the general writes, dismissing it as a “Cold War approach”.

Clark criticises the plan to attack the seven states, saying it targeted the wrong countries, ignored the “real sources of terrorists”, and failed to achieve “the greater force of international law” that would bring wider global support.

“There was no evidence of Iraqi sponsorship of 9/11 whatsoever”

He also condemns George Bush’s notorious Axis of Evil speech made during his 2002 State of the Union address. “There were no obvious connections between Iraq, Iran, and North Korea,” says Clark.

Clark points the finger at what he calls “the real sources of terrorists – US allies in the region like Egypt, Pakistan, and Saudi Arabia”.

Clark blames Egypt’s “repressive policies”, Pakistan’s “corruption and poverty, as well as Saudi Arabia’s “radical ideology and direct funding” for creating a pool of angry young men who became “terrorists”.

______________

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

WOW: Rand Paul Directly Confronts Antony Blinken About COVID-19 Research Funding Records

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 23, 2023

🔥 ዋው፤ ሴነተር ራንድ ፖውል ስለ ኮቪድ-19 የምርምር የገንዘብ ድጋፍ መዝገቦች አንቶኒ በቀጥታ ብሊንከንን አፋጠጧቸው

😇 ይህን ላሳዩን ለፃድቁ አባታችን ለአቡነ አረጋዊ ምስጋና

🔥 At yesterday’s Senate Foreign Relations Committee hearing, Sen. Rand Paul (R-KY) confronted Secretary of State Antony Blinken about records on COVID-19 research funding.

👉 Courtesy: Forbes

👉 Some Viewers Comments from Forbes / የአንዳንድ ተምልካቾች አስተያየት፦

  • – Give it Blinken you are a criminal we know .. no need to hide now. Game over.
  • – It is absolutely clear that Blinken is shameless creature. Thank you Senator Paul. Well done! Well done!
  • – Blinken was blinking like Christmas lights everytime he lies and its been been on and off.
  • – My God, I am speechless about the dishonesty of the Secretary of the State.
  • – I would love to see Blinken responding to a judge in court. He would be held in contempt within 30 seconds.
  • – This is a troubling trend among Biden appointees
  • – “The Honorable Anthony Blinken” is definitely an overstatement
  • – We all know what he/they are hiding. He and they know that we know. The truth will always come into the light.
  • – These people need to be held accountable and if they can’t provide what the Congress needs; they need to be deposed. Period,
  • – Any department or individual that refuses to provide information or records to Congress should be thrown in jail immediately. End of story.
  • – Congress supposedly has oversight over these departments and yet they can decide what information they’ll share? Something is seriously wrong here.
  • –This is absolutely ridiculous. The state department should not be allowed to keep this from Congress.
  • – If agencies refuse to provide information to the Congressional committees, they need to be defunded.
  • – In private business, Blinken would be fired for not turning over those documents. Taxpayers should know!
  • – Blinken: “I don’t have the expertise” , THEN RESIGN!
  • – This is fantastic. If Blinken isn’t careful he’s going to find himself in contempt and in jail.
  • – We are beyond help. So even on the miraculous chance that ANY of these people are held accountable, you still have the figures who condone it. This country is beyond corrupted. For too long have we turned a blind eye. Now comes the suffering.
  • –How on earth did we ever get to a situation where the supposedly free press allowed itself to be muzzled like this and how can we ever trust them again?

በዚህ አጋጣሚ ሰሞኑን በሞት የተለዩን የብዝሃ ሕይወት ጠበቃው ሎሬት ዶ/ር ተወልደ ብርሃን ገብረ እግዚአብሔር እና ለብፁዕ (/) አቡነ አረጋዊ ነፍሳቸውን በአብርሐም በይስሐቅ በያዕቆብ እቅፍ ያኑርልን! ✞

ህልፈታቸው ከኮቪድ ክትባት ጋር የተያያዘ ከሆነ (ሊሆን እንደሚችል ጥርጣሬ አለኝ) የዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈር አምላኪዎች፣ የአማራና ኦሮማራ ልሂቃን እንዲሁም እነ ዶ/ር ዘበነ ለማ ተጠያቂዎች ይሆናሉ። ከዚህ ሁሉ መገለጥ በኋላ እንኳን እነ ዶ/ር ዘበነ እስካሁን በአደባባይ ወጥተው ይቅርታ አልጠየቁም። ወዮላቸው!

💭ብጹዕ’ አቡነ አረጋዊ በ666ቱ ክትባት በመከተባቸው ታመው በዕለተ ጻድቁ አቡነ አረጋዊ በባቢሎን ዱባይ ለመታከም ሲያስቡ ምን ገጠማቸው?

💭 Re-known Ethiopian Scientist Dr. Tewolde Arrested Because of His Tigrayan Ethnicity

💭 Donald Trump’s Trouble is Linked to The Biblical Ark of The Covenant and Ethiopia

በአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ላይ ሲሆኑ ሁሉም ጠላቶቿ ናቸው። ሪፓብሊካን ሆኑ ዲሞክራቶች፣ አሜሪካ ሆነች ሩሲያ፣ እስራኤል ሆነች ኢራን፣ አረቢያ ሆነች አፍሪቃ፣ የተባበሩት መንግስታት ሆኑ አምነስቲ ኢንተርናሽናል… ሁሉም በአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ላይ በተካሄደው የዘር ማጥፋት ወንጀል ላይ በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ ተሳትፈውበታል፣ ደግፈውታል።

ከአራት ዓመታት በፊት ታች በቀረበው ጽሑፍና ቪዲዮ አማካኝነት እንዳወሳሁት ልከ በዚህ የመጋቢት ወር ላይ የቀድሞው የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ኃላፊ ሬክስ ቲለርሰን ወደ ኢትዮጵያ ተጉዘው በአዲስ አበባ አራት ኪሎ የሥልጣን ድልድሉን እንዲያመቻቹ እና በአክሱም ጽዮን ላይ ለሚካሄደው ዘመቻ ሁሉም አካላት ቦታቦታ ይዘው እንዲቆዩ ለማድረግ በፕሬዚደንት ትራምፕ/ሲ.አይ.ኤ ታዘዙ። በዚህም፤

ሕወሓቶች ታንኩንም ባንኩንም ለሚመሰረተው የጋላኦሮሞ አገዛዝ በማስረከብ ወደ መቐሌ እንዲሄዱ፤ እዚያም ሳሉ በአክሱም ጽዮን ላይ ለሚካሄደው የዘር ማጥፋት ጦርነት ከመጭው የጋላኦሮሞ አገዛዝ፣ ከባሕር ዳር ኦሮማራ አገዛዝ እና ከኤርትራ ቤን አሚር አገዛዝ ጋር በቂ ዝግጅት በጋራ እንዲያደርጉ ተደረጉ።

ሬክስ ቴለርሰን እና ሲ.አይ.ኤ በቂ ዝግጅት ያደረጉለትንና ቺፕ በአካሉ ቀብረው ሕወሓቶች እንዲያሳድጉት፤ በባድሜው ጦርነት ብሎም በትግራይ በቂ ስለላ እንዲያደርግ (ከኑሮ ጓደኛው ከአቴቴ ዝናሽ ጋር በትግራይ ሰባት ዓመት ያህል እንዲኖር ተደርጓል) ጋላኦሮሞውን አብዮት አህመድ አሊን ሥልጣን ላይ እንዲወጣ አደረጉት። ዛሬ ደብረ ሲዖል፣ ጌታቸው ረዳ፣ ጻድቃን ቅብርጥሴ እያሉ የሕዝቡን ሙቀት መለኪያ ቅስ ቀሳዎች እንደሚያደርጉት ያኔም “አብይ አህመድ ወይንስ ለማ መገርሳ ቅብርጥሴ” እያሉ ለዲያብሎሳዊ ሤራቸው የኢትዮጵያን ሕዝብ ሲያዘጋጁት ነበር።

ጦረነቱ መንፈሳዊ ነው ✞

የሲ.አይ.ኤው ሮቦት አብዮት አህመድ አሊ ወዲያው የኢትዮጵያን ካርድ እንዲጫወት ተደረገ፤ “ኢትዮጵያ! ኢትዮጵያ! ተዋሕዶ ሃገር ናት ቅብርጥሴ” ማለት ጀመረ። ልብ እንበል ይህን ካርድ መጫወት የተፈቀደለት ከኢትዮጵያ ማሕጸን ያልተፈጠረው ጋላኦሮሞ ነው። ሉሲፈራውያኑ ይህን የኢትዮጵያ ካርድ ሰሜናውያኑ እንዳይጫወቱ በጣም ይፈልጉታል። ነፍሳቸውን ይማርላቸውና፤ ጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊ ከብዙ ከባባድ ስህተታቸው ተምረው ወደኢትዮጵያዊነታቸው መመለስ ሲጀምሩ ነበር በእነ ኦባማ፣ ሙርሲ፣ አላሙዲን፣ ሕወሃቶችና ኦነጎች የተገደሉት። የሕዳሴው ግድብ ከፍተኛ የኢትዮጵያዊነት ማዕበል እንደሚቀሰቅስ ሉሲፈራውያኑ ተረድተውታል።

ለዚህም ነው የኢትዮጵያን ስም ለማጠልሸትና ክርስቲያን ሕዝቧንም ለመከፋፈል በቂ የሆነ ብቃት አላቸው የሚሏቸውን ጋላኦሮሞዎች ለዚህ ዲያብሎሳዊ ሤራ የመረጧቸው። ሁልጊዜ እንደምለው፤ ይህ ሤራ የተጀመረው ልክ ታላቁን ክርስቲያን ኢትዮጵያዊ ንጉሠ ነገሥት አፄ ዮሐንስን ገድለው በዲቃላው (መደመር) ዳግማዊ ምንሊክ ከተኩበት ጊዜ አንስቶ ነው።

ለዚህም ነው አራት ፀረ-ኢትዮጵያና ፀረ-ተዋሕዶ ክርስትና ትውልዶች አሉ የምለው። እነዚህን ነው እባቡ ጋላኦሮሞ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ፤ “የመደመር ትውልድ” የሚላቸው።

👉 ከዋቄዮ-አላህ-አቴቴ የአህዛብ ባዕድ አምልኮ ጋር በቀጥታ የተያያዙትና ለዚህም ተጠያቂዎቹ የኢትዮጵያ ነቀርሣዎች፤ አራቱ የምንሊክ ብሔር በሔረሰቦች ትውልዶች እነዚህ ናቸው፦

  • ☆፩ኛ. የሻዕቢያ/ህወሓት/ብእዴን/የኢሕአዴግ/ኦነግ/ብልጽግና/ኢዜማ/አብን/ቄሮ/ፋኖ/ ትውልድ
  • ☆፪ኛ. የደርግ መንግስቱ ኃይለ ማርያም ትውልድ
  • ☆፫ኛ. የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ትውልድ
  • ☆፬ኛ. የአፄ ምኒልክ ፪ኛ/አቴቴ ጣይቱ ትውልድ

የኢትዮጵያ መሠረት የሆነውንና የመንፈስ ማንነትና ምንነት የነገሰበትን ሰሜኑን ትናንት በኤርትራ ዛሬ ደግሞ በትግራይ እና አማራ ክልሎች ቆራርሰውና አሳንሰው ለመገነጣጠል የሚሹት እኮ ይህን መንፈሳዊ ማንነትና ምንነት አጥፍተው የስጋ ማንነትና ምንነትን (የዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈር ጣዖትን) ለማንገስ ነው።

የአሜሪካው የውጭ ጉዳይ ኃላፊ አንቶኒ ብሊንከን ትናንትና ባወጡት መግለጫ ይህን እይታችንን እንዳረጋገጡልን ዲያብሎሳዊው ሤራ እና ጦርነቱ የመንፈስ ማንነትንና ምንነትን ለብዙ ሺህ ዓመታት ጠብቃ ባቆየችው በአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ላይ ነው። ለዚህ ነው አቶ ብሊንከን፤ “የኢትዮጵያ ሰራዊት፣ የኤርትራ፣ የህወሓትና የአማራ ሃይሎች ‘የጦርነት ወንጀል’ ፈጽመዋል ሲሉ ደጋግመው ሲናገሩ የአክሱማዊቷን ኢትዮጵያ ሕዝቦችን ብቻ እያነሷቸው እንደሆነ ልብ እንበል። አዎ! እነማን ነው የተነሱት? አዎ! ሰሜናውያኑ/አጋዚያኑ፤ ‘ኢትዮጵያ’ + ‘ኤርትራ’ + ‘ትግሬ’ + አማራ። የማያነሱት ማንን ነው? አዎ! ከዳግማዊ ምንሊክ ዘመን ጀምሮ ላለፉት መቶ ሰላሳ ዓመታት እስከ ስልሳ ሚሊየን የሰሜን ኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖችን የጨፈጨፈውንና ያስጨፈጨፈውን ብሎም ከተጠለፈችው የ’ኢትዮጵያ’ ስም ጀርባ የተደበቀውን “ጋላ-ኦሮሞን” በጭራሽ አያነሱትም። ለዚህም ነው እያንዳንዱ “ኢትዮጵያዊ ነኝ፣ ተዋሕዶ ክርስቲያን ነኝ” የሚል ወገን “ጋላ-ኦሮሞን” በዋናነት ተጠያቂ ለማድረግ ከተፈጸሙት ግፎችና ወንጀሎች ጋር ‘ጋላ-ኦሮሞ’ እያለ የግፍ ሠሪውን ባለቤት ስም መጥራት ያለበት።

ልብ እንበል፤ ይህን ግራኝ “ጻፍኩት” የሚለውን መጽሐፍ እንደተለመደው ሉሲፈራውያኑ አሜሪካውያን አማካሪዎቹ ናቸው ጽፈው የሰጡት። የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ኃላፊው አንቶኒ ብሊንከን በአዲስ አበባ የዲቃላዎች መጠጥ የሆነውን ‘ቡና’ ጠጥተው በተመለሱ ማግስት ነው ይህን ትርኪምርኪ የአጋንንት መጽሐፍ እንዲያስመርቅ የተደረገው።

በማስመረቂያው ስነ ሥርዓት ወቅትም ቆሻሻው ግራኝ አዳራሹን ሁሉ ‘አረንጓዴ ባረንጓዲ’ አድርጎታል። አረንጓዴ የዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈር ባሪያዎች በጣም የሚመኙት ቀለም ነው። ከዚህ በተጨማሪ ይህ ወንድማችን (አንዳንድ የምጠረጥራቸው ነገሮች ቢኖሩም) ግራኝ አዳራሹ ውስጥ ዘቅዝቆ እንዲታይ ያደረገውን መስቀል በሚያስገርም መልክ ያሳየናል፦

ያኔ፤ ሬክስ ቴለርሰን ያን የሉሲፈራውያኑን ዲያብሎሳዊ ሥራ ለማስፈጸም ወደ አዲስ አበባ ሄደው ከተመለሱ በኋላ ነበር የታሰበው ነገር ሕሊናቸውን ስለገረፋቸው ነበር በጥቂት ወራት ውስጥ ሥልጣናቸውን ለቅቀው በጣልያን-አሜሪካዊው በማይክ ፖምፔዖ የተተኩት። ማይክ ፖምፔዖ በአክሱም ጽዮን ላይ የሚካሄደውን ዘመቻ ለማቀነባበር በየካቲት 18, 2020 ወደ አዲስ አበባ አመሩ። እሳቸውም ከጥቂት ወራት በኋላ ልክ በአክሱም ጽዮን ላይ የተከፈተው ጦርነት እንደጀመረ ከፕሬዚደንት ትራምፕ ጋር ከሥልጣናቸው ተወገዱ።

ለማስታወስ ያህል፤ የአሜሪካው ልዑክ ማይክ ሃመር አዲስ አበባ ደርሰው በተመለሱ በሳምንቱ አረመኔዎቹ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊና ኢሳያስ አፈቆርኪ ሙሉ ማጥቃት ጀመሩ። ከሁለት ዓመታት በፊት የቀድሞው ልዑክ ጄፍሪ ፌልትማን አዲስ አበባ ደርሰው ከግራኝ ጋር ተገናኝተው ከተመለሱ በኋላ ነበር ሆን ተብሎ በአሜሪካ ፕሬዚደንት የምርጫ ቀን ተመሳሳይ ጥቃት በትግራይ ላይ መፈጸም የጀመሩት። አዎ! ያኔም አሜሪክ ለተባበሩት ኤሚራቶች ድሮን እንዲጠቀሙ ፈቅዳላት ነበር። ያኔም ስጠረጥረው የነበረው ነው፤ ዛሬም የምጠረጥረው ነው፤ ያኔ ወደ አስመራ፣ ጎንደር እና ባሕር ዳር ሲተኮሱ የነበሩት ሮኬቶች ከጂቡቲ በአሜሪካኖቹ የተኮሷቸው ነበሩ። የትግራይ ኃይሎችም ከደብረ ብርሃን ይመለሱ ዘንድ የድሮን ድብደባዎቹን በከፊል ሲፈጽም የነበረው ጂቡቲ ያለው የአሜሪካ ሰራዊት ነው።

“It’s Done!” | Liz TRUSS’IA Messaged Anthony Blinken Seconds After Nord Stream Explosions

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 😇 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

“ተፈጸመ!” | ይህ ከሩሲያው የጋዝ ቧንቧ መስመር ከሆነው’ከኖርድ ዥረት’ ፍንዳታ ከጥቂት ደቂቃዎች በኋላ የቀድሞዋ የብሪታኒያ ጠቅላይ ሚንስትር የሊዝ ትሩስ ለአሜሪካው የውጭ ጉዳይ ሚንስትር ለአንቶኒ ብሊንከን በስልክ የተላከ መልዕክት ነው።

💭 ይህ እጅግ በጣም ከባድ የሆነ ውንጀላ ነው። አያደርጉትም አይባልም። ሁሉም በጣም ተቅነዝንዘዋል። ወይዘሮ ሊዝ ትሩስና ጥቁሩ ቻንስለር ክዋሲ ክዋቴንግ ያልምክኒያት ከስልጣናቸው እንዲህ በተፋጠነ መልክ እንዲነሱ አልተደረጉም። ያውም በሕንዱ የሉሲፈራውያኑ ወኪል በ ሪዢ ሱናክ መተካቷ ግራ መጋባታቸውንና መንፈሳዊውን ውጊያም እየተሸነፉ እንደሆነ ነው የሚጠቁመን። ለማንኛውም በጽዮናውያን ላይ እየተሳለቁ ያሉት እንደ አንቶኒ ብሊንከን ያሉ ፖለቲከኞች ጉዳቸው ፈልቷል። ጽላተ ሙሴ ሥራውን እየሠራ ነው!

እንዳልኩት ሁሉንም አይሁዳውያን እንደ እስማኤላውያኑ በጅምላ ከመወንጀል መቆጠብ አለብን፤ ነገር ግን ወስላታው ሌኒን + ስታሊን + ትሮትስኪ እየተፈራረቁ ሲመራ የነበረው የሩሲያው “ፀረኦርቶዶክስ ክርስትና” ቦልሸቪክ አብዮት (1917 – 1923) በአብዛኛው እንደ ጂሚ ራስኪን ባሉ ግራኝ ፀረጽዮናውያን አይሁዶች ነበር። በአክሱም ጽዮን ላይ የተካሄደው ጂሃድ እንዳሳየው፤ የፀረኦርቶዶክስ ክርስትና ሤራ እንዲህ ግልጽ እየሆነ ይመጣል። ኦርቶዶክስ ክርስቲያን ነኝ የሚል ግን አክሱም ጽዮንን ዛሬም በያለበት ካልተከላከለ እንደእነ ፕሮፌሰር ጄሚ ራስኪን እና አንቶኒ ብሊንከን ተፈርዶባቸዋል። ወዮላቸው! በፍሬሜሰኖቹ/ነፃ ግንበኞቹ ማዕከል በሜሪላንድ + ዋሽንግተን + ቪርጂኒያ ዙሪያ ያላችሁ ሁሉ በጣም ተጠንቀቁ! እላለሁ።

አይሁዳዊው የአሜሪካው የውጭ ጉዳይ ሚንስትር አንቶኒ ብሊንከን ለሚንስትረነት ገና እጩ እያሉ፤ “ተቀዳሚ ከሚሆኑ ተግባራት መካከል የትግራይ ጦርነት ጉዳይ ነው!” ብለው ሲናገሩ፤ ያኔ፤ “ኦ ኦ!” ነበር ያልኩት። አሁን ሁሉም ነገር ግልጽ ነው። አንቶኒ ብሊንከን ለእኔ “የጽላተ ሙሴ አስመላሽ ሚንስትር ወይንም Raider of The Lost Ark”ናቸው። የጽላተ ሙሴ ጠባቂዎች የሆኑትን ጽዮናውያንን ለመጨረሰ የወሰኑት ሔሮድሳውያን ናቸው።

ታዲያ ከማን ጎን ናችሁ? ከጽላተ ሙሴ ጠባቂዎች ወይንስ ከሔሮድሳውያን ጎን?

💭 Jill Biden and Antony Blinken Awarded a Transgender & an Ethiopian Muslim with International Women of Courage Award

💭 የፕሬዚደንት ጆ ባለቤት ጂል ባይደን እና የውጭ ጉዳይ ሚንስትር አንቶኒ ብሊንከን የአለም አቀፍ የሴቶች ጀግንነትሽልማትን ለወንዳ ገረድ አርጄንቲናዊ እና ለኢትዮጵያዊቷ ሙስሊም ለመዓዛ መሀመድ ሸልመዋቸዋል።

❖❖❖[ትንቢተ ኢሳይያስ ምዕራፍ ፭፥፳]❖❖❖

ክፉውን መልካም መልካሙን ክፉ ለሚሉ፥ ጨለማውን ብርሃን ብርሃኑንም ጨለማ ለሚያደርጉ፥ ጣፋጩን መራራ መራራውንም ጣፋጭ ለሚያደርጉ ወዮላቸው!”

ባሰቃቂ ሁኔታ በአውሬዎቹ የጋላኦሮሞ፣ በኢሳያስ አፈወርቂ አብዱላህ ሃሰን ቤን አሚር፣ በሶማሌና በአማራ/ኦሮማራ ወታደሮች ባሰቃቂ ሁኔታ የተደፈሩት እነ ሞናሊዛ አይደሉም የሚሸለሙት፤ የእነርሱ ሽልማት በዚያኛው ዓለም ነው የሚሰጣቸው።

እግዚአብሔር እንኳንም አጋለጠልን! ገና ምን ዓይተው! ወይዘሮ ጂል ባይድን ለግብረሰዶማዊነት ተልዕኮ ከሁለት ሳምንታት በፊት ኬኒያ ነበሩ። በቆይታቸውም፤ “የአፍሪቃው ቀንድ በድርቅ እየተመታ ስለሆነ ለኬኒያ $126 ሚሊየን ዶላር ለመስጠት ዝግጁ ነን፤ ነገር ግን ለግብረሰዶማውያን መብት የቆመ ሕግ ጠቅላይ ፍርድቤቱ ማጽደቅ አለበት” ብለዋቸው እንደነበር ተገልጿል። አይገርምም፤ ኦባማና ቡሽም ተመሳሳይ ነገር ለማድረግ ነበር ወደ ኢትዮጵያ ሲጓዙ የነበሩት።

እንግዲህ ይህ ሽልማትም እስከ ሁለት መቶ ሺህ በሚቆጠሩት አክሱም ጽዮናውያን እናቶችና እኅቶች ላይ የተፈጸመውን አሰቃቂ ጾታዊ ጥቃትና ከሚሊየን በላይ የሚሆነውን የሕዝብ ክርስቲያኑን ደም በስላቄ መልክ ለማክበር ሲባል ነው። መንፈሳዊውን ውጊያ እየተሸነፉ ስለሆነ፤ “ሰዶም እና ገሞራ አሸንፋለች!” በማለት ለመኩራራት ነው ይህን የሽልማት ሥነ ስርዓት ሆን ብለው ያዘጋጁት። ልክ እንደ ኖቤሉ!

በአክሱም ጽዮናውያን ላይ የተሠራው ግፍና ወንጀል በምድር ታሪክ ምናልባት አቻ እንደማይኖረው የአሜሪካውያኑ ሁኔታ በደንብ ይጠቁመናል፤ አቶ አንቶኒ ብሊንከንን እንመልከተው፤ የሚያውቀውን ያውቃል፤ እንግዲህ ከእንሽላሌት የተፈጠረ ወይም ሮቦት እስካልሆነ ድረስ የሰው ልጅ ነውና በውስጡ እየተገረፈ እንደሚያድር መገመት አያዳግትም። የአሜሪካ መንግስት የአፍሪቃ ቀንድ ልዑካን የነበሩት እነ ጂፍሪ ፌልትማን እና ማይክ ሃመር ከሃላፊነታቸው ባጭር ጊዜ ውስጥ የራቁት የተፈጸመው ግፍና ወንጀል እንቅልፍ ስለነሳቸው ነው። በተለይ ጄፍሪ ፌልትማንማ ቃለ መጠይቅ ላይ መናገር እስከሚያቅተው ድምጹ ሲርበተበት በደንብ ያስታውቅበት ነበር። ይህ ቀላል ነገር አይምሰላቸው!

ያም ሆነ ይህ፤ በአክሱም ጽዮን ላይ የሚካሄደውን የዘር ማጥፋት ወንጀል የምትመራዋ አሜሪካ መሆኗን ሌላ ማረጋገጫ ነው። ኖርዌይ፣ ጀርመን፣ አረቦች አሁን ደግሞ አሜሪካ በደረጃ ሽልማቱን ሰጧቸው።

እግዚኦ! የሚያሰኝ ነው፤ የግብረሰዶማውያን ፓርቲ መሆኑ ነው። በሴቶች ቀንወንዱ “የሴት ጀግና”፣ ለትግራይ ጀነሳይድና ለሁለት መቶ ሺህ እናቶችና እኅቶች መደፈር ተጠያቂ ከሆኑ ጨካኝ፣ የሴትነት ርህራሄ ከሌላቸው ባለጌ ጋዜጠኞች መካከል አንዷ የሆነችው የመሀመድ ልጅም፤ “ጀግና! ሚሊየን ክርስቲያኖች ይጨፈጨፉ ዘንድ፣ ብዙ ሴቶች ይደፈሩ ዘንድ ከፍተኛ ቅስቀሳ በማድረግሽ፤ አማራው ደግሞ በተጋሩ ወንድሞቹና እኅቶቹ ጋር እንዲፋለም የበኩልሽን አስተዋፅኦ ስላበረከተሽ፣ አብዛኛውን ሰው ደግሞ እንዲደነዝዝ እያደረግሽ በአሜሪካ ኢምባሲ በኩል ሲ.አይ.ኤ የሰጠሽን ትምህርትና ተልዕኮ በሚገባ ስለፈጸምሽ፤ ጀግኒት ብለን እንሸልምሻለን!”

ይህችን በሉሲፈራውያኑ ከተመለመሉት አንዷ የሆነችውንና የወንጀለኛው ፋኖ/ቄሮ ቃል አቀባይ የሆነችውንና፤ እንደው ምንም ዓይነት ክብር አይገባቸውምና ስማቸውን እንኳን ባላነሳ እመርጥ ነበር፤ ነገር ግን እግራቸው አንድ በአንድ መሰበር ስላለበት፤ እንደ እነ የኢሳቶቹ፣ ኦሮማራ360፣ ቲ.ኤም.ኤች፣ ደሬ ኒውስ፣ ዶንኪ ቲውብ፣ አበበ በለውና ሌሎች ብዙ ቆሻሾች እንኳን ልሰማቸው ገና ሳያቸው ነው ቋቅ የሚሉኝ። እንግዲህ እንደምናየው የሉሲፈራውያኑን አጀንዳ ማስጠንቀቂያው ገና ከሁለት ዓመታት በፊት ነበር ልክ በዚህ በሑዳዴ ጾም ወቅት የተሰጣቸው። አሁን ሁሉም ፀረኢትዮጵያና ፀረኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ክርስትና ተልዕኮ ያላቸው በጣም አታላይ የሲ.አይ.ኤ ምልምሎች መሆናቸውን በግልጽ እያየነው ነው። የእነ አሜሪካ ኤምባሲ ዋና ሥራ ይህ እኮ ነው!

አዎ! እርስበርስ ይሸላለሙ! ውጊያው መንፈሳዊ ነው፤ ይህንም ውጊያ እነ አሜሪካ እየተሸነፉት ነው፤ ያውቁታል። አሁን ሽልማቶቿን በመለዋወጥ፣ በመጋበዝና “የሰላም ድርድር” እንዲደረግ በማስገደድ በአክሱም ጽዮናውያን ላይ ከሠሩት እጅግ በጣም ከባድ ወንጀልና ብዙ ግፍ እራሳቸውን ለማዳን በማጣር ላይ ናቸው። የኖርዌዩ የኖቤል ኮሜቲ በግራኝ አርመኔነት በኩል የተሠራው ግፍና ወንጀል ካስከተለበት ውርደት እራሱን ለማዳን፤ መጀመሪያ እርዳታበሚል መልክ የኖርዌይ ድርጅቶችን ወደ ሱዳን ላከ፤ (ከትግራይ የተሰደዱትን ወገኖቻችንን እንረዳለን በሚል) በመሃልም ኮሚቴው በሲ.ኤን.ኤን ወጥቶ ምን ያህል እንደተጸጸተ በኮሚቴው ሌቀመንበር በ ቤሪት ሪስአንደርሰን / Berit Reiss-Andersen በኩል ነገሮችን ለማረሳሳት ሞከረ። ያም ስላተሳካ፤ ሁሉም የምዕራባውያን መንግስታት፣ ተቋማትና ኢትዮጵያ ያሉት ከሃዲ ወኪሎቻቸው በጋራ የጄነሳይዱን ጉዳይ ለማስረሳት ጊዜ እየገዙ መደብቅ የሚቻለውን ነገር ሁሉ በመደበቅ ላይ ናቸው። እነ አሜሪካ የተጨፈጨፉትን የአባቶቻችንንና እናቶቻችን ሬሳ በማይታወቅ መልክ ለመደበቅ ይችሉ ዘንድ ለግራኝ አብዮት አህመድ አሊ፣ ለኢሳያስ አፈወርቂ (አብዱላህ ሃሰን) እና ለእነ ደብረጽዮን የሳተላይት መረጃዎችን እያቀበሉ ማን፣ ምን የትና እንዴት መደበቅ እንደሚኖርበት ሥራቸውን እንደሚሠሩ ለሰከንድ እንኳን አልጠራጠርም። ይህ ጀነሳይድ ሁሉንም ነው ተጠያቂ የሚያደርገውና።

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Sen. Ted Cruz Hammers Antony Blinken During Tense Senate Hearing

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 23, 2023

🔥 የዩክሬይንን / ሩሲያንን/ ኢራንን ጉዳይ አስመልክቶ ሴነተር ቴድ ክሩዝ የውየአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ቢሮ ኃላፊውn አንቶኒ ብሊንከንን ውጥረት በበዛበት የሴኔት ችሎት ወቅት ወጥ በወጥ አደረጓቸው።

ወደ ኢትዮጵያ ከተጓዙ በሳምንቱ። ከኢትዮጵያ በተመለሱ ማግስት እንኳን ሴነቱ ስለ ኢትዮጵያ ሳይሆን ስለ ዩክሬይን፣ ሩሲያና ኢራን ይወያያል። “ከኢትዮጵያ ምን አይተውና ሠርተው መጡ?” ብሎ የሚጠይቅ የለም። በኢትዮጵያ እየተካሄደ ስላለው ጄነሳይድ ግን ሁሉም ዝም ጭጭ ነው የሚሉት፤ ሁሉም ተጠያቂዎች ናቸውና። ግን ይህ ችሎት እንደሚያሳየን ሁሉም እርስበርስ ይባሉ ዘንድ ግድ ነው። እግዚአብሔርን አትፈታተኑ! ታቦተ ጽዮንን አትድፈሩ!

😇 ይህን ላሳዩን ለፃድቁ አባታችን ለአቡነ አረጋዊ ምስጋና

💭 At yesterday’s Senate Foreign Relations Committee hearing, Sen. Ted Cruz (R-TX) grilled Secretary of State Antony Blinken about President Biden’s Iran policy.

💭 ባለፉት ቀናትና ሳምንታት በተለይ ከአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ኃላፊ ከአንቶኒ ብሊንከን ጋር በተያያዝ በእኝህ ሰው ላይ ይህን መሰል የማቃለያ ሁኔታ እንደሚመጣባቸው ለማውሳት ሞክሬ ነበር። አንቶኒ ብሊንከን አረመኔን ጋላሮሞ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊን ለማየትና ሰካራሙን ጌታቸው ረዳን ለመምረጥ ወደ አዲስ አበባ ከተጓዙ በኋላ ወይ ልክ እንደ እነ ሬክስ ቲለርሰን፣ ጂፍሪ፣ ፌልትማንና ማይክ ሃመር በትግራይ በተፈጸመው ከባድ የዘር ማጥፋት ወንጀል ተጸጽተው ከሥልጣን በፈቃዳቸው ይወርዱ ዘንድ ይገደዳሉ፤ አሊያ ደግሞ እንዲህ እየተዋረዱ እንቅልፍ አጥተው ብምድራዊቷ ሲዖል እንደነ ግራኝ ‘ይኖራሉ’ ለማለት ደፍሬ ነበር።

ፍርድና ፍትሕ ይዘገያሉ እንጂ መምጣታቸው አይቀርም። እስኪ እንመልከተው፤ አንቶኒ ብሊንከን ከኢትዮጵያ በተመለሱ በሳምንቱ፤ ‘ትንሽ የተሻሉ ናቸው’ የምንላቸው የአሜሪካ ሲነተሮች ‘ራንድ ፓውል’ (በቀጣዩ ቪዲዮ) እና ‘ቴድ ክሩዝ’ መላው ዓለም በቀጥታ እያየ እንዲህ በጥያቄዎች አፋጥጠው አዋርዷቸው።

ሴነተር ቴድ ክሩዝ የኮቪድ ወረርሽኝን አስመልክቶ ነው፤ “ለምንድን ነው መረጃ የምትደብቁን? ለምን ሕዝቡ እንዲያውቅ አታደርጉም? ምን የምትደብቁት ነገር አለ?” እያሉ አንቶኒ ብሊንክንን ያፋጠጧቸው።

እንግዲህ ባለፈው ሳምንት ላይ፤ “እነ አሜሪካ ከሚሊየን በላይ ኦርቶዶክስ ሕዝባችንን ሲያስጨፈጨፉ፤ የራሳቸውም ሕዝብ የሞትን ፅዋ በእጥፍ ድርብ ይቀምሳታል፤ በኮቪድ ብቻ ከአንድ ሚሊየን በላይ ዜጎቿ አልቀዋል፤ ለዚህም የእነ አንቶኒ ብሊንከን አገዛዝ ተጠያቂ ነው…” ብዬ ነበር፦

😈 የሳጥናኤል ጎል ኢትዮጵያ ናት / Satnael’s Goal is Ethiopia

☆ The US administration has been able to massacre over a million Americans with the COVID Virus

ሴነተር ክሩዝ አንቶኒ ብሊንከንን ሲያፋጥጧቸው እንደምናየው፤ እነዚህ ሰዎች ብዙ ምስጢር እየደበቁ መሆኑን ነው። ስለራሳቸው ሕዝብ መታወቅ የሚገባውን መረጃ ይህን ያህል ለመደበቅ ከሞከሩ ስለእኛማ ስንት ምስጢር ይዘው እንደሚቆዩ፤ እኛንም ያታለሉ ነገሮችን “በድርድርና ሰላም” ስም ለመደባበቅ እንደሚሹ መጠራጠር የለብንም፤ እያየናቸው ነው። በሰሜን ኢትዮጵያውያን ላይ ምን ያህል ከባባድ ግፍና ወንጀል እንደተሠራ በደንብ ያውቃሉ፤ ነገር ግን የእነርሱም እጅ ስላለበትና ተጠያቂነትም ስለሚያመጣባቸው፤ እንዲሁ እያደባበሱ ጊዜ በመግዛት ቁሳዊ የሆኑ መረጃዎችን እንዲጠፉ ያደርጋሉ። ትግራይን ዘጋግተውና ገለልተኛ አካል በቶሎ እንዳይገባ በማድረግ ሁሉም ጊዜ ነው እየገዙ ያሉት። የተባበሩት መንግስታት “ሰብዓዊ መብቶች አጣሪና መርማሪ” ኮሚቴን ተልዕኮውን ከመጭው መስከረም በኋላ እንደማያረዘም ከትናንትና ወዲያ እንዲያሳውቅ ተደርጓል። ለተሠራው ወንጀል ሁሉ ቍ.፩ ተጠያቂ ለሆነው ለፋሺስቱ የጋላ-ኦሮሞ አገዛዝ የማጣራቱንና የመርመሩን ኃላፊነት ለመስጠት እየሠሩ ነው።

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Some U.S. Weapons Sent to Ukraine Ended up in Iranian Hands | Whaaat?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 11, 2023

💭 ወደ ዩክሬን የተላኩ አንዳንድ ውድ የአሜሪካ የጦር መሳሪያዎች በኢራን እጅ ገቡ | ሁሉም በሰዎች ሕይወት እየተጫወቱ ነው

💭 Some of the billions of dollars of weapons the United States sent to Ukraine has fallen into Iranian hands, a report Friday details.

As Republican lawmakers have stepped up their oversight on U.S. aid to Ukraine, four anonymous sources revealed to CNN some of the weapons provided to Ukraine have been captured by Russian forces and sent to Iran for reverse-engineering.

Those weapons include the Javelin anti-tank and Stinger anti-aircraft missiles that Ukraine has begged the U.S. to send more of. The weapons were likely picked up on the battlefield, the sources told CNN.

According to the report:

In many of those cases, Russia has then flown the equipment to Iran to dismantle and analyze, likely so the Iranian military can attempt to make their own version of the weapons, sources said. Russia believes that continuing to provide captured Western weapons to Iran will incentivize Tehran to maintain its support for Russia’s war in Ukraine, the sources said.

Earlier this month, Republican lawmakers had pressed Department of Defense officials on whether any U.S. weapons have fallen into the wrong hands.

The Pentagon’s top policy official, Colin Kahl, repeatedly insisted that the DOD was not seeing “any evidence of significant diversion” of weapons sent to Ukraine.

👉 Courtesy: CNN

👉 The Ukraine war shows us:

😈 United by their Illuminist-Luciferian-Masonic-Satanist agendas The following Edomite-Ishmaelite entities and bodies are helping the genocidal fascist Oromo regime of evil Abiy Ahmed Ali:

  • ☆ The United Nations
  • ☆ The World Health Organization
  • ☆ Antonio Gutterez
  • ☆ Tedros Adhanom
  • ☆ Klaus Schwab
  • ☆ The European Union
  • ☆ The African Union
  • 🔥 The UNITED STATES, Canada & Cuba
  • 🔥 RUSSIA
  • 🔥 UKRAINE
  • ☆ China
  • ☆ Israel
  • ☆ Arab States / Arab League
  • ☆ Southern Ethiopians
  • ☆ Amharas
  • ☆ Eritrea
  • ☆ Djibouti
  • ☆ Kenya
  • ☆ Sudan
  • ☆ Somalia
  • ☆ Egypt
  • 🔥 IRAN
  • ☆ Pakistan
  • ☆ India
  • ☆ Azerbaijan
  • ☆ Amnesty International
  • ☆ Human Rights Watch
  • ☆ World Food Program (2020 Nobel Peace Laureate)
  • ☆ The Nobel Prize Committee
  • ☆ The World Economic Forum
  • ☆ The World Bank & International Monetary Fund
  • ☆ The Atheists and Animists
  • ☆ The Muslims
  • ☆ The Protestants
  • ☆ The Sodomites
  • ☆ TPLF

💭 Even those nations that are one another enemies, like: ‘Israel vs Iran’, ‘Russia + China vs Ukraine + The West’, ‘Egypt + Sudan vs Iran + Turkey’, ‘India vs Pakistan’ have now become friends – as they are all united in the anti-Christian, anti-Zionist-Ethiopia-Conspiracy. This has never ever happened before it is a very curios phenomenon – a strange unique appearance in world history.

✞ With the Zionist Tigray-Ethiopians are:

  • ❖ The Almighty Egziabher God & His Saints
  • ❖ St. Mary of Zion
  • ❖ The Ark of The Covenant

💭 Due to the leftist and atheistic nature of the TPLF, because of its tiresome, imported and Satan-influenced ideological games of: „Unitarianism vs Multiculturalism“, the Supernatural Force that always stood/stands with the Northern Ethiopian Christians is blocked – and These Celestial Powers are not yet being ‘activated’. Even the the above Edomite and Ishmaelite entities and bodies who in the beginning tried to help them have gradually abandoned them.

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

The Ishmaelites Reunited: Saudi and Iran Agree to Restore Relations

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 10, 2023

እስማኤላውያን እንደገና ተገናኙ፤ ሳዑዲ እና ኢራን ግንኙነታቸውን ወደነበረበት ለመመለስ ተስማሙ

💭 እርሱን ( እስማኤልን ) ታላቅ ሕዝብ አደርገዋለሁ = ‘አንድ’ የበዳ አህያን የሚመስል የክርስቶስ ተቃዋሚ ሕዝብ፤ ‘እጁ በሁሉም ላይ ይሆናል የሁሉም እጅ ደግሞ በእርሱ ላይ ይሆናል’ … ቃል ኪዳኔን ግን በሚመጣው ዓመት በዚሁ ጊዜ ሣራ ከምትወልድልህ ከይስሐቅ ጋር አቆማለሁ።

👉 ዛሬ የምናየውና ባለፉት ፲፻፬፻/ 1400 ዓመታት ውስጥ የሆነውም ይኸው ነው።

ሁሉም ሃጋራውያን / እስማኤላውያን፤ ሳውዲ አረቢያ፣ ኢራን፣ ቱርክ፣ ግብጽ፣ አልጀሪያ፣ ሱዳን፣ ሶማሊያ፣ ኳታር፣ ኤሚራቶችና እስራኤል ዘ-ስጋ (የስጋ ማንነትና ምንነት ያላቸው ሃጋራውያን/ እስማኤላውይን) ታቦተ ጽዮንን ለመፈለግ በአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ላይ ዘምተዋል፤ በድጋሚም ለመዝመት ከፍተኛ ዝግጅት በማድረግ ላይ ናቸው።

[ኦሪት ዘፍጥረት ምዕራፍ ፲፮]

  • ፲፩ የእግዚአብሔር መልአክም አላት። እነሆ አንቺ ፀንሰሻል፥ ወንድ ልጅንም ትወልጃለሽ፤ ስሙንም እስማኤል ብለሽ ትጠሪዋለሽ፥ እግዚአብሔር መቸገርሽን ሰምቶአልና።
  • ፲፪ እርሱም የበዳ አህያን የሚመስል ሰው ይሆናል፤ እጁ በሁሉ ላይ ይሆናል፥ የሁሉም እጅ ደግሞ በእርሱ ላይ ይሆናል፤ እርሱም በወንድሞቹ ሁሉ ፊት ይኖራል።
  • ፲፫ እርስዋም ይናገራት የነበረውን የእግዚአብሔርን ስም ኤልሮኢ ብላ ጠራች፤ የሚያየኝን በውኑ እዚህ ደግሞ አየሁትን? ብላለችና።

[ኦሪት ዘፍጥረት ምዕራፍ ፲፯]

  • እግዚአብሔርም አብርሃምን አለው። የሚስትህን የሦራን ስም ሦራ ብለህ አትጥራ፥ ስምዋ ሣራ ይሆናል እንጂ።
  • ፲፮ እባርካታለሁ፥ ደግሞም ከእርስዋ ልጅ እሰጥሃለሁ፤ እባርካትማለሁ፥ የአሕዛብም እናት ትሆናለች፤ የአሕዛብ ነገሥታት ከእርስዋ ይወጣሉ።
  • ፲፯ አብርሃምም በግምባሩ ወደቀ፥ ሳቀም፥ በልቡም አለ። የመቶ ዓመት ሰው በውኑ ልጅ ይወልዳልን? ዘጠና ዓመት የሆናትም ሣራ ትወልዳለችን?
  • ፲፰ አብርሃምም እግዚአብሔርን። እስማኤል በፊትህ ቢኖር በወደድሁ ነበር አለው።
  • ፲፱ እግዚአብሔርም አለ። በእውነት ሚስትህ ሣራ ወንድ ልጅን ትወልድልሃለች፥ ስሙንም ይስሐቅ ብለህ ትጠራዋለህ፤ ከእርሱ በኋላ ለዘሩ የዘላለም ቃል ኪዳን እንዲሆን ቃል ኪዳኔን ከእርሱ ጋር አቆማለሁ።
  • ስለ እስማኤልም ሰምቼሃለሁ፤ እነሆ ባርኬዋለሁ፥ ፍሬያምም አደርገዋለሁ፥ እጅግም አበዛዋለሁ፤ አሥራ ሁለት አለቆችንም ይወልዳል፥ ታላቅ ሕዝብም እንዲሆን አደርገዋለሁ።
  • ፳፩ ቃል ኪዳኔን ግን በሚመጣው ዓመት በዚሁ ጊዜ ሣራ ከምትወልድልህ ከይስሐቅ ጋር አቆማለሁ።

☪ Iran and Saudi Arabia have agreed to re-establish ties and reopen embassies within two months, according to Iranian state media.

The agreement reportedly came after talks held in the Chinese capital Beijing.

Saudi Arabia broke off ties with Iran in 2016 after protesters invaded Saudi diplomatic posts there.

💭 I will make him (Ishmael) into a great nation = ONE Wild Antichrist Nation – ‘his hand will be against everyone, and everyone’s hand against him’

👉 This is exactly what we see today and what’s happening during the past 1400 years

All the Hagarites / Ishmaelites; Saudi Arabia, Iran, Turkey, Qatar, the Emirates, Egypt, Sudan, Somalia, Algeria and Israel – after the flesh (the Hagarites / Ismaelites with the identity and nature of the flesh) have marched on Axumite Ethiopia in search of the Ark of The Covenant or Zion; And they are preparing to march once again.

[Genesis 16:11-13]

The angel of the LORD proceeded: “Behold, you have conceived and will bear a son. And you shall name him Ishmael, for the LORD has heard your cry of affliction. He will be a wild donkey of a man, and his hand will be against everyone, and everyone’s hand against him; he will live in hostility toward all his brothers.” So Hagar gave this name to the LORD who had spoken to her: “You are the God who sees me,” for she said, “Here I have seen the One who sees me!”…

✞ “And God said to Abraham, ‘As for Sarai your wife, you shall not call her name Sarai, but Sarah shall be her name. I will bless her, and moreover, I will give you a son by her. I will bless her, and she shall become nations; kings of peoples shall come from her.’ Then Abraham fell on his face and laughed and said to himself, ‘Shall a child be born to a man who is a hundred years old? Shall Sarah, who is ninety years old, bear a child?’ And Abraham said to God, ‘Oh that Ishmael might live before you!’ God said, ‘No, but Sarah your wife shall bear you a son, and you shall call his name Isaac. I will establish my covenant WITH HIM as an everlasting covenant for his offspring after him. As for Ishmael, I have heard you; behold, I have blessed him and will make him fruitful and multiply him greatly. He shall father TWELVE PRINCES, and I will make him into a great nation. But I will establish my covenant with Isaac, whom Sarah shall bear to you at this time next year.’” Genesis 17:15-21

Ishmael becoming a great nation (ONE Nation) did not include the covenant promises. God specifically says that his covenant was with Isaac and that Abraham’s offspring would be reckoned through Isaac’s line, not Ishmael. Ishmael’s greatness would be based on God granting him twelve sons who would become rulers, forming a great nation. Genesis records the fulfillment of this promise:

“These are the generations of Ishmael, Abraham’s son, whom Hagar the Egyptian, Sarah’s servant, bore to Abraham. These are the names of the sons of Ishmael, named in the order of their birth: Nebaioth, the firstborn of Ishmael; and Kedar, Adbeel, Mibsam, Mishma, Dumah, Massa, Hadad, Tema, Jetur, Naphish, and Kedemah. These are the sons of Ishmael and these are their names, by their villages and by their encampments, TWELVE PRINCES according to their tribes. (These are the years of the life of Ishmael: 137 years. He breathed his last and died, and was gathered to his people.) They settled from Havilah to Shur, which is opposite Egypt in the direction of Assyria. He settled over against all his kinsmen.” [Genesis 25:12-18]

According to the preceding section:

  • God would give Abraham a SON, not sons, as an heir.
  • Abraham, through this son, would have offspring as numerous as the stars.
  • Abraham’s offspring would dwell in a foreign land for four hundred years, where they would become servants.
  • God would deliver them from bondage and bring them back to the land promised to Abraham.

When God gave this promise to Abraham, he had only one wife. Although it was not stated explicitly at this time, but it is there implicitly, based on the context into which it was spoken, that this would be a son of his wife Sarah. If Abraham later on, because of a temporary lapse of faith in God’s promise, sleeps with Hagar, the slave girl of his wife, then this does not change God’s intention to give Abraham the son of promise through his wife Sarah. Because of this act of disbelief there are two sons in the end, and then God has to clarify which one of the two sons is meant. (In fact, God made this clear before Isaac was even conceived, Genesis 17:15-21, and then again after he was weaned.) We have already shown that God explicitly stated that his covenant was with Isaac and that he was the heir, not Ishmael.

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Those Unusual ‘Turkey’ Clouds are Hovering over Iran | Quack, Quack, Quack Says the Duck

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 28, 2023

💭 እነዚያ ያልተለመዱ የቱርክ ደመናዎች በኢራን ላይ እያንዣበቡ ነው | ኳክ፣ ኳክ፣ ኳክ ይላል ዳክዬ

እንግዲህ ከእነዚያ ቀይ ደመናዎቹ በኋላ እስከ አሁኗ ሰዓት ድረስ የክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ ከመሬት መንቀጥቀጥ አላረፈችም። በክርስቲያን ኢትዮጵያ ላይ በተደጋጋሚ ከመዝመት ጎን ዛሬ ‘ቢዮንቴክ’ የተሰኘውን ለፋይዛርና ሞደርና የኮቪድና ሌሎች ክትባቶችን በማምረት የሚታወቀውም ወንጀለኛ ተቋም ባለቤቶችም ቱርካውያን መሆናቸውን እናስታውስ። ለሕፃናቱ ይድረስላቸው!

😈 666 BioNTech and Pfizer: Sahin + Bourla + Mohamed = Obama

😈 666 BioNTech እና Pfizer: ቱርኩ እስላም ሻሂን+ አይሁዱ ቦርላ+ ተዋናዩ መሀመድ= ባራክ ሁሴን ኦባማ

አሁን ምናልባት ተረኛዋ ኢራን ናት። ለፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝ የድሮን፣ የመሳሪያዎች፣ የገንዘብና የዲፕሎማሲ ድጋፍ በማድረግ ታቦተ ጽዮንን የደፈሩትና በአክሱም ጽዮናውያን ላይ ከባድ ግፍና ወንጀል የፈጸሙት ሃገራት፣ ተቋማት፣ ቡድኖችና ግለሰቦች ሁሉ አንድ በአንድ ይጠረጉ ዘንድ ግድ ነው። የኛዎቹን ክሃዲ ቆሻሾች ጨምሮ!

💭 Strange clouds have been found over the Iranian city of Helkhal. The reasons are unknown. This means that we can soon expect an earthquake like in Turkey where similar clouds appeared before the earthquake itself.

💭 አስገራሚ ደመና በቱርክ ሰማይ ላይ፤ የልዑል እግዚአብሔር ምልክቶች እና አስደናቂ ነገሮች። የክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ እና ተባባሪዎቿ በፍርድ ላይ ናቸው

______________

Posted in Curiosity, Ethiopia, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Iran Abolishes Controversial Morality Police Amid Huge Anti-Hijab Unrest

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 4, 2022

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 😇 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 😇 መርቆርዮስ 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

💭 የአረመኔው ግራኝ አህመድ ሞግዚት ኢራን በከፍተኛ የፀረ-ሂጃብ አለመረጋጋት ውስጥ አወዛጋቢ የሆነውን የሞራል ፖሊስን አስወገደች። እንዲህ ነው ሥራ፣ ይህ ነው ጀግንነት! ፍትሕ ሲያሸንፍ ያስደስተናል!

‘ሐበሻ’ ግን በሚሊየኖች ተገድሎ እንኳን ዛሬም አልጋው ላይ ተጋድሞ ቡናውን እየጠጣ ማማረር፣ መሳቅ፣ መጨፈር ፥ ሃገሩን፣ ሃይማኖቱን፣ ቋንቋውን፣ አባቶቹን፣ እናቶቹን፣ ወንድሞቹንና እኅቶቹን እያጣ እንኳን ሙሉ በሙሉ ፊቱን ወደ ፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝ ማዞር አቅቶታል …ልፍስፍስ ትውልድ!

💭 Iran to disband morality police amid ongoing protests, says attorney general

Iran’s morality police, which is tasked with enforcing the country’s Islamic dress code, is being disbanded, the country’s attorney general says.

Mohammad Jafar Montazeri’s comments, yet to be confirmed by other agencies, were made at an event on Sunday.

Iran has seen months of protests over the death of a young woman in custody.

Mahsa Amini had been detained by the morality police for allegedly breaking strict rules on head coverings.

Mr Montazeri was at a religious conference when he was asked if the morality police was being disbanded.

“The morality police had nothing to do with the judiciary and have been shut down from where they were set up,” he said.

Control of the force lies with the interior ministry and not with the judiciary.

On Saturday, Mr Montazeri also told the Iranian parliament the law that requires women to wear hijabs would be looked at.

Even if the morality police is shut down this does not mean the decades-old law will be changed.

Women-led protests, labelled “riots” by the authorities, have swept Iran since 22-year-old Amini died in custody on 16 September, three days after her arrest by the morality police in Tehran.

Her death was the catalyst for the unrest but it also follows discontent over poverty, unemployment, inequality, injustice and corruption.

‘A revolution is what we have’

If confirmed, the scrapping of the morality police would be a concession but there are no guarantees it would be enough to halt the protests, which have seen demonstrators burn their head coverings.

“Just because the government has decided to dismantle morality police it doesn’t mean the protests are ending,” one Iranian woman told the BBC World Service’s Newshour programme.

“Even the government saying the hijab is a personal choice is not enough. People know Iran has no future with this government in power. We will see more people from different factions of Iranian society, moderate and traditional, coming out in support of women to get more of their rights back.”

Another woman said: “We, the protesters, don’t care about no hijab no more. We’ve been going out without it for the past 70 days.

“A revolution is what we have. Hijab was the start of it and we don’t want anything, anything less, but death for the dictator and a regime change.”

Iran has had various forms of “morality police” since the 1979 Islamic Revolution, but the latest version – known formally as the Gasht-e Ershad – is currently the main agency tasked enforcing Iran’s Islamic code of conduct.

They began their patrols in 2006 to enforce the dress code which also requires women to wear long clothes and forbids shorts, ripped jeans and other clothes deemed immodest.

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

World Cup Could be Targeted by Iran | የዓለም ዋንጫ በኢራን ኢላማ ሊሆን ይችላል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 22, 2022

💭 The head of Israeli Defense Forces Intelligence said Iran could attack the World Cup in Qatar

A top Israeli military intelligence official said on Monday that Iran could be mounting an attack on the World Cup, but may hesitate due to uncertainty over how the host Qataris would react.

Major General Aharon Haliva, head of Israeli Defense Forces Intelligence, attended an Institute for National Security Studies (INSS) conference in Tel Aviv on Monday, and spoke about protests taking over the country and how they could impact the World Cup, soccer’s biggest international tournament.

“Iran is considering disrupting the World Cup 2022 in Qatar,” Haliva said.

“However, the only thing preventing them – what will be the Qatari reaction?”

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, Sports - ስፖርት, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

World War III | Kurdish Forces Fire Rocket at Turkey: 3 Killed, 6 Injured

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 22, 2022

💭 ሦስተኛው የዓለም ጦርነት | የኩርድ ሃይሎች በቱርክ ላይ ሮኬት ተኮሱ ፡ ፫ ተገድለዋል ፮ ቆስለዋል።

💭 Turkey said a Kurdish militia killed three people in rocket attacks from northern Syria on Monday, in an escalation of cross-border retaliation following Turkish air operations at the weekend and a bomb attack in Istanbul a week ago.

The five rockets hit a school, two houses and a truck in the Karkamis district, near a border gate in Gaziantep province, the governor Davut Gul said, adding six had been wounded. Interior Minister Suleyman Soylu later said three had died.

Broadcaster CNN Turk said the rockets were fired from the Kobani area of Syria, controlled by the YPG militia.

In response to the attack, Turkey’s armed forces were retaliating, the defence ministry said in a statement.

Turkish warplanes had already carried out air strikes on Kurdish militant bases in Syria and Iraq on Sunday, destroying 89 targets, authorities in Ankara said.

Speaking to reporters on his return from a trip to Qatar, President Tayyip Erdogan said the operations would not be limited to just an air campaign and that discussions would be held on the involvement of ground forces.

“It is not limited to just an air campaign,” Erdogan was quoted by Turkish media as saying.

“Our defence ministry and our general staff decide together how much of the land forces should take part. We make our consultations, and then we take our steps accordingly.”

RETALIATION

The defence ministry said the weekend operation was in retaliation for a bomb attack in Istanbul last week that killed six people. Authorities have blamed the attack on the outlawed Kurdistan Workers’ Party (PKK).

The PKK and Kurdish-led Syrian Democratic Forces (SDF), which includes the YPG, have denied involvement in the bombing on Nov. 13.

As part of the weekend operations, Ankara said eight security personnel had been wounded in rocket attacks by the YPG from Syria’s Tal Rifat on a police post near a border gate in Turkey’s Kilis province.

The PKK launched an insurgency against the Turkish state in 1984. It is considered a terrorist organisation by Turkey, the United States and the European Union.

Washington has allied with the YPG in the fight against Islamic State in Syria, causing a rift with NATO ally Turkey.

ጽላተ ሙሴን /የቃል ኪዳኑን ታቦት መንካት መድፈር በልዑል እግዚአብሔር እጅ ሞትን ያስከትላል።

እ.ኤ.አ. ህዳር 28 ቀን 2020 በኢራን ፣ በተባበሩት አረብ ኤምሬቶች ፣ በቱርክ ፣ በሳዑዲ አረቢያ ፣ በቻይና ፣ በሩሲያ ፣ በዩክሬን ፣ በአሜሪካ እና በአውሮፓ እርዳታ የታጠቁ እና የሚደገፉ የኢትዮጵያ ፣ የኤርትራ እና የሶማሊያ ሙስሊም ወታደሮች በቅድስት ከተማ አክሱም ላይ ዘምተው ሺህ የሚሆኑ የጽላተ ሙሴ ጠባቂዎችን ለሰማትነት አብቅተዋቸዋል። በ፳፬/24 ሰአታት ውስጥ የሙስሊም ወታደሮቹ ከቤት ወደ ቤት እየሄዱ ያልታጠቁ ወጣቶችን እና ወንዶች ልጆችን በጥይት እየመቱ ገድለዋቸዋል።

ከተጎጂዎቹ መካከል አንዳንዶቹ ዕድሜያቸው ፲፫/13 ዓመት የሆኑ ናቸው። ነዋሪዎች የተገደሉትን ዘመዶቻቸውን እና ጎረቤቶቻቸውን እንዳይቀብሩ ሙስሊሞቹ ወታደሮች በመከልከላቸው አስከሬኑ በጎዳና ላይ ለቀናት በስብሶ ቆይቷል። የሟቾችን ሬሳ ለመመገብ ጅቦች በሌሊት እንደሚመጡ መስማታቸውን የዓይን እማኞች ገልጸው ነበር።

ዛሬም በእነ ዶ/ር ደብረ ጽዮን ‘ፈቃድ’ መሀመዳውያኑ የዋቄዮ-አላህ ጭፍሮች ይህን ዲያብሎሳዊ ተግባራቸውን ለመፈጸም ጥሩ አጋጣሚ አግኝተዋል። ወዮላቸው! ወዮላቸው!

💭 በዛሬው ሕልሜ አረመኔዎቹን ግራኝ አብዮት አህመድን + ኢሳያስ አፈወርቂን እንዲሁም ጭፍሮቻቸውን አሳድዶ ሊደፋቸው የተዘጋጀ የማይቻል ኃይል እየመጣ መሆኑ ታይቶኛል። አቤት እነዚህ እርኩሶች የሚጠብቃቸው እሳት!

💭 Ethiopia | The Luciferians Want War & The Ezekiel 38/Psalm 83 Prophecies Fulfilled

End Time Revelation: The end times are unfolding before our very eyes. The Ezekiel 38/Psalm 83 Prophecies: Russia, Iran and Muslim Nations against spiritual Israel which is Christianity – Orthodox Christianity.

☆ ሉሲፈራውያኑ የመዝሙር ፹፫/83 /ሕዝቅኤል ፴፰/38 ትንቢቶች ቶሎ ይሟሉ ዘንድ ሁኔታዎችን በጥድፊያ በመግፋት ላይ ናቸው፤ በተለይ በኢትዮጵያ።

ኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያን ጦርነት ይሻሉ። ለዚህ ደግሞ የዋቄዮ-አላህ ልጆች ጥሩ እረዳቶች ሆነው አግኝተዋቸዋል። ጂኒዋን አቴቴ አበቤን ዛሬ በአዲስ አበባ አየናት፤ በአረብኛ የተጻፉ መፈክሮች ተውለበለቡ፣ የክርስቶስ ተቃዋሚ አገር መሪ ኤርዶጋንን ምስሎች ከሩሲያው እና ቻይናው መሪዎች ምስሎች ጎን በሃገረ ኢትዮጵያ ለማሳየት ደፈሩ፣ ልክ በእስማኤላውያን ዓለም በተደጋጋሚ እንደምናየው የአሜሪካ ባንዲራ እንዲቃጠል ተደረገ፤። ፍልስጤማውያኑ እና ደጋፊዎቻቸው የአሜሪካን ባንዲራ ያቃጥላሉ፣ የሙአመር ጋዳፊ፣ የሳዳም ሁሴን እና የኢራን አያቶላዎች ደጋፊዎች የአሜሪካን ባንዲራ ያቃጥላሉ። በኦሮሞው ደርግ አገዛዝ ዘመን የነበረው የፀረ-አሜሪካ ዘመቻ ዛሬ ከሰላሳ ዓመታት በኋል በኦሮሞው ግራኝ አብዮት አህመድ ዘመን ለመጀመሪያ ጊዜ ተደገመ። ዋው! በኢትዮጵያ ኢትዮጵያን (ትግራይን + ኤርትራን) አጥፍተው ኩሽን(እስላማዊት ኦሮሚያ)ከመሠረቱ በኋላ ኩሽ ከሩሲያ እና እስማኤላውያኑ ዓለም ጋር አጋር እና በአርማጌዶኑ ተሳታፊ ሆና የመዝሙር ፹፫/83 /ሕዝቅኤል ፴፰/38 ትንቢቶች ቶሎ ይሟላል ማለት ነው። ይህን የፕሮቴአፍጋኒስታንቱ መናፍቃን ዓለም እና የመሀመዳውያኑ አህዛብ ዓለም በጣምና እጅግ በጣም ይመኙታል።

ከጽላተ ሙሴ ጋር ትልቅ ጉዳይ ስላላቸው፤ በትግራይ እና ቤተ እስራኤል ደም ውስጥ ይገኛል የሚል እምነት ስላላቸው በትግራይ ላይ ከፍተኛ ትኩረት አላቸው። ቤተ እስራኤላውያንን ወደ እስራኤል መውሰድ የጀመሩትና ዛሬም የትግራይ ስደተኞች በሚገኙባቸው የሱዳን የስደተኛ ካምፖች ውስጥ ተጠናክረው ለመሥራት የሚሹትም ለዚህ ይመስላል። እስራኤልም እስራኤል ዘስጋ መሆኗን እና በእስራኤል ዘነፍስ (በኢትዮጵያ) ላይ በጣም ጥገኛ እንደሆነች እንገንዘብ።

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Iran: The Mullah Regime Carries Out Brutal Massacre: 450 Protesters Killed

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 22, 2022

😈 Barbaric acts to silence people in Iran. Security forces of the Islamic Republic of Iran firing live rounds against protesters at a train station in Tehran. Around 450 people have been killed. Bodies in the streets. People chanting in public places infuriates the regime.

The unrepentant Ayatollahs have jailed over 15,000 protesters, and it is believed that their executions have been ordered.

💭 My Note: Daring to touch The Biblical Ark of The Covenant will result in death at the hands of The Almighty God Egziabher.

On 28th November 2020 Muslim soldiers of Ethiopia, Eritrea and Somalia, armed and supported by Iran, UAE, Turkey, Saudi Arabia, China, Russia, Ukraine, USA, and Europe, went on the rampage in Axum, a Holy City in Ethiopia’s northern Tigray region, whose main church is believed by Ethiopian Orthodox Christians to hold The Biblical Ark of Covenant. Over the course of 24 hours, the Muslim soldiers went door to door summarily shooting unarmed young men and boys.

Some of the victims were as young as 13. The soldiers forbade residents from burying slain relatives and neighbors so the bodies lay rotting in the streets for days. Witnesses later described hearing hyenas come at night to feed on the dead.

💭 Iran Players Stay Silent For Anthem in Apparent Support For Protests

😈 አውሬው የኢራን እስላማዊ አገዛዝ አሰቃቂ ግድያ ፈጽሟል፤ ብዙ ተቃዋሚዎች ተገድለዋል

ኢራን ውስጥ ዜጐችን ዝም ለማሰኘት አረመኔያዊ ድርጊት እየተፈጸመ ነው። የኢራን እስላማዊ ሪፐብሊክ የጸጥታ ሃይሎች ቴህራን በሚገኘው የባቡር ጣቢያ ተቃዋሚዎች ላይ ቀጥታ ተኩስ ከፍተዋል። ወደ ፬፻፶/ 450 የሚጠጉ ሰዎች ተገድለዋል። በጎዳናዎች ላይ የሞቱ አካላት ይታያሉ። በአደባባይ የሚጮሁ ሰዎች አገዛዙን አስቆጥተውታል።

ንስሃ ያልገቡትና የግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ሞግዚቶች የሆኑት አረመኔዎቹ አያቶላዎች ከአስራ አምስት ሺህ የሚበልጡ ተቃዋሚዎችን ወደ እስር ቤት አስገብተዋል፤ እንዲረሸኑም ታዝዟል ተብሎ ይታመናል። ግራኝም እኮ በአገራችን ይህንና ከዚህ የከፋ ግፍና ወንጀል ነው እየፈጸመ ያለው። የዛሬው ሐበሻ ግን ለብዙ ወራት በማመጽ ላይ እንዳሉት ጀግኖቹ ኢራናውያን ዓይነት ወኔ እና ጥንካሬ የለውም። ይህ ልፍስፍስ ትውልድ ሩቡን ያህል እንኳን የለውም! በሐበሻ አያቶላዎች በእነ ኢሳያስ አፈወርቂ፣ ደብረ ጽዮን እና ግራኝ አህመድ ዳግማዊ ዝም ብሎ ይረገጣል፣ ይጨፈጨፋል። “ታላቁ ሩጫ” በተሰኘው የሩጫ መድረክ ላይ ጋላ-ኦሮሞዎቹ እና ኦሮማራዎቹ በብዙ ሺሆች ወጥተው ከፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝ ጋር ዛሬም መስለለፋቸውን አረጋግጠዋል። እንግዲህ የሚመጣባቸውን መዓት ሁሉ እንዲህ በሩጫ ይወጡት እንደሆነ እናያለን።

❖ ጽላተ ሙሴን /የቃል ኪዳኑን ታቦት ለመንካት መድፈር በልዑል እግዚአብሔር እጅ ሞትን ያስከትላል።

እ.ኤ.አ. ህዳር 28 ቀን 2020 በኢራን ፣ በተባበሩት አረብ ኤምሬቶች ፣ በቱርክ ፣ በሳዑዲ አረቢያ ፣ በቻይና ፣ በሩሲያ ፣ በዩክሬን ፣ በአሜሪካ እና በአውሮፓ እርዳታ የታጠቁ እና የሚደገፉ የኢትዮጵያ ፣ የኤርትራ እና የሶማሊያ ሙስሊም ወታደሮች በቅድስት ከተማ አክሱም ላይ ዘምተው ሺህ የሚሆኑ የጽላተ ሙሴ ጠባቂዎችን ለሰማትነት አብቅተዋቸዋል። በ፳፬/24 ሰአታት ውስጥ የሙስሊም ወታደሮቹ ከቤት ወደ ቤት እየሄዱ ያልታጠቁ ወጣቶችን እና ወንዶች ልጆችን በጥይት እየመቱ ገድለዋቸዋል።

ከተጎጂዎቹ መካከል አንዳንዶቹ ዕድሜያቸው ፲፫/13 ዓመት የሆኑ ናቸው። ነዋሪዎች የተገደሉትን ዘመዶቻቸውን እና ጎረቤቶቻቸውን እንዳይቀብሩ ሙስሊሞቹ ወታደሮች በመከልከላቸው አስከሬኑ በጎዳና ላይ ለቀናት በስብሶ ቆይቷል። የሟቾችን ሬሳ ለመመገብ ጅቦች በሌሊት እንደሚመጡ መስማታቸውን የዓይን እማኞች ገልጸው ነበር።

ዛሬም በእነ ዶ/ር ደብረ ጽዮን ‘ፈቃድ’ መሀመዳውያኑ የዋቄዮ-አላህ ጭፍሮች ይህን ዲያብሎሳዊ ተግባራቸውን ለመፈጸም ጥሩ አጋጣሚ አግኝተዋል። ወዮላቸው! ወዮላቸው!

💭 በዛሬው ሕልሜ አረመኔዎቹን ግራኝ አብዮት አህመድን + ኢሳያስ አፈወርቂን እንዲሁም ጭፍሮቻቸውን አሳድዶ ሊደፋቸው የተዘጋጀ የማይቻል ኃይል እየመጣ መሆኑ ታይቶኛል። አቤት እነዚህ እርኩሶች የሚጠብቃቸው እሳት!

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: